ሰላም የእግር ኳስ ስፖርት አፍቃሪዎች:-
ስለአፍሪቃ ዋንጫ ብዙ እንዳንወያይ ዋርካ በቫይረስ ተበከለችና ሣይሣካ ቀረ:: ለዛሬ ከኢትዮጵያ የእግር ኳስ ተጨዋቾች የቅርብ ጊዜ እንቅስቃሴ:- ከአራት ቀናት በፊት ፍቅሩ ተፈራ በካይዘር ቺፍስ ቡድን ላይ ያገባትን ድንቅ ጎል አገባብ እንድትኮመኩሙ እጋብዛችኋለሁ::
ምንጭ:- 2013championsleague. Goal of the year: Fikru Tefera AMAZING VOLLEY GOAL (Free State Stars) vs Kaizer Chiefs 18-02-2013.
ተድላ