አክየ wrote:.....<<<<< አንድ በጣም ያረጀች ሴትዮ ናት በጣም ያረጀች መንገድ ላይ እየዞረች ትለምናለች ከሩቅ አንድ ላይ ተሰብስበው ወሬ የሚያወሩ ወጣቶች ነበሩ አንድ ላይ ሁነው ያወራሉ እነዚህ ወጣቶች ይህችን አሮጊት ሴትዮ ከሩቅ ይመለከቷት እና ........ አይ አንተ እግዚአብሄር እስኪ አሁን የ አሁንን ወጣት ወጣቱን በሞት ከምትቀስፍ እስኪ እንደዚች ያለች ሴትዮ ከምትሰቃይ ለምን አያስርፋትም እያሉ ሲወያዩ ሳሉ ይህች አሮጊት ወጣቶች ካሉበት ቦታ በመድረስ
አሮጊቷ :::-------- ልጆቸ ስለ ድንግል ማ.ር.ያም ብ.....ላ..ች .....ሁ የኔ ልጆች ት.....ጸ...ድ..ቃ....ላች......ሁ ያላችሁን ስጡኝ እያለች (በተንተባተብ አማርኛ) ትለምናቸዋለች
ወጣቶችም አስርም ሀምሳም አንድ ብርም ምናምን አድርገው አጠራቅመው ከሰጧት በሗላ ከ ወጣቶች አንዱ ቀደም ይልና ይጠይቃታል
ወጣቱ .......... እማማ
አሮጊቷ ........... አቤት የኔል ልጅ
ወጣቱ ....... አሁን ይህንን የሰጠንዎትን ገንዘብ ምን ያደርጉታል ???
አሮጊቷ ............ ለእናቴ እሰጣታለሁ :lol: :lol:
ጭራሽ እናታቸውም አለሽ :lol: :lol:
አክየ የእናት ካለ እነ ደሞ የአባቶች ጀባ ልበል
የ 80 ዓመት ሽማግሌ በራቸው ደጃፍ ተደግፈው እጃቸው ግንባራቸው አስደግፈው
ባንደኛው እጃቸው ኢየተናፈጡ ይንደህጻን ያለቅሳሉ, ያያያያያያ.... እያለ.
ሁኔታቸው ያሳዘንዋቸው መገደኛ, ''ምን ሁነው ነው አባባ'' ሲሉ ይጠቅዋቸዋል,
ሽማግሌዉም ''ኣባየ መታኝ እእእእ...'' በማለት ማልቀሱን ቀጠለ.
ብዚህ ግራ የተጋቡት መንገደኛ ነገሩን ለማረጋገጥ ወደ ቤቲ ሲገቡ በርግጥ ሌላ ሽማግለ አገኙ.
ዒሁዒሁኢሁ እያሉ ይስላሉ. ''ኣባባ እኙሁ አባት ምን ሁነው ነው የሚያለቅሱ?'' በማለት ይጠይቃሉ,
''ያል ልጁ ነው ? ወራዳ ያልተቀጣ, አያቱ ዉሀ ሲጠኝ ሲለው አይሰጠው, አይላክ እምቢ አለ ገርፍኩት ቀጣሁት::