ፓን ሪዚኮ wrote:ውድ ዘርዐይ ...መጽሀፌ ዐገር ቤት እንደ አብዮታዊው ሰራዊት እየመራ መሆኑን ትናንት ቢራ ቤት ሰማሁ ...ደስ አለኝ ...እስቲ ስለሁሉም ፋታ ልውሰድና እንጫወታለን ...መልካም ሰንበት
ፓኑ አባ ፈርዳ
ሰላም ብላቴን ጌታ ፓን ሪዝኮ:-
የሃበሻ ጀብዱ ኢትዮጵያ Bestseller ሆኗል እያልከኝ
ነው? እንደዚያ ከሆነ እንኳን ደስ ያለህ(ን)! እስራኤል አገር ግን ሳይከለከል ይቀራል? :cry:
በተረፈ ለጥያቄዎቼ እንዳለፈው አፋጣኝ መልስ አገኛለሁ ብዬ ነበር::ከሁለት ሳምንት በኋላ ዋርካ ተመልሼ ስገባ ያንተ መልሶችና የሌሎቹም ታዳሚዎች አስተያየቶች እንደሚጠብቁኝ ተስፋ በማድረግ ለዛሬ ከአጎትህ ያመለጡ የፊደል ግድፈቶች ስላገኘሁ ምናልባት ለሁለተኛው እትም ሊጠቅሙ ይችላሉ በማለት በከፊል እንደሚከተለው ደርድሬአቸዋለሁ:-
ገፅ-- አንቀፅ---- ግድፈት---- ሲስተካከል
-----------------------------------------------------
89 ዲንቄም (ድንቄም )
90 ስርጥ (ሰርጥ)
92 ማሀል (መሐል )
107 በራስ ካሳ ፊት ( ራስ ካሣ ፊት)
109- 4 አልንጋ (አለንጋ)
114- 5 ጩኽት (ጩኸት)
136- 4 መኰንንኖች (መኰንኖች)
141- 5 ከሚሰንዝርባቸው (ከሚሰነዘርባቸው)
161- 4 ጩኽታቸው (ጩኸታቸው)
168- 1 ፋሽት (ፋሽስት(ፋሺስት))
194- 6 አውሮላኖች (አውሮፕላኖች)
204- 4 ጭላሸት (ጥላሸት)
226 ርቅት ( ርቀት)
230 ወተን (ወጥተን)
247- 1 እየተመላልሱ (እየተመላለሱ)
250- 3 አደልም (አይደለም)
250- 3 ያውቀሉ (ያውቃሉ)
254- 3 አላንቀስቅስ (አላንቀሳቅስ)
256- መሰለ (መሰለኝ)
257- 4 ትግዕስት ( ትዕግሥት)
257- 5 በተራራራው (በተራራው)
257- 7 ከከዚህ (ከዚህ)
258- 4 ጩከት (ጩኸት)
259- 1 ካዛስ ( ከዚያስ)
269- 5 እየጥፉብኝ (እየጠፉብኝ)
270- 3 ጉዙ (ጉዞ)
271- 2 መውረደ (መውረድ)
271- 3 በማሰፈለጉ--- (በማስፈለጉ)
272- 4 እያንቦጫረቅን (እያንቦራጨቅን)
284- 2 ስናፈጭ (ስናፋጭ)
285- ኃይሌ ከበደ (ኃይሉ ከበደ)
289- 1 የምትንጎራጎረውን (የምታንጎራጉረውን)
291- 3 ፍታውራሪ (ፊታውራሪ)
291- 4 ለእያንዳዱ (ለእያንዳንዱ)
292- 1 ፈቃዶ (ፈቃድዎ)
296- 3 ጉሮው (ጉሮሮ)
308- 3 ሰምብተዋል (ሰንብተዋል)
308- 3 ድኳኑ (ድንኳን)
309- 2 መልክት (መልእክት)
312- 2 ኤንባሲ (ኤምባሲ)
318- 3 የተተጠቀለለውን (የተጠቀለለውን)
323- 1 በተዘጋጅ ( በተዘጋጀ)
324 - 3 ኢትዮጵያውያ (ኢትዮጵያውያን)
324- 4 ኢትዮጵያውን (ኢትዮጵያውያን)