ሰላም የዋርካ ወዳጆች!
የዚህ ቤት አላማ ትውውቃችን እንዴት እንደነበር በማስታወስ ወዳጅነታችንን ለማጠንከር እንዲረዳ ነበር:: አሁን ግን የተገኙትም ወዳጆች መጠፋፋት ስለጀመሩ ለማፈላለጊያነትም እንጠቀምበት መሰለኝ እስቲ ካላችሁበት ወጣ በሉ:-
እኔውነኝ (አንዱ ኝ ካነሰ ባለሁለቱ እኔውነኝኝ)
ፉፊ
እድላዊት
አራትኪሎ
ባለሱቅ
.
.
.
አለን በሉ እስቲ ...
ባለንበት ቸር ይግጠመን::