አይ አንተ ይሉሽን በስማሽ ገበያ ባልወጣሽ ሲሉ አልሰማህም ሌላው ግን ፈስ ያለበት ዝላይ አይችል ሆንክብኝ ምክንያቱም እነመለስ ሀገር ለማፍረስ ቃል ገብተው እርዳታ መቃረም ከመብቃታቸው በፊት ምን ይሰሩ እንደነበር እዚህ ለንደን ብሪክስተን ከሚባለው ሰፈር ብቅ ብትል በቂ መረጃ ታገኛለህ:: ከፈለከኝ አትክልት መሻጫው ጋ ኩንታል ስሸከም ታገኘኛለህ ሥራ ክቡር ነውና ጌቶችህ ባለፈው የስደት ኑሯቸው የነበሩበትን ሁኔታ ዝርዝሩ ሲወጣ ሀፍረት እንዳይሰማቸው በማለት ዝርዝሩን አልሰጥም ያለኝን ጓደኛዬን እያዘንኩበት: እንዳሳማ እየበላህ በአፍህ ኩስህን አትጣል እያልኩ እሰናበትሀለሁ::
መዘረፍ መናቅ መገደልና መታሰር የመረረው ኢትዮጵያዊ ግንባር መፍጠር አስበርግጎህ መቀባጠር ብትጀምርም አለቆችህ እንደሚሉት በአንድ ጎሳ ላ ያነጣጠረ እንደሌለ ይግባህ:: ከሀዲ መማር ሕዝባችን ልማዱ ነው መረጃ ባንዳውን ዘመድህን ጠይቀው ለጣሊያን ሲያገለግል የነበረውን አስቃሪም በለው አለማየሁ ጉግሳ ማለቴ ነው::
የኢትዮጵያ ሕዝብ በተባበረ ክንዱ ከሀዲዎችንና ነፍሰ ገዳዮችን ለህግ የሚያቀርብበት ቀን ሩቅ አይደለም::
ሀገራችን የሀገርና የወገን ፍቅር ያላቸው መሪዎች እንደሚያስተዳድሯት አልጠራጠርም::
ወስን ኦሮሞ wrote:ምን ያስቀባጥራል ሳህን አጠባ ናፍቆት ነው የሄደው ለሱ የሚበቃ ህክምና ጠፍቶ አገራችን አሜሪካ ሄደ የማይመስል ነገር ለሚስትህ ...... ነው
ማን ይሙት ይመለሳል ወይስ ፓርላማ ገብቶ ድሞዝ ለመብላት ቅንጅት እንደሆነ የቦዘኔ ስብስብ ነው ባቆራጭ ስራ ተገኘ ኡ ኡ ቴ አሉ መራራ