ዘ ሞኒተር - 21-10-2005
ከአስር ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ሴቶች በባህረ ሰላጤው አካባቢ በሚገኙ ሀገራት በወሲብ ንግድ ላይ ተሰማርተው እንደሚገኙ ተመድ አስታወቀ።
በይሉል wrote:ሀሎሎሎሎ........
በመስኩ የተሰማሩት የእኛ ሴቶች ብቻ ናቸው ለማለት ነው ይህ ሁሉ ዑዑታ.
ፊሊፒን
ህንዶች
ላቲኖች
ነጮች
ጥቁሮች
ወዘተርፈ
ሁሉም የተሰማራበት ስለሆነ በሜዳ አታስበርግገን.
በዚህ ምክንያት ወያኔን ያወገዝክ ከሆነ ፖለቲካ አታዉቅም. አንብብ ወንድሜ.
ለነገሩ ጤንነታቸዉን እስከጠበቁ ድረስ ተሰማርተው ቢዝነስ ቢሰሩበት ለራሳቸዉም ለአገራቸዉም ጠቃሚ ነው.
ከሌሎች ጋር ሳነጻጽራቸው እህቶቻችን ቆንጆዎች ብቻ ሳይሆኑ የተሰማሩትም በቁጥር በጣም አነስተኛ ናቸው. አጀማመራቸዉም ከሌሎች እጂግ ወደሁዋላ ቀርተው አሁን የዛሬ አስር አመት ገደማ ይሆንቸዋል.
ስለዚህ ባይጋነንባቸው መልካም ነው.
በማእረጉስ wrote:የሚያስተዳድረውን ሕዝብ መብትና የሀገርን ብሂራዊና
አለም አቀፋዊ መብት ለመጠበቅ በመጀመርያ ራሱ በኢትዮጵያዊነቱ የሚያምን መሪና አስተዳደር ሲኖር ነው:: ሁለቱንም ለጊዚው የለንም:: ውርደታችን ከሀገር ወጥቶ በአለም ካሳወቀን ሰንብተናል:: ከዚህ ሁሉ ሊታደገን የሚችል እግዚአብሒር ብቻ ነው::
በይሉል wrote:ሀሎሎሎሎ........
በመስኩ የተሰማሩት የእኛ ሴቶች ብቻ ናቸው ለማለት ነው ይህ ሁሉ ዑዑታ.
ፊሊፒን
ህንዶች
ላቲኖች
ነጮች
ጥቁሮች
ወዘተርፈ
ሁሉም የተሰማራበት ስለሆነ በሜዳ አታስበርግገን.
በዚህ ምክንያት ወያኔን ያወገዝክ ከሆነ ፖለቲካ አታዉቅም. አንብብ ወንድሜ.
ለነገሩ ጤንነታቸዉን እስከጠበቁ ድረስ ተሰማርተው ቢዝነስ ቢሰሩበት ለራሳቸዉም ለአገራቸዉም ጠቃሚ ነው.
ከሌሎች ጋር ሳነጻጽራቸው እህቶቻችን ቆንጆዎች ብቻ ሳይሆኑ የተሰማሩትም በቁጥር በጣም አነስተኛ ናቸው. አጀማመራቸዉም ከሌሎች እጂግ ወደሁዋላ ቀርተው አሁን የዛሬ አስር አመት ገደማ ይሆንቸዋል.
ስለዚህ ባይጋነንባቸው መልካም ነው.
Users browsing this forum: No registered users and 2 guests