ሪፖርተር - 7-12-2005
ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓ.ም እና ከጥቅምት 22 ቀን እስከ ኅዳር 7 ቀን 1998 ዓ.ም. በአዲስ አበባና በአንዳንድ የክልል ከተሞች የተፈጠረውን ግጭትና አለመረጋጋት የሚያጣራ ኮሚሽን ተሰየሙ። ተቃዋሚዎች ከተሰየሙት የኮሚሽኑ አባላት መካከል አንዳንዶቹን ተቃወሙ።
Users browsing this forum: No registered users and 1 guest