እንዳንተ ቻርቲ በሚያሰባስበው ራሸን አይደለም የምኖረው እና ከአንተ ጋር ለመጃጃል ጊዜም የለኝም ::
መላኩ ተፈራ ልጃቸውን ከገደለባቸው እናቶች እንዷ የእኔ የራሴ አያት ስለሆነች በእርግጠኝነት ልነገርህ እችላለሁ..... እንደአንተ አይነት ምኞትም ሆነ የተዛባ ፍርድ ለመስጠት የሚደፍር ልብ የላትም :: መላኩ በሰራው ወንጀል ወላጆቹ በዱላ ይገደሉ ልጆቹ በእሳት ይቃጠሉ የሚል አቋም ልኖራት አይችልም ...አውቀዋለሁ::
በነገራችን ላይ አንተ "እኔስ ከማን አንሳለሁ" የሚል የድንቁርና ፈሊጥ አንግበህ እዚህ እንደውሻ ታላዝናለህ እንጂ ስለመላኩ ተፈራ እንደማንኛውም ኢትዮጵያ ውስጥ የነበረ ሰው በወሬ ወሬ ከሰማኸው ያለፈ የምታውቀው ምንም ነገር የለም :: በዛን ዘመን አንተ ውሻህን አስከትለህ ዝንጀሮ በገደል አፋፍና በየሸንተረሩ ስታሳድድ የነበርክ እረኛ እንደነበርክ እርግጠኛ ነኝ ::
እንከፍ አልከኝ ? ያሰኝሀል አንተ ሙጀሊያም ቅቅቅቅቅቅ
ENGEDA1967 wrote:እንዳንተ አይነቱ ---- ነው ለሀገሩ እነ መላኩን የሚመኘው ላንተ ሰላምህ መላኩ ነው ሀገርህ መላኩ እንከፍፍፍፍፍፍፍፍ
ደግሞ ልጅዋ የተገደለባት እናት እንደናንተ አትናገርም ትላለህ እውነት ብለሀል የሚያናግር የለማ ያንተ መላኩ ለእስብዐዊ መብት ተጋዳይ አልነበር ተከራካሪ .... በሱ ጊዜ የተናገሩት ይበቃል ማለትህ ነው ....
ያንተ ጀግና መላኩ የሰው ሚስት የቀማ የመንደር አውደልዳይ ነው በሺህ ወታደር ይጠበቅ የነበር ፈሪ ነው በነጻ እርንጃ የጎንደር ወጣቶችን መንገድ ላይ እንደቕጠል ያረገፈ ተወዳዳሪ የሌለው አረመኔ ነው
አንተም ከመላኩ አጋፋሪዎች አንዱ ሳትሆን አትቀርም ቀን የከብት ማታ የሰው ስጋ ስያቀርቡ ከነበሩት አንዱ ነህ አሁንማ አለቀኮ የወጣት ደም በሌላ ሰው እጅ ሆነ የወጣቶች ስጋ ሌላ ሰው እጅ ሆነ አሁን የቀረህ ድሮ ከመላኩ ጋር ስታርዱብርት ከነበረው ቦታ ሄደህ ፈርስ ብታገኝ ያን እያሸተትክ ተዝናና
በኢትዮ ምድር ዐመት ቢፈለግ እንዳንተ አይነት አተላ አይገኝም የሰው አተላ
ባንድ በኩል ግን አደንቅሀለሁ ጥሩ ቡችላ ኖረሀል ታማኝ ቡቹ የሰው ደም ያቃመሰህን ጌታህ ዘላለም ስታስታውሰው ትኖራለህ ደምና ስጋ ያገናኘው
በል ሰላም አልፈልግም ብለህ የለ ? ሰይጣን ያፈራግጥህ የሙታን ደም ዢረት ሆኖ ይውሰድህ ሌላማ ምን ይባላል