አዲስ አድማስ - 10-12-2005
የፍትሕ ሚኒስቴር በትላንትናው ዕለት አስር ከሚደርሱ የጋዜጣ ዋና አዘጋጆችና አሳታሚዎች ጋር ባደረገው ውይይት አንድም ጋዜጣ አለማገዱን ሲገልጽ፤ በርካታ ማተሚያ ቤቶች የፖለቲካ ጋዜጦችን ለማተም ፍቃደኛ ያልሆኑት ለምን እንደሆነ ከጋዜጠኞች ጥያቄ ቀርቧል። በተለያየ ምክንያት ከሕትመት ውጪ የሆኑ ጋዜጦችን ጉዳይ የሚያጣራ ኮሚቴም በእለቱ ተቋቁሟል።
Users browsing this forum: No registered users and 2 guests