ሪፖርተር - 18-12-2005
በቅንጅት አመራር አባላት በጋዜጠኞች በሲቪክ ማኅበራት ሰራተኞችና ጠቅላላው በ131 ተጠርጣሪዎች ላይ ዓቃቤ ሕግ የክስ ቻርድ ለፍርድ ቤት አስገባ። የተጠርጣሪ ጠበቆች ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ ዐቃቤ ሕግ ተቃውሞ ያቀረበ ሲሆን ፍ/ቤቱ ጉዳዩን ለመመልከት የፊታችን ዕረቡ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
Users browsing this forum: No registered users and 1 guest