ስርርር
Joined: 05 Mar 2010
Posts: 349
Posted: Thu Apr 08, 2010 10:37 pm Post subject:
[/u]ልብ በል ልብህ ነው
ልግዋም የለሽ ፈረስ .... ሽምጥ ጋላቢ
በእልህ ተመሳይ .... የሐይል ተነባቢ
ጥሩ ሆኖ ሳለ .... መወርዘት ማደጉ
ጉርምስናው ከፋ .... መመፀዳደቁ
አስተውል አንተ ሰው ...ቆም ብለህ አንዴ
ወጣትነትህን ... እለፈው በዘዴ
ልብ በል ልብህ ነው ! አትሸወድ ግዋዴ !
መታሰቢያነቱ በኤች .ኣይ .ቪ ህመም ለሚሰቃዩት ለጨጉድ , ለጋጋ ጢሞ , ለሾተልና ለፀዋር ይሁንልኝ
ስርርር
ጥቀስ:
አብየ ሾተል ....
አቤት !
ጥቀስ:
ቦርቃቃ ሆኖ ፅዱ መሆን ይሻላል
.
እኽ ...ለካስ ከባኽል ውጭ ነህ ?ማለት ወንዱ ሸርሙጣ ነኽ ማለት ነው ...እንዲቦረቅቅ ከስተመሮችኽ ሲያሰፉልኽ የሚውሉት ::ግን ይኼንን ፍናፍንትነት ከተፈጥሮ ነው ወይስ ለመኖር ብለኽ የጀመርከው ነው ?ቦርቃቃ ስቴፓ ካለኽማ እርግጠኛ ነኽ በየመንገዱ ስታንዛርጠውና ቀሚስኽ ላይ ስትቀዝን ነው የምትውለው ::ለባልህ አዘንኩለት ::በጽዱነትኽ አደነቅኩኽ ...ያ ባይሆንማ የሉጢ ክምር ቦርቀቀቀቅ ሊያደርግልኽ ደንበኛኽ ባልሆነ ነበር ::የተንቦረቀቀውን ሽቶ ኩልና ሻዶው እንደምትቀባው ነው አይደለም እንዴ የኔ የተጨበጨበለት መንግስት አውቆ ቀረጥ የሚያስከፍልኽ ወድኑ ሸሌ ?!
ጥቀስ:
.
..ጠባብ ሆኖ ግም ከመሆን !
ቂጥ እንዳንተ ቡሽቲ ሆኖ በቡሽቲዎች ካልተነጨና ካልተንቦረቀቀ ለአር መውጫ ብቻ የሚያገለግል የሰውነት አካል ስለሆነ ያው በተፈጥሮው ጠባብ ነው ::ቆሻሻ እንዲያስወጣ እንጂ ምንም ነገር እንዲያስገባ ተፈጥሮ ስላልፈቀደለት ::ግም ነው ላልከው ቆሻሻ ማለት አር ሲያስወጣ አካባቢው ገማ ገማ ይልና ወድያው ከሽንት ቤት መልስ ሲታጠቡት ንጹኽ ነው ::
ጥቀስ:
እንዴት መሰለህ ... ከላይ የፃፍኩት ፅሁፍ ያኔ ዋርካ የተመዘገብኩ ግዜ "ባቲ " የሚባል ፀሀፊ ቤት በጥገኝነት እያለሁ የፃፍኩት ነው ::
ጥገኝነት ሆንክ አሜባ አዲስ ሆነኽ ተመዘገብክ በሌላ ኒክ እኛ ክብርነታችን ምን አገባን ?ምድረ እንዳንተ ያለ በፓራኖያ የታሰረ የሳይኮሎጂ በሽተኛ ሁላ አዲስ ነኝ ብሎ በመጀመርያ የግጥምን ውበት አጥፍቶ ሁለተኛ ስነጽሁፍ ገሎ ሰው በሌለበት ሰው ላይ መቅዘን አለበት ?
ጥቀስ:
እናንተን በተልይም አንተን ለመሳደብ አልነበረም ::
በርግጥ አልሰደብከኝም ::ኤድስ ያልያዘኝ እኔንም እንዲሁም ወደው ሳያመጡት የኤድስ በሽታ ሰለባ የሆኑትን የአለም ህዝብ ሁሉ ነው እንጂ የሰደብከው ::የማይደርስ መስሎዋት እቆጡ አራች አሉ ....ኽይወት የጨረስክ መሰለኽ ?ኤድስ ባይይዝኽ ካንሰር ይይዝኻል ...ካንሰር ባይይዝኽ መኪና ገጭቶ አካለ ስንኩል ያደርግሀል ...ያ ባይይዝኽ ፕሌን ተከስክሶ 90 ፐርሰንትኽ ተቃጥሎ አቃጥሎህ ታርፈዋለኽ ...ያ ባይሆን ታይፎይድም ሊይዝኽ ይችላል ::የስው ልጅ በሽታን እመመኝ ብሎ አይጸልይም ወይም በሽታን አይገዛም ::
ኤድስ ከያዛቸው አብላጫው ወሲብ በፈቃዳቸው ሳያደርጉ በጉልበተኞች ተደፍረው በችታውን የተያዙም አሉ :: እናስወርድ ጥርሳችንን እናስነቅል እንገረዝ ወዘተ ብለው የተያዙም አሉ ::መሰሪዎች ቫይረሱን በመርፌ ወግተዋቸው የተያዙም አሉ ::ታማኝ ሆነው ሳለ ያገቡት ባላቸው ወይም ያገቡዋት ሚስታቸው ዘሙታ ከሌላ ይዛው ቫይረሱን መጥታ ለባልዋ ሰጥታው ወይም ለሚስቱ ሰጥቷት የተያዙም አሉ ::ኢኖሰንቶች ከናታቸው ሆድ ውስጥ ቫይረሱን ይዘው ወጥተው የተያዙም አሉ ::ወዘተ ተረፈ ......
ታድያ አንተ ቦሮቄ ቂጥ ይኼንን አስተውለኽ ነው ሰውን ለመስደብ ብለኽ የኤድስን በሽታ ለስድብ የተጠቀምከው ?ምነው ኑሮኽ በቃኽ እንዴ ?ኮሚት ሱሳይድ ልታደርግ አስበኽ ነው ?ህይወትን አስቀጥሎ ለመኖር ካሰብክ እንደዛ ብለኽ ሰውን ባልሰደብክ ነበር ::ያገባኻት ሚስት ከራስኽ ጉዋደኛ ጋር አጭሬ ተናጭታ ያንን ምህረት የሌለውን በሽታ ይዛ መጥታ ታከናንብኽ ይሆናል ::ወይም በኮንዶም ተማምነኽ የምትበዳት ሸሌ እንደ ማሽን እምሱዋ ውስጥ ወሸላኽን ስታሾረው ኮንዶሙ ፊር ብሎ ተበጥሶ ትከናነበው ይሆናል ::እርግጠኛ ነኝ ወጣት ትሆናለኽ ታድያ እንደዚኽ ያለን ነገር እንዳንተና እንደኔ ያለ ወጣ ማለቴ አርፎ የማያርፍ በህይወት ዘመኑ አንድ ቀን ሊሳሳት የሚችል እንደዛ ኤድስን አጥላልቶ መሳደብና በኤድስ የተያዙ ወንድምና እህቶቻችንን መስደብ የለበትም ::መኖር አላለቀማ ....ምን አልባት መቶ አስር እድሜ ያለኽ የእድሜ ባለጸጋ ከሆንክ ብትልም ያው አንድ እግርኽ መቃብር ላይ ሆኖ ስለሚሆን ምንም አይደለም ::ታድያ ወጣት ሆኖ የማይደርስ መስሎኽ እንደዛ በሽተኞችን ንቀኽ ስጻደብ ለጤና ነው ?ምነው ከኤድስ የበለጠ ስንት በሽታ የለም እንዴ ?አንዱ ካንሰር ::ያ ደግሞ በማንኛውም ሰአት ማንንም የሚይዝ ነው ::ሌላው ከኤድስ የማይተናነሱ ስኩዋር ደም ብዛት ወዘተ ::ታድያ ያንን በሽተኞች ወደው አመጡት ?ለምሳሌ ስኩዋር ከያዘኽ እንደኤድስ በሽተኛ ያገኘኸውን አትበላም ::በየቀኑ መርፌ ትወጋለኽ ....ወዘተ ተረፈ ::ታድያ የዛ ታማሚ ይኼንን በሽታ ወዶ አመጣው ?እና እንዳንተ ባለ ቦሮቄ መሰደብ አለበት ?
እንጭጭ ነገር ነኽ እደግ ::ጸሀፊ ነኝ ትላለኽ ...ጸሀፊ በትሆን ይኼንን ባገናዘብክ ::እውነትም እነ ፋኖፋኖ እንዳሉት የሰው ጽሁፍ እየቃረምክ መሰለኝ ሞዲፋይ አድርገኽ የምትጽፈው ::እንደዛማ ባይሆን ባስተዋልክና የአለምን ህዝብ ባልሰደብክ ነበር ::
እንደገና ላንተ የኤድስ በሽታ ያለባቸው ሰዎች ሰዎች አይደሉም አይደል ?አንድ ሰው አንድን ነገር ሲንቅ ያ ነገር ነገር አይደለም ...ሰው ከናቀ ያ ሰው ሰው አይደለም ማለት ነው ::እንደዛ ከሆነ የሳውዝ አፍሪካው ፕሬዚደንት ዙማ የኤድስ በሽተኛ ነው ....ታድያ ያንን ግሬት ካንትሪ ሰው ሆኖ እየመራ አይደለም ?
ለአጠቃላይ እውቀት ነው ነገሮችን የማጣቅስልኽ ::የምታስበው በቦሮቄው ሲጠለዝ እድሜውን በፈጀው ቂጥኽ ብታስብም ::የሆንክ አተላ ነገር ነኽ ::
ጥቀስ:
ፀዋር የሚባል የእንግዴ ልጅ እና ጋጋ የሚባል ልጋጋም እኔ እንዳልፅፍ መግቢያ መውጫ ሲያሳጡኝ የፃፍኩት ነው ::
ለምሳሌ እኔ ጸዋር የሚባል ኒክ አይቼ ይሆናል ነገር ግን አይቼም አላውቅም ::ጋጋንም ሰሞኑን ነው በሆነ ምክንያት ተጋጭተን መኖሩን ያወቅኩት ::ታድያ እነሱ መውጫ መግቢያ ስላሳጡኽ የእነ የክብርነታችን ስም አብሮ ከሚቡዋቀሱኽ ጋር መግባት አለበት ?መንገድ ላይ ጸዋርና ጋጋ አግኝተውኽ አፈር ድሜ አብልተውኽ ቢቀየሱና ፖሊስ መጥቶ አንስቶ ማን እንደመታኽ ቢጠይቅህ እኔንም እንደዚሁ ጸዋር ጋጋ ጢሞና ሾተል ናቸው ትል ነበር በሌለሁበት ?ካልክ ደግሞ ምን ያኽል ባላደረኩት ካደረጉት ጋር ፖሊስ እንደሚያሰቃየኽ ገምተኻል ?ፖሊስ ከመቱኽ ጋር እኩል እንደ ህጉ 10 አስር አመት ቢፈርድብኝና ንጹኽ ሆኜ በመታሰሬ የማገኘው ስቃይን ትካፈለኝ ነበር ?እንዴት ሰው በሌለበት ስሙ ይጠራል ?
የሆንክ አለሌ ነገር ነኽ ::በባዶ ሳልደርስብኽና መፈጠርኽን ሳላውቅ ትፈራኝ ነበር ማለት ነው ::ይኼው የፈሩት ይደርሳል የጠሉት ይደርሳል ነውና ነገሩ የፈራኸው ደረሰብኽ ....እንግዲኽ ቻለው ::እኔ አትድረሱብኝ ነው ::ከደረስክብኝ አጫውትኽና እራስኽን ከዋርካ ባውንስ ታደርጋለኽ ::እኔ ስነጽሁፍና ዋርካ ፍቅር ሩም ኦልሞስት ካቆምኩኝ አመት ሊሆነኝ ነው ::ፖለቲካ ሩም ያሉ ከብቶችን ላስተምር እዛ ነበርኩ ::ታድያ ስርርር የሚል ኒክ ያወቅኩት እንደነገርኩኽ ባለፈው ሳምንት የከፈትከው ሩምኽ ውስጥ ባጋጣሚ ገብቼ ነው ::
እና አትፍራ ::የናትኽን ማሰሻ ጠበቅ አድርገኽ ታጠቅ ::ስትፈራ የፈራኸው እንደዚኽ ይደርስብህና ትረጋጋለኽ ::
ጥቀስ:
ያንተ ስም የገባው ያው ግዋደኛቸው ስለሆንክ ነው ::
እስቲ ጸዋር የሚባል ፍጡር ጋር ጉዋደኛ የሆንኩት የጻፈውን ኮመንት ደግፌም ይሁን ኮንኜ ያደረኩት ቦታ የቱ ጋር ነው ?ጋጋ ጢሞ ጋርም እንደዚሁ ::እስቲ ጉዋደኝነታችንን የሚገልጽ አንድ ፖስት የተለዋወጥነውን አሳየኝ ::ጋጋ ጢሞን ባለማወቄ የጉዋደኛዬ የባሻ ብሩ ጉዋደኛ ሆኖ ሳለና እኛ ግሩፕ ሆኖ ሳለ ሳንተዋወቅ ብን አድርጌ ተናግሬው የነበረ ልጅ ነው ::እሱም 3 ሳምንት አይሆነውም እንደዛ ስንሰዳደብ ::ከዛ ባሻ ብሩ በመሀላችን መጥቶ ነው ሾተሉ በጨዋ ደንብ ተወያዩ ጋጋ ጺሞ እንደኛው የከብቶች ባለሀብት ነው ሲለኝ እሺ ብዬ እሱም እሺ ብሎ ፒስ የፈጠርነው ::ጋጋ ፒስ ከፈጠርን ሳምንት ይሆነናል እንዴ ?ታድያ ጉዋደኛ አይደለም የነሱ ኒክ ዋርካ ላይ መፈጠሩን ሳላውቅ አብሬ መሰደብ ነበረብኝ ?ኑሮኽ ይሰደብና ::የሆንክ እንግጭ ፊት ::ምነው እንደዚኽ አመሰኽ ?እንደብሌን ቆልቶኻል ...እሱዋም ልታይ ልታይ ብላ ሾተላችን ቢሾትላት ተረጋጋች ::አንተንም እኔ ነኝ የማረጋጋኽ ::እንደዚኽም ብሎ ጸሀፊ የለም ::ጸሀፊ ያለውን ያካፍልና ስድቡንም ትችቱንም ድጋፉንም አድናቆቱንም ይቀበላል እንጂ አንዱ በለከፈው ያዳምን ዘር ሁላ ተመቀኛችሁኝ ልጽፍ ስል አደናቀፋችሁኝ ሀሳቤን አስጠፋችሁኝ ብሎ እቡር እምቡር ብሎ ያዳምን ዘር የሚሳደብ ከሆነ ሳያድግ ይቀጫልና አስብበት ማሰብያኽን የሚወስድ ነገር ይውሰደውና ::
የተናገረኽን እንጂ መናገር ይለብኽ እንትና ስለተናገረኽ ጉዋደኞቹን ሁሉ መናገር አግባብ አይደለም ::ከተናገርከው ልጅ መሀል የልጁ ጉዋደኛ ያንተ አድናቂ ቢሆንና እንዳይናገርኽ ልጁን የሚቆጣና የሚመክር እንዲሁም አድናቂኽ ቢሆንስ ?እውነት ጸሀፊ ብትሆን ይኼንን አታጣውም ነበር ::ምን አልባት እነ ፋኖፋኖ እንዳሉት የሰውን ጽሁፍ እየቃረምክ ቀየር የር አድርገኽ የምትጽፍ ደርሲ ተብዬ ትሆናለኽ ::ያ ነው በየምንገዱ የሚያስቀዝንኽ ::ዶማ ::
.
ጥቀስ:
..አሁንም ቢሆን አንተን እስካሁኗ ሰኣት ድረስ አልደረስኩብህም , አከብርሀለሁ ... ከፈለግህ ግን .... .........
አንቱ ብሎ እናቶትን ልንጭሎት ብሎ አክብሮት ባፍንጫዬ ይውጣ ::ደግሞ ፉከራው እኛ ላይ ነው ?ሚልየን ጊዜ ስፐርም ኮንዶም እያልክ ልታጫውተን ነው ወይስ ፈጠርጠር ያደረካቸው እኔን ቁጭ ብድግ የሚያሰሩ ስድቦች አሉኽ ?እንደዛ ከለለኽ አለቀልኽ ::አንተን ያለምንም ድካም ለአመታት በየሰከንዱ አንድ ስድብ ሳይደገም በአዳዲስ ስድቦች ያንን የተንቦረቀቀው ስቴፓኽን ካንቦረቀቀው ጋር ሞሽሬ አጋብቼ ልጅ አዋልጄ አፋትቼ ሌላ አራት ውሽሞችን አስይዤ ሲለኝ ኑሮኽን አሳማምሬ ሲሻኝ ኑሮኽን አዛብቼ እንደ አመት በአል ዶሮ ለብ ያለ ውሀ ውስጥ ገሽሬ ምርጥ ወጥ እሰራኽና ለራስኽ እራስኽን አብልቼ ዳግም ክብርነታችን ባለበት ቦታ እንዳትከሰት አደርግሀለሁ ::
ታድያ ክብርነታችን ጋር ስትጫወት ሊያበሽቀን የሚችል ያልተፈጠረ ነገር ይዘኽ ከች በል ::ካለዛ ነብር አየኝ በል ::
አትድረሱብን አንደርስባችሁም ....ከደረሳችሁብን አክብሮትና አድናቂነታችሁን ቂጣችሁ ውስጥ ክተቱት ::አሁን ይኸ ገልቱ በእኔ ግጥም መለማመድ ነበረበት ?የምድር አምሳያ የሆነውን ክብርነታችንን ያላቅሙ አቅንቶ ማየትና መነካካት ነበረበት ?እኔ የማንም ደነዝ አዲስ ስም ማሙዋሻ ነኝ ?
ሰሞኑን ከፖለቲካ ሩም ወደዚኽ መመለሴ ነው ....ምድረ ስንስጽሁፍ ሩም ጽሁፍ እያበላሸሽ ያለሽ ሁላ ጠብቂኝ ::ስንስጽሁፍ እንደዚህ መጫወቻ አይደለም ::ምድረ ማሞገስ ሳይኖርብሽ ስታሞጋግሺ የነበርሽ ሁላ ነብር አየኝ በዪ ::ደራሲዎች እንዳያድጉ የምታደርጉት ነገር ነው ::ባልዋሉበት ውዳሴ ከንቱ እየሰጣችሁ አኮፍሳችሁዋቸው ቢጽፉ አንድ አይነት ቢሳሳቱ አንድ አይነት አመት ቆይተው ቢጽፉ አንድ አይነት ....ያ ሁሉ የአድናቂ ነን ተብዬ ከንቱ ውዳሴ ስለሆነ ያ ሁሉ እንዲቆም እንመጣላችሁዋለን ::
ሰርርር አንተን ለኦባማ ውሻዬ ነበር ማሰረር ::ሰሞኑ አደኩ አደኩ ብሎ ቆላልቶታል ::ምን ያድርግ እንደጉድ ይበላል ::እኛ በዚውም በዚያም እያልን ቅርሺ እናመጣለን ውሾቼ ያንን ቅርሺ ይመጠምጡታል ::ይሁን እነሱን ደስ ካሰኛቸው ::
እና ሰርርርር እንደጸሀፊ አክት አድርግ እንጂ እንደ አሻሮ ቆዪ ባልቴት አትሽሞንሞን ::ቆፍጠን በል አትፍራ ::
ሾተል ነን ......የጠሉት ይወርሳል የፈሩት ይደርሳል አሉ !