እሺ የሼክ አልሙዲን ልጅ እንበል ወይንስ የኦባማ ሴት ልጅ :lol: ማፈሪያ ጥፍራም ቅቅቅቅቅቅ ደግሞ አንተ ከየት የመጣህ ጥፍረመጥምጣም ሰውዬ ነህ :twisted: እንዳንተ የማላዉቅህ መሰለክ እርግጠኛ ነኝ አንተ አላባ ቆሊቶ ሲራሮ ከሚሉት አዉራጃOne-Now wrote:
ላንተ አራድነት ይሄ ነው አይደል? አስተዳደገ ብልሹ የመንደር ልጅ መሆንክን እያረጋገጥክልን ነው. ለእናቶች ክብር የማትሰጥ ሰው ነህ. እናት የለህም እንዴ?
ከጥሩ ቤተሰብ የመጣንና በስነስርአት ተኮትኩተን ያደግን የአዲስ አበባ ልጆች እንዳንተ በብልግና አንጨማለቅም. ብልግናን እንጸየፈዋለን እንጂ አንኩራራበትም. "የአራዳ ልጅ ነኝ" እያልንም ጉራ አንቸረችርም. የክፍለሀገር ልጅ ምናምን እያልንም የሰውን ክብር አንነካም. ሰውን በሰውነቱ እናከብራለን እንጂ ከገጠር መጣ ብለን አንንቅም: አንሳደብም.
"የሀብታም ልጅ: የቅልጥጤ ልጅ" እያሉ ድሮ መንገድ ዳር ቆመው እየተሳደቡ አላስወጣ አላስገባ ከሚሉን ስራፈት ዱርዬዎች አንዱ እንደሆንክ ይሰማኛል. አልጠላህም. ስለደረሰብህ የአስተዳደግ ብልሹነት ግን አዝንልሀለሁ.
ካሰብክበት ደግሞ አሁንም ራስህን ማሻሻል ትችላለህና የተሰትካከለ አመለካከት ያለው ሰው ለመሆን ሞክር. ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሰውነቱ ሰው ነው. ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሰው ነው. ከገጠር መጣ ብለህ ኢትዮጵያዊን የምትንቅ ከሆነ ማንነትህ የተምታታብህ ግለሰብ ነህ. ከገጠር ጋር ግንኙነት ያለው አንድም ዘመድ የለህም ማለት ነው?
አንድ ነገር ስለራሴ ልንገርህ: አዲስ አበባን ከቆረቆሩ ታላላቅ ኢትዮጵያውያን ጋር የምዛመድ ሰው ነኝ ብዬ በፍጹም አልኩራራም.
ይበቃሀል
ከበርበሬ ጋር ተጭነህ ቅቅቅቅቅቅቅቅቅ እያነጠስክ አዲስ አበባ የገባህ ሰዉ ነክ!!ደሞ የቅልጤ ልጅ ነኝ ስትል ትንሽ ትንሽ ለአፍህ አይሰቀጥጥህም :roll: