ስርርር wrote:አክንባሎ ሰባሪዬ (Voted best of 2003 EC)
የመስሪያ ቤቴ ዋና ማናጀር ሆኘ ከተሾምኩኝ እነሆ ሶስት ዓመት ሆነኝ :: በብቃት በቅቼ አልነበረም :: ግን ህይወት ራሷ እየመራች ያደረሰችኝ ቦታ ነው ::
የዛሬ 5 አመት አካባቢ እዚሁ መስርያ ቤት በዋና ፀሀፊነት ሳገለግል ሳለ አሁን የያዝኩትን ቦታ ይዞ የነበረው ኦኬሎ የሚባል የጋምቤላ አካባቢ ምሁር ነበር :: በስራው ህፀፅ የሌለበት ሊቅ ነበር :: አንድ ፋይል የሱ ጠረጴዛ ላይ አታድርም :: አምሽቶም ቢሆን ፈርሞበት , አፅድቆ , የውሳኔ ሀሳብ ሰጥቶ , ወስኖ , የመስሪያቤቱን መሪ እቅድ ብቻውን አውጥቶ .....ብቻ ምን አለፋችሁ ድንቅና ውጤታማ አስተዳዳሪ ነበር :: በፀሀፊነቴ (የሱ ፀሀፊ ሆኘ ) ከሱ ብዙ ነገሮችን ተምሬያልሁ :: እንዲያው በደፈናው ብዙ ነገሮችን :: ያን ግዜ እልልታ (ልጄ ) ተወልዳ የ 8 ወር አካባቢ ነበረች :: ባለቤቴ ብዙ ግዜ በስራ ምክንያት ወደተለያዩ ክፍላተሀገራት ስለሚሄድ የብቸኝነት ኑሮ ያነጫንጨኝ ነበር :: አንድም ቀን ታድያ የኦኬሎን ትዛዛት ከመፈፀም ወደህዋላ ብዬ አላውቅም :: ምሁር ነዋ :: እሱም ያዝንልኛል :: ፍቃድ ብጠይቀውም እምቢ አይለኝም ::
ቀኑ አርብ ነበር :: ከቀኑ 10 ስዓት :: ሚያዝያ 18 ቀን :: ኦኬሎ በውስጥ ስልክ ደውሎ ብዙ ስራ ስላለ ማምሸት እንዳለብኝ እና ከኔ ሌላ ማንም ሊያግዘው የሚችል እንደሌለ ነገረኝ ::
ወይኔ ልጅት ! እልልታ አሳዘነችኝ :: አባቷ እንድተለመደው ክ /ሀገር ነው :: አለቃየን ደሞ እምቢ ማለት አልችልም :: ለማንኛውም ለሰራተኛዬ ደውዬ ነገሬያት ስራዬን ቀጠልኩ :: ያለወትሮየ ልቤ ፈራ ፈራ ይል ነበር :: ከባለቤቴ ውጭ ለማንም ወንድ ወጥቼ አላውቅም ::
ኦኬሎ ብዙ ፋይሎችን ከምሮ ወደኮምፒተር ያስገባል :: ከእኩል በላይ የሚሆነውን ወስጀ እኔም ወደኮምፒተር እያስገባሁ ነበር :: ከምሽቱ 2:17 ሲል ሁሉን ነገር ጨርሼ በ MS Office Outlook ኢሜል አረኩለት :: ከጥቂት ደቂቃዎች በህዋላ በስልክ ጠራኝ :: እየተነጫነጭኩና የልጅ እናት መሆኔን ....ወደቤት መሄድ እንዳለብኝ እንደምነግረው እያሰብኩኝ ወደቢሮው ገባሁ ::
"ስራችንን ጨርሰናል !" አለኝ ፈገግ እያለ :: ከጥቁር ፊቱ ውስጥ ብልጭ የሚሉት ነጭ ጥርሶቹ ልብ ያማልላሉ ::
ብድግ ብሎ መጥቶ ግምባሬን ሳመኝ :: እኔም ተሳምኩኝ :: ዝቅ ብሎ ጉንጨን , ከንፈሬን ....መጠመጠኝ ::
ህሊናየ አልፎ አልፎ "ተይ " ቢለኝም አካሌ ሙሉ በሙሉ ፈቃደኛ ነበር :: It has been a long time. ምን ማለታችሁ ነው :: እልልታ ከተወለደች ግዜ ጀምሮ ባለቤቴ አድርጎኝ አያውቅም :: አክንባሎውም አልተሰበረም ::
ልብሴና አንድ ባንድ ከላየ አወላልቆ የሱን ማውለቅ ሲጀምር ስሜቴ ጣርያ ነካ :: ሳላስበው ትርጉሙን በማላውቀው ንግግር እለፈልፍ ነበር :: የተለበለበ ግንድ የሚመስለው አካሉ , ወንዳወንድ ግርማው , ቁመቱ , የደረቱ ስፋት .....ኡኡኡኡ ! ከዚያማ ...የፖሊስ ቆመጥ በሚያህለውን እንትኑ ልቤ እስኪጠፋ አደረገኝ :: አክንባሎዬንም ሰበረው !!! ሲጨርስ ያለኝን እስካሁን አልረሳውም
"ጭገርሽን በጣም ነው የወደድኩት !"
በማግስቱ ድንግልናዋ እንደተወሰደባት ልጃገረድ መራመድ ሲያቅተኝ , ደውዬለት አልመጣም አልኩት :: በሶስተኛው ቀን ቢሮዬ ስገባ ..... በቦታዬ ሌላ ፀሀፊ ተቀምጣለች ::
ከወደግራዬ በኩል አይኔን ወርወር ሳደርግ ....የመስሪያ ቤቱ ምክትል ስራ አስኪያጅ ሆኘ መሾሜን የሚገልጥ ፅሁፍ አየሁ :: ዋጋዬ !!!
ኦኬሎ መ /ቤቱን እስኪለቅ ድረስ ሳላናግረው ወደሌላ መ /ቤት ተዛወረ :: እኔም አክንባሎዬ የተሰበረበትን ቢሮ ይዥ ይህው አለሁ :: ዛሬ ታድያ ዝክር ነው :: ሚያዝያ 18:: ለሱ መታሰቢያ ሁልግዜ ለአንድ ወር ያህል ጭገሬን አሳድግና ሚያዝያ 18 እላጨዋለሁ ::
አክንባሎ ሰባሪዬ የት እንዳለ አላውቅም !
ስርርር wrote:ዋይ ዋይ!
ከሻርፕ ሜሞሪያል ሆስፒታል ቁልቁል የባልቦዋን ፍሪ ዌይ ተጠቅሜ ወደቤቴ እያመራሁ ነው:: ከአንድ አሳቻ ቦታ ላይ ከፍሪዌይ ወጥቼ የአዳምስ አቬኑን ጎዳና ስይዝ....የትራፊክ መብራቱ ቀጥ አደረገኝ:: ይህ መብራት ደግሞ ከያዘ ቶሎ አይለቅም:: እዛው በቆምኩበት....በሰመመን ወደፍቅሬ ነጎድኩ:: ወደሀገር ቤት:: ገና በቤት ኪራይ እያለሁ....የአሁኗ የናፍቆት ሚስቴ የአከራዬን ልጅ...........የመጀመሪያውን ቀን የፍቅር ግብግብ....ድንግልናዋን የውሰድኩበትን ቀን. በሰመመን አሰብኩት.........
ምራቋን ጎርጎጭ አድርጋ ስትውጥ ጆሮዬ ውስጥ ጥልቅ አለ
ድምፅዋ ቅላጥፄውን ሳተ.....ተቆራረጠ
"ም..ን አ..ልከኝ" ሁለት እጇን በእግሮቿ መሀል አድርጋ እያሻሸች
ቀይ ፊቷ ቲማቲም መስሏል.....ፀዳሏ ያማልላል
"እ...ምንም" አልኩ እኔም
አጠገቧ ቁጭ ብየ የቀኝ እግሬ ባት የግራ ዳሌዋን ነክተዋል:: ስፈራ ስቸር....እጄን እያንፏቀቅሁ ወደመቀመጫዋ አስጠጋሁት::
ልቦቻችን ደብል የሆን "ድም ድም" ሲያሰሙ, ከሩቅ የፋየር ወርክ የሚሰማ ይመስላል::
ዝምታው ነገሰ:: በዝምታዎቻችን መሀል ሙቀታችን ጣራ ነካ
እኔም ጎርጎጭ አድርጌ ምራቄን ስውጥ ድምፁ ዝምታውን አደፈረሰው:: ድንገት ዞር አለች ወደኔ....
አይኖችዋ...."በላ ምን ትጠብቃለህ" ያሉኝ መሰለኝ::
ልቤ ደግሞ...."ካልቆረጡ ቁርጥ አይበሉም...በለው እባክህ......." አለኝ
.................
ከንፈሮቻችን ተገናኙ::
እየተሳሳምን.......ደቂቃዎችን አሳለፍን:: በመሀል...ሲያለቅስ ቆይቶ እልሁን እንዳልጨረስ ልጅ ስርቅ...ሲላት እሰማለሁ:: ልብሶቻችን መቼ እንደወለቁ አላውቅም::
አፈፍ አድርጌ ትንሿ ታጣፊ አልጋዬ ላይ ወረወርኳትና እኔም ሹል አድርጌ ተከተልኳት:: እኔን እንክዋን በወጉ የማትችለኝ አልጋዬ በላይዋ ላይ ሁለታችንን ይዛ በጣር ዋይ ዋይ ዋይ አለች:: .... ከሰመመን ስነቃ ዋይዋይ የሚለው የፖሊስ መኪና ኖሯል::
...."pull over!" አለኝ መኪናው ውስጥ ያለው ፖሊስ በምልክትም ጭምር እያሳየኝ:: .........
ስርርር wrote:(ባህር ዳር ሆስፒታል)... በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ
ዋለልኝ የ40 ዓመት ጎልማሳና የ6 ልጆች አባት ነው:: መራዊ ከተማ ውስጥ ትንሽየ ሱቅ ቢኖረውም እሱ ግን ከአገው ገበሬዎች ጋር ድንች ማምረት ስለሚያስደስተው, ከከተማዋ ወጣ ብሎ ጎጆ ቀልሶ በዚያ ነው የሚኖረው:: ባለው ጥሪት ምክንያት ባካባቢው ህዝብ ዘንዳ ጥሩ ተደማጭነት አለው:: መራዊ ከባህር ዳር 16 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ትንሽየ ከተማ ብትሆንም የምሽት ድምቀቷ ከባህርዳር አይተናነስም:: እያንዳንዷ መጠጥ ቤት በብልጭልጭ መብራቶች ደምቃ ሀላፊ አግዳሚውን ሁሉ ኑ ግቡ እያለች የምትጋብዝ ትመስላለች:: በዚያ ላይ ያስተናጋጆቹ ውበት ወንዱን ሁሉ ያማልላል::
ዛሬ ግን መራዊ ዋለልኝን የምታስታምም ይመስል ጭልምልም ብላለች:: መብራት ተረኛ ነች እና ያው ጠፍቷል:: ዋለልኝ ቀኑን ሙሉ በቁርጠት በሽታ ሲሰቃይ ውሎ... አመሻሹ ላይ ሲደክም ወርቄ (የልጆቹ እናት)
"አየ ዋሌ እያየሁህማ አትሞትብኝም..." ብላ በቃሬዛ አሸክማ ወደመራዊ የወሰደችው::
"ዶፍተር... ባልተቤቴ ምን እንደሆነብኝ አላቅም... አለች እየፈራች" በከተማዋ ውስጥ ያለው ብቸኛ ጤና ጣቢያ ውስጥ ተረኛ ሆኖ ያደረውን ጤና ረዳት እየተማጠች::
"ለዛሬ መብራትም ጠፍቷል.... ማስታገሻ እሰጥልሻለሁ.... ግን እንደኒ እንደኒ ባህርዳር ብትወስዱት ይሻላል ባይ ነኝ" አለ ተረኛው ጤና ረዳት::
የተሰጠው 'ማስታገሻ' በርግጥ አሻለው:: ምናልባትም ስነልቦና ይሆናል ግን ተሻለው:: ጠዋት ተነስተው የመጀመርያዋን ሚኒባስ ይዘው ወደ ባህርዳር አቀኑ::
ባህር-ዳር ሆስፒታል:: ወጣቱ ዶክተር በደንብ አድርጎ መረመረው::-ዋለልኝን:: በሽታው ምን ሊሆን እንደሚችል ቢገምትም የላቦራቶሪ ምርመራ ለማድረግ ሽንትና ሰገራ እንዲሰጥ ማድረግ ፈለገ:: በዚሁ መሰረት ወደ ላቦራቶሪ ሄዱ.... ወርቄ ባሏን ደግፋ ከሱ ጋር ደከመች::
መንጫቃዋ የላቦራቶሪ ሰራተኛ.... ትንሽየ ብልቃጥና እንደ እንጨት ያልች ችልፋ ሰጥታቸው...
"በሉ ሰገራውን አታብዙ... ሽንቱን ደግሞ በዚች ቢልቃጥ ..." ብላ በቁጣ መንፈስ አስተናገደቻቸው::
"ወይ ጣጣ... አለመያዝ ብቻ.... ሆሆይ የማንም አፍ መጥረጊያ ልሁን? ወይኔ ዋለ!" እያለ እየተቆጨ በሚስቱ ድጋፍ ወደ መፀዳጃ ቤት አመሩ:: ...
"ወርቄ..... እምቢ አልኝ ምን ይሻለኛል?"
"ምኑ አካሌ"
"ሽንቴም እዳሪዬም..."...
"አይ እንደምንም በርታ እንጂ አካሌ!'
ውጤቱም ተሰርቶ ዶክተሩ ጋር እስኪቀርብ ድረስ መነጋገርያ ሆነ!... እንዴት ሊሆን ይችላል?
ወጣቱ ዶክተር....ግራ በመጋባት ውስጥ ሆኖ እነዋለልኝን ያስጠራል....
"አቶ ዋለልኝ.... ውጤቱ እንደሚያሳየው ከሆነ......ውጤቱ የሶስት ወር እርጉዝ ነዎት ይላል:: ምንድነው ነገሩ.... እስኪ ያስረዱኝ... እኔን ግራ ገብቶኛል?" አለ ወጣቱ ዶክተር
ዋለልኝ ከተቀመጠበት ወንበር እመር ብሎ ተነሳ!... "እንዴ? እኔ... እርጉዝ.... በፍፁም"
ለመሆኑ ወንድ ነው ሴት ያረገዝኩት?
አይ አቶ ዋለልኝ እሱን አሁን መግለፅ አልችልም... እስኪ ተረጋግተው ያስረዱኝ..."
አይይይይ ተዋረድክውዋ ወርቄ..... አንቺ ነሽ ጉድ ያረግሽኝ... ይሄውልህ ዶክተር! ያኔ ስንፈጥም... ተላይ ታልሆንኩ ብላ ድርቅ ስትል እሺ አልክዋት:: ከዚያ ወዲህ ሁልግዜ ተላይ ነው ፊጥ የምትል.... ይህው....የሶስትወር አርድጋኝ ቁጭ!
ነገሩ ቢያስቀውም ቻል አድርጎ... ሌላ ጥያቄ ጠየቀ ዶ/ር...
አሁን ወርቄ መናገር ጀመረች...
. "ዋለዬ ሽንት እምቢ ሲለው ውይ... ታድያ ምናለ! የኔን እንስጥ! ያው አንዳካል አንዳምሳልም አይደለን?" ብዬ... የኔን ሽንት ነበር የሰጠሁት!
ወጣቱ ዶክተር....እምባው እስኪፈስ ድረስ በሳቅ ተንከተከተ...
ስርርር wrote:(ባህር ዳር ሆስፒታል)... በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ
ዋለልኝ የ40 ዓመት ጎልማሳና የ6 ልጆች አባት ነው:: መራዊ ከተማ ውስጥ ትንሽየ ሱቅ ቢኖረውም እሱ ግን ከአገው ገበሬዎች ጋር ድንች ማምረት ስለሚያስደስተው, ከከተማዋ ወጣ ብሎ ጎጆ ቀልሶ በዚያ ነው የሚኖረው:: ባለው ጥሪት ምክንያት ባካባቢው ህዝብ ዘንዳ ጥሩ ተደማጭነት አለው:: መራዊ ከባህር ዳር 16 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ትንሽየ ከተማ ብትሆንም የምሽት ድምቀቷ ከባህርዳር አይተናነስም:: እያንዳንዷ መጠጥ ቤት በብልጭልጭ መብራቶች ደምቃ ሀላፊ አግዳሚውን ሁሉ ኑ ግቡ እያለች የምትጋብዝ ትመስላለች:: በዚያ ላይ ያስተናጋጆቹ ውበት ወንዱን ሁሉ ያማልላል::
ዛሬ ግን መራዊ ዋለልኝን የምታስታምም ይመስል ጭልምልም ብላለች:: መብራት ተረኛ ነች እና ያው ጠፍቷል:: ዋለልኝ ቀኑን ሙሉ በቁርጠት በሽታ ሲሰቃይ ውሎ... አመሻሹ ላይ ሲደክም ወርቄ (የልጆቹ እናት)
"አየ ዋሌ እያየሁህማ አትሞትብኝም..." ብላ በቃሬዛ አሸክማ ወደመራዊ የወሰደችው::
"ዶፍተር... ባልተቤቴ ምን እንደሆነብኝ አላቅም... አለች እየፈራች" በከተማዋ ውስጥ ያለው ብቸኛ ጤና ጣቢያ ውስጥ ተረኛ ሆኖ ያደረውን ጤና ረዳት እየተማጠች::
"ለዛሬ መብራትም ጠፍቷል.... ማስታገሻ እሰጥልሻለሁ.... ግን እንደኒ እንደኒ ባህርዳር ብትወስዱት ይሻላል ባይ ነኝ" አለ ተረኛው ጤና ረዳት::
የተሰጠው 'ማስታገሻ' በርግጥ አሻለው:: ምናልባትም ስነልቦና ይሆናል ግን ተሻለው:: ጠዋት ተነስተው የመጀመርያዋን ሚኒባስ ይዘው ወደ ባህርዳር አቀኑ::
ባህር-ዳር ሆስፒታል:: ወጣቱ ዶክተር በደንብ አድርጎ መረመረው::-ዋለልኝን:: በሽታው ምን ሊሆን እንደሚችል ቢገምትም የላቦራቶሪ ምርመራ ለማድረግ ሽንትና ሰገራ እንዲሰጥ ማድረግ ፈለገ:: በዚሁ መሰረት ወደ ላቦራቶሪ ሄዱ.... ወርቄ ባሏን ደግፋ ከሱ ጋር ደከመች::
መንጫቃዋ የላቦራቶሪ ሰራተኛ.... ትንሽየ ብልቃጥና እንደ እንጨት ያልች ችልፋ ሰጥታቸው...
"በሉ ሰገራውን አታብዙ... ሽንቱን ደግሞ በዚች ቢልቃጥ ..." ብላ በቁጣ መንፈስ አስተናገደቻቸው::
"ወይ ጣጣ... አለመያዝ ብቻ.... ሆሆይ የማንም አፍ መጥረጊያ ልሁን? ወይኔ ዋለ!" እያለ እየተቆጨ በሚስቱ ድጋፍ ወደ መፀዳጃ ቤት አመሩ:: ...
"ወርቄ..... እምቢ አልኝ ምን ይሻለኛል?"
"ምኑ አካሌ"
"ሽንቴም እዳሪዬም..."...
"አይ እንደምንም በርታ እንጂ አካሌ!'
ውጤቱም ተሰርቶ ዶክተሩ ጋር እስኪቀርብ ድረስ መነጋገርያ ሆነ!... እንዴት ሊሆን ይችላል?
ወጣቱ ዶክተር....ግራ በመጋባት ውስጥ ሆኖ እነዋለልኝን ያስጠራል....
"አቶ ዋለልኝ.... ውጤቱ እንደሚያሳየው ከሆነ......ውጤቱ የሶስት ወር እርጉዝ ነዎት ይላል:: ምንድነው ነገሩ.... እስኪ ያስረዱኝ... እኔን ግራ ገብቶኛል?" አለ ወጣቱ ዶክተር
ዋለልኝ ከተቀመጠበት ወንበር እመር ብሎ ተነሳ!... "እንዴ? እኔ... እርጉዝ.... በፍፁም"
ለመሆኑ ወንድ ነው ሴት ያረገዝኩት?
አይ አቶ ዋለልኝ እሱን አሁን መግለፅ አልችልም... እስኪ ተረጋግተው ያስረዱኝ..."
አይይይይ ተዋረድክውዋ ወርቄ..... አንቺ ነሽ ጉድ ያረግሽኝ... ይሄውልህ ዶክተር! ያኔ ስንፈጥም... ተላይ ታልሆንኩ ብላ ድርቅ ስትል እሺ አልክዋት:: ከዚያ ወዲህ ሁልግዜ ተላይ ነው ፊጥ የምትል.... ይህው....የሶስትወር አርድጋኝ ቁጭ!
ነገሩ ቢያስቀውም ቻል አድርጎ... ሌላ ጥያቄ ጠየቀ ዶ/ር...
አሁን ወርቄ መናገር ጀመረች...
. "ዋለዬ ሽንት እምቢ ሲለው ውይ... ታድያ ምናለ! የኔን እንስጥ! ያው አንዳካል አንዳምሳልም አይደለን?" ብዬ... የኔን ሽንት ነበር የሰጠሁት!
ወጣቱ ዶክተር....እምባው እስኪፈስ ድረስ በሳቅ ተንከተከተ...
ስርርር wrote:[/b]ሳሳሁ ...
በልጅ ፍቅር እንደኔ ላበዳችሁ[b]
ልጄ የኔ ቁራሽ...ተክለ ሰውነቴ
የገፄ ግልባጭ... የፊት መስታወቴ
ጉልበት የሆንክልኝ...ወኔዬ ትምክህቴ
ወድሀለሁ ማለት... ለአንደበቴ አንሰኝ
ህይወቴ ነህ አንተ...ፍፁም የምታሳሳኝ
ልጄ ውዳጄ ሆይ.... እንቅፋት አይንካህ .
ክፉ ካንተ ይራቅ... ይደምሰስ ጠላትህ
ልጄ ሳሳሁልህ .... "አባቢ"...ስትለኝ
ኮልታፋ አንደበትህ..."ወዳለው" ሲለኝ!
ሳሳሁ እረ ሳሳሁ እኔስ ምን ተሻለኝ!
sleepless girl wrote:ስርርር wrote:ዋይ ዋይ!
ከሻርፕ ሜሞሪያል ሆስፒታል ቁልቁል የባልቦዋን ፍሪ ዌይ ተጠቅሜ ወደቤቴ እያመራሁ ነው:: ከአንድ አሳቻ ቦታ ላይ ከፍሪዌይ ወጥቼ የአዳምስ አቬኑን ጎዳና ስይዝ....የትራፊክ መብራቱ ቀጥ አደረገኝ:: ይህ መብራት ደግሞ ከያዘ ቶሎ አይለቅም:: እዛው በቆምኩበት....በሰመመን ወደፍቅሬ ነጎድኩ:: ወደሀገር ቤት:: ገና በቤት ኪራይ እያለሁ....የአሁኗ የናፍቆት ሚስቴ የአከራዬን ልጅ...........የመጀመሪያውን ቀን የፍቅር ግብግብ....ድንግልናዋን የውሰድኩበትን ቀን. በሰመመን አሰብኩት.........
ምራቋን ጎርጎጭ አድርጋ ስትውጥ ጆሮዬ ውስጥ ጥልቅ አለ
ድምፅዋ ቅላጥፄውን ሳተ.....ተቆራረጠ
"ም..ን አ..ልከኝ" ሁለት እጇን በእግሮቿ መሀል አድርጋ እያሻሸች
ቀይ ፊቷ ቲማቲም መስሏል.....ፀዳሏ ያማልላል
"እ...ምንም" አልኩ እኔም
አጠገቧ ቁጭ ብየ የቀኝ እግሬ ባት የግራ ዳሌዋን ነክተዋል:: ስፈራ ስቸር....እጄን እያንፏቀቅሁ ወደመቀመጫዋ አስጠጋሁት::
ልቦቻችን ደብል የሆን "ድም ድም" ሲያሰሙ, ከሩቅ የፋየር ወርክ የሚሰማ ይመስላል::
ዝምታው ነገሰ:: በዝምታዎቻችን መሀል ሙቀታችን ጣራ ነካ
እኔም ጎርጎጭ አድርጌ ምራቄን ስውጥ ድምፁ ዝምታውን አደፈረሰው:: ድንገት ዞር አለች ወደኔ....
አይኖችዋ...."በላ ምን ትጠብቃለህ" ያሉኝ መሰለኝ::
ልቤ ደግሞ...."ካልቆረጡ ቁርጥ አይበሉም...በለው እባክህ......." አለኝ
.................
ከንፈሮቻችን ተገናኙ::
እየተሳሳምን.......ደቂቃዎችን አሳለፍን:: በመሀል...ሲያለቅስ ቆይቶ እልሁን እንዳልጨረስ ልጅ ስርቅ...ሲላት እሰማለሁ:: ልብሶቻችን መቼ እንደወለቁ አላውቅም::
አፈፍ አድርጌ ትንሿ ታጣፊ አልጋዬ ላይ ወረወርኳትና እኔም ሹል አድርጌ ተከተልኳት:: እኔን እንክዋን በወጉ የማትችለኝ አልጋዬ በላይዋ ላይ ሁለታችንን ይዛ በጣር ዋይ ዋይ ዋይ አለች:: .... ከሰመመን ስነቃ ዋይዋይ የሚለው የፖሊስ መኪና ኖሯል::
...."pull over!" አለኝ መኪናው ውስጥ ያለው ፖሊስ በምልክትም ጭምር እያሳየኝ:: .........
ቕቕቕቕቕቕቕቕቕቕቕ ቕቕቕቕቕቕቕቕቕቕቕቕቕ ሳቅቼ ሞትኩ አለች:: ገደልከኝ ስርርርርር ቕቕቕቕቕቕ እግዜር ይይለት ይህ እርጉም ፓሊስ.......! አንተም ...እኛም........ ልባችን እንደተሰቀለ.........
Return to Warka Culture and Literature - ዋርካ ባህልና ሥነ ጽሑፍ
Users browsing this forum: No registered users and 1 guest