የአዲስከቴ ልጆች ሰላም ነው? አማን ናቹ ?
ዋንቾ በቅርቡ ሀገር ቤት ሄዶ የነበረ ጓደኛዬ ብዙው ነገር መፈራረሱን መነቃቀሉን መቆፋፈሩን ሲነግረኝ ለልማት መሆኑን ሳውቅ ግን ልቤ ማዘኑን አልተወም:: ጎዝጉዘን የቃምንባቸው ቦታዎች መንገድ አናት ላይ መንገድ ሊንጣለልባቸው ጥድፊያው ለጉድ ነው አለኝ:: ........የትዝታዎቻችን መስተናገጃ ስፍራስ ታስቦበት ይሆን? ይታሰብበት:: ባይሆን አንዱን ትልቅ ግቢ ታሪካዊ ቤት ተብሎ እንደቆመ ይቅርና ገብተን እንደድሮው ሲያምረን ሲያምረን እንቃምበት:: ለልጅና ልጅልጆቻችንም ወደፊት እንዲህ ነበር ድሮ በኛ ዘመን እያለን በሙሉ ልብ ለመጎራት እንዲያመቸን:: ምን ትላለህ?
ድሎት ምቾት ጭሰት ለሁላችን!