ሴቶች እህቶቻችን የታንዛኒያ አቻዎቻቸውን 2 ለ 1 በማሸነፍ ቤታቸውን ሣያስደፍሩ : አንገታቸውን ቀና አድርጎ የሚያስኬድ ውጤት አስመዝግበዋል :: ተከታዩን ጨዋታ ሰኔ 11 (June 18 ) በዳሬሠላም ያደርጋሉ :: በዚያ ውድድር ካሸነፉ ወይም እኩል ከወጡ ወይም ተሸንፈውም ከ1 ጎል በላይ ካስቆጠሩና የተቆጠረባቸው ጎል ልዩነት ከ1 ካልበለጠ ለአፍሪቃ ዋንጫ የማለፍ ዕድል አላቸው :: ለኢትዮጵያ ቡድን ጎሎቹን ያስቆጠሩት ሔለን እና ቹቹ ናቸው ::
ምንጭ:- Mamo Gebrehiwot, EthioSport, Sunday May 27, 2012. Lucy defeats Twiga Stars 2-1.
ተድላThe Ethiopian national women soccer team, popularly known as “Dinkinesh” or Lucy, defeated its Tanzanian counterpart, the Twiga Stars 2-1 here today in the first leg of the second round of the Africa Women Championship (AWC) Qualifiers.
Helen and Chuchu scored the goals for Lucy.
The two teams will play the return leg match in Dar es Salaam at the National Stadium on June 18, with the winner qualifying for the finals, which will be hosted by Equatorial Guinea in November of this year.
The Ethiopian team eliminated Egypt 6-4 on aggregate score in the first round. After losing 4-2 in Cairo, Lucy reversed the situation with a 4-0 thrashing victory in Addis Ababa.