መራራ wrote:አንተም ልትጠብስ ትመኛለኽ ለካ? :lol: :lol: :lol: አንተን የምትጠብስ ኢትዮጽያዊ ሴት አለች? እኮ አንተን? ክርፋትህን እንዴት ልትችለው? ነው እንዳንተ የከረፋችውን ማለትህ ነው? :lol: :lol: :lol: በዚህ መልክህ: በዚህ ንጽህናህ: በዚህ መሀይምነትህ: በዚህ ሽምግልናህ: እንደው ምን ትሁነኝ ብላ ይሆን አንተን? :lol: :lol: :lol: :lol: እውነት እውነት እልሀለው ለ ውሻዬም ታንሰዋለኽ:: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
ሾተል wrote:ምንም በክብርነታችንና ባንዳንድ እንደኛ ባሉ የጨዋ ልጅ ባለጌዎች ስድድብ የተነሳ የሳይበር ዋርካ ቻት ሩም ለረጅም አመታት ተዘግቶ የነበረው በዛሬው እለት ስለተከፈተ ኑና ቻት እናድርግ ....
http://www.cyberethiopia.com/warka4/chat/index.php3ሾተል ነን......ከሳይበር ዋርካ ቻት ሩም ለጠበሳ ተዘጋጅተን ቺኮች ስንጠብቅ ልንውል ነው ....እግዜር ይሁነን....ቆንጆ የገባቸው ቺኮች ካሉ ነው..ካለዛ እዚሁ በአካል ወገባችንን የሚጨርሱት ይሻላል....
መራራ አይገርምልኽም?ይኼ ጥላሸት የለሊት መጋኛ ቀማኛ ሸረኛ ነገረኛ ሀሜተኛ ቀልበ ቢስ ነገረ ፈጅ ራፖርት ጸሀፊ....ደብተራ ኮራራ ቸፋዳ ገዳዳ ወልጋዳ.....ቅራቅንቦ ስጋ ተራክቦ ዲሞትፈር አንግቦ ተሰበረበት ገንቦ
ይኼ ጠባሽ ለዋሽ ከላሽ ነስናሽ ቅንቡርሳም ሆዳም አንቡላም .......
እሱን ብሎ ጠባሽ....የኽንድ ፊልም መሰለው እንዴ?በአይን ጠበሳ ጠቀሳ ...
መጥኔ ለሱ....አዉ ፊት....ጅብ ዘንጦ....
ሾተል ነን.....አይገርምላችሁም?አያና.....