ከዚህች ቀን እና ሰአት በሗላ ማፈግፈግ እንዳይደገም ጺሞ -ወ -ጀለቢያ
መራራዋ የንጋት ኮከብ ጨልሞባታል
እሷም እንደናትዋ ወ - ጀለቢያ አሰኝቷታል :lol: :lol:
መራራ wrote:ትቆያለች እንጂ አህያ የ ጅብ ነች አለ ቻይና :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: እነሆ በ 2006 የማረኩት ወርቅነህ ጺሞ የንጋት ኮኮብነቴን ዳግም አምኖ ተቀብሏል እና የ ንግስትነቷ የ ምህረት እጆች አሁንም ተዘረጉለት:: :lol: :lol: :lol: :lol: ምን ይወጥሽ ካርቦንዬ አለች አስለቃሽ :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: ከዚህች ቀን እና ሰአት በሗላ ማፈግፈግ እንዳይደገም ጺሞ-ወ-ጀለቢያ :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:ወርቅነች wrote:እንኳን ኢትዮጽያ አልሆንሽ እንጂ መዘጋጃ ነበር የጎዳና ውሻ ብሎ በመርዝ የሚገላግልሽ የምር ::
የንጋቷ ኮከብ ጨልሞብሻል መሰለኝ...ያለነው በአጼው ዘመን እኮ አይደለም የጎዳና ሕጻናት እናትሸ የፈለፈለችበት :lol: ዘመኑ የወያኔ ነው የሰው ልጅ የተከበረበት ትላለች ጀሚላ
ከቸርችል ጎዳና :lol: :lol: :lol: :lol:መራራ wrote:እስቲ ወርቅነች ይሙት ይሄ የጻፍኩት ከልቤ ነው በይ ካርቦኔ? :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: ጭርታም:: ሰው ሁሉ እንዳንቺ እውር በቅሎ እና ዱልዱም የህወሀት ካድሬ ይመስልሻል አይደል? :lol: :lol: :lol: :lol: ሰባኪም ልትሆኚ ይዳዳሻል ደግሞ? ቋንጣ:: ግን በምናቡ አለም ፈጽሞ በማታውቂ ሰው ሁሉ እንዲህ ቅናት የሚያንጨረጭርሽ ከሆነ በገሀዱ አለም ከማን ጋር ይሆን የምትኖሪው? :lol: :lol: :lol: :lol: ቀላል ምቅንቅናም መቅኔያም ነሽ! :lol: :lol: :lol: :lol: ሰሞኑን እማ የጤናሽ ይዞታ በጣም አሳስቦኛል የምር: እንኳን ኢትዮጽያ አልሆንሽ እንጂ መዘጋጃ ነበር የጎዳና ውሻ ብሎ በመርዝ የሚገላግልሽ የምር:: :lol: :lol: :lol: :lol: በ ጀሚላ ጺሞ ኒክሽ ደግሞ ደግሞ ቁራንን ስበኪን እስኪ በ አቡነ-አረጋዊ :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: በግ::ክቡራን wrote:የጾታውን ነገር በተመለከተ ለኔ ግልጽ ነው...ግልጽ ያልሆነላቸው መናፍስት አሉና ራስህን አጥራላቸው ነው የኔ መልክት:: :lol: ከዚህ በላይ ግን አልሄድም:: ዘመኑ ክፉ ነው ወንድሜ ሆይ::በመርከቡ ላይ ነኝ አልከኝ..??? አይ ወንድሜ ኴኴቴ .... ቡዙዎች ናቸው በመርከቡ ላይ ያሉ እየመሰላቸው የሰጠሙ!! አትሞኝ!! ነፍስህ የምትነግርህን አትስማ ያንተን ሰምቶ እኮ ወንድሜ ዲጎኔም እኮ ይሄኔዬ እኔም በመርከቡ ላይ ነኝ ይል ይሆናል:: :D እኔን መረከብ ያድርገኝ !! ያራራት ተራሮች ላይ ተንጠልጥላቹ እንዳትቀሩ ወንድም አለም:: ""በስምህ ትንቢት አልተናገርንም በስምህ አጋንት አላወጣንም ይሉኛል ..እኔ ግን ወጊዱ አላውቃቸሁም ወሮ- በሎች ( ውሮዎች ) እላቸዋለሁ "" ይላል ቃሉ!! ወንድሜ ዲጎኔ እንኴን ባንድ ወቅት አጋንት አስወጣለሁ ብሎ አጋንት አለብት የተባለው ሰው እስኪበቃው ደብድቦታል:: ከዛ ወዲህ እንዲህ አይነቷን ነገር አይሞክራትም:: :lol: የይቅርታና የፍቅር መንፈስ የሌለው ሰው በነጋ በጠባ ለበቀል እጁን ያሾለ ሰው ደሙን ጠጥቼ አጥንቱን ግጭ አጥፍቼው እኔ እኖራለሁ የሚል ያንተና የዲጎኔን የመሰለ ብዕር ስታስበው እንደው መንገስተ ሰማይ ይገባል ብለህ ታገምታለህ?? .በራሴም ወጭ ቢሆን ሄጄም ቢሆን በር ጠባቂው ጋ ( ሚካኤል ወይም ኩሪቤልና ሱራፌል ይመስሉኛል ) በሰማያዊ ህግ ፍረዱኝ ብዬ እፋለማለሁ:: እንጂ እናንተ አትገቡም:: "" ኑና እንዋቀስ"" ብሎ ዲምክራሲን የሰጠን አምላክ ነው የምናመልከው:: እና አትሳሳት ወንድሜ ሆይ መርከቡ ላይ የለኅም:: አራት ነጥብ:: ቅድም እንዳልኩት ወንድሜ ዲጎኔ ከመርከቡ ከወረደ ቆየ:: እንድትሳፈሩ ግን እጆቼን እዘረጋላችኌለሁ::ኴኴቴ ወንድማችን wrote:ካርቦን ወንድማችን ... ዊንተር በዲ ኤም ቪ እንዴት ይዞሀል?
ሰሞኑን ... የኔ ክርስትና ነገር ... በጣም ያሳሰበህ ይመስላል ... አይዞህ ... አሁንም በ'መርከቡ' ላይ ነኝ ... እንደ ጾታዬ በክርስትናዬም ነገር ሳትጠራጠር 100% እርግጠኛ ሁን:)
ሰሞኑን በአንተ ሩም ውስጥ ... ከዲጎኔ ወንድማችን ጋር 'ጦርነት' ነገር ገጥመን ነበር ... ግን እሱ ቶሎ እየከፋው ስለመጣ ... 'ጦርነቱ'ን ለማቆም ወስኛለሁ :) የ'ጦርነቱን'ም ሜዳ ላንተ መልሼ አስረክቤአለሁ :lol:
ለገ ኮኮቴ :lol:ክቡራን wrote:ወንድም ኮኮቴ በወንዝ ተመስሎ ይሄን ጻፈ::
በበጋም ሆነ በክረምት የማይደርቀው ወንዝ ... ለገ ኮኮቴ Smile
ተጫወቱ ጎበዝ እየጠጣቹ ታዲያ ወንድሜ ዲጎኔ የተቀደሰ ብርዝ አለ ጎንጨት በል... :D ጨዋታቹ መልካም ነው ግን አንድ የገረመኝ ነገር አለ ( ይሄ ቤት በነገራችን ላይ ባለም ላይ ያሉ የግርምቶች ስብስብ ነው) ወንድም ኮኮቴ እኔ እስከማውቅህ ድረስ አንተ ቅቅል ወንድ ነህ :: ምንም ጥርጥር የሌለብህ;; ኃይ ዌይ ኢኔትሬ ( ትራክ ) ነዳጅ ቢያልቅበት ገፍተህ ወደ ዳር ማሳያዝ የሚያስችል ፎርሳ አለህ:: እና ግን ሰሞኑን ግራ የገባኝ ( የገረመኝ ) ጉዳይ አለ:: አንዳንድ የዋርካ ጉምቱዎች ""እህቴ ኮኮቴ"" ሲሉህ እሰማለሁ ..እኔ መልስ ( ኮሜንት ታደርጋለህ ) ብዬ ስጠብቅ ዝም ብለኅል:: እውነተኛ ጾታህን ተናገር:: ከምሬ ነው:: መንፈሳዊ አመንዘራነት ዕየሰራህ ነው:: ሀማል ዘለቀን( መራራን) አጥብቀን የምንዋጋው ማንነቱን ጠንቅቀን ስላቀቅነው ነው:: እምነትህን ( ክርስትናን ) የመተው መብትህ የተጠበቀ ነው:: በኅጢያት ግን ዳኒክራ እንድትመታና ለላውንም ድቤ እንድታስትመታ ፍቃድ ያለህ አልመሰለኝም:: እንዳንተው ሲቢሳጭ ኬሚስትሪ ትዝ የሚለው አንድ ወፈፌም አለ:: በሴት ስም ሲጠሩት ዝም ይላል:: ሳትመነጠሩ..ራሳችሁን አጥሩ:: :lol: