by ቆቁ » Fri Oct 25, 2019 3:54 pm
ስማ በትንሹም በትልቁም ?
የዋርካ ቄሮ ሆንክ እንዴ ?
Ethiopian forces
Shewa forces; Negus Negasti Menelik II: 25,000 rifles / 3,000 horses / 32 guns[7]
Semien forces; Itaghiè Taytu: 3,000 rifles / 600 horses / 4 guns[7]
Gojjam forces; Negus Tekle Haymanot: 5,000 rifles[7]
Harar forces; Ras Makonnen: 15,000 rifles[7]
Tigray and Hamasen forces; Ras Mengesha Yohannes and Ras Alula (Abba Nega): 12,000 rifles / 6 guns[7]
Wollo forces; Ras Mikael: 6,000 rifles / 5,000 horses[7]
Forces of the Ras Mengesha Yohannes Atikim: 6,000 rifles[7]
Forces of Ras Oliè and others: 8,000 rifles[7]
In addition there were ~20,000 spearmen and swordsmen as well as an unknown number of armed peasants.[7]
በደምብ ተመልከታቸው የአድዋ ጀግኖቻችንን
ማን በዚህ ድል ያልተካፈለ ኢትዮጵያዊ አለ ብለህ ነው ?
ኢትዮጵያ ማለት እነዚህ ጀግኖቻችን ናቸው
የእነዚህ ጀግኖች ስም በአንድነት ሲጠራ ኢትዮጵያ ማለት ይሆናል እንጂ ብሄር ብሄረሰቦች ሕዝቦች የሚል ትርጉም አልባ አደናጋሪ ቃል አይደለም፡፡
አሉላ አባ ነጋ ስትል ምኒሊክን፡ መጥራትህ ነው
ጣይቱ ብጡልን ስትጠራ አሉላ አባ ነጋን መጥራትህ ነው
ራስ መኮንን ስትጠራ ንጉስ ተክለ ሐይማኖትን መጥራትህ ነው
ገረሱ ዱኪ ስትጠራ ራስ መንገሻን መጥራትህ ነው ፡፡
እያልክ እያልክ ስትጠራ
አድዋ ስትል ወረኢሉ ማለትህ ነው
ዶግአሊ ስትል እምባላጌ ማለትህ ነው
ወረኢሉ ስብለህ ስትጠራ የቀበና ድልድይ መጥራትህ ነው
እያልክ እያልክ ስትጠራ
ምኒሊክ ስትል ኢትዮጵያ
አሉላ አባ ነጋ ስትል ኢትዮጵያ እያልክ እያልክ
መጨረሻው ላይ
[size=200]ኢትዮጵያ ላይ ትቀራለህ /size]
ስንኖር ኢትዮጵያዊ ስንሞት ኢትዮጵያ ይሉሃል ይህ ነው
ምን ለማለት ፈልገህ ይሆን ፡ የብሄር ብሄረ ሰቦች ሕዝቦች ፕሮፓጋንዳ የተጠናወተህ ዓይነት ፍጡር ነህ መሰለኝ
የኖቤል የሰላም ሽልማቱስ የተሰጠው ለማን ነው ?
ፈላስፋው የዬትዬለሌው