View previous topic :: View next topic
Author
Message
ሻቬዝ -x Joined: 17 Nov 2009 Posts: 149
Posted: Sun Jan 15, 2012 2:53 pm Post subject:
Ahmed-1 እንደጻፈ(ች)ው : ሻቬዝ -x እንደጻፈ(ች)ው : ጌታ እንደጻፈ(ች)ው : ሻቬዝ -x እንደጻፈ(ች)ው : እኛስ ከልብ ምክር የፈለግክ መስሎን ነበር ልባችን መፍረጡ አንተስ ጨዋታ ነበር ለካስ ያማረህ
ያቺ ድንግል ብላ የፎከረች የቤተክርስትያን ልጅ ትንሽ ደጅ ታስጠናሀለች ብለን ስናስብ እሷ እቴ በሁለተኛው ቀን ግንኙነት በትሪ ላይ ዘርግታ በሚጥሚጣ እያጠቀስክ እንድትብላ በሰፊው አቅርባልህ አረፈችው
አንተ ግን ሽሩባ የሰራሀት ይመስል ደህና አድረጌ ሰራህዋት ብለህ ወሬውን ታሳጥራለህ ? እንዴት ነው ኪችኑም ሳሎኑም መኝታቤቱም ክፍቱን ጠበቀህ ማኳኳት የለ ገለመሌ ዘው ዘው ብቻ በየክፍሉ ..
አቀራረብዋስ እንዴት ነው እንደግርማ ክትፎ ባማረ ጣባ ቀረበልህ ?ጣባው ላይ ኮባ ተነጥፎበታል ? ክትፎው ጥሬ ነው ለብለብ ? ገባ ያለ ወይንስ የተጠበሰ ? አጃቢዎቹ ጎመን እና አይቤስ ነበሩ ?ከቀንድ የተሰራ ማንክያስ ለመብያው አልቀረበም ? መበተኛውስ ምን ነበረ ?
ይሄን ክትፎ ልቡ እስኪጠፋ ነፍተህ ስታበቃ ሚስትህ የምታቀርብልህ ላዛኛ ቴላቴሊ የጥጃአሩስቶ ስቴክ ሁሉ አስጠላህ ?
ይሕእውልህ ግን ክትፎየን ግጥም አድርግያለው ሌላ ነገር አልቀምስም ካልክ ጎረቤትህ ያለው ኒገር ደግሞ የጥጃ አሩስቶ በጣም አምሮት ይሆናል .....ሚስትህ የምትሰራበት ቦታ ያለው ጥልያን ደግሞ ላዛኛ በጣም ይወዳል ....ሜክሲክዋዊው ደግሞ ...
ሚስትህ ግን በቀበቶ ካልለበለብካት ስሜትዋ አይነሳም ወይንስ እንዴት ነው ?ይሄ አሜሪካ የተባለ ቆሻሻ አገር እኮ የማያስተምረው ነገር የለም
ህምምምም ብዕርህ በጣም ታምራለች :: እባክህ ብዙ ጻፍ
አመሰግናለው ዶ /ር ጌታ
ወዳጃችን ዝንታለም አዲሱን የሊዝ ፖሊሲ ጠንቅቆ የተረዳው አይመስልም :; የወሰደውን መሬት ባግባቡ ካላለማ ሌላ ልማታዊ ባለሀብት ሊጠቀምበት እንደሚችል ዘንግትዋል እሱ ሌላ ሲያማስል ሌላው የሱን እንስደሚያማስልለት ...ሚስት አለምም ቢሆን እኮ የብረት ቁምጣ አይደለም የታጠቀችው what goes around comes around ነው ያሉት አለቃ ገ /ሀና ሚስታቸው ማዘንግያ ፎርፌ ስታበዛ
ሰላም ሁንልኝ
ይቺ ናት ጨዋታ ሻቬዝ .....
ለእርሻው እነ ስርር አሉ .... ሞፈርና ቀንበር አጥምዶ ማሳው ውስጥ መልቀቅ ነው :: በነገርህ ላይ ያገራችን በሬ እንትኑን እንደሚያስቀጠቅጡት ታውቃለህ ? ላሚቱን እንዳያጠቃ እናም ሀይል እንዳያባክን ...ተግቶ እንዲያርስ :: እንደው ስርር ምናለ 12" ወስዶ ቢያስቀጠቅጠው ?
ዊው ዊኬንድ
አሚኮ አማን ነው
ስርርር አራሽ ነው ይሰርራል ታድያ ስርር ሞፈሩን አስቀጥቅጦ በምኑ ሊያርስ ነው ? መጨረሻ እንደሰማሁት ግን ከንግዲህ ቆፍሬ ነዳጅ አላወጣበት ምን አሸካከመኝ ብሎ በልክ አስጠርቦ አሳጥሮታል የሚል ወሬ እና ቧልት አለ !
ማውራት ማቧለቱ
ሁካታ ጩኸቱ
በበዛበት አለም
ምናለ ጸጥታም በካሴት ቢታተም ....
ይልሀል እንግዲህ አንድ የጎዳና ልጅ ገጥሞት ዮ ትዩብ ላይ የሰማሁት ነው
መልካም ዊክ ኤንድ ላንተም ለስርርም
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ጎተራ Joined: 28 Nov 2011 Posts: 106
Posted: Mon Jan 16, 2012 9:30 pm Post subject:
ዝንቱ እንደጻፈ(ች)ው :
እፎይ !....ትዳሬ ምስቅልቅሉ መውጣቱ ነው :: ፍቅረኛዬንም ልቧ እስኪጠፋ ሰራህዋት !....ችግሩ ታድያ አብሬህ ካልዋልኩ ...አብሬህ ካላደርኩ ...ቤትህን ካላሳትየህኝ ....ጭቅጭቅ ሆነ ! ጭቅጭቅ ሸሽቼ ሌላ ጭቅጭቅ !!!!
<<<<<<<
አይ ሀበሻ .....ምክር ሲጠየቅ ስድብና ወቀሳ ይደረድራል !!!!!
ሚስቴን እንደማልወዳት አረጋግጫለሁ :: ትናንትና ሌሊቱን ሙሉ ታክሲ ስነዳ አድሬ ቤት ስገባ ....እሳት ሆና ጠበቀችኝ :: "ሰምቻለሁ ......ውጣልኝ ....ያለዚያ ፖሊስ ደውዬ ነው የማስቀፈድድህ ...." እያለች በብዙ ስትጮህ ቀበቶዬን ፈትቼ ልክ ካስገባህዋት በህዋላ (ከገረፍክዋት በህዋላ )! ወደመኝታዬ ስሄድ እንደልማዷ ሴክስ ፍለጋ አትመጣም ? እኔቴ ... ሌላ ቀምሼ እንዴት ......
ለማንኛውም ....አሁን በመፋታቱ ወስኛለሁ (75% ልቤ ፍታት ይለኛል ):: ቻይልድ ሰፖርት መክፈልን ሳስብ ደግሞ .........
ተዉኝ በቃ !
እሺ ጀምስ ቦንድ እምስ ቦንድ ሆንክብን እኮ . አንዷን በቀበቶ ስትገርፋት ሌላዋን ልቧ እስኪጠፋ ስትሰራት ለመሆኑ ፌዴራል ነህ እንዴ ? የፈለገውን የሚበዳ የደበረውን የሚገርፍ ፌዴራል ነው ? እሺ ለምክር መጥቼ ስድብ ስጠጣ ከረምኩኝ ስላልክ ወደ ምክሩ ልሂድ :: ምክሬ ፍታት ነው :: በዚህ ሴክስ አወዳደዷ አንጀቷን የሚያርስላት አታጣም :: ልጅህን በውጭ መርዳት ትችላለህ :: ለዛሬ ምክሬ ይሄንን ይመስላል መልካም ጊዜ :: ጎተራ ባጫ ከድድ ማስጫ :: _________________ Some people are alive only, because it's illegal to kill them.
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator