View previous topic :: View next topic
Author
Message
ካለድ Joined: 06 Jan 2007 Posts: 575
Posted: Tue Feb 21, 2012 9:13 am Post subject:
ጩጉዳ እና ሌሉችም so soory
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
መስለ መላጣው Joined: 28 Jul 2010 Posts: 384
Posted: Tue Feb 21, 2012 8:07 pm Post subject:
አንድ ስብሀት ሞተ ከምባል 50,000 የሳዋ ስልጣኞች አለቁ ቢባል አንጀቴ የሽኖ ቅቤ የጠጣ ያህል ነበር የምቆጥረው ለማንኛውም ስብሀት ሞተ አይባልም zip code ቀየረ ነው የሚባለው
ብዙ አንብቦ እና ብዙ ጽፎ ነው የሚሞተው
እንደ ኢሳያስ አፈወርቂ አይነቱ ቢሞት ልክ እንደ ተወልደ ሞት ይባላል
ነገር ግን ጎይታይ ስብሀት ገብረ እግዚያብሄር
እውቀቱን አካፍሎን ነው የሞተው
በሌለበት ስሙን ሳነሳው እንደ ጋሞ ጎፋዎቹ ቆሜ ኮፍያየን አንስቼ ከወደ ወገቤ ዝቅ ብየ ነው እድሜ የሚስጥ ቢሆን ከብርሀኑ ነጋ ላይ 20 አንስቼ ነበር ጀባ የምለው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ክቡራን Joined: 04 Mar 2008 Posts: 4266
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ሓየት 11 Joined: 06 Apr 2008 Posts: 2739 Location: ላን'ሊይ
Posted: Wed Feb 22, 2012 6:36 pm Post subject:
ስብሓት (The Immortal) እንዴት ሆኖ ይሞታል ::
አልሞተም - ህያው ነው ስብሓት
በአድናቂዎቹ (እና በተቃዋሚዎቹ ) ልብ - በአገር ውስጥና በውጪው አለም - በሚልዮኖች ልብ ይኖራል ...
ስብሓ (የ )ት በአጋፋሪ እንደሻው በኩል ከሞት ጋር ግብግብ ገጥሞ እንደጻፈ(ች)ው : አንት ጅራታም , [76] አመት ፈጀብህ እኔን ስታሳድድ ...
_________________ An eye for an eye, and the whole world would be blind. (KGK)
>>>>>>>>> ገዛ ሓየት
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ጥልቁ 1 Joined: 27 Jan 2004 Posts: 1560 Location: bhutan
Posted: Wed Feb 22, 2012 6:46 pm Post subject:
የደራሲነት ብቃቱ የማይጣል ነገር ግን አንድ በሞራል የዘቀጠ ግለሰብን ለማመስገን እና ዘላለማዊ ነው ለማለት ; ወያኔዎችን የሚያበቃቸው የዛ ሰው ትግሬነት ብቻ ነው :: እንጅም ; የኢትዮጵያን ታላላቅ የታሪክ ገጽታዎች እና የሸክስፒር ምጡቅ ስራ በአማርኛ አስማምተው ያቀረቡት ታላቁ ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ሲለዩን ; ማን ይህን ያህል አየር ሰጣቸው
በሉ እነ እውራን እና ሐየት አስራ አንድ ; ስብሀትን በዘሩ ብቻ ከምታንቆላጵሱት ... "የጎሳ ክፍፍል ፈረንጆች የጫኑብን ነቀርሳ እንጅ ... እኔ ያደገሁት (ሲፎክር ) "የአማራ ባሪያ " በሚል ህዝብ መሀል ነው " የሚለውን ፈልጋችሁ አዳምጡት :: ለማለት የተፈለገው ሙሉ ሀሳብንም ... እዚያው ታገኙታላችሁ
ሓየት 11 እንደጻፈ(ች)ው : ስብሓት (The Immortal) እንዴት ሆኖ ይሞታል ::
አልሞተም - ህያው ነው ስብሓት
በአድናቂዎቹ (እና በተቃዋሚዎቹ ) ልብ - በአገር ውስጥና በውጪው አለም - በሚልዮኖች ልብ ይኖራል ...
ስብሓ (የ )ት በአጋፋሪ እንደሻው በኩል ከሞት ጋር ግብግብ ገጥሞ እንደጻፈ(ች)ው : አንት ጅራታም , [76] አመት ፈጀብህ እኔን ስታሳድድ ...
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ሓየት 11 Joined: 06 Apr 2008 Posts: 2739 Location: ላን'ሊይ
Posted: Wed Feb 22, 2012 7:14 pm Post subject:
ያ የመንፈስ ወንድምህ ... ጋንጩር የሚነጨው ... ከስብሓት እልፍ -አእላፍ ስራዎች መሀል - ትኩሳትን ብቻ ነው ያነበበው ዛሬ ስብሓትን በትኩሳት እንደመዘነው ሊነግረን ይፈልጋል ... ያኔ ግን ትኩሳትን እንዲያነብ የገፋፋው ቅንዝራምነቱ ነበር
እና አንተም ብትሆን ስብሓትን አታውቀውም :: እንዳውም ያላለውን ትለጥፍበታለህ :: ስብሓት ምንም የሚቀረው ነገር ያልነበረው ድንቅ ዜጋ ነበር :: ስለ ወሲብ በግልጽ በመጻፉ ጠባቦችና አስመሳዮች ቅር ቢሰኙም የአገሩን ታሪክ ጠንቅቆ የሚያውቅና ከቀልድ ጋር እያዋዛ ስንቱን ያስተማረ ምርጥ ሰው ነበር :: ሓየት ስብሓትን የማደንቀው ምርጥ ስለሆነ ብቻ ነው :: በዘር ለማሰብ ጊዜው የናንተ ነው :: እኛማ አዋቂን ማድነቅ መከተል ነው ልምዳችን :: እንዳውም ስለ እርሱ አንድ ስራ እየሰራሁ ነው አሁን ... ስጨርስ በሰፊው እንገናኛለን :: ስብሓት ለራሱ የሚመቸው ባህሪ ሌሎች ባይወዱለት አይደንቀኝም :: ስለ ብኩንነቱ የሚወተውቱን ግን ስብሓትን ወይም ስራዎቹን ቅንጣት ታክል የማያውቁት ሰዎች ብቻ መሆናቸውን አሳያችኋለሁኝ :: ለምንድን ነው እኔና መሰሎቼ በስብሓት ግላዊ ህይወት ጣልቃ ሳንገባ ነፍሳችን እስክትወጣ ድረስ ... የምናደንቀው :: ስብሓት ዘመናችን ያፈራችው ድንቅ አስተማሪ ስለሆነ ነው :: አዎ ስብሓት ስነ -ምግባርን ሲያስተምርም ማን ይደርስበታል ??
ውሸትህን ደግሞ ጋማ ልበለው ... ከስብሓት አንደበት "የአማራ ባሪያ " የሚል ቃል ወጥቶ አያውቅም :: ዝም ብለህ አትዘላብድ :: ከቻልክ መጀመሪያ ለራስህ በደንብ ስማው ... ሰውን ከመጋበዝህ በፊት :: ካልቻልክ ደግሞ አርፈህ ቁጭ "በዓል ዓዲ አምሓራ " ነው ያለው :: ትርጉሙን ደግሞ (ask to) the privileged multilingual speakers. በናንተ አጠራር ደግሞ "አፍ ላልፈቱት " ጠይቋቸው
ጥልቁ 1 እንደጻፈ(ች)ው : የደራሲነት ብቃቱ የማይጣል ነገር ግን አንድ በሞራል የዘቀጠ ግለሰብን ለማመስገን እና ዘላለማዊ ነው ለማለት ; ወያኔዎችን የሚያበቃቸው የዛ ሰው ትግሬነት ብቻ ነው :: እንጅም ; የኢትዮጵያን ታላላቅ የታሪክ ገጽታዎች እና የሸክስፒር ምጡቅ ስራ በአማርኛ አስማምተው ያቀረቡት ታላቁ ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ሲለዩን ; ማን ይህን ያህል አየር ሰጣቸው
በሉ እነ እውራን እና ሐየት አስራ አንድ ; ስብሀትን በዘሩ ብቻ ከምታንቆላጵሱት ... "የጎሳ ክፍፍል ፈረንጆች የጫኑብን ነቀርሳ እንጅ ... እኔ ያደገሁት (ሲፎክር ) "የአማራ ባሪያ " በሚል ህዝብ መሀል ነው " የሚለውን ፈልጋችሁ አዳምጡት :: ለማለት የተፈለገው ሙሉ ሀሳብንም ... እዚያው ታገኙታላችሁ
ሓየት 11 እንደጻፈ(ች)ው : ስብሓት (The Immortal) እንዴት ሆኖ ይሞታል ::
አልሞተም - ህያው ነው ስብሓት
በአድናቂዎቹ (እና በተቃዋሚዎቹ ) ልብ - በአገር ውስጥና በውጪው አለም - በሚልዮኖች ልብ ይኖራል ...
ስብሓ (የ )ት በአጋፋሪ እንደሻው በኩል ከሞት ጋር ግብግብ ገጥሞ እንደጻፈ(ች)ው : አንት ጅራታም , [76] አመት ፈጀብህ እኔን ስታሳድድ ...
_________________ An eye for an eye, and the whole world would be blind. (KGK)
>>>>>>>>> ገዛ ሓየት
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ጥልቁ 1 Joined: 27 Jan 2004 Posts: 1560 Location: bhutan
Posted: Wed Feb 22, 2012 7:22 pm Post subject:
ይብላኝ ላንተ እንጅ ለኔስ የተሞናሞነው ይተረጉምልኛል :: ስለስብሀት የደራሲነት ብቃትኮ መሰከርሁ ; አንተ ስብሀትን የምትዘክርበት ሀቅም እኔን እንደማይመጥን ግን በኩራት እነግርሀለሁ :: ያውም ሳቄ መጣ ... በዘሬ ሳላስብ ልል አሰብሁና ... አንተ ወያኔው ይህን አባባል ቀድመኸ ወስደህብኛል :: ደሞ ዘረኝነትህንም ካድህ እንዴ
በነገራችን ላይ በዚች አምድ ግን ክፉኛ ተሸወድህ ... ቆይቸ አገኝህና እገልጽልሀለሁ ... ምን እንደተሸወድህ
ሓየት 11 እንደጻፈ(ች)ው : ያ የመንፈስ ወንድምህ ... ጋንጩር የሚነጨው ... ከስብሓት እልፍ -አእላፍ ስራዎች መሀል - ትኩሳትን ብቻ ነው ያነበበው ዛሬ ስብሓትን በትኩሳት እንደመዘነው ሊነግረን ይፈልጋል ... ያኔ ግን ትኩሳትን እንዲያነብ የገፋፋው ቅንዝራምነቱ ነበር
እና አንተም ብትሆን ስብሓትን አታውቀውም :: እንዳውም ያላለውን ትለጥፍበታለህ :: ስብሓት ምንም የሚቀረው ነገር ያልነበረው ድንቅ ዜጋ ነበር :: ስለ ወሲብ በግልጽ በመጻፉ ጠባቦችና አስመሳዮች ቅር ቢሰኙም የአገሩን ታሪክ ጠንቅቆ የሚያውቅና ከቀልድ ጋር እያዋዛ ስንቱን ያስተማረ ምርጥ ሰው ነበር :: ሓየት ስብሓትን የማደንቀው ምርጥ ስለሆነ ብቻ ነው :: በዘር ለማሰብ ጊዜው የናንተ ነው :: እኛማ አዋቂን ማድነቅ መከተል ነው ልምዳችን :: እንዳውም ስለ እርሱ አንድ ስራ እየሰራሁ ነው አሁን ... ስጨርስ በሰፊው እንገናኛለን :: ስብሓት ለራሱ የሚመቸው ባህሪ ሌሎች ባይወዱለት አይደንቀኝም :: ስለ ብኩንነቱ የሚወተውቱን ግን ስብሓትን ወይም ስራዎቹን ቅንጣት ታክል የማያውቁት ሰዎች ብቻ መሆናቸውን አሳያችኋለሁኝ :: ለምንድን ነው እኔና መሰሎቼ በስብሓት ግላዊ ህይወት ጣልቃ ሳንገባ ነፍሳችን እስክትወጣ ድረስ ... የምናደንቀው :: ስብሓት ዘመናችን ያፈራችው ድንቅ አስተማሪ ስለሆነ ነው :: አዎ ስብሓት ስነ -ምግባርን ሲያስተምርም ማን ይደርስበታል ??
ውሸትህን ደግሞ ጋማ ልበለው ... ከስብሓት አንደበት "የአማራ ባሪያ " የሚል ቃል ወጥቶ አያውቅም :: ዝም ብለህ አትዘላብድ :: ከቻልክ መጀመሪያ ለራስህ በደንብ ስማው ... ሰውን ከመጋበዝህ በፊት :: ካልቻልክ ደግሞ አርፈህ ቁጭ "በዓል ዓዲ አምሓራ " ነው ያለው :: ትርጉሙን ደግሞ (ask to) the privileged multilingual speakers. በናንተ አጠራር ደግሞ "አፍ ላልፈቱት " ጠይቋቸው
ጥልቁ 1 እንደጻፈ(ች)ው : የደራሲነት ብቃቱ የማይጣል ነገር ግን አንድ በሞራል የዘቀጠ ግለሰብን ለማመስገን እና ዘላለማዊ ነው ለማለት ; ወያኔዎችን የሚያበቃቸው የዛ ሰው ትግሬነት ብቻ ነው :: እንጅም ; የኢትዮጵያን ታላላቅ የታሪክ ገጽታዎች እና የሸክስፒር ምጡቅ ስራ በአማርኛ አስማምተው ያቀረቡት ታላቁ ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ሲለዩን ; ማን ይህን ያህል አየር ሰጣቸው
በሉ እነ እውራን እና ሐየት አስራ አንድ ; ስብሀትን በዘሩ ብቻ ከምታንቆላጵሱት ... "የጎሳ ክፍፍል ፈረንጆች የጫኑብን ነቀርሳ እንጅ ... እኔ ያደገሁት (ሲፎክር ) "የአማራ ባሪያ " በሚል ህዝብ መሀል ነው " የሚለውን ፈልጋችሁ አዳምጡት :: ለማለት የተፈለገው ሙሉ ሀሳብንም ... እዚያው ታገኙታላችሁ
ሓየት 11 እንደጻፈ(ች)ው : ስብሓት (The Immortal) እንዴት ሆኖ ይሞታል ::
አልሞተም - ህያው ነው ስብሓት
በአድናቂዎቹ (እና በተቃዋሚዎቹ ) ልብ - በአገር ውስጥና በውጪው አለም - በሚልዮኖች ልብ ይኖራል ...
ስብሓ (የ )ት በአጋፋሪ እንደሻው በኩል ከሞት ጋር ግብግብ ገጥሞ እንደጻፈ(ች)ው : አንት ጅራታም , [76] አመት ፈጀብህ እኔን ስታሳድድ ...
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ናፖሊዮን ዳኘ Joined: 18 Apr 2008 Posts: 1874
Posted: Wed Feb 22, 2012 7:25 pm Post subject:
የቀብሩን ስነ -ስርዐት ክሊፕ አይቼ አንተ የተሰማህን አይነት ስሜት ነበር የተሰማኝ ::
ከታጋይ ጳውሎስ ጀምሮ ትግሬ የተባለ ሁሉ እየተጋፋ ነው የቀበረው :: ጨናዊ እና ሌሎች የህወሀት ባለስልጣኖች ከፊት ለፊት አልታዩም !
እውነት ከሎሬት ፀጋየ በልጦ ነው ይህ ሁሉ አጀብ ?? ወዲህ ሰካራም ወዲህ ለፍዳዳ ሽማግሌ ... የማይባል ነገር ለምን ትላለህ ሲባል "" በጨለማ የማይደረግ ነገር አላልኩም "" ---ይቺ አባባል እንደ ትልቅ ፍልስፍና ተቆጥራ ብዙ ተወራላት ! ከተናጋሪው ተቀባዮ ነው የሚገርመው !
ምንም እንኳን ስብሀት እንደነስልኪ ሓየት እና ክብሮም አጥንት ቆጥሮ እምበር ተጋዳላይ እያለ ባደባባይ ባይዘልም ...በራሱ መንገድ ግን ድንዝዝነትን ለመፍጠር አልተጋም ማለት አይቻልም ::
እውነት ጸጋይን ይሄን ያህል ያስታወሰ እና ከልብ የዘከረ ትውልድ አይተናል ??? ስብሀት --- ምዕራባውያኑ እምነትን ከማፍረስ ጎን ለጎን የዘመቱበትን ወሲባዊነት የማስፋፋት ዘመቻ ከባህሉ ከወጉ እና ከእድሜ እኩዮቹ አስተሳሰብ ወጣ ብሎ በሙሉ ልብ ተቀብሎ ወጣቶችን ወሲባዊነትን እንዲቀበሉ ስላበረታታ ትልቅ ----ለዚህ ወሲባዊነት የህይወት ሁለንተና ለሚመስለው ትውልድ ስብሀት ትልቅ ሰው ሆኖ ተገኘ :: እምነት የመናዱንም ነገር ያቅሙን ያህል ሞክሮታል ::
ለመማሩ ነብሱን ይማረው ... ልክ ለኢትዮጵያ ትልቅ ነገር ያደረገላት ይመስል ሊንደው ሞክሮት በነበረው እምነት ---ያውም በቅድስት ስላሴ ካቴድራል መቀበሩ ህሉ ገርሞኛል :: በይሉኝታ ዝም የምንለውን ነገር ግን እየነካኩ ባያናግሩን ጥሩ ነበር :: ያውም በፆሙ !
ክብርስ ለጋሽ ጸጋየ ...ነገር ዓለሙ ግልጥጥ ብሎ ለገባው ኢትዮጵያዊ አርበኛ !
ናፖሊዮን ዳኘ ::
ጥልቁ 1 እንደጻፈ(ች)ው : የደራሲነት ብቃቱ የማይጣል ነገር ግን አንድ በሞራል የዘቀጠ ግለሰብን ለማመስገን እና ዘላለማዊ ነው ለማለት ; ወያኔዎችን የሚያበቃቸው የዛ ሰው ትግሬነት ብቻ ነው :: እንጅም ; የኢትዮጵያን ታላላቅ የታሪክ ገጽታዎች እና የሸክስፒር ምጡቅ ስራ በአማርኛ አስማምተው ያቀረቡት ታላቁ ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ሲለዩን ; ማን ይህን ያህል አየር ሰጣቸው
በሉ እነ እውራን እና ሐየት አስራ አንድ ; ስብሀትን በዘሩ ብቻ ከምታንቆላጵሱት ... "የጎሳ ክፍፍል ፈረንጆች የጫኑብን ነቀርሳ እንጅ ... እኔ ያደገሁት (ሲፎክር ) "የአማራ ባሪያ " በሚል ህዝብ መሀል ነው " የሚለውን ፈልጋችሁ አዳምጡት :: ለማለት የተፈለገው ሙሉ ሀሳብንም ... እዚያው ታገኙታላችሁ
ሓየት 11 እንደጻፈ(ች)ው : ስብሓት (The Immortal) እንዴት ሆኖ ይሞታል ::
አልሞተም - ህያው ነው ስብሓት
በአድናቂዎቹ (እና በተቃዋሚዎቹ ) ልብ - በአገር ውስጥና በውጪው አለም - በሚልዮኖች ልብ ይኖራል ...
ስብሓ (የ )ት በአጋፋሪ እንደሻው በኩል ከሞት ጋር ግብግብ ገጥሞ እንደጻፈ(ች)ው : አንት ጅራታም , [76] አመት ፈጀብህ እኔን ስታሳድድ ...
_________________ ሰው ህሊናውን የሚሸጠው ክህሊና በላይ ዋጋ ያለው ምን ነገር ሊገዛበት ነው?
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ስልኪ Joined: 22 Aug 2007 Posts: 1823
Posted: Thu Feb 23, 2012 10:36 pm Post subject:
ነፍስ ይማር - ለወዳጅ ዘመዶችና ላድናቂዎቹም መፅናናትን እመኛለሁ ;;
ስልኪ
ወዲ መስመር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
መስለ መላጣው Joined: 28 Jul 2010 Posts: 384
Posted: Fri Feb 24, 2012 12:44 am Post subject:
ጥልቁ 1 እንደጻፈ(ች)ው :
ይብላኝ ላንተ እንጅ ለኔስ የተሞናሞነው ይተረጉምልኛል :: ስለስብሀት የደራሲነት ብቃትኮ መሰከርሁ ; አንተ ስብሀትን የምትዘክርበት ሀቅም እኔን እንደማይመጥን ግን በኩራት እነግርሀለሁ :: ያውም ሳቄ መጣ ... በዘሬ ሳላስብ ልል አሰብሁና ... አንተ ወያኔው ይህን አባባል ቀድመኸ ወስደህብኛል :: ደሞ ዘረኝነትህንም ካድህ እንዴ
በነገራችን ላይ በዚች አምድ ግን ክፉኛ ተሸወድህ ... ቆይቸ አገኝህና እገልጽልሀለሁ ... ምን እንደተሸወድህ
ሓየት 11 እንደጻፈ(ች)ው : ያ የመንፈስ ወንድምህ ... ጋንጩር የሚነጨው ... ከስብሓት እልፍ -አእላፍ ስራዎች መሀል - ትኩሳትን ብቻ ነው ያነበበው ዛሬ ስብሓትን በትኩሳት እንደመዘነው ሊነግረን ይፈልጋል ... ያኔ ግን ትኩሳትን እንዲያነብ የገፋፋው ቅንዝራምነቱ ነበር
እና አንተም ብትሆን ስብሓትን አታውቀውም :: እንዳውም ያላለውን ትለጥፍበታለህ :: ስብሓት ምንም የሚቀረው ነገር ያልነበረው ድንቅ ዜጋ ነበር :: ስለ ወሲብ በግልጽ በመጻፉ ጠባቦችና አስመሳዮች ቅር ቢሰኙም የአገሩን ታሪክ ጠንቅቆ የሚያውቅና ከቀልድ ጋር እያዋዛ ስንቱን ያስተማረ ምርጥ ሰው ነበር :: ሓየት ስብሓትን የማደንቀው ምርጥ ስለሆነ ብቻ ነው :: በዘር ለማሰብ ጊዜው የናንተ ነው :: እኛማ አዋቂን ማድነቅ መከተል ነው ልምዳችን :: እንዳውም ስለ እርሱ አንድ ስራ እየሰራሁ ነው አሁን ... ስጨርስ በሰፊው እንገናኛለን :: ስብሓት ለራሱ የሚመቸው ባህሪ ሌሎች ባይወዱለት አይደንቀኝም :: ስለ ብኩንነቱ የሚወተውቱን ግን ስብሓትን ወይም ስራዎቹን ቅንጣት ታክል የማያውቁት ሰዎች ብቻ መሆናቸውን አሳያችኋለሁኝ :: ለምንድን ነው እኔና መሰሎቼ በስብሓት ግላዊ ህይወት ጣልቃ ሳንገባ ነፍሳችን እስክትወጣ ድረስ ... የምናደንቀው :: ስብሓት ዘመናችን ያፈራችው ድንቅ አስተማሪ ስለሆነ ነው :: አዎ ስብሓት ስነ -ምግባርን ሲያስተምርም ማን ይደርስበታል ??
ውሸትህን ደግሞ ጋማ ልበለው ... ከስብሓት አንደበት "የአማራ ባሪያ " የሚል ቃል ወጥቶ አያውቅም :: ዝም ብለህ አትዘላብድ :: ከቻልክ መጀመሪያ ለራስህ በደንብ ስማው ... ሰውን ከመጋበዝህ በፊት :: ካልቻልክ ደግሞ አርፈህ ቁጭ "በዓል ዓዲ አምሓራ " ነው ያለው :: ትርጉሙን ደግሞ (ask to) the privileged multilingual speakers. በናንተ አጠራር ደግሞ "አፍ ላልፈቱት " ጠይቋቸው
ጥልቁ 1 እንደጻፈ(ች)ው : የደራሲነት ብቃቱ የማይጣል ነገር ግን አንድ በሞራል የዘቀጠ ግለሰብን ለማመስገን እና ዘላለማዊ ነው ለማለት ; ወያኔዎችን የሚያበቃቸው የዛ ሰው ትግሬነት ብቻ ነው :: እንጅም ; የኢትዮጵያን ታላላቅ የታሪክ ገጽታዎች እና የሸክስፒር ምጡቅ ስራ በአማርኛ አስማምተው ያቀረቡት ታላቁ ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ሲለዩን ; ማን ይህን ያህል አየር ሰጣቸው
በሉ እነ እውራን እና ሐየት አስራ አንድ ; ስብሀትን በዘሩ ብቻ ከምታንቆላጵሱት ... "የጎሳ ክፍፍል ፈረንጆች የጫኑብን ነቀርሳ እንጅ ... እኔ ያደገሁት (ሲፎክር ) "የአማራ ባሪያ " በሚል ህዝብ መሀል ነው " የሚለውን ፈልጋችሁ አዳምጡት :: ለማለት የተፈለገው ሙሉ ሀሳብንም ... እዚያው ታገኙታላችሁ
ሓየት 11 እንደጻፈ(ች)ው : ስብሓት (The Immortal) እንዴት ሆኖ ይሞታል ::
አልሞተም - ህያው ነው ስብሓት
በአድናቂዎቹ (እና በተቃዋሚዎቹ ) ልብ - በአገር ውስጥና በውጪው አለም - በሚልዮኖች ልብ ይኖራል ...
ስብሓ (የ )ት በአጋፋሪ እንደሻው በኩል ከሞት ጋር ግብግብ ገጥሞ እንደጻፈ(ች)ው : አንት ጅራታም , [76] አመት ፈጀብህ እኔን ስታሳድድ ...
ጥልቁ አንተ ጥፍራም ጋኖች አለቁና ምንቸቶች
በጋን ተተኩ ተባል አንተ ቆዳ ነጋዴ በምን አቅምህ ነው ስብሀትን ለመናገር የደፈርክ
ባይገርም እሱ ብቻ ሳይሆን ወግንድሙም ሳይንቲስት ነው ከቻልክ የአድዋን ውሀ አስመጣና ልጅህን አጠጣው አንተ እንኩዋን መሄጃህ ተቃርቧል ወርቅሰው የሚልክልህ ኢንቪቴሽን እስኪመጣ
የስብሀትን አይነት ሰው ለማግኘት 299 አመት መጠበቅ የግዳ ነው
ጅብገደል ነኝ
ከጀግኖቹ ሀገር ከትግራይ በተለይ ደግሞ
ከ አዲ አቡን
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
መስለ መላጣው Joined: 28 Jul 2010 Posts: 384
Posted: Fri Feb 24, 2012 12:55 am Post subject:
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : የቀብሩን ስነ -ስርዐት ክሊፕ አይቼ አንተ የተሰማህን አይነት ስሜት ነበር የተሰማኝ ::
ከታጋይ ጳውሎስ ጀምሮ ትግሬ የተባለ ሁሉ እየተጋፋ ነው የቀበረው :: ጨናዊ እና ሌሎች የህወሀት ባለስልጣኖች ከፊት ለፊት አልታዩም !
እውነት ከሎሬት ፀጋየ በልጦ ነው ይህ ሁሉ አጀብ ?? ወዲህ ሰካራም ወዲህ ለፍዳዳ ሽማግሌ ... የማይባል ነገር ለምን ትላለህ ሲባል "" በጨለማ የማይደረግ ነገር አላልኩም "" ---ይቺ አባባል እንደ ትልቅ ፍልስፍና ተቆጥራ ብዙ ተወራላት ! ከተናጋሪው ተቀባዮ ነው የሚገርመው !
ምንም እንኳን ስብሀት እንደነስልኪ ሓየት እና ክብሮም አጥንት ቆጥሮ እምበር ተጋዳላይ እያለ ባደባባይ ባይዘልም ...በራሱ መንገድ ግን ድንዝዝነትን ለመፍጠር አልተጋም ማለት አይቻልም ::
እውነት ጸጋይን ይሄን ያህል ያስታወሰ እና ከልብ የዘከረ ትውልድ አይተናል ??? ስብሀት --- ምዕራባውያኑ እምነትን ከማፍረስ ጎን ለጎን የዘመቱበትን ወሲባዊነት የማስፋፋት ዘመቻ ከባህሉ ከወጉ እና ከእድሜ እኩዮቹ አስተሳሰብ ወጣ ብሎ በሙሉ ልብ ተቀብሎ ወጣቶችን ወሲባዊነትን እንዲቀበሉ ስላበረታታ ትልቅ ----ለዚህ ወሲባዊነት የህይወት ሁለንተና ለሚመስለው ትውልድ ስብሀት ትልቅ ሰው ሆኖ ተገኘ :: እምነት የመናዱንም ነገር ያቅሙን ያህል ሞክሮታል ::
ለመማሩ ነብሱን ይማረው ... ልክ ለኢትዮጵያ ትልቅ ነገር ያደረገላት ይመስል ሊንደው ሞክሮት በነበረው እምነት ---ያውም በቅድስት ስላሴ ካቴድራል መቀበሩ ህሉ ገርሞኛል :: በይሉኝታ ዝም የምንለውን ነገር ግን እየነካኩ ባያናግሩን ጥሩ ነበር :: ያውም በፆሙ !
ክብርስ ለጋሽ ጸጋየ ...ነገር ዓለሙ ግልጥጥ ብሎ ለገባው ኢትዮጵያዊ አርበኛ !
ናፖሊዮን ዳኘ ::
ጥልቁ 1 እንደጻፈ(ች)ው : የደራሲነት ብቃቱ የማይጣል ነገር ግን አንድ በሞራል የዘቀጠ ግለሰብን ለማመስገን እና ዘላለማዊ ነው ለማለት ; ወያኔዎችን የሚያበቃቸው የዛ ሰው ትግሬነት ብቻ ነው :: እንጅም ; የኢትዮጵያን ታላላቅ የታሪክ ገጽታዎች እና የሸክስፒር ምጡቅ ስራ በአማርኛ አስማምተው ያቀረቡት ታላቁ ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ሲለዩን ; ማን ይህን ያህል አየር ሰጣቸው
በሉ እነ እውራን እና ሐየት አስራ አንድ ; ስብሀትን በዘሩ ብቻ ከምታንቆላጵሱት ... "የጎሳ ክፍፍል ፈረንጆች የጫኑብን ነቀርሳ እንጅ ... እኔ ያደገሁት (ሲፎክር ) "የአማራ ባሪያ " በሚል ህዝብ መሀል ነው " የሚለውን ፈልጋችሁ አዳምጡት :: ለማለት የተፈለገው ሙሉ ሀሳብንም ... እዚያው ታገኙታላችሁ
ሓየት 11 እንደጻፈ(ች)ው : ስብሓት (The Immortal) እንዴት ሆኖ ይሞታል ::
አልሞተም - ህያው ነው ስብሓት
በአድናቂዎቹ (እና በተቃዋሚዎቹ ) ልብ - በአገር ውስጥና በውጪው አለም - በሚልዮኖች ልብ ይኖራል ...
ስብሓ (የ )ት በአጋፋሪ እንደሻው በኩል ከሞት ጋር ግብግብ ገጥሞ እንደጻፈ(ች)ው : አንት ጅራታም , [76] አመት ፈጀብህ እኔን ስታሳድድ ...
አስመራንና ጣልያንን እያወዳደክ ነው ያለህው ??
ጸጋየ ገብረመድህንን ከነጋሶ ጊዳዳ ጋር ብታወዳድር ይቀልህ ነበር
ዱባና ቅል አበቃቀሉ ለየቅል
ስብሀት ተወዳዳሪ የለውም ደንቆሮ ካልሆንክ በቀር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ናፖሊዮን ዳኘ Joined: 18 Apr 2008 Posts: 1874
Posted: Fri Feb 24, 2012 3:22 am Post subject:
የኔን ኮንሰርን ወሬ ከማውራት በአጪሩ መመለስ ይቻል ነበር
እኔ ስብሀትን የማውቀው
- ከኢትዮጵያዊነት እና ከእድሜ እኩዮቹ ወጣ ያለ ብቻ ሳይሆን መረን የለቀቀ ወሬ ሲያወራ
- በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ -ክርስቲያን ; በአማኞቹ መነመኮሳቱ ሲያላግጥ ( ሌላ እምነት ሲወርፍ አልሰማሁትም ፎር ዛት ማተር )
ነው የማውቀው ::
ከዚያ ውጪ እንግዲህ ሁለት ጊዜ በአካል ሲያወራ አይቸለውሁ :: 7 ሺ መጽሀፍ አንብቢያለሁ ቢልም ...ንባቡ ወይንም ፍልስፍናው (የኔ የሚለው ካለው ነው ) ብልግናን ከማበረታት ውጭ ይሄን አድርጎአል :: ይሄኛው ነገሩ ኢትዮጵያን ጠቅሟል የሚል ሰው ነው የምፈልገው :: በማስረጃ :: የስብሀትስ ፍልስፍና ምንድን ነው ?? የትኛው ንባቡ ነው የበለጠ በስብሀት አስተሳሰብ ላይ ተጽዕኖ ያሳደረው ?? ይሔንን መልስ አቅምህ የሚፈቅድ ከሆነ ---በባዶ ሜዳ ከበሮ መደለቁ ይቆይልህ ::
ናፖሊዮን ዳኘ ::
መስለ መላጣው እንደጻፈ(ች)ው : ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : የቀብሩን ስነ -ስርዐት ክሊፕ አይቼ አንተ የተሰማህን አይነት ስሜት ነበር የተሰማኝ ::
ከታጋይ ጳውሎስ ጀምሮ ትግሬ የተባለ ሁሉ እየተጋፋ ነው የቀበረው :: ጨናዊ እና ሌሎች የህወሀት ባለስልጣኖች ከፊት ለፊት አልታዩም !
እውነት ከሎሬት ፀጋየ በልጦ ነው ይህ ሁሉ አጀብ ?? ወዲህ ሰካራም ወዲህ ለፍዳዳ ሽማግሌ ... የማይባል ነገር ለምን ትላለህ ሲባል "" በጨለማ የማይደረግ ነገር አላልኩም "" ---ይቺ አባባል እንደ ትልቅ ፍልስፍና ተቆጥራ ብዙ ተወራላት ! ከተናጋሪው ተቀባዮ ነው የሚገርመው !
ምንም እንኳን ስብሀት እንደነስልኪ ሓየት እና ክብሮም አጥንት ቆጥሮ እምበር ተጋዳላይ እያለ ባደባባይ ባይዘልም ...በራሱ መንገድ ግን ድንዝዝነትን ለመፍጠር አልተጋም ማለት አይቻልም ::
እውነት ጸጋይን ይሄን ያህል ያስታወሰ እና ከልብ የዘከረ ትውልድ አይተናል ??? ስብሀት --- ምዕራባውያኑ እምነትን ከማፍረስ ጎን ለጎን የዘመቱበትን ወሲባዊነት የማስፋፋት ዘመቻ ከባህሉ ከወጉ እና ከእድሜ እኩዮቹ አስተሳሰብ ወጣ ብሎ በሙሉ ልብ ተቀብሎ ወጣቶችን ወሲባዊነትን እንዲቀበሉ ስላበረታታ ትልቅ ----ለዚህ ወሲባዊነት የህይወት ሁለንተና ለሚመስለው ትውልድ ስብሀት ትልቅ ሰው ሆኖ ተገኘ :: እምነት የመናዱንም ነገር ያቅሙን ያህል ሞክሮታል ::
ለመማሩ ነብሱን ይማረው ... ልክ ለኢትዮጵያ ትልቅ ነገር ያደረገላት ይመስል ሊንደው ሞክሮት በነበረው እምነት ---ያውም በቅድስት ስላሴ ካቴድራል መቀበሩ ህሉ ገርሞኛል :: በይሉኝታ ዝም የምንለውን ነገር ግን እየነካኩ ባያናግሩን ጥሩ ነበር :: ያውም በፆሙ !
ክብርስ ለጋሽ ጸጋየ ...ነገር ዓለሙ ግልጥጥ ብሎ ለገባው ኢትዮጵያዊ አርበኛ !
ናፖሊዮን ዳኘ ::
ጥልቁ 1 እንደጻፈ(ች)ው : የደራሲነት ብቃቱ የማይጣል ነገር ግን አንድ በሞራል የዘቀጠ ግለሰብን ለማመስገን እና ዘላለማዊ ነው ለማለት ; ወያኔዎችን የሚያበቃቸው የዛ ሰው ትግሬነት ብቻ ነው :: እንጅም ; የኢትዮጵያን ታላላቅ የታሪክ ገጽታዎች እና የሸክስፒር ምጡቅ ስራ በአማርኛ አስማምተው ያቀረቡት ታላቁ ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ሲለዩን ; ማን ይህን ያህል አየር ሰጣቸው
በሉ እነ እውራን እና ሐየት አስራ አንድ ; ስብሀትን በዘሩ ብቻ ከምታንቆላጵሱት ... "የጎሳ ክፍፍል ፈረንጆች የጫኑብን ነቀርሳ እንጅ ... እኔ ያደገሁት (ሲፎክር ) "የአማራ ባሪያ " በሚል ህዝብ መሀል ነው " የሚለውን ፈልጋችሁ አዳምጡት :: ለማለት የተፈለገው ሙሉ ሀሳብንም ... እዚያው ታገኙታላችሁ
ሓየት 11 እንደጻፈ(ች)ው : ስብሓት (The Immortal) እንዴት ሆኖ ይሞታል ::
አልሞተም - ህያው ነው ስብሓት
በአድናቂዎቹ (እና በተቃዋሚዎቹ ) ልብ - በአገር ውስጥና በውጪው አለም - በሚልዮኖች ልብ ይኖራል ...
ስብሓ (የ )ት በአጋፋሪ እንደሻው በኩል ከሞት ጋር ግብግብ ገጥሞ እንደጻፈ(ች)ው : አንት ጅራታም , [76] አመት ፈጀብህ እኔን ስታሳድድ ...
አስመራንና ጣልያንን እያወዳደክ ነው ያለህው ??
ጸጋየ ገብረመድህንን ከነጋሶ ጊዳዳ ጋር ብታወዳድር ይቀልህ ነበር
ዱባና ቅል አበቃቀሉ ለየቅል
ስብሀት ተወዳዳሪ የለውም ደንቆሮ ካልሆንክ በቀር
_________________ ሰው ህሊናውን የሚሸጠው ክህሊና በላይ ዋጋ ያለው ምን ነገር ሊገዛበት ነው?
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
የተሞናሞነው Joined: 11 May 2011 Posts: 1126
Posted: Wed Feb 29, 2012 6:03 am Post subject:
ሰላም ወገኖች
ከላይ ወንድም ኮኮቴ ጥልቁና ናፖሊዮንም ስለ ስብሃት ስራዎች ፋይዳነትና ባንባቢዎቹ ዘንድ ስላለው አድናቆት የራሳችሁን አስተያየት ሰጥታችኍል ::
መለስ መንገዱን ጨርቅ ያርግልህ ብሎት 'መጥቶልን ' የነበረውና እንደገና እኛ መንገዱን ጨርቅ ሌሊቱን ጨረቃ ያርግልህ ብለን ሳንመርቀው ...አዳላጭ ጭቃም ይሁንብህ ብለን ሳንረግመው አሁን ተመልሶ 'የሄደብን ' ( ) ወንድም ሓየትም አስተያይቱን ሰጥቷል (ሓየት ግን ሰላም ነው ? 'የማይጨለፈው ' መጽሃፍህን አማዞንም ሆነ ኢ -ቤይ ላይ አፈላልጌ ላገኘው አልቻልኩም ... ኍይ ነው ገና አልጨረስከውም ... ደግሞ ስለ ስብሃትም እየጻፍክ ነው መሰለኝ ...አደራህ እንደወረደ ጻፈው ...ሰላም ነህ ግን ?) ::
እና ከላይ ስለ ስብሃት ለአብ ህይወትና ስራዎች የሰጣችሁት ትችታዊ አስተያየት ሌሎቹ የሚሰጡትም ነው :: ስብሃት በስነ ጽሁፉ አለም ብዙዎቹም እንደሚሉት ናቹራል የአጻጻፍ ስልትን የጻፈ በህይወቱም የኖረው ደራሲ ነው :: እኔ የስነ ጽሁፍ ሰው አይደለሁምና ስነ ጽሁፍ በዚህ መልኩ መጻፍ አለበት ወይስ የለበትም የሚለውን ለመመዘንና ፍርድ መስጠት ባልችልም ግን እንደ አንድ የስነ ጽሁፍ ስልት የራሱን አሻራ አስቀምጦ ያለፈ ብዙ ተከታዮችና አድናቂዎችም ያሉት ደራሲ ነው ብየ አምናለሁ ...እኔም ከሚያደንቁት ውስጥና አሁንም 'ሚስ ' ከሚያደርጉት ውስጥ ነኝ ::
በግለሰብ ስብሃትን አደንቀዋለሁ ..እወደዋለሁም :: ሲጠይቁት እንኳን ተጨንቆ እንደሌሎች አስቦ ቅኔያዊ በሆነ መልኩ ሳይሆን ውስጡ የሚለውን ያስከፋም አያስከፋም ብሎ ሳይጨነቅና በግልጽ የሚመልስ የሚናገር ደራሲ ነበር :: በነገራችን ላይ ስብሃት ባህላችን ወጋችን የማይወድ ለማጥፋትም የተነሳ ደራሲም አይመሰለኝም :: ባህሉን ህዝቡን ይወዳል ...ምናልባት እኛና ብዙዎቹ 'ባህል ...ሃይማኖት ...ሃገር ' በሚለው ቀጥታ ላይሆን ይችላል :: እሱ የጻፈውም የኖረውም እንደ ሰዋዊ ስሜቱ ይመስለኛል ....በቃ እየጻፈ እየኖረ ...እየኖረ እየጻፈ ..አለፈ ::
ግን ለምን ይህንን ያህል ተደናቂ ሆነ ብለን ስንጠይቅ ደግሞ ...ምናልባት ሰዎች በተፈጥሯችን ...ከሃይማኖትና ከባህል ስርአቶችና ወጎች በግልጽ የማናወጣው ነጻ የመውጣት ስሜትና ፍላጎትን ስብሃት በብዕሩ በድፍረት ስለተነፈሰልን ይመስለኛል
ሌላው ስብሃትና ጸጋየ ባንድ ሚዛን የሚወዳደሩ አይመስለኝም :: ሎሬቱ ቅኔያዊ በሆነ ስነ ጽሁፍ ስራዎቹ (ምናልባትም እስካሁን ብዙ ያልተረዳናቸው ይኖራሉ ) ምጡቅ ነው ጋሽ ጸጋዬ እንደ ኢትዮጵያዊ ብሎም የጥቁር አንድነትን በሰላ ብዕሩ ቃላትንም እያዳቀለና እየፈጠረ የጻፈ ሃገራዊም አህጉራዊም የስነ ጥበብ ሰው እንዲሁም የጥንት ኩሽና ስነ ግብጽ ሊቅ ነው :: ስብሃት ግን የጻፈውም የኖረውም በካልኩሌሽን በዕቅድ መልዕክት ላስተላልፍ ይሄንን ላበርክት ብሎም ተጨንቆም አይደለም ...እንዲሁ የኖረውን የምንኖረውን ጻፈ ኖረ ...ስናነበውና ስናየው ግን ትርጉም ሰጠንና አደነቅነው :: ግን እኔና ሌሎቹ አድናቂዎቹ የሰጠነው አድናቆትና መዘክር እንደ ሰው ብሎም እንደ ኢትዮጵያዊ ደራሲነቱ ሲሆን ያው ወያኔዎች ደግሞ ጎጡን ቆጥረው ዘሩን መንዝረው እንደሆነ አሌ የማይባል ነው ለዚያም ነው አዲስ አበባ ላይ ህጻናት ሲጨፈጨፉ አንድም ቀን ተው ያላለውና ለሞቱትም ነፍስ ይማር ያላለው አባ ጳውሎስ ለቀብሩ የተገኘው ስብሃት አጋጣሚ ቀና ብሎ አባ ጳውሎስን ቢያየው ምን ይለው ነበር ይሆን
የወያኔ ሚዲያ ጋሽ ጸጋዬን ሽፋን አልሰጠውም አልዘከረውም ማለት ግን ወያኔ ምን እንደሆነች መርሳት ይመስለኛል :: ከሷ ጠባብና ከድንቁርና የመነጨች ጎጠኛ በተቃራኒው የኢትዮጵያዊያንን ብሎም የጥቁርን አንድነትና ቀዳሚነት ጠልቆ ያወቀ የተመራመረና የቆመ ነውና :: ሌላውን ተራ አንባቢ በምናይበት ጊዜ ደግሞ ....የጋሽ ጸጋየን ስራዎች ለመገንዘብ ትንሽ ጠለቅ ብሎ መመርመርን ይጠይቃል :: ስራዎቹ ቅኔያዊ ሚስጥራዊ ናቸው ...እንዲሁ በቀላሉ እንደ ስብህት ስራዎች ማንም አንብቦ የሚረዳቸውም ላይሆኑ ይችላሉ :: አሁን እዚህ ፌስ ቡካ ላይ ለጋሽ ስብሃት አድናቆቱንና ሃዘኑን ከገለጸው የጋሽ ጸጋየን 'እሳት ወይ አበባ ' የግጥም መድብሉን ስንቱ አንብቦ ይረዳዋል ? አድናቆቱም ከዚህ መረዳት ጋር ተያይዞ እንደወረደ ማንም በሚረዳው መንገድ ለሚጽፈው ለስብሃት በዛ ያለ ቢመስል የሚገርም አይሆንም :: በተጨማሪም የስብሃት አድናቆት ጎላ ያለበት የሚያስመስለውም አሁን ያለው የሶሻል ሚዲያ አስተዋጽኦ ይመስለኛል ::
በተረፈ ዘነበ ወላ ስለ ስብሀት ካለው እግረ መንገዴን ላካፍላችሁ :-
Quote: ስብሐት ለኢየሱስ ክርስቶስ ጥልቅ ፍቅር አለው። በአንድ ወቅት ኢየሱስ ርዕሳችን ሆኖ እንዲህ አለኝ፦ የእኔን እምነት ልንገርህ። ኢየሱስን እስከ መስቀሉ ድረስ አምነዋለሁ። እከተለዋለሁ። ከዛ ከሞት ተነሣ ሲሉኝ ማመን ያቅተኛል። ምክንያቱም እስካሁን አላወቅኸኝ እንዴ ? እኔ እኮ ቶማስ ነኝ … ሰዎቹ ወደ ኢየሱስ እየተንጫጩ መጡ። ሴትዮዋ ሸሽታ መጥታ እግሩ ላይ ወድቃ የሙጥኝ አለች። ዋናው ግባቸው እርሱን ማጥመዳቸው ነው። ‘ሙሴ ሴት ስታመነዝር ከተያዘች ትወገር ብሏል። አንተስ ምን ትላለህ ?’ አሉት። ከእናንተ መሐል ሐጢአት የሌለበት የመጀመሪያዋን ድንጋይ ይወርውር፣ ብሎ ኢየሱስ መሬቱን በስንጥር ይጭራል። በአንዲት ጥያቄ ሁሉንም በጥርጣሬ ውስጥ ከተታቸው። ተለያዩ፤ ጥለዋቸው ሄዱ። አለኝና ጋሼ ስብሐት አተኩሮ ያየኝ ጀመረ። እንባዎቹ ከዓይኖቹ ውስጥ ፍልቅ ብለው በጉንጩ ላይ ተሽኳለሉ። ለስላሳ አፍ ማበሻ ወረቀት ከኪሱ አወጣና እንባውን እየጠረገ፦ አይዞህ አትጨነቅ። ልክ የዛገ ጣራ እንደሚያፈስ አድርገህ እየው። አለኝ … በዝምታ ለረጂም ደቂቃዎች ያህል ቆየና፣ አንቺ ሴት ከሳሾችሽ የታሉ ? ሲል ጠየቃት፣ አንድ ስንኳ አለች። በይ ድጋሚ እንዲህ ዓይነት ነውር አይልመድሽ ብሎ አሠናበታት።
ስብሀት ለአብ ...ከምር አይ ሚስ ዩ
ልጅ ሞንሟናው _________________http://yetemonamonew.wordpress.com/
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
የተሞናሞነው Joined: 11 May 2011 Posts: 1126
Posted: Wed Feb 29, 2012 7:19 am Post subject:
ስብሃት ለአብን በምናብ (በስማይ ቤት )
'ስብሃት ስብሃት '....መልአኩ ጠራው
ስብሃት ---ጺሙን እያፍተለተለ ...የክዋክብቱን የብርሃኑን ድምቀት አጮልቆ እያየ ነው ...ገርሞታል
'እረ ስብሃት '...ደግሞ ተጠራ
ስብሃት ከግረምቱ ባነነነና ----እ ...እኔን ነው ? አለ
ሚካኤል ----አዎ አንተን ነው .
ስብሃት ----ለምን ፈለግህኝ ግን ?...ቆይ ቆይ አንተ ማነህ ...ደግሞ አማርኛም ትችላለህ ?
ሚካኤል - እኔ ሚካኤል ነኝ ... አለው
ስብሃት --እንዴ ...አንተ ሚካኤል ነህ ?
ሚካኤል ---አዎ ነኝ
ስብሃት ---እዚያ ኢትዮጵያ ያ ሁሉ ህዝብ ላንተ ስንት ቤተ ክርስቲያን እንደሰራልህ ስንቱስ በስምህ እንደሚምል ግን አውቀሃል ?
ሚካኤል ---አዎ አውቃለሁ
ስብሃት ----እና ምን ሆነህ ነው አንድም ቀን ተገልጸህ ውለታህን ለዚያ ህዝብ ያላቀረብህለት ?
ሚካኤል ----ስብሃት አሁን እሱን ተወውና ያንተን ፍርድ ናና ስማ
ስብሃት ---የምን ፍርድ ? ቆይ ቆይ ደግሞ ይሄንን ያህል ብርሃን ምን ጉድ ነው ?
አልበዛም ...ለኢትዮጵያ ትንሽ ብታካፍሏት ምናለበት ?
ሚካኤል ---በጨለማ ውስጥ ሆነው የሚያመልኩን ብጹአን ናቸው
ስብሃት ...አሃ ሳያዩኝ የሚያምኑ ብጹአን ናቸው ማለትህ ነው ? ለካስ መጽሃፏ ምን እንደምትልም ጠንቅቃችሁ ታውቋታላችሁ
ሚካኤል ...አሁን ና ፍርድህን ስማ
ስብሃት ----ቆይ ግርማዊ ጃንሆይ የት ናቸው ? ናፍቀውኛል ...እጅ ልንሳቸውና አሁን ኢትዮጵያ የደረሰችበትን ልንገራቸው ...ኤርትራ እንደተገነጠለች ያውቁ ይሆን ? ጉድ ሆኑ እኮ ...ያን ያህል ለፍተው ለፍተው አስመልሰው
ሚካኤል ---ስብሃት አሁን ጊዜ የለንም ...ደግሞ የድሮው ይበቃሃል ...ሰውን አባልገሃል ...አሁን ናና ፍርድህን ስማ
ስብሃት ----አባልገሃል ....ማን እኔ ?
ሚካኤል ----አዎ ራስህ ...ብዙ ሰው አንተን ተከትሎ ባልጓል
ስብሃት ---እንዴ ...እኔን ባለጌ እያልከኝ እኮ ነው ...ሚካኤል ...እዚህ ግን እንትን ማለት የለም ...እስኪ ከውቤ በረሃ ሴቶች ጋር አገናኘኝ
ሚካኤል ---አዎ ሃገር ያወቀህ ...ሰማያት ያዘኑብህ ..
ስብሃት ----ቆይ ቆይ ...የዳዊት ልጅ ሰሎሞን ደህና ነው ?
ሚካኤል ----ንጉስ ሰሎሞን መንግስተ ሰማያት ውስጥ የዘላለም ህይወቱን እየቀጨ ነው
ስብሃት ---.እሱ ህይወትን ኖሯታል እኮ ...ከሰው በላይ ነግሶ ....እኒያ ሁሉ ቆነጃጅት ጋር ...አሁንም እየቀጨ ነው አልከኝ ? የታደለ አይሁድ
ሚካኤል ----ስለሱ ማውራት አትችልም ...እሱ ሌላ አንተ ሌላ
ስብሃት ---እሱስ ልክ ነህ ..እኔ ደሃ እንደሱ ንጉስ ያልሆንኩ ...በዚያ ላይ የኔ ሴቶች እንደሱዎቹ አይበዙም ... ብዙ ቆነጃጅትም አይደሉም ...የምጋብዛቸውም አረቄ ነበር ...እሱ ሆየ በወይን ....
ሚካኤል ---አንተ አታርፍምና አትመጣም ...ነገሩ ፈርድህን ካሁኑ ልንገርህ ...እሳት ውስጥ ነህ ::
ስብሃት ---አቡነ ጳውሎስ እኮ መስቀል ተሸክሞ ሸኝቶኛል ...መቸስ ያንድ አካባቢ ልጆች ሆነን ወደ እሳት አይሸኘኝም
ሚካኤል ---ማን ነው እሱ ደግሞ ?
ስብሃት ---እንዴ ? አታውቁትም ማለት ነው ? ጳጳስ እኮ ነው ...የሚኖርበት ቤትና ሃውልቱ ራሱ ላንተም ተሰርቶልህ አያውቅ ...ደግሞ እኮ መስቀል ተሸክሞ ሲሸኘኝ ...ለካ አታውቁትም አይ ኪሳራ
ይቀጥላል
ልጅ ሞንሟናው _________________http://yetemonamonew.wordpress.com/
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator