WARKA Forum Index  
 FAQFAQ   SearchSearch   MemberlistMemberlist   UsergroupsUsergroups   RegisterRegister 
 ProfileProfile   Log in to check your private messagesLog in to check your private messages   Log inLog in 

ዋርካ ቻት - በአማርኛ በቀጥታ ይወያዩ! Warka Live Chat | Home (New!) | About us | Contact us
የአቢሲኒያ እጢዎች ታሪክ እንደወረደ
Goto page Previous  1, 2, 3 ... 26, 27, 28 ... 33, 34, 35  Next
 
Post new topic   Reply to topic    WARKA Forum Index -> Warka Politics - ዋርካ ፖለቲካ


 
View previous topic :: View next topic  
Author Message
ቆቁ

ዋና አለቃ


Joined: 21 Sep 2003
Posts: 4465
Location: united states

PostPosted: Fri Jun 01, 2012 5:37 pm    Post subject: Reply with quote

እምዬ ምኒሊክ ጀግና ነበር
እምዬ ምኒሊክ ዶክተር አልነበረም
እምዬ ምኒሊክ ፕሮፌሰር አልነበረም

ጀግንነቱ ምንም ዓይነት ትምህርት ሳይማር የኢትዮጵያን ሕዝቦች አንድ ማድረግ መቻሉ እና

ከዚህ አንድነት በመነሳት የአፍሪካ ድል የሆነውን የአድዋ ድል በማይፋቅ ሁኔታ ለአለም ታሪክ መጻፉ ነው ::


Every nationalist is haunted by the belief that the past can be altered . He spends part of his time in fantasy world in wchich things happen as they should.

The nationlist will transfer fragments of this world to the history boks whenever possible. Much of the propagandist writing of our time amounts to plain forgery. Material facts are suppressed, dates altered , quatiotions removed from their context and doctored so as to change their meaning. Events which it is felt ought not to have happened are left unmentioned and ultimately denied.


ፈላስፋው ቆቁ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ቆቁ

ዋና አለቃ


Joined: 21 Sep 2003
Posts: 4465
Location: united states

PostPosted: Sun Jun 03, 2012 8:48 pm    Post subject: Reply with quote

ፈዳላው ዳግማዊ
Jon Abbink ጽሁፍ ገጽ 114 አንበው
ለማንኛውም እየቆራረጥክ የምትጽፈው ነገር ከታች የሚከተለውን ማብራሪያ ያስፈልገዋል

][u]Every nationalist is haunted by the belief that the past can be altered . He spends part of his time in fantasy world in wchich things happen as they should.

The nationlist will transfer fragments of this world to the history boks whenever possible. Much of the propagandist writing of our time amounts to plain forgery. Material facts are suppressed, dates altered , quatiotions removed from their context and doctored so as to change their meaning. Events which it is felt ought not to have happened are left unmentioned and ultimately denied.[


ፈላስፋው ቆቁ


Last edited by ቆቁ on Tue Jun 05, 2012 6:46 pm; edited 1 time in total
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ዳግማዊ ዋለልኝ

አለቃ


Joined: 20 Oct 2010
Posts: 2493

PostPosted: Tue Jun 05, 2012 6:18 pm    Post subject: Reply with quote

ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ከወራሪዎቹ የአቢሲኒያ እጢዎች ይደርስባቸው የነበረው ጭቆና እና የነፃነት ትግል

As far as the issue of religious identity was concerned, only emperors Tewodros (r. 1855-1868) and Yohannis IV (r. 1872-1889) attempted to formally proscribe the practice of the Islamic religion, endeavouring to enforce mass conversion to Christianity to enhance national unity. However, despite several initial campaigns, their edicts had no serious and long-term effect on the religious situation in Ethiopia. Emperor Minilik II (r.1889-1913) also hoped for more religious unity, but after a few abortive mass campaigns and revolts he did not use force or legal measures to achieve it, as long as the dominance of Christianity, as the ideological framework of the empire, and the loyalty of elites were guaranteed. The campaigns of expansion of Emperor Minilik, who at the end of the nineteenth century almost doubled the size of Ethiopia, led him into many Islamic and other non-Christian areas, for instance the territories of the Oromo, Sidama, Harari, Somali, Wolayta and Kaficho. In the course of this southward movement, several peoples resisting conquest and submission took up Islam as a resistance ideology against the Christian overlords, who usually took away most of their land and destroyed or redirected their economy. The Arssi Oromo, who live some 200-300 km. south of Addis Ababa, are a case in point (Abbas Haji 1992, 1993): seen by Emperor Minilik first as a target of huge cattle raids in the early 1880s, their country was conquered in a violent campaign, during which the Arssi-who until then had had their own traditional religion-came to identify 'Christianity' (the religion of the emperor and the large body of the army) with looting, cruelty, gross injustice and oppression. In their search for an overarching collective identity beyond their local belief system, Islam was attractive, as it forged links with groups further removed from them (Somali) but known to have a tradition of successful armed resistance to invading foes. According to Abbas (1993) and others, this conquest sowed the seeds of the failure of the modem Ethiopian nation-state project, despite 40 years of tactical manoeuvring by Emperor Haile Sellassie (Haylai Sillase) (r.1930-1974) to develop a modem, inclusivist state drawing in the different ethnic groups under a programme of Amharization (in the linguistic sense mainly). In this context, Islam in Ethiopia had no defining role in the formation of national identity, and it also remained second-class under his regime, although very gradually some restrictions (in political participation, education, celebration of religious holidays) were lifted.

"An Historical-Anthropological Approach to Islam in Ethiopia: Issues of Identity and Politics" Jon Abbink, 1998
_________________
“Meles Zenawi's passion was in abolishing poverty" Former Prime Minister of United Kingdom Gordon Brown
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ቆቁ

ዋና አለቃ


Joined: 21 Sep 2003
Posts: 4465
Location: united states

PostPosted: Tue Jun 05, 2012 6:49 pm    Post subject: Reply with quote

ፈዳላው ዳግማዊ
Jon Abbink ጽሁፍ ገጽ 114 አንበው
ለማንኛውም እየቆራረጥክ የምትጽፈው ነገር ከታች የሚከተለውን ማብራሪያ ያስፈልገዋል

Every nationalist is haunted by the belief that the past can be altered . He spends part of his time in fantasy world in wchich things happen as they should.

The nationlist will transfer fragments of this world to the history boks whenever possible. Much of the propagandist writing of our time amounts to plain forgery. Material facts are suppressed, dates altered , quatiotions removed from their context and doctored so as to change their meaning. Events which it is felt ought not to have happened are left unmentioned and ultimately denied.
ፈላስፋው ቆቁ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ዳግማዊ ዋለልኝ

አለቃ


Joined: 20 Oct 2010
Posts: 2493

PostPosted: Tue Jun 05, 2012 8:15 pm    Post subject: Reply with quote

ቀውሱ ወዳጄ ....ገፅ 114 አንብቤዋለሁ ...ጭብጡም የሚናገረው እጢዎቹ የሌባ አይነደረቅ መሆናቸው ነው ......"ራሱ በድሎ ራሱ አለቀሰ " ቅቅቅቅቅቅ .....እጢዎቹ ህዝቡን በግድ ክርስቲያን ካልሆንክ እያሉ በመሳሪያ ያስገድዱና ህዝቡ ጥቃቱን ሲመክት "የውስጥ አደጋ " ይሉታል Laughing Laughing

The stated aim of this war was to root out and destroy Christianity in the area and to end the Solomonic monarchy (which had been reinstated in 1270). The havoc and destruction wrought by this 14-year war (1529-1543), during which virtually the whole of Highland Ethiopia was conquered and a great number of centres of Ethiopian Christian civilization were destroyed, long shaped the Christian perception of Muslims as the 'danger from within.'

ማብራሪያ እያልክ በየቀኑ ለሀጭህን እያዝረከረክ የምትፅፈው (ቢያንስ ስፔሊጎቹን አስተካክል ) የእጢዎቹን "ናሽናሊስት " አስተሳሰብና ታሪክ ብለው "የደብተራ ተረት ተረት " የሚያነቡትን ስለሚመለከት በሀሳቡ እስማማለሁ ....የዚህ ቤት ዓላማም እሱ ነው Wink
_________________
“Meles Zenawi's passion was in abolishing poverty" Former Prime Minister of United Kingdom Gordon Brown
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ቆቁ

ዋና አለቃ


Joined: 21 Sep 2003
Posts: 4465
Location: united states

PostPosted: Tue Jun 05, 2012 8:43 pm    Post subject: Reply with quote

Quote:
"ዳግማዊ ዋለልኝ "]ቀውሱ ወዳጄ ....ገፅ 114 አንብቤዋለሁ ...ጭብጡም የሚናገረው እጢዎቹ የሌባ አይነደረቅ መሆናቸው ነው ......"ራሱ በድሎ ራሱ አለቀሰ " ቅቅቅቅቅቅ .....እጢዎቹ ህዝቡን በግድ ክርስቲያን ካልሆንክ እያሉ በመሳሪያ ያስገድዱና ህዝቡ ጥቃቱን ሲመክት "የውስጥ አደጋ " ይሉታል Laughing Laughing




እንደዛ ነው እንዴ ከታች አንበህ የጻፍከው የሚለው Question Question Question



Quote:
The stated aim of this war was to root out and destroy Christianity in the area and to end the Solomonic monarchy (which had been reinstated in 1270). The havoc and destruction wrought by this 14-year war (1529-1543), during which virtually the whole of Highland Ethiopia was conquered and a great number of centres of Ethiopian Christian civilization were destroyed, long shaped the Christian perception of Muslims as the 'danger from within.'


ስፐሊንግ ተሳስትኩ እንዴ ለምን ታዲያ ምን ይጠበስ ስፔሊንጉን አጋድሜ ባገለባብጠ ማን ይከለክለኛል

ለማንኛውም

እስትስትከካለ ድረስ
አእምሮ እስክትገዛ ድረስ
ኢትዮጵያዊነትህ እስኪዋጥልህ ድረስ
ቴዎድሮስ : ዮሐንስ : ምኒሊክ እና ኢትዮጵያ የማይነጣጥሉ መሆናቸው እስኪጣጣምልህ ድረስ

Every nationalist is haunted by the belief that the past can be altered. He spends part of his time in fantasy world in which things happen as they should. He will transfer fragments of this world to the history books whenever possible. Much of the propagandist writing of our time amounts to plain forgery . Materiial fact are suppressed, dates altered, quatations removed from their context and doctored so as to change their meaning.

የቱ ነው ስጵሊንጅ የተሳሳትኩት Question Question


ፈላስፋው ቆቁ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ዳግማዊ ዋለልኝ

አለቃ


Joined: 20 Oct 2010
Posts: 2493

PostPosted: Wed Jun 06, 2012 4:59 am    Post subject: Reply with quote

ቀውሱ ወዳጄ

Quote:
እንደዛ ነው እንዴ ከታች አንበህ የጻፍከው የሚለው


ታዲያ ሳይገባህ ሰውን ለምን አንብብ ትላለህ Question Laughing Laughing

Quote:
ስፐሊንግ ተሳስትኩ እንዴ ለምን ታዲያ ምን ይጠበስ ስፔሊንጉን አጋድሜ ባገለባብጠ ማን ይከለክለኛል


ብዙ የተሳሳቱ ስፔሊንጎች ያሉበትን ፅሁፍ ሀያ ጊዜ እየደጋገመ የሚቸከችክ ሰው ፅሁፉም ገባው ለማለት ይቸግራል Laughing

Quote:
Every nationalist is haunted by the belief that the past can be altered. He spends part of his time in fantasy world in which things happen as they should. He will transfer fragments of this world to the history books whenever possible. Much of the propagandist writing of our time amounts to plain forgery . Materiial fact are suppressed, dates altered, quatations removed from their context and doctored so as to change their meaning.

የቱ ነው ስጵሊንጅ የተሳሳትኩት Question Question

Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing

አይ ቀውሱ ወዳጄ ......እኔ እኮ ጭንቅላትህን ብቻ ነካ ያረገህ መስሎኝ ነበር ....አይንህንም ከለለህ እንዴ Question Laughing Laughing Laughing Laughing

ለመሆኑ "ናሽናሊስት " ምን ማለት ነው Question Wink

ቀውስ ሰው ግን ጥያቄ ይጠየቃል እንዴ Question Rolling Eyes Laughing



ቆቁ እንደጻፈ(ች)ው:
Quote:
"ዳግማዊ ዋለልኝ "]ቀውሱ ወዳጄ ....ገፅ 114 አንብቤዋለሁ ...ጭብጡም የሚናገረው እጢዎቹ የሌባ አይነደረቅ መሆናቸው ነው ......"ራሱ በድሎ ራሱ አለቀሰ " ቅቅቅቅቅቅ .....እጢዎቹ ህዝቡን በግድ ክርስቲያን ካልሆንክ እያሉ በመሳሪያ ያስገድዱና ህዝቡ ጥቃቱን ሲመክት "የውስጥ አደጋ " ይሉታል Laughing Laughing




እንደዛ ነው እንዴ ከታች አንበህ የጻፍከው የሚለው Question Question Question



Quote:
The stated aim of this war was to root out and destroy Christianity in the area and to end the Solomonic monarchy (which had been reinstated in 1270). The havoc and destruction wrought by this 14-year war (1529-1543), during which virtually the whole of Highland Ethiopia was conquered and a great number of centres of Ethiopian Christian civilization were destroyed, long shaped the Christian perception of Muslims as the 'danger from within.'


ስፐሊንግ ተሳስትኩ እንዴ ለምን ታዲያ ምን ይጠበስ ስፔሊንጉን አጋድሜ ባገለባብጠ ማን ይከለክለኛል

ለማንኛውም

እስትስትከካለ ድረስ
አእምሮ እስክትገዛ ድረስ
ኢትዮጵያዊነትህ እስኪዋጥልህ ድረስ
ቴዎድሮስ : ዮሐንስ : ምኒሊክ እና ኢትዮጵያ የማይነጣጥሉ መሆናቸው እስኪጣጣምልህ ድረስ

Every nationalist is haunted by the belief that the past can be altered. He spends part of his time in fantasy world in which things happen as they should. He will transfer fragments of this world to the history books whenever possible. Much of the propagandist writing of our time amounts to plain forgery . Materiial fact are suppressed, dates altered, quatations removed from their context and doctored so as to change their meaning.

የቱ ነው ስጵሊንጅ የተሳሳትኩት Question Question


ፈላስፋው ቆቁ

_________________
“Meles Zenawi's passion was in abolishing poverty" Former Prime Minister of United Kingdom Gordon Brown
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ቆቁ

ዋና አለቃ


Joined: 21 Sep 2003
Posts: 4465
Location: united states

PostPosted: Wed Jun 06, 2012 6:34 pm    Post subject: Reply with quote

ናሺናሊቲ ምንድነው ብለህ ነው የጠየቅኽኝ ?

ዋለልኝ መኮንን የራሺያን አብዮት እና የሌኒኒዝምን የጥቅምት አብዮት እና የክምሶሞል እና የቦልሺቪክ እና የስታሊንን እንዲሁም የማነው የዛ የገለሜል ጽሁፍን አስመልክቶ የጻፈው ነዋ Cool Cool Cool

አሁንስ ገባህ ?

Every nationalist is haunted by the belief that the past can be altered. He spends part of his time in fantasy world in which things happen as they should. He will transfer fragments of this world to the history books whenever possible. Much of the propagandist writing of our time amounts to plain forgery . Material fact are suppressed, dates altered, quatations removed from their context and doctored so as to change their meaning.




ፈላስፋው ቆቁ [/quote]
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ዳግማዊ ዋለልኝ

አለቃ


Joined: 20 Oct 2010
Posts: 2493

PostPosted: Fri Jun 08, 2012 9:31 am    Post subject: Reply with quote

ቀውሱ ወዳጄ

ከዚህ በፊትም ብዬዋለሁ ......."ደደብ ጅብ የሚያውቁት ሀገር ቁርበት አንጥፉልኝ ይላል " Laughing Laughing

ስለዋለልኝማ ብዙ ተነጋግረን አንገትህን ደፍተህ ሹልክ ብለህ የጠፋኸው የተረሳ መስሎህ እንደደደቡ ጅብ ዋለልኝን አሁንም ታነሳለህ ..... Laughing Laughing ቀውሰህ ረስተኸው ከሆነ የተነጋገርንበትን ቤት ጎትቼ አመጣልሀለሁ Wink

ታሪክ እየቆረጡ የሚቀጥሉትማ የአንተ መሰሎች "ፌክ ናሽናሊዝም " አራማጆች ናቸው

ታላቁ ዋለልኝ መኮንን ጨርሶታል

There is of course the fake Ethiopian Nationalism advanced by the ruling class and unwillingly accepted and even propagated by innocent fellow travellers.

ስለዚህ

. ወዳጄ ቆቁ ቀውሷል

. ወዳጄ ቆቁ አልዛይመር ይዞታል

. በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ Laughing Laughing Laughing

ቆቁ እንደጻፈ(ች)ው:
ናሺናሊቲ ምንድነው ብለህ ነው የጠየቅኽኝ ?

ዋለልኝ መኮንን የራሺያን አብዮት እና የሌኒኒዝምን የጥቅምት አብዮት እና የክምሶሞል እና የቦልሺቪክ እና የስታሊንን እንዲሁም የማነው የዛ የገለሜል ጽሁፍን አስመልክቶ የጻፈው ነዋ Cool Cool Cool

አሁንስ ገባህ ?

Every nationalist is haunted by the belief that the past can be altered. He spends part of his time in fantasy world in which things happen as they should. He will transfer fragments of this world to the history books whenever possible. Much of the propagandist writing of our time amounts to plain forgery . Material fact are suppressed, dates altered, quatations removed from their context and doctored so as to change their meaning.




ፈላስፋው ቆቁ
[/quote]
_________________
“Meles Zenawi's passion was in abolishing poverty" Former Prime Minister of United Kingdom Gordon Brown
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ቆቁ

ዋና አለቃ


Joined: 21 Sep 2003
Posts: 4465
Location: united states

PostPosted: Fri Jun 08, 2012 10:58 pm    Post subject: Reply with quote

ዳግማዊ እንደጻፈው
Quote:
ቀውሱ ወዳጄ
ስለዋለልኝማ ብዙ ተነጋግረን አንገትህን ደፍተህ ሹልክ ብለህ የጠፋኸው የተረሳ መስሎህ እንደደደቡ ጅብ ዋለልኝን አሁንም ታነሳለህ ..... Laughing Laughing ቀውሰህ ረስተኸው ከሆነ የተነጋገርንበትን ቤት ጎትቼ አመጣልሀለሁ Wink

ታሪክ እየቆረጡ የሚቀጥሉትማ የአንተ መሰሎች "ፌክ ናሽናሊዝም " አራማጆች ናቸው

ታላቁ ዋለልኝ መኮንን ጨርሶታል

There is of course the fake Ethiopian Nationalism advanced by the ruling class and unwillingly accepted and even propagated by innocent fellow travellers.



ስለ ዋለልኝ ምንድነው የምታስረዳኝ ወዳጄ Question

ውይይታችንን በዋለልኝ የጨረስነው በሚቀጥለው ዓረፍተ ነገር ነው ::

ዋለልኝ የሸመደደውን የራሺያን አብዮትን ታሪክ ነው የቀዘነው ነው በማለት ነው የተለያየነው


ስማ ፈዳላው
ዋለልኝ መኮንን banda ነው ::

ባንዳነቱ

የአያት የቅድመ አያቱን የአባቱን የእናቱን እና የራሱን ታሪክ ሳያውቅ ስለ ኮምሶሞል እና ስለ ቦልሼቬክ መቅዘኑ ነው ::

ስማ ለአንተ ይህ banda የሆነ ግለ ሰብ እንደ ፈጣሪህ የምታመልከው ለኔ የታሪክ አተላ የሚባል ነገር ነው ::

መጀመሪያ የናሺናሊስም ጥያቄ ከሌኒኒዝም በሁዋላ ከዛም በስታሊኒዝም የተጨበረበረ ታሪክ ነው : በኢትዮጵያ የተንጸባረቀው

ስለዚህ ታሪክ ነው ቴዎድሮስን : ዮሀንስን : ምኒሊክን ልትወነጅል የዚህን የባንዳ ብጣቂ ወረቀር የምትለጥፍልኝ

በጊዜው በነበረው የፖለቲካ እና የሶሺያል ግንኙነት ቴዎድሮስን : ዮሐንስን : ምኒሊክን እና የኢትዮጵያ ሐይማኖትን እና ባህልን አስመልክቶእንዲሁም ስልጣንን አስመልክቶ እንደመሰላቸው ይቺ ዛሬ ጠቅላይ ምኒስቴር መለሰ ዜናዊ የሚያስተድድሩዋትን ኢትዮጵያ ለመፍጠር ችለዋል


ይህ የኢትዮጵያ አመሰራረት የወቅቱ የፖለቲካ መስመር ነበር ::


ዛሬስ ?
ከአማራ / ኦሮሞ ንጉስ ወደ ሚሊታሪ ጁንታ
ከሚሊታሪ ጁንታ ... ወዴት ?


የዛሬው ጥያቄ ግን ከልብስ አልፎ እና ከዘፈን ወይም ባህል ከሚባለው ነገር አልፎ የፖለቲካ እኩልነት ጥያቄ ነው በሌላ አነጋገር የስልጣን ጥያቄ ነው ::


እንዴት የኢትዮጵያ ብሄር እና ብሄረ ሰቦች መብት ሊከበር ይችላል በሚለው አጀንዳ እንወያይ ካልክ ሌላ ዓምድ ላይ

እዚህ ላይ ውይይታችን ስለ ኢትዮጵያ ነገስታት እና ስለነበራቸው የፖለቲካ አስተሳሰብ እንዲሁም ኢትዮጵያን ለመመስረት ስለተደረገው ጥረት ይሆናል ::


ዋለልኝ የራሱን ብሄረ ሰብ በማጥላላት ነው ነገሮችን ያስቀመጠው ::

ስለሆነም የሆነ ቅናት ያንጨረጨረው ግለሰብ ለመሆኑ ምንም ጥርጣሬ አይኖርም ::


ይህ ባንዳ የሆነ የዋለልኝ አስተሳሰብ የሆነ ፐርሶናሊቲ ዲሶርደር ወይም ኑሮሎጂካል ዲሶርደር ነው ::


ሌኒንም ሆነ ስታሊን የራሳችውን ልብስ ጠልተው የራሳቸውን ዘፈን ጠልተው የራሳቸውን ባህል አጥላልተው አልነበረም የጥቅምቱን አብዮት ሲመሩ የነበሩት

ሌኒን የሩሲያ ዛር ላይ ሲያምጽ የራሺያ ሕዝብ እና ባህሉ ላይ በማመጽ ነብ ነበር የተነሳው ?


ዋለልኝ ግን በናርዚስቲክ ፐርሶናሊቲ ዲሶርደር ውስጥ መዘፈቁ ነው እንደዚህ ያለ ጣጣ እና እዳ ውስጥ እንዲዘፈቅ ያደረገው ::

Every nationalist is haunted by the belief that the past can be altered. He spends part of his time in fantasy world in which things happen as they should. He will transfer fragments of this world to the history books whenever possible. Much of the propagandist writing of our time amounts to plain forgery . Material fact are suppressed, dates altered, quatations removed from their context and doctored so as to change their meaning.




ፈላስፋው ቆቁ [/quote][/quote][/quote]
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ዳግማዊ ዋለልኝ

አለቃ


Joined: 20 Oct 2010
Posts: 2493

PostPosted: Tue Jun 12, 2012 2:34 am    Post subject: Reply with quote

What are the Ethiopian people composed of? I stress on the word peoples because sociologically speaking at this stage Ethiopia is not really one nation. It is made up of a dozen nationalities with their own languages, ways of dressing, history, social organization and territorial entity. And what else is a nation? It is not made of a people with a particular tongue, particular ways of dressing, particular history, particular social and economic organization? Then may I conclude that in Ethiopia there is the Oromo Nation, the Tigrai Nation, the Amhara Nation, the Gurage Nation, the Sidama Nation, the Wellamo [Wolayta] Nation, the Adere [Harari] Nation, and however much you may not like it, the Somali Nation.

This is the true picture of Ethiopia.


ወዳጄ ቀውሱ

በመጀመሪያ ኢትዮጵያ ማነች የሚለው አታውቅም .....ሳይገባህ የግብር ቤት ደብተራ ተረትህን አትልቀልቅ ......የኢትዮጵያ ህዝቦች ተረቱ ላይ ስቀውበት ; ቀዳደው ጥለውታል

እጢዎቹ የኢትዮጵያን ህዝብ ጨፍጭፈው ገድለው ; ሀብቱን ዘርፈው ; ባለሀገሩን ከነባለቤቱ እና ልጆቹ ጭሰኛ አድርገውት ለዘመናት ሲበዘብዙት የኖሩትን አንተ ቀውሱ ኢትዮጵያን ለመመስረት ያደረጉት ጥረት ነው እያልክ የቀውስ ደብተራ ፉገራህን ዘንድሮም ትቸከችካለህ ......ሀገር እኮ በህዝቦች ፈቅድ እንጂ እንደጎጆ ቤት ጭቃ ተቦክቶ በጉልበት አይሰራም

በኢትዮጵያ ህዝቦች መጨፍጨፍና መዘረፍ ሌኒንም ሆነ ማንም ተጠያቂ አይደለም ......ጭራቆቹ የአቢሲኒያ እጢዎች እንጂ Exclamation

ታላቁ ዋለልኝ መኮንን ስለሶሻሊዝም ያወራው ለኢትዮጵያ ብሔሮች እና ህዝቦች እኩልነት መፍትሄ ነው ብሎ ነው ......አንተ ቀውሱ ችግሩን መቀበል አቅቶህ ጭራሽ የመፍትሄ ሀሳብ ተብሎ የቀረበውን ልትተች ትሞክራለህ .....ዘነጋሁት እንጂ የሆነ ግጥም ነበር ...."የአዝማሪ ቀልባጣ .....ሽመል ይገባዋል " አይነት ነገር ...እሱን አስታወስከኝ Laughing

ታላቁ ዋለልኝ መኮንን የኢትዮጵያ ብሔረሰቦች እና ህዝቦችን አጥላላ የሚለውን ሀሳብ እንደደብተራዎቹ ከሶስት ብርሌ ጠጅ በኻላ የተገለጠልህ ተረት ይሆናል ......ድሮም ነገር የተበላሸው ከግብር ቤት በኻላ በሚፃፍ ቅዠት ነው

ዳግማዊ ዋለልኝ ነኝ
የታላቁ ዋለልኝ መኮንን ደቀ -መዝሙር


ቆቁ እንደጻፈ(ች)ው:


እዚህ ላይ ውይይታችን ስለ ኢትዮጵያ ነገስታት እና ስለነበራቸው የፖለቲካ አስተሳሰብ እንዲሁም ኢትዮጵያን ለመመስረት ስለተደረገው ጥረት ይሆናል ::


ዋለልኝ የራሱን ብሄረ ሰብ በማጥላላት ነው ነገሮችን ያስቀመጠው ::


_________________
“Meles Zenawi's passion was in abolishing poverty" Former Prime Minister of United Kingdom Gordon Brown
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ቆቁ

ዋና አለቃ


Joined: 21 Sep 2003
Posts: 4465
Location: united states

PostPosted: Wed Jun 13, 2012 4:38 pm    Post subject: Reply with quote

ፈዳላው ዳግማዊ

Quote:


በመጀመሪያ ኢትዮጵያ ማነች የሚለው አታውቅም .....ሳይገባህ የግብር ቤት ደብተራ ተረትህን አትልቀልቅ ......የኢትዮጵያ ህዝቦች ተረቱ ላይ ስቀውበት ; ቀዳደው ጥለውታል


የኢትዮጵያን ማንነት የማያውቅ ቢኖር ዋለልኝ መኮንን እና አንተ ፈዳላው ዳግማዊ ናችሁ

Quote:
እጢዎቹ የኢትዮጵያን ህዝብ ጨፍጭፈው ገድለው ; ሀብቱን ዘርፈው ; ባለሀገሩን ከነባለቤቱ እና ልጆቹ ጭሰኛ አድርገውት ለዘመናት ሲበዘብዙት የኖሩትን አንተ ቀውሱ ኢትዮጵያን ለመመስረት ያደረጉት ጥረት ነው እያልክ የቀውስ ደብተራ ፉገራህን ዘንድሮም ትቸከችካለህ ......ሀገር እኮ በህዝቦች ፈቅድ እንጂ እንደጎጆ ቤት ጭቃ ተቦክቶ በጉልበት አይሰራም

ጭሰኛ እና ገባር የሆነው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው
ይህ ደግሞ የዛን ጊዜ የነበረ የፖለቲካ ሲስተም ነበር
ፊውዳሊዝም ነበር
የፊውዳሊዝም አይዲኦሎጂ ደግሞ እንደዛ ነበር
ይህ ደግሞ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በመላው ዓለም ነበር

ይህንን የፊውዳል ሲስተም እኮ ነው እናንተ አታውቁም እኔ ነኝ የማውቀው በማለት እስክስታ የምትወርድብን

ዋለልኝ መኮንን በፊውዳል ዘመን ነበር
አንተ ፈዳላው ደግሞ ያንን ያለፈ ታሪክ አሁን እንደገና እያላዘንክብን ነው

Quote:


በኢትዮጵያ ህዝቦች መጨፍጨፍና መዘረፍ ሌኒንም ሆነ ማንም ተጠያቂ አይደለም ......ጭራቆቹ የአቢሲኒያ እጢዎች እንጂ Exclamation


የኢትዮጵያ ሕዝብ መጨፍጨር በፊውዳል ሲስተም ብቻ አልነበረም ዋለልኝ መኮንን ባመጣው የሌኒኒዝም ጦስም ጭምር ነው የኢትዮጵያ ሕዝብ ያለቀው
እንደውም የኢትዮጵያ ሕዝብ የፊውዳሉን ስርዓት ለመገርሰስ በአንድነት ተነስቶ ነበር ከዛ በሁዋላ በዋለልኝ መኮንን መርዝ የተለያየው ኢትዮጵያዊ እስከ አሁን ድረስ ተለያይቶ በነገር : በጽሁፍ እየተናደፈ ይገኛል

ዋለልኝ መኮንን ባንዳ የሆነ ለኢትዮጵያ ሕዝብ እና ለተማረው ክፍል ቶክሲክ የሆነ መርዝ ነበር ::

Quote:


ታላቁ ዋለልኝ መኮንን ስለሶሻሊዝም ያወራው ለኢትዮጵያ ብሔሮች እና ህዝቦች እኩልነት መፍትሄ ነው ብሎ ነው ......አንተ ቀውሱ ችግሩን መቀበል አቅቶህ ጭራሽ የመፍትሄ ሀሳብ ተብሎ የቀረበውን ልትተች ትሞክራለህ .....ዘነጋሁት እንጂ የሆነ ግጥም ነበር ...."የአዝማሪ ቀልባጣ .....ሽመል ይገባዋል " አይነት ነገር ...እሱን አስታወስከኝ Laughing


የኢትዮጵያ ብሄሮችና ሕዝቦች እኩልነት በሶሻሊዝም ሳይሆን በራሳችን ባህልና በራሳችን መንገድ መሆን ነበረበት ::

ይህንን ለማድረግ አይዲኦሎጂ ሳይሆን ተሳስቦ እና ተቻችሎ የመኖር ሁኔታ ነበር ::

ንጉሱ ከወረዱ በሁዋላ
ወደ ሌኒንዝም መመሪያ ሄዶ የስታሊን በትር እና የአልባኒያን ኮሙንሲት ፓርቲ ከመከተል
በአገራችን በጋዳ ወይም በአፍርሳታ : በእድር የራሳችንን መግስታዊ መዋቅር ለመመስረት የመሞክር እድል ቢኖረን ኖሮ የብሄሮች ጥያቄ እና የሕዝቦች ጥያቄ ከዛሬ 35 አመት በፊት ተጠናቅቆ ነበር :.:

እዚህ ላይ የኢትዮጵያህ ሕዝቦች እኩልነት መፍትሄ የሚሰጠው የመልቲ ፓርቲ ሲስተም መዋቅር በሆነ ነበር ::

Quote:
ታላቁ ዋለልኝ መኮንን የኢትዮጵያ ብሔረሰቦች እና ህዝቦችን አጥላላ የሚለውን ሀሳብ እንደደብተራዎቹ ከሶስት ብርሌ ጠጅ በኻላ የተገለጠልህ ተረት ይሆናል ......ድሮም ነገር የተበላሸው ከግብር ቤት በኻላ በሚፃፍ ቅዠት ነው


ዋለልኝ ደብተራ ባንዳ ነበር ::
ደበተራ ባንዳነቱ ደግሞ የተረጋገጠው የሸመደደውን የሌኒንዝም ዝባዝንኬ እና የኮምሶሞል ልቃቂት እንደሚሆነ ነገር ሸምድዶ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ማስታወኩ እና መቅዘኑ ነበር ::

[size=30] Every nationalist is hunted by the belief that the past can be altered. He spends part of his time in a fantasy world in which things happen as they should. He will transfer fragments of this world to the history books whenever possible. Much of the propagandist writing of our time amount to plain forgery. Material facts are suppressed, dates altered, quotations removed from their context and doctored so as to change their meaning.
[/size]


ታላቁ ፈላስፋው ቆቁ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ቆቁ

ዋና አለቃ


Joined: 21 Sep 2003
Posts: 4465
Location: united states

PostPosted: Wed Jun 13, 2012 7:36 pm    Post subject: Reply with quote

Quote:
What are the Ethiopian people composed of?



ምን ዓይነት ጥያቄ ነው ፈዳላው ይህ ጥያቄ

ስማ በሌላ ፎርሙላ
ፈዳላው ዳግማዊ እንዴት ነው composed የሆነው ? ይመስላል አጠያየቁ


Quote:
I stress on the word peoples because sociologically speaking at this stage Ethiopia is not really one nation.


ምንድነው ይህ አባባል ?

ማነው ኢትዮጵያ አንድ ኔሽን ናት ያለው ?

ኢትዮጵያ ስትመሰረት ያንን ከታች ዋለልኝ የዘባረቀውን ህብረተ ሰብ በሙሉ አቅፋ ነው ::

ግልጽ እኮ ነበር ይህ ጉዳይ ?
እንኩዋን የዩኒቨርሲቱ የአራተኛ አመት ተማሪ ይቅርና የበደሌ እረኛ የሚያውቀው ነገር እኮ ::

እስቲ በደሌ ሂድና አንዱን እረኛ ጠይቀው
ወይም አድዋ ሄደህ አንዱን እረኛ ጠይቀው
ወይም ሸኖ ሂደህ አንዱን እረኛ ጠይቀው የኢትዮጵያን ኮምፕሲሽን ከዋለልኝ መኮንን በበለጠ ሁኔታ ነው ተንትኖ የሚያስረዳህ



Quote:
It is made up of a dozen nationalities with their own languages, ways of dressing, history, social organization and territorial entity. And what else is a nation? It is not made of a people with a particular tongue, particular ways of dressing, particular history, particular social and economic organization?

ይህንን የማያውቅ የኢትዮጵያ ገበሬ የኔ ቢጤ ምን ልበልህ ዱዳ መጻፍና ማንበት የማይችል የኢትዮጵያ ሕዝብ ይህንን ልዩነት አያውቅም ብሎ ነው ዋለልኝ መኮንን ይህንን የዘባረቀው ::

ስማ በመስቀል በዓል በጥምቀት በዓል በእሬቻ በዓል በየሰኞ ገበያው በየመስጊዱ ይህንን ያልተመለከተ ወይም ይህንን ልዩነት የማያውቅ ኢትዮጵያዊ አለ ብሎ ነው ዋለልኝ ይህንን የዘላበደው ::

የትግራይ ሕዝቦች የአምራን ሕዝቦች አያውቁም ብሎ
የአማራ ሕዝቦች የኦሮሞን ሕዝቦይ አያውቁም ብሎ
የኦሮሞ ሕዝቦች የሱማሌን ሕዝቦች አያውቁም ብሎ
የወላይታ ሕዝቦች የጉራጌ ሕዝቦችን አያቅም ብሎ

ምን ዓይነት የደደብ አስተሳሰብ ነው ይህ አስተሳሰብ Question Question


Quote:

Then may I conclude that in Ethiopia there is the Oromo Nation, the Tigrai Nation, the Amhara Nation, the Gurage Nation, the Sidama Nation, the Wellamo [Wolayta] Nation, the Adere [Harari] Nation, and however much you may not like it, the Somali Nation.
This is the true picture of Ethiopia.


እረፈው እንግዲህ
ስማ ፈዳላው ዳግማዊ ተኝተህ ፈስህን እያዳመጥክ ተደሰት

በመጨረሻ ይህንን በሌላ ፎርሙላ ሳስቀምጠው

ፈዳላው composed of


[size=30] ሁለት አይን : ሁለት እግር : ማሰብ መረዳት የማይችልበት አንድ ጭንቅላት : ማሰብ የሚችልበት አንድ በተክ : ሁለት እግር : ሁለት እጅ አንድ አፍንጫ ሁለት ቀዳዳ ያለው : አንድ አፍ ... [/size]

ታላቁ እና የመጀመሪያውና የመጨረሻው የኢትዮጵያ ፈላስፋ ቆቁ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ዳግማዊ ዋለልኝ

አለቃ


Joined: 20 Oct 2010
Posts: 2493

PostPosted: Thu Jun 14, 2012 8:15 am    Post subject: Reply with quote

ቀውሱ ወዳጄ

ባለፈው ያስረዳሁህን ሀሳብ እንደአዲስ ስትመለስበት ጊዜ ከዚህ በፊት እንዳልኩት የመርሳት በሽታ ይዞሀል ወይም በትክክል ቀውሰሀል ....ስለዚህ ለአንተ እንደአዲስ መፃፍም አያስፈልገኝም ......ባለፈው የመለስኩልህን ልድገመው

Quote:
የኢትዮጵያን ማንነት የማያውቅ ቢኖር ዋለልኝ መኮንን እና አንተ ፈዳላው ዳግማዊ ናችሁ


ዋለልኝ ሊናገር የፈለገው ኢትዮጵያ አንድ ወጥ ሳትሆን የብዙ ብሔሮች ስብስብ መሆኗን ነው .......ማንም ሰው የሴት ልጅ ተፈጥሮ ከወንድ ልጅ ተፈጥሮ እንደሚለይ የማያቅ የለም አይደል እንዴ Question Wink ታዲያ ለምን ይመስሎታል ስለሴት ልጅ መብት እና እኩልነት ብዙ ታላላቅ ሰዎች በየዘመናቱ ትግል የሚያካሂዱት

ኢትዮጵያ የብዙ ብሔሮች ስብስብ መሆኗን ....ሴቶች ከወንዶች ጋር አብረው አለም ላይ እንዳሉ ወዘተ ..... ብቻ ማወቁ ምን ፋይዳ አለው Question

የኢትዮጵያ ብሔሮች በአመት አንድ ጊዜ ከነባህል ልብሳቸው መስቀል አደባባይ እየወጡ እንዲጨፍሩና እንደላንቲካ እንዲታዩ ወይም ለቱሪስት መስህብነት

ታላቁ ዋለልኝ ያለው መብታቸው ይከበርላቸው ነው ......መኖራቸውን ማወቅማ ቱሪስትም ሊያውቀው ይችላል ...ግን እንደኢትዮጵያዊነታቸው የማንም የበላይም የበታችም አይደሉም .....ስለዚህ በራሳቸው ቋንቋ የመጠቀም ....ባህላቸውን የመጠበቅ .....ታሪካቸውን የመንከባከብና የፈለጉትን ሀይማኖት የመከተል መብታቸውን በተመለከተ ንጉስ እከሌም ሆነ ጭቃሹም እንቶኔ ምንም አይመለከታቸውም ነው

Quote:
የኢትዮጵያ ብሄሮችና ሕዝቦች እኩልነት በሶሻሊዝም ሳይሆን በራሳችን ባህልና በራሳችን መንገድ መሆን ነበረበት ::

ይህንን ለማድረግ አይዲኦሎጂ ሳይሆን ተሳስቦ እና ተቻችሎ የመኖር ሁኔታ ነበር ::


1. ባላባትና ጭሰኛ እንዴት ብሎ ነው ተሳስቦ ; ተቻችሎ ይኖር ነበር የምትለው Question አይ ቀውሱ ወዳጄ Laughing Laughing

2. የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት እና ሶሻሊዝም እንዲሁም የዋለልኝ መኮንን ሀሳብ በኢትዮጵያ

1. የጋራ መግባቢያ

በእኔ እምነት ሁላችንንም ሊያስማማው የሚችለው መነሻ ሀሳብ በጊዜው የብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም ሀይማኖታዊ መብቶችና እኩልነቶች እንዳልተከበሩ ነው .......የማትስማማ ከሆነ መመለስ እንችላለን ፈላስፋው ቆቁ

2. ሶሻሊዝምና የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት በሶቭየት ህብረት

በፅንሰ -ሀሳብ ደረጃ ያለው የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት ለምን በሶቭየት ህብረት ውስጥ ሊተገበር አልቻለም

. ፈላስፋው ቆቁ አሁንም ያልተረዳኸው ነገር ቢኖር የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት የሚረጋገጠው በሶሻሊስታዊም ሆነ ካፒታሊስታዊ 'big government' እንደእርጥባን ከላይ ወደታች በሚደረግ ቸርነት አይደለም (የታላቁ ዋለልኝን መፍትሔ ወደታች እመለስበታለሁኝ )

. በፔትሮግራድ የከተሙት ቦልሼቪክሶች አነሳሳቸው በሰራተኛው መደብ ቢሆንም በዃላ ላይ የገነነው ወታደራዊ ክንፋቸው ምን ያህል ለመሰረታዊ ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጣል ይህንንም ዋለልኝ ዳስሶታል

. ችግሩን የኢኮኖሚ የመደብ ትግል ብቻ አርገው በመውሰዳቸው

3. ዋለልኝና ሶሻሊዝም

ባለፈው እንዳልኩት የሶሻሊዝም ፅንሰ -ሀሳቦች ምንም አያከራክሩም ....'Egalitarianism' እና 'Moralism"

ግን እንዚህን ሀሳቦች ከኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ማህበራዊ እኩልነት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ጋር እንዴት ማዛመድ ይቻላል ከሶቭየት ህብረቱ ጋርስ እንዴት ይለያል

አርቆ አስተዋዩ ዋለልኝ እንዲህ አስቀምጦታል

1. የብሔሮች እኩልነት በራሳቸው ትግል እንጂ ከላይ ወደታች በሚመጣ ለውጥ ሊሳካ አይችልም

. በወታደራዊ መፈንቅለ -መንግስት የሚመጣ ለውጥ ምናልባት ትንሽ የሚሻል ይሆን እንደሆነ እንጂ የግለሰቦች መለዋወጥ ከመሆን ባለፈ የብሔሮችን ጥያቄ አይፈታም

. በተወሰኑ ልሂቃን የሚመራ ትግልም ቢሆን ብሔራዊ ጭቆናን መቃወማቸው ጥሩ ቢሆንም ከራሳቸው ሳጥን ውጪ ስላለው የጋራ ብሔራዊ ጭቆና ማየት ይሳናቸዋል

ስለዚህ ትክክለኛው የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት እንዴት ይመጣል

1. ሁሉም የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች በራሳቸው በሰፊው ጭቁን ገበሬና ሰራተኛ የተመራ ትግል ማካሄድ አለባቸው

2. ራሳቸውን ነፃ ካወጡ በዃላ እጅን አጣጥፎ መቀመጥ ሳይሆን ሌሎችንም ራሳቸውን ነፃ እንዲያወጡ መርዳት ማገዝ ይጠበቅባቸዋል ...ልብ በል ፈላስፋው ቆቁ ነፃ አውጧቸው አይደለም

3. ከዚህ በዃላ ሁሉም ነፃ ሲሆን ግቡ በሶሻሊስታዊ መርህ መሰረት በመፈቃቀድ ላይ የተመሰረተ ታሪካዊ ኢኮኖሚያዊ ባህላዊ ማህበራዊና ሀይማኖታዊ እኩልነት የሰፈነባት ኢትዮጵያን መገንባት

ቀውሱ ቆቁ ...ዋለልኝ ተሳስቷል ...በሰላማዊ መንገድ ቀላል ነበር እያልክ ከምትለፋ ይህን 1955 የወጣውን የኢትዮጵያ ዘውዳዊ ህገመንግስት ተመልከተው ...አንቀፅ 4 እንዲህ ይላል


By virtue of His Imperial Blood, as well as by the anointing which He has received, the person of the Emperor is sacred, His dignity is inviolable and His Powers indisputable. He is consequently entitled to all the honors due to Him in accordance with tradition and the present Constitution. Any one so bold as to seek to injure the Emperor will be punished.

ስለሶሻሊዝም ደግሞ በጊዜው ከነበረው በአፍሪካም ሆነ በመላው አለም የነፃነት ትግሎች ጎን ይቆም የነበረው የሶሻሊዝም መርህ ስለነበር ታላቁ ዋለልኝ የሶሻሊዝምን ሀሳብ እንደማራጭ ቢይዘው የሚገርም አልነበረም ...በዛን ጊዜ የነበሩ የነፃነት ታጋዮች በሙሉ የሶሻሊዝም መርሆዎችን ያቀነቅኑ ነበር ...ለምሳሌ ማሀታማ ጋንዲ እንዲህ ብለዋል

"Socialism is a beautiful word and, so far as I am aware, in socialism all the members of society are equal none low, none high. In the individual body, the head is not high because it is the top of the body, nor are the soles of the feet low because they touch the earth. Even as members of the individual body are equal, so are the members of society. This is socialism.

In it the prince and the peasant, the wealthy and the poor, the employer and employee are all on the same level. In terms of religion there is no duality in socialism. It is all unity.
Looking at society all the world over, there is nothing but duality or plurality. Unity is conspicuous by its absence. This man is high, that one is low, that is a Hindu, that a Muslim, third a Christian, fourth a Parsi, fifth a Sikh, sixth a Jew. Even among these there are sub-divisions. In the unity of my conception there is perfect unity in the plurality of designs.

ዋናው ቁምነገር ዋለልኝ ሀሳቡ 'ጥይት መማዘዝና መተራረድ ' ቢሆን ኖሮ በቀላሉ የወታደሩን እንቅስቃሴ ይደግፍ ነበር ....እሱ ግን አላደረገውም

የዋለልኝ ፍላጎት የግለሰቦች ወይም የፓርቲዎች ወይንም የመንግስታት መቀያየርም አይደለም ....የብሔሮችና የሀይማኖቶች እኩልነት ጥያቄ መመለሱ ላይ ነው

ዳግማዊ ዋለልኝ ነኝ
የታላቁ ዋለልኝ መኮንን ደቀ -መዝሙር
_________________
“Meles Zenawi's passion was in abolishing poverty" Former Prime Minister of United Kingdom Gordon Brown
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ዳግማዊ ዋለልኝ

አለቃ


Joined: 20 Oct 2010
Posts: 2493

PostPosted: Thu Jun 14, 2012 8:30 am    Post subject: Reply with quote

ታላቁ ዋለልኝ የብሔሮች እኩልነት በሶሻሊዝም ይመጣል አላለም ...በትግል ነው ከዛ በዃላ ግን የሶሻሊስታዊ መርሆዎች በእኩልነት ያስተሳስሩናል የሚል እምነት ነበረው ...እሱ ብቻ ሳይሆን ትውልድ ....በአጠቃላይ በዛን ጊዜ በአለም ዙሪያ የነበሩ አብዮተኞችም ጭምር

በግሌ ሶሻሊዝም በሀሳብ ደረጃ ጥሩ ቢሆንም በተግባር ሊውል የሚችል አይመስለኝም ....ለፈጠራና ለስራ ብዙ አያነሳሳም ....በተጨማሪም ጎበዝና ሰነፍ ገበሬ እኩል ያግኙ የሚል አመለካከት የለኝም .....ነገር ግን ዋለልኝ ለምን ሶሻሊዝምን መረጠ አልልህም ...በጊዜው ትክክል ነበር ....ደሞ ማን ያውቃል የአራተኛ አመት ተማሪ እያለ የኢትዮጵያን ችግር አብጠርጥሮ አውቆ እንደነብይ ምን እንደሚፈጠር ሁላ የተናገረ አስተዋይ ሰው በህይወት የመቆየት እድሉን ቢያገኝ ኖሮ የተሻለ ሀሳብ ሊያመጣም ይችል ነበር ...በተረፈ ሀሳቡን ትቶ ዋለልኝን በሶሻሊዝምና በትውልዱ እልቂት ለመክሰስ መሞከር ብዙ አያስኬድም

በሬድዮ የሰማሁትን ልንገርህ ...በትክክል ላላስቀምጠው እችላለሁ ሀሳቡ ግን እንደዚህ ነው

'በወጣትነቱ ሁሉም ኮሚኒስት ነው ....እድሜ ሲገፋ ግን ሁሉም ካፒታሊስት ይሆናል ' Laughing

ቀውሱ ወዳጄ ግን .......የኢትዮጵያ አብዛኛው ህዝብ በእጢዎች እየተረገጠ እና እየተበዘበዘ መኖሩን ክደህ በመተሳሰብ እና በመቻቻል ይኖር ነበር የምትል ቀውስ ዋለልኝ በጊዜ የነበረውን የነፃነት ታጋዮች ርእዮተ -ዓለም ...ለዛውም ዋለልኝ ምን እንዳለ በትክክል ሳይገባህ ልትተች ያምርሀል ......ፅድቁ ቀርቶ በቅጡ በኮነነህ Laughing Laughing

በፉገራ "አንድ ኢትዮጵያ " ስም የብዙሀኑ መብት ተረግጦ የደብተራዎች "አንድ ኢትዮጵያ ወይም ሞት " ፌዝ አይሰራም .....ዋለልኝ እንዳለው ኢትዮጵያ የብዙ ብሔሮች ;ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ስብስብ ናት ......ስለዚህ የሁሉንም ባህል ;ቋንቋ ; እና ማንነት ማክበር እንጂ እንደላንቲካ የብሔሮች ባህል "እጢዎች ልደት በዓል " ጭፈራ ብቻ ከታወቀ ይበቃል የሚል የቀውስ አስተሳሰብ ከመሳቂያነት ያለፈ ፋይዳ የለውም .....ይህን ነው ታላቁ ዋለልኝ የተነበየው ...አሁን በተግባር የተረጋገጠው Exclamation

ዘላለማዊ ክብር ለእኩልነት እና ነፃነት ፋና ወጊው ዋለልኝ መኮንን Exclamation Exclamation
_________________
“Meles Zenawi's passion was in abolishing poverty" Former Prime Minister of United Kingdom Gordon Brown
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
Display posts from previous:   
Post new topic   Reply to topic    WARKA Forum Index -> Warka Politics - ዋርካ ፖለቲካ All times are GMT + 1 Hour
Goto page Previous  1, 2, 3 ... 26, 27, 28 ... 33, 34, 35  Next
Page 27 of 35

 
Jump to:  
You cannot post new topics in this forum
You cannot reply to topics in this forum
You cannot edit your posts in this forum
You cannot delete your posts in this forum
You cannot vote in polls in this forum


Provided by CyberEthiopia.com , powered by phpBB © 2001, 2005 phpBB Group , Original Amharic translation by Ethiopic Open Source Translation modified by CyberEthiopia