|
|
|
| View previous topic :: View next topic |
| Author |
Message |
ክቡራን

Joined: 04 Mar 2008 Posts: 957
|
Posted: Mon Jan 25, 2010 4:16 am Post subject: ኢትዮጵያዊነትና አማራነት አማራነትና ኢትዮጵያዊነት .. |
|
|
ብአዴን ( ብሄረ አማራ ዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ ) ማነው ? ምን ነበር ? ከየትስ መጣ ? እንዴት ተመሰረተ ? አሁን የያዘውን ስምና ቅርጽ ከማግኘቱ በፊት ብአዴን እኮ ኢህዲን ይባል ነበር :: ኢህዲን ደሞ በውስጡ አማሮችን ብቻ ሳይሆን የትግሬ , የኤርትሬ , የኦሮሞ , የጊሚራ , ወ .ዘ .ተ ብሄረሰብ አባላትን ይዞ ነበር :: እንዴት ሆኖ ነው ታዲያ ኢህዲኖች ወደ ብአዴን ሊለወጡ የቻሉትና የአማራው ድርጅት መስራቾች የሆኑት ? ኢትዮጵያዊነትንና አማራነት አማራነትንና ኢትዮጵያውነትን ብአዴን እንደት ያያቸዋል ? ቡዙዎች ነፍጠኛነትን ካማራነት ጋር እያያዙ ይጠቀሙበታል ብአዴንስ ስለ ነፍጠኛነት ምን ይላል ? ማን ያርዳ የቀበረ ማን ያውራ የነበረ ነውና አስከፊውን የደርግ ስራት ለመፋለም በኢሀፓነት በረሀ የገባውና የመጀመሪያዎቹ የኢህዲን መስራቾች ከነበሩት አንዱ የሆነው ባሁኑ ሰአት ደግሞ የአልማ የልማት ማህበር የቦርድ ሊ /መንበር የሆነው አቶ ህላዊ ዮሴፍ ካንድ ኢትዮጵያ የሬድዮ አዘጋጅ ዮሴፍ ግዛቸው ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አድርጎአል :: ለመከታተል እቺን ይጫኑ :: በጣም ኢንፎርማቲቭ ነው ::
http://www.wust1120.com/Audio/Aend%20Ethiopia.mp3 |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ክቡራን

Joined: 04 Mar 2008 Posts: 957
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
menzewu

Joined: 25 Dec 2009 Posts: 166
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 2:18 am Post subject: |
|
|
| ሰምና ወርቅ ........ሰሙ ለመሃይም .....ወርቁ ለአዋቂ ! |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 2:45 am Post subject: |
|
|
ታዲያ ይሄ ውስጠ ወይራ የሆነ ሰው ምን ሰርቶ ይብላ አፉ ሲሻምድ ይኑር -- እድሜ ልኩን
| menzewu እንደጻፈ(ች)ው: | | ሰምና ወርቅ ........ሰሙ ለመሃይም .....ወርቁ ለአዋቂ ! |
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ተድላ ሀይሉ

Joined: 17 Mar 2006 Posts: 1705
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 3:14 am Post subject: Re: ኢትዮጵያዊነትና አማራነት አማራነትና ኢትዮጵያዊነት .. |
|
|
| ክቡራን እንደጻፈ(ች)ው: | ብአዴን ( ብሄረ አማራ ዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ ) ማነው ? ምን ነበር ? ከየትስ መጣ ? እንዴት ተመሰረተ ? አሁን የያዘውን ስምና ቅርጽ ከማግኘቱ በፊት ብአዴን እኮ ኢህዲን ይባል ነበር :: ኢህዲን ደሞ በውስጡ አማሮችን ብቻ ሳይሆን የትግሬ , የኤርትሬ , የኦሮሞ , የጊሚራ , ወ .ዘ .ተ ብሄረሰብ አባላትን ይዞ ነበር :: እንዴት ሆኖ ነው ታዲያ ኢህዲኖች ወደ ብአዴን ሊለወጡ የቻሉትና የአማራው ድርጅት መስራቾች የሆኑት ? ኢትዮጵያዊነትንና አማራነት አማራነትንና ኢትዮጵያውነትን ብአዴን እንደት ያያቸዋል ? ቡዙዎች ነፍጠኛነትን ካማራነት ጋር እያያዙ ይጠቀሙበታል ብአዴንስ ስለ ነፍጠኛነት ምን ይላል ? ማን ያርዳ የቀበረ ማን ያውራ የነበረ ነውና አስከፊውን የደርግ ስራት ለመፋለም በኢሀፓነት በረሀ የገባውና የመጀመሪያዎቹ የኢህዲን መስራቾች ከነበሩት አንዱ የሆነው ባሁኑ ሰአት ደግሞ የአልማ የልማት ማህበር የቦርድ ሊ /መንበር የሆነው አቶ ህላዊ ዮሴፍ ካንድ ኢትዮጵያ የሬድዮ አዘጋጅ ዮሴፍ ግዛቸው ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አድርጎአል :: ለመከታተል እቺን ይጫኑ :: በጣም ኢንፎርማቲቭ ነው ::
http://www.wust1120.com/Audio/Aend%20Ethiopia.mp3 |
በእናንተ በወያኔዎች ስሌት መሠረት ህላዌ ዮሴፍ እና መብራቱ ገብረሕይወት (በረከት ስምዖን ) አማራ ያለመሆን ብቻ ሣይሆን ኢትዮጵያዊም አይደሉም :: መቼ ነው እኒህን ጸጉረ -ልውጥ 'ኤርትሬ -አማራዎች ' ከአማራ ገዢነት የምታስወግዷቸው ?
ተድላ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
dannyboy

Joined: 25 Jul 2007 Posts: 50
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 5:56 am Post subject: |
|
|
| ዘር የሚለይ ና የሚቆጥር ገበሬ ብቻ ነው ከኢትዮጵያውነት ይልቅ ዘር የምትጠሩ ሁሉ አማራ :ትግሬ ኦሮሞ ወዘተ አያላችሁ ወደ ዘመነ መሳፍንቲ 400 አመት ወደ ታች ለትመልሱን ማስባችሁ አይሳካም ይልቅኑ ድንቁርናችሁን አጉልቶ ያሳያል |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ክቡራን

Joined: 04 Mar 2008 Posts: 957
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 6:52 pm Post subject: Re: ኢትዮጵያዊነትና አማራነት አማራነትና ኢትዮጵያዊነት .. |
|
|
ስማ የመኢሶን ዘመኑ የቀይ ሽብር ተዋናይ !! ህላዌ ዮሴፍና በረከት ስምኦን አማሮች አይደሉም ያለው ማነው ?? ዘር የምርጫ ጉዳይ ነው :: ሰው ተወልዶ ባደገበት እንጂ አያቶቹ በመጡበት አይደለም የሚጠራው :: እርትሬነት አለብኝ ብለህ ኤርትራን ከመረጥክ ወደ ኤርትራ መሄድ ትችላለህ :: አንተ የምትላቸው ታጋዮች የኢትዮጵያን እፈር እያሸተቱ በኢትዮጵያ ተራሮችና ኮረብቶች ላይ እየወደቁና እየተነሱ ህይወታቸውን ቤዛ አድርገው እዚህ ደርሰዋል :: ኤርታራዊነት ቢስባቸው ኖሮ ዛሬ ሳይሆን ያኔ ትግሉን በጀመሩ ጊዜና (ሻቢያ ታላቅ ሀይል በነበረበት ሰአት ) ገና ዳዴ የሚለውን ድርጅታቸውን ተሰናብተው በሄዱ ነበር :: እነሱ ግን እትብታችን የተቀበረባት ኢትዮጵያ ናት ኢትዮጵያዊነታችንን ማንም አይቀማንም ብለው ይሀው አሉ :: ዛሬም አልተኙም ቀን ከሌት ይለፋሉ :: አንተ ደሞ በስተርጅና እንደ ጋኔል ሳቢ ስዬ አብርሀ ( ሳህሌ አበራ ) በረከት ስምኦን (መብራቱ ገ /ህይወት ) አባዱላ ገመዳ ( ሚናሴ አታክልቲ ) መለስ ዜናዊ ( ለገሰ ገስግስቲ ) እያልክ ጥቁር ምንጣፍ አንጥፈህ እንደ አሮጌ ጅብ አላዝን ::
ክቡራን :: ኢትዮጵያ ወይካአ ሞት ከሚሉ ወገኖች ጎራ !!
| ተድላ ሀይሉ እንደጻፈ(ች)ው: | | ክቡራን እንደጻፈ(ች)ው: | ብአዴን ( ብሄረ አማራ ዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ ) ማነው ? ምን ነበር ? ከየትስ መጣ ? እንዴት ተመሰረተ ? አሁን የያዘውን ስምና ቅርጽ ከማግኘቱ በፊት ብአዴን እኮ ኢህዲን ይባል ነበር :: ኢህዲን ደሞ በውስጡ አማሮችን ብቻ ሳይሆን የትግሬ , የኤርትሬ , የኦሮሞ , የጊሚራ , ወ .ዘ .ተ ብሄረሰብ አባላትን ይዞ ነበር :: እንዴት ሆኖ ነው ታዲያ ኢህዲኖች ወደ ብአዴን ሊለወጡ የቻሉትና የአማራው ድርጅት መስራቾች የሆኑት ? ኢትዮጵያዊነትንና አማራነት አማራነትንና ኢትዮጵያውነትን ብአዴን እንደት ያያቸዋል ? ቡዙዎች ነፍጠኛነትን ካማራነት ጋር እያያዙ ይጠቀሙበታል ብአዴንስ ስለ ነፍጠኛነት ምን ይላል ? ማን ያርዳ የቀበረ ማን ያውራ የነበረ ነውና አስከፊውን የደርግ ስራት ለመፋለም በኢሀፓነት በረሀ የገባውና የመጀመሪያዎቹ የኢህዲን መስራቾች ከነበሩት አንዱ የሆነው ባሁኑ ሰአት ደግሞ የአልማ የልማት ማህበር የቦርድ ሊ /መንበር የሆነው አቶ ህላዊ ዮሴፍ ካንድ ኢትዮጵያ የሬድዮ አዘጋጅ ዮሴፍ ግዛቸው ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አድርጎአል :: ለመከታተል እቺን ይጫኑ :: በጣም ኢንፎርማቲቭ ነው ::
http://www.wust1120.com/Audio/Aend%20Ethiopia.mp3 |
በእናንተ በወያኔዎች ስሌት መሠረት ህላዌ ዮሴፍ እና መብራቱ ገብረሕይወት (በረከት ስምዖን ) አማራ ያለመሆን ብቻ ሣይሆን ኢትዮጵያዊም አይደሉም :: መቼ ነው እኒህን ጸጉረ -ልውጥ 'ኤርትሬ -አማራዎች ' ከአማራ ገዢነት የምታስወግዷቸው ?
ተድላ |
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ብርቄነህ

Joined: 22 Jan 2009 Posts: 306
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 7:28 pm Post subject: Re: ኢትዮጵያዊነትና አማራነት አማራነትና ኢትዮጵያዊነት .. |
|
|
| ክቡራን እንደጻፈ(ች)ው: | ስማ የመኢሶን ዘመኑ የቀይ ሽብር ተዋናይ !! ህላዌ ዮሴፍና በረከት ስምኦን አማሮች አይደሉም ያለው ማነው ?? ዘር የምርጫ ጉዳይ ነው :: ሰው ተወልዶ ባደገበት እንጂ አያቶቹ በመጡበት አይደለም የሚጠራው :: እርትሬነት አለብኝ ብለህ ኤርትራን ከመረጥክ ወደ ኤርትራ መሄድ ትችላለህ :: አንተ የምትላቸው ታጋዮች የኢትዮጵያን እፈር እያሸተቱ በኢትዮጵያ ተራሮችና ኮረብቶች ላይ እየወደቁና እየተነሱ ህይወታቸውን ቤዛ አድርገው እዚህ ደርሰዋል :: ኤርታራዊነት ቢስባቸው ኖሮ ዛሬ ሳይሆን ያኔ ትግሉን በጀመሩ ጊዜና (ሻቢያ ታላቅ ሀይል በነበረበት ሰአት ) ገና ዳዴ የሚለውን ድርጅታቸውን ተሰናብተው በሄዱ ነበር :: እነሱ ግን እትብታችን የተቀበረባት ኢትዮጵያ ናት ኢትዮጵያዊነታችንን ማንም አይቀማንም ብለው ይሀው አሉ :: ዛሬም አልተኙም ቀን ከሌት ይለፋሉ :: አንተ ደሞ በስተርጅና እንደ ጋኔል ሳቢ ስዬ አብርሀ ( ሳህሌ አበራ ) በረከት ስምኦን (መብራቱ ገ /ህይወት ) አባዱላ ገመዳ ( ሚናሴ አታክልቲ ) መለስ ዜናዊ ( ለገሰ ገስግስቲ ) እያልክ ጥቁር ምንጣፍ አንጥፈህ እንደ አሮጌ ጅብ አላዝን ::
ክቡራን :: ኢትዮጵያ ወይካአ ሞት ከሚሉ ወገኖች ጎራ !!
| ተድላ ሀይሉ እንደጻፈ(ች)ው: | | ክቡራን እንደጻፈ(ች)ው: | ብአዴን ( ብሄረ አማራ ዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ ) ማነው ? ምን ነበር ? ከየትስ መጣ ? እንዴት ተመሰረተ ? አሁን የያዘውን ስምና ቅርጽ ከማግኘቱ በፊት ብአዴን እኮ ኢህዲን ይባል ነበር :: ኢህዲን ደሞ በውስጡ አማሮችን ብቻ ሳይሆን የትግሬ , የኤርትሬ , የኦሮሞ , የጊሚራ , ወ .ዘ .ተ ብሄረሰብ አባላትን ይዞ ነበር :: እንዴት ሆኖ ነው ታዲያ ኢህዲኖች ወደ ብአዴን ሊለወጡ የቻሉትና የአማራው ድርጅት መስራቾች የሆኑት ? ኢትዮጵያዊነትንና አማራነት አማራነትንና ኢትዮጵያውነትን ብአዴን እንደት ያያቸዋል ? ቡዙዎች ነፍጠኛነትን ካማራነት ጋር እያያዙ ይጠቀሙበታል ብአዴንስ ስለ ነፍጠኛነት ምን ይላል ? ማን ያርዳ የቀበረ ማን ያውራ የነበረ ነውና አስከፊውን የደርግ ስራት ለመፋለም በኢሀፓነት በረሀ የገባውና የመጀመሪያዎቹ የኢህዲን መስራቾች ከነበሩት አንዱ የሆነው ባሁኑ ሰአት ደግሞ የአልማ የልማት ማህበር የቦርድ ሊ /መንበር የሆነው አቶ ህላዊ ዮሴፍ ካንድ ኢትዮጵያ የሬድዮ አዘጋጅ ዮሴፍ ግዛቸው ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አድርጎአል :: ለመከታተል እቺን ይጫኑ :: በጣም ኢንፎርማቲቭ ነው ::
http://www.wust1120.com/Audio/Aend%20Ethiopia.mp3 |
በእናንተ በወያኔዎች ስሌት መሠረት ህላዌ ዮሴፍ እና መብራቱ ገብረሕይወት (በረከት ስምዖን ) አማራ ያለመሆን ብቻ ሣይሆን ኢትዮጵያዊም አይደሉም :: መቼ ነው እኒህን ጸጉረ -ልውጥ 'ኤርትሬ -አማራዎች ' ከአማራ ገዢነት የምታስወግዷቸው ?
ተድላ |
|
የሳምንቱ አስደናቂ አባባል በአቶ ክቡራን !!
ክቡራን ሆይ ! ዘር በምርጫ የሚሆን ከሆን ትግሬ መሆን ስለምፈልግ እንዴት መቀየር እንደምችል እንዲነግሩኝ እለምንዎታለሁ !!
---- |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ተድላ ሀይሉ

Joined: 17 Mar 2006 Posts: 1705
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 8:14 pm Post subject: Re: ኢትዮጵያዊነትና አማራነት አማራነትና ኢትዮጵያዊነት .. |
|
|
| ክቡራን እንደጻፈ(ች)ው: | ስማ የመኢሶን ዘመኑ የቀይ ሽብር ተዋናይ !! ህላዌ ዮሴፍና በረከት ስምኦን አማሮች አይደሉም ያለው ማነው ?? ዘር የምርጫ ጉዳይ ነው :: ሰው ተወልዶ ባደገበት እንጂ አያቶቹ በመጡበት አይደለም የሚጠራው :: እርትሬነት አለብኝ ብለህ ኤርትራን ከመረጥክ ወደ ኤርትራ መሄድ ትችላለህ :: አንተ የምትላቸው ታጋዮች የኢትዮጵያን እፈር እያሸተቱ በኢትዮጵያ ተራሮችና ኮረብቶች ላይ እየወደቁና እየተነሱ ህይወታቸውን ቤዛ አድርገው እዚህ ደርሰዋል :: ኤርታራዊነት ቢስባቸው ኖሮ ዛሬ ሳይሆን ያኔ ትግሉን በጀመሩ ጊዜና (ሻቢያ ታላቅ ሀይል በነበረበት ሰአት ) ገና ዳዴ የሚለውን ድርጅታቸውን ተሰናብተው በሄዱ ነበር :: እነሱ ግን እትብታችን የተቀበረባት ኢትዮጵያ ናት ኢትዮጵያዊነታችንን ማንም አይቀማንም ብለው ይሀው አሉ :: ዛሬም አልተኙም ቀን ከሌት ይለፋሉ :: አንተ ደሞ በስተርጅና እንደ ጋኔል ሳቢ ስዬ አብርሀ ( ሳህሌ አበራ ) በረከት ስምኦን (መብራቱ ገ /ህይወት ) አባዱላ ገመዳ ( ሚናሴ አታክልቲ ) መለስ ዜናዊ ( ለገሰ ገስግስቲ ) እያልክ ጥቁር ምንጣፍ አንጥፈህ እንደ አሮጌ ጅብ አላዝን ::
ክቡራን :: ኢትዮጵያ ወይካአ ሞት ከሚሉ ወገኖች ጎራ !!
| ተድላ ሀይሉ እንደጻፈ(ች)ው: | | ክቡራን እንደጻፈ(ች)ው: | ብአዴን ( ብሄረ አማራ ዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ ) ማነው ? ምን ነበር ? ከየትስ መጣ ? እንዴት ተመሰረተ ? አሁን የያዘውን ስምና ቅርጽ ከማግኘቱ በፊት ብአዴን እኮ ኢህዲን ይባል ነበር :: ኢህዲን ደሞ በውስጡ አማሮችን ብቻ ሳይሆን የትግሬ , የኤርትሬ , የኦሮሞ , የጊሚራ , ወ .ዘ .ተ ብሄረሰብ አባላትን ይዞ ነበር :: እንዴት ሆኖ ነው ታዲያ ኢህዲኖች ወደ ብአዴን ሊለወጡ የቻሉትና የአማራው ድርጅት መስራቾች የሆኑት ? ኢትዮጵያዊነትንና አማራነት አማራነትንና ኢትዮጵያውነትን ብአዴን እንደት ያያቸዋል ? ቡዙዎች ነፍጠኛነትን ካማራነት ጋር እያያዙ ይጠቀሙበታል ብአዴንስ ስለ ነፍጠኛነት ምን ይላል ? ማን ያርዳ የቀበረ ማን ያውራ የነበረ ነውና አስከፊውን የደርግ ስራት ለመፋለም በኢሀፓነት በረሀ የገባውና የመጀመሪያዎቹ የኢህዲን መስራቾች ከነበሩት አንዱ የሆነው ባሁኑ ሰአት ደግሞ የአልማ የልማት ማህበር የቦርድ ሊ /መንበር የሆነው አቶ ህላዊ ዮሴፍ ካንድ ኢትዮጵያ የሬድዮ አዘጋጅ ዮሴፍ ግዛቸው ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አድርጎአል :: ለመከታተል እቺን ይጫኑ :: በጣም ኢንፎርማቲቭ ነው ::
http://www.wust1120.com/Audio/Aend%20Ethiopia.mp3 |
በእናንተ በወያኔዎች ስሌት መሠረት ህላዌ ዮሴፍ እና መብራቱ ገብረሕይወት (በረከት ስምዖን ) አማራ ያለመሆን ብቻ ሣይሆን ኢትዮጵያዊም አይደሉም :: መቼ ነው እኒህን ጸጉረ -ልውጥ 'ኤርትሬ -አማራዎች ' ከአማራ ገዢነት የምታስወግዷቸው ?
ተድላ |
|
ታዲያ አንተም በምርጫህ "ኤርትሬዊ -ወያኔ ነኝ ::" ብትለን እኮ ይበቃል :: ይህን ሁሉ ዘለፋ ምን አመጣው "ምን ያለበት ዝላይ አይችልም ::" አሉ
ተድላ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ጅብገደል

Joined: 14 Jan 2009 Posts: 924 Location: BULGA ENBUR GEBYAW GA
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 10:22 pm Post subject: Re: ኢትዮጵያዊነትና አማራነት አማራነትና ኢትዮጵያዊነት .. |
|
|
| ብርቄነህ እንደጻፈ(ች)ው: | | ክቡራን እንደጻፈ(ች)ው: | ስማ የመኢሶን ዘመኑ የቀይ ሽብር ተዋናይ !! ህላዌ ዮሴፍና በረከት ስምኦን አማሮች አይደሉም ያለው ማነው ?? ዘር የምርጫ ጉዳይ ነው :: ሰው ተወልዶ ባደገበት እንጂ አያቶቹ በመጡበት አይደለም የሚጠራው :: እርትሬነት አለብኝ ብለህ ኤርትራን ከመረጥክ ወደ ኤርትራ መሄድ ትችላለህ :: አንተ የምትላቸው ታጋዮች የኢትዮጵያን እፈር እያሸተቱ በኢትዮጵያ ተራሮችና ኮረብቶች ላይ እየወደቁና እየተነሱ ህይወታቸውን ቤዛ አድርገው እዚህ ደርሰዋል :: ኤርታራዊነት ቢስባቸው ኖሮ ዛሬ ሳይሆን ያኔ ትግሉን በጀመሩ ጊዜና (ሻቢያ ታላቅ ሀይል በነበረበት ሰአት ) ገና ዳዴ የሚለውን ድርጅታቸውን ተሰናብተው በሄዱ ነበር :: እነሱ ግን እትብታችን የተቀበረባት ኢትዮጵያ ናት ኢትዮጵያዊነታችንን ማንም አይቀማንም ብለው ይሀው አሉ :: ዛሬም አልተኙም ቀን ከሌት ይለፋሉ :: አንተ ደሞ በስተርጅና እንደ ጋኔል ሳቢ ስዬ አብርሀ ( ሳህሌ አበራ ) በረከት ስምኦን (መብራቱ ገ /ህይወት ) አባዱላ ገመዳ ( ሚናሴ አታክልቲ ) መለስ ዜናዊ ( ለገሰ ገስግስቲ ) እያልክ ጥቁር ምንጣፍ አንጥፈህ እንደ አሮጌ ጅብ አላዝን ::
ክቡራን :: ኢትዮጵያ ወይካአ ሞት ከሚሉ ወገኖች ጎራ !!
| ተድላ ሀይሉ እንደጻፈ(ች)ው: | | ክቡራን እንደጻፈ(ች)ው: | ብአዴን ( ብሄረ አማራ ዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ ) ማነው ? ምን ነበር ? ከየትስ መጣ ? እንዴት ተመሰረተ ? አሁን የያዘውን ስምና ቅርጽ ከማግኘቱ በፊት ብአዴን እኮ ኢህዲን ይባል ነበር :: ኢህዲን ደሞ በውስጡ አማሮችን ብቻ ሳይሆን የትግሬ , የኤርትሬ , የኦሮሞ , የጊሚራ , ወ .ዘ .ተ ብሄረሰብ አባላትን ይዞ ነበር :: እንዴት ሆኖ ነው ታዲያ ኢህዲኖች ወደ ብአዴን ሊለወጡ የቻሉትና የአማራው ድርጅት መስራቾች የሆኑት ? ኢትዮጵያዊነትንና አማራነት አማራነትንና ኢትዮጵያውነትን ብአዴን እንደት ያያቸዋል ? ቡዙዎች ነፍጠኛነትን ካማራነት ጋር እያያዙ ይጠቀሙበታል ብአዴንስ ስለ ነፍጠኛነት ምን ይላል ? ማን ያርዳ የቀበረ ማን ያውራ የነበረ ነውና አስከፊውን የደርግ ስራት ለመፋለም በኢሀፓነት በረሀ የገባውና የመጀመሪያዎቹ የኢህዲን መስራቾች ከነበሩት አንዱ የሆነው ባሁኑ ሰአት ደግሞ የአልማ የልማት ማህበር የቦርድ ሊ /መንበር የሆነው አቶ ህላዊ ዮሴፍ ካንድ ኢትዮጵያ የሬድዮ አዘጋጅ ዮሴፍ ግዛቸው ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አድርጎአል :: ለመከታተል እቺን ይጫኑ :: በጣም ኢንፎርማቲቭ ነው ::
http://www.wust1120.com/Audio/Aend%20Ethiopia.mp3 |
በእናንተ በወያኔዎች ስሌት መሠረት ህላዌ ዮሴፍ እና መብራቱ ገብረሕይወት (በረከት ስምዖን ) አማራ ያለመሆን ብቻ ሣይሆን ኢትዮጵያዊም አይደሉም :: መቼ ነው እኒህን ጸጉረ -ልውጥ 'ኤርትሬ -አማራዎች ' ከአማራ ገዢነት የምታስወግዷቸው ?
ተድላ |
|
የሳምንቱ አስደናቂ አባባል በአቶ ክቡራን !!
ክቡራን ሆይ ! ዘር በምርጫ የሚሆን ከሆን ትግሬ መሆን ስለምፈልግ እንዴት መቀየር እንደምችል እንዲነግሩኝ እለምንዎታለሁ !!
---- |
ትግሬ ለመሆን ከፈለግክ
ለምን ታዲያ ኢሳያስ አፈወርቅን አግባውና ከሱ ልጅ ውለድ አት ሊስት ልጅህ የትግሬ ደም ይኖረዋል |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ክቡራን

Joined: 04 Mar 2008 Posts: 957
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 10:32 pm Post subject: |
|
|
| አቶ ተደላ ( ግብጦ ) :: ላንተ ይህን የመሰለ የዘር ቆጥራ ውይይት መንፈስህን ያረከዋል :: በዘረኝነት ለተመረዘው ደምህ እንደ ኦክሲጅን እንክብል እየሆነ የማትፈልግህን ህይወት እንድትገፋው ይረዳሓል :: ኢትዮጵያውያን ባንድነት እጅ ለጅ ስንያያዝ እንጊሊዝ ጨው በባዶ ሆዱ እንደጠጣ ሽንት ቤት ያመላልስሀል :: አቶ ተድላ ( ግሽጣው ) ጸረ -ኢትዮጵያዊ እንደሆንክ ታውቀዋለህ ? ለዚህ ነው በእያንዳንዱ ሰው ስም ተቀጽላ እየለጠፍክ ልትበታትነን የምትሞክረው !! የሚገርመው የአንድነት ፓርቲ ደጋፊ ነኝ ብለህ ስትንቀሳቀስ መታየትህ ነው :: ፓርቲው እነማንን እንደያዘ አንተ በቂ ማስረጃ ነህ :: ( Exclude ብርቱካን ) ::[u] አንዳንዼ እኛ ኢትዮጵያውያን ስትል ማንን ማለቱ ነው እያልኩ እገረማለሁ :: ለነገሩ አንተን ከመሰለ ከፋፋይ ዘረኛ እባብ ማር አይጠበቅም :: ስማ ( ግንቦት ዛሩ ) ኤርትራዊነት ወንጀል አይደለም :: ሻቢያነት ነው ወንጀል :: ባንተ አእምሮ ውስጥ ይሄ የለም :: ግድግዳ እያስደገፉ ምርጦቹን የኢትዮጵያ ልጆች በዲሞትፎር አናታቸውን ሲበረቀሱ ለነበሩ ላንተ አይነቱ ነፍሰ ገዳይ ይሄ አባባሌ ምንኛ ይገባህ እንደሆነ እኔ አላውቅም :: እኔ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ዘር ሁሉ በደሜ ውስጥ አለ :: ጊሚራ ነኝ አማራ ነኝ ትግሬ ነኝ ቆቱ ነኝ ቤሻንጉል ነኝ ሌላም ልጨምርልህ ነበር ግና ላንተ ስለ ማይመጥን ተውኩት :: አቶ ተድላ ንስሀ ግባ :: ከዘረኝነት ተላቀቅ :: |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ተድላ ሀይሉ

Joined: 17 Mar 2006 Posts: 1705
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 10:57 pm Post subject: |
|
|
| ክቡራን እንደጻፈ(ች)ው: | | አቶ ተደላ ( ግብጦ ) :: ላንተ ይህን የመሰለ የዘር ቆጥራ ውይይት መንፈስህን ያረከዋል :: በዘረኝነት ለተመረዘው ደምህ እንደ ኦክሲጅን እንክብል እየሆነ የማትፈልግህን ህይወት እንድትገፋው ይረዳሓል :: ኢትዮጵያውያን ባንድነት እጅ ለጅ ስንያያዝ እንጊሊዝ ጨው በባዶ ሆዱ እንደጠጣ ሽንት ቤት ያመላልስሀል :: አቶ ተድላ ( ግሽጣው ) ጸረ -ኢትዮጵያዊ እንደሆንክ ታውቀዋለህ ? ለዚህ ነው በእያንዳንዱ ሰው ስም ተቀጽላ እየለጠፍክ ልትበታትነን የምትሞክረው !! የሚገርመው የአንድነት ፓርቲ ደጋፊ ነኝ ብለህ ስትንቀሳቀስ መታየትህ ነው :: ፓርቲው እነማንን እንደያዘ አንተ በቂ ማስረጃ ነህ :: ( Exclude ብርቱካን ) ::[u] አንዳንዼ እኛ ኢትዮጵያውያን ስትል ማንን ማለቱ ነው እያልኩ እገረማለሁ :: ለነገሩ አንተን ከመሰለ ከፋፋይ ዘረኛ እባብ ማር አይጠበቅም :: ስማ ( ግንቦት ዛሩ ) ኤርትራዊነት ወንጀል አይደለም :: ሻቢያነት ነው ወንጀል :: ባንተ አእምሮ ውስጥ ይሄ የለም :: ግድግዳ እያስደገፉ ምርጦቹን የኢትዮጵያ ልጆች በዲሞትፎር አናታቸውን ሲበረቀሱ ለነበሩ ላንተ አይነቱ ነፍሰ ገዳይ ይሄ አባባሌ ምንኛ ይገባህ እንደሆነ እኔ አላውቅም :: እኔ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ዘር ሁሉ በደሜ ውስጥ አለ :: ጊሚራ ነኝ አማራ ነኝ ትግሬ ነኝ ቆቱ ነኝ ቤሻንጉል ነኝ ሌላም ልጨምርልህ ነበር ግና ላንተ ስለ ማይመጥን ተውኩት :: አቶ ተድላ ንስሀ ግባ :: ከዘረኝነት ተላቀቅ :: |
ወያኔው ክቡራን :-
አሁንም ታረም :: ኤርትራ የምትባል አገር እና ኤርትራዊ የሚባል ዜግነት ፈቅዳችሁ የፈጠራችሁት ራሣችሁ እናንተው ወያኔዎች :: በመሪያችሁ በለገሠ (መለስ ) ዜናዊ አማካይነት ለተባበሩት መንግሥታት እና ለአፍሪቃ አንድነት ድርጅት እወቁልኝ ብላችሁ የልመና እና የተማፅኖ ደብዳቤ የጻፋችሁ እናንተው :: አሁን የምን ወደ ኢትዮጵያዊነት ጠጋ ጠጋ ነው ንገሩኝ ባይ
ተድላ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ክቡራን

Joined: 04 Mar 2008 Posts: 957
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 11:27 pm Post subject: |
|
|
| አቶ ተድላ የያዘህ መንፈስ ተነቅሎ አልወጣም ግን እያስጔራህ ነው :: ድፍድፍ ጠላ እናልሰው ይሆን ? ወይ ከሱዳን ሀገር የመጣ ሽቶ ?? ጣቢያ ሳታደበላልቅ ተወያይ :: ኤርትራ የተገነጠለችው ኤርትራ እንደ ሀገር ተገንጥላ እንድትሄድ በፈለጉ ኤርትራውያን አማካኝነት ነው :: እንደምናውቀው አብዛኛው ኤርትራዊ ኤርትራ ከኢትዮጵያ መገንጠሏን አጥብቆ ይፈልግ ነበር :: ቡዙዎቹ የመሰላቸው በተገነጠሉ ማግስት ወርቅ በወርቅ አልማዝ ባልማዝ የሚሆኑ መስሏቸው ነበር :: እንደዚህ አይነት ትልቅ ግፊት ከኤርትራ በኩል ሲመጣና ገፍቶ ሲታይ ደሞ የኢትዮጵያ መንግስት ያደረገው ነገር ( ወይም የወሰደው እርምጃ ) መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ ነው :: ተዋግተህ በግድ አታስቀራቸውም :: 30 እመት አገራችን ያለማወቅ ዋጋ ከፍላለች :: እኔን ብትጠይቀኝ እኔ በመገንጠል ሳይሆን በመቻቻልና በፍቅር እንዲሁም በመተባበር ላይ የተመሰረተች ኢትዮጵያን including ኤርትራን ማየት ነበር ፍላጎቴ ካሰብ ወደባችን ጭምር :: የሻቢያና የመሪያቸው ፍላጎት ደሞ ሌሎች ኢትዮጵያኖች እንደምናስበው አልነበረም :: የሆነው ያ ነው :: አቶ ተድላ ሳታጎራና ዛርህ ሳይነሳብህ ተረጋግተህ መልስ ስጥ :: |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ተድላ ሀይሉ

Joined: 17 Mar 2006 Posts: 1705
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 12:57 am Post subject: |
|
|
| ክቡራን እንደጻፈ(ች)ው: | | ኤርትራ የተገነጠለችው ኤርትራ እንደ ሀገር ተገንጥላ እንድትሄድ በፈለጉ ኤርትራውያን አማካኝነት ነው :: | ይህ እኮ አንተን እና መሠል ወያኔዎችን ይጨምራል :: አለቃህ አቦይ ሥብሃት "ለኤርትራ መገንጠል ሕወሃት ከፍተኛ መሥዋዕትነት ከፍሏል :: ለወደፊትም የኤርትራን ነጻ አገርነት የሚቃወም ካለ ደማችን ይፈሣል እንጂ አናስነካም ::" ብለውናል ::
| Quote: | | እንደምናውቀው አብዛኛው ኤርትራዊ ኤርትራ ከኢትዮጵያ መገንጠሏን አጥብቆ ይፈልግ ነበር :: |
በምን አወቅህ ? ወይስ 'ናጽነት ወይስ ባርነት ' ተብሎ ሥለተሠራው ድራማ ነው የምታወራው ?
| Quote: | | ቡዙዎቹ የመሰላቸው በተገነጠሉ ማግስት ወርቅ በወርቅ አልማዝ ባልማዝ የሚሆኑ መስሏቸው ነበር :: |
እናንተ አራዶቹ ወያኔዎች እንደዚያ ቂል ልታደርጓቸው
| Quote: | | እንደዚህ አይነት ትልቅ ግፊት ከኤርትራ በኩል ሲመጣና ገፍቶ ሲታይ ደሞ የኢትዮጵያ መንግስት ያደረገው ነገር ( ወይም የወሰደው እርምጃ ) መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ ነው :: |
እንኳን ያንጊዜ አሁንም መንግሥት አይደላችሁም : የማፍያ ቡድን እንጂ
| Quote: | | ተዋግተህ በግድ አታስቀራቸውም :: 30 እመት አገራችን ያለማወቅ ዋጋ ከፍላለች :: |
ወያኔዎች የተዋጋችሁት ቀዳሚ ዓላማችሁ ኤርትራን ማስገንጠል : የረዥም ጊዜ ግባችሁ ደግሞ ኢትዮጵያን ድምጥማጧን በማጥፋት የትግራይ ሪፑብሊክን መገንባት ነው :: ስለዚህ የ 30 ዓመትም በለው የ 50 ዓመታት ውጊያ ያው የእናንተ ግብ እስኪሣካ ድረስ ውጊያ ይቀጥላል ::
| Quote: | | እኔን ብትጠይቀኝ እኔ በመገንጠል ሳይሆን በመቻቻልና በፍቅር እንዲሁም በመተባበር ላይ የተመሰረተች ኢትዮጵያን including ኤርትራን ማየት ነበር ፍላጎቴ ካሰብ ወደባችን ጭምር :: የሻቢያና የመሪያቸው ፍላጎት ደሞ ሌሎች ኢትዮጵያኖች እንደምናስበው አልነበረም :: የሆነው ያ ነው :: |
ወያኔ ዛሬ ላይ ሆኖ ሲያየው ምንም ሊል ይችላል : ጥጋብ ክፉ ነውና :: ያን ጊዜ ግን እንኳን የኤርትራን መገንጠል ይቅርና ኢትዮጵያ የሚባለው ሥም ሲጠራ እንኳን ዛራችሁ ይነሣ ነበር ::
በል እንግዲህ "ደህና ሁኚ ልበልሽ በእንባ እየታጠብኩኝ ::" የሚለውን የተፈራ ነጋሽን ዜማ እያዳመጥክ ሐዘንህን ተወጣው
ተድላ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 5:36 pm Post subject: |
|
|
እንዲህ ያለ ቅጥፈት ሰምቼም አላውቅም
ኤርትራ የተገነጠለችው ኤርትራውያን ስለፈለጉ ነው
ቢፈለግ ኖሮ ኤርትራ አትገነጠልም ነበረ
እንዲያውም ራሳቸው ኤርትራውያኑ አዝማሚያውን አይተው ላለመገንጠልም እያሉ እያቅማሙ ነበር ይባላል ምክንያቱም ባለቀ ሰዓት ከኢትዮጵያ ውጪ ምንም ማድረግ እንደማይችሉ ስለገባቸው
ማነ ለኤርትራ መገንጠል ስንተ ዓመት ሙሉ የተዋጋ -- አንተና መሪህ ተብዬው መለስ
የኤርትራ ጥያቄ የምን ጥያቄ ነው ተብሎ መለስ ዜናዊ ኤርትራ ከመገንጠሏ በፊት ተጠይቆ ምን እንዳለ ትዝ ይልሃል ኢትዮጵያን ማነው የሚያስተዳድራት የሚለውና እኔ የከፈትኩት ቤት ሄደህ ምን እንዳለ አንብበው ከዛማ ምናልባትም ትንሽ አደብ ትገዛ ይሆናል
አቤት መልስ ጥቁሩን ነጭ ነጩን ጥቁር እንደማለት አይነት ክህደት
| ክቡራን እንደጻፈ(ች)ው: | | አቶ ተድላ የያዘህ መንፈስ ተነቅሎ አልወጣም ግን እያስጔራህ ነው :: ድፍድፍ ጠላ እናልሰው ይሆን ? ወይ ከሱዳን ሀገር የመጣ ሽቶ ?? ጣቢያ ሳታደበላልቅ ተወያይ :: ኤርትራ የተገነጠለችው ኤርትራ እንደ ሀገር ተገንጥላ እንድትሄድ በፈለጉ ኤርትራውያን አማካኝነት ነው :: እንደምናውቀው አብዛኛው ኤርትራዊ ኤርትራ ከኢትዮጵያ መገንጠሏን አጥብቆ ይፈልግ ነበር :: ቡዙዎቹ የመሰላቸው በተገነጠሉ ማግስት ወርቅ በወርቅ አልማዝ ባልማዝ የሚሆኑ መስሏቸው ነበር :: እንደዚህ አይነት ትልቅ ግፊት ከኤርትራ በኩል ሲመጣና ገፍቶ ሲታይ ደሞ የኢትዮጵያ መንግስት ያደረገው ነገር ( ወይም የወሰደው እርምጃ ) መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ ነው :: ተዋግተህ በግድ አታስቀራቸውም :: 30 እመት አገራችን ያለማወቅ ዋጋ ከፍላለች :: እኔን ብትጠይቀኝ እኔ በመገንጠል ሳይሆን በመቻቻልና በፍቅር እንዲሁም በመተባበር ላይ የተመሰረተች ኢትዮጵያን including ኤርትራን ማየት ነበር ፍላጎቴ ካሰብ ወደባችን ጭምር :: የሻቢያና የመሪያቸው ፍላጎት ደሞ ሌሎች ኢትዮጵያኖች እንደምናስበው አልነበረም :: የሆነው ያ ነው :: አቶ ተድላ ሳታጎራና ዛርህ ሳይነሳብህ ተረጋግተህ መልስ ስጥ :: |
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
|