|
|
|
| View previous topic :: View next topic |
| Author |
Message |
ሾተል

Joined: 13 Jan 2005 Posts: 4802 Location: Vienna-Austria
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 5:13 am Post subject: |
|
|
| MIMI77 እንደጻፈ(ች)ው: | አሀሀሀሀህ
እሱ ራሱ ጅል ሆኖ ሌላውን ጅል ይላል ይሄ ቦሀቃ አፍ ምን ይመስላል እኮ ሀዳስየ ምነው እቴ  |
እንጃ በናትኽ ሀዳስ ....ሀዳስ የሚሚ አንድ አካል አንድ ሀምሳል ቢሆን ምን አገባን ባክሽ ?የማያልቀውን ኒክ አውጥቶ አንዴ ሀዳስ አንዴ ሚሚ ቢሆን የሚያገባን ነገር ያለ ይመስልሻል ?ደግሞ ጅል መሆኔን ያውቃል ...ዑኡቴ ....ሰው ሌላ ስም ሲኖረው ስታይሉ እንዳይመሳሰልበት ይጥራ ...እኛ ግን አልሸሹኽ እዛው ገገሙ ሆነ እንጂ ...ዑኡቴ ....ከዛ ሞሽን ሞሽን ሞሽን ....ወይም ሳቅ ሳቅ ፍጥጥ ...
ለማንኛውም ከረንት አፌርስ መክሰሩን እልፍ አእላፍ የኢትዮዽያ ህዝብ ያውቃል ...አዎቆትማል ...ተገንዝቦታል ...ቅቅቅቅ ....በርግጥ ከረንት አፌርስ የሚባል የሸረሪት አሮች ክምር መፈጠሩን የፓልቶክ ህዝብ እንጂ የኢትዮዽያ ህዝብ ያውቅ ይኖር ይሆን ?አይ ሰማንያ ሚልየን ህዝብ ነው የወከለን ሲሉ በተደጋጋሚ ስለሰማን እንጂ ለሌላም አይደለም
ለሽንት ተነስተን ነውና ድጋሚ እንተኛለት እሺ ሀዳስ ውይ ረስቼ ለካስ ሚሚ ነበር ማለት ያለብኝ ::አሁን አራዳ ሆነኽ መፎገርኽ ነው ?ውሾችኽ እዛኛው ክፍል የሰላም እንቅልፍ ቢተኙ እኛ የሚያገባን ይመስልኻል ?የሚበላው የለ ደግሞ ሶስት ውሻ ያሳድጋል ....የሚገርመው እኮ ለሶስት ውሾች የሚከፈለውን ቀረጥና የህክምና እንዲሁም የምግብ ከየት አግኝቶ ነው ?ይኼ ድሀ ....
ቅቅቅቅ
ሾተል ነን ....ወደመኝታ ክፍል ክፍል ...ያልተጨረሰ ህልማችንን እንጨርስ ...ህልማችን ነው የሚያዋጣን _________________ እሰይ ተመስጌን አምላኬ ለካስ በክብርነቴ እራሴን ሆኜ እኔነቴን ፈልጌ አግኝቼዋለሁ !?
www.shottel.webs.com |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
MIMI77

Joined: 31 Jan 2010 Posts: 554
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 6:57 am Post subject: |
|
|
| ሾተል እንደጻፈ(ች)ው: | እንጃ በናትኽ ሀዳስ ....ሀዳስ የሚሚ አንድ አካል አንድ ሀምሳል ቢሆን ምን አገባን ባክሽ ?የማያልቀውን ኒክ አውጥቶ አንዴ ሀዳስ አንዴ ሚሚ ቢሆን የሚያገባን ነገር ያለ ይመስልሻል ?
|
አንተ አጋሰስ ለካስ መጠራጠርም ትችላለህ እኔ ደግሞ እንደነዱህ የምትነዳ ከብት መስለኸኝ ሳር እየፈለኩልህ ነበር ጥርጣሬዋ ጥሩ ናት ..እንዴት ጥቅም እንዳላት ተከታተል
| Quote: | ለማንኛውም ከረንት አፌርስ መክሰሩን እልፍ አእላፍ የኢትዮዽያ ህዝብ ያውቃል ...አዎቆትማል ...ተገንዝቦታል ...ቅቅቅቅ ....በርግጥ ከረንት አፌርስ የሚባል የሸረሪት አሮች ክምር መፈጠሩን የፓልቶክ ህዝብ እንጂ የኢትዮዽያ ህዝብ ያውቅ ይኖር ይሆን ?አይ ሰማንያ ሚልየን ህዝብ ነው የወከለን ሲሉ በተደጋጋሚ ስለሰማን እንጂ ለሌላም አይደለም
|
ስራህ ሁሉ የጅል ነው የሁሉ መጫወቻ ከመሆንህ በፊት እስቲ ላስረዳህ
አንተ መጋጃ ይኽውልኽ እኔና ሀዳስ ሁለት ሰወች ነን ግን ልብኽን በጥርጣሬ አውልቀህ የኛን አንድነትና ሁለትንነት ለማወቅ ትጥራለኽ . ..ይህ ባልከፋ ግን ከረንት አፌርስ ያሉት ወያኔወች ተቃዋሚ መስለው ገፀ ባህሪ ተላብሰው መጫወቻ ሲያረጉኽ እስኪ ልጠርጥራቸው ብለህ አላሰብክም ልብህን ሞልተህ ስለነሱ ተቃዋሚነት ቱሪና [/quote] ስትነፋ ወያኔወቹ በስተጓዳ ሆነው ያንተን ጅላ -ጅልነት እያዩ ሽንታቸውን ይጨርሳሉ ....ሂድ ሂድ ! ጅላጅል ,,,,,ክፍ ክፍ ...ብስ ብስ .... |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
መራራ

Joined: 25 Sep 2004 Posts: 316 Location: united states
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 12:37 pm Post subject: |
|
|
ጠርጣሪው ተጠርጣሪውን ቢጠረጥረው : የተጠረጠረው መልሶ ጠርጣሪውን ጠረጠረው :: የሾተል ነገር እንዲህ ሆኖ ይቅር ? ምን አስነኩህ ይሆን እነኚህ ወያኔዎች ልጄ ? ድሮ እኮ ልቅ የሆነ ቃል ይጠቀም እንደሆነ ነው እንጂ በሀገሩስ ድርድር አያውቅም ነው :: ልቦና ይስጥህ ልጄ ::
የድሮ ወዳጅህ : እማሆይ መራራ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
MIMI77

Joined: 31 Jan 2010 Posts: 554
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 5:04 am Post subject: |
|
|
ጠርጣሪው የመጠርጠሩን ጥርጣሬ በጥርጥር ስለጠረጠረው የጥርጥሩ ጥርጣሬ የተጠርጣሪውን ጥርጠራ አስጠርጥሮታል ዘራፍ እኔ ሚሚቱ
| መራራ እንደጻፈ(ች)ው: | ጠርጣሪው ተጠርጣሪውን ቢጠረጥረው : የተጠረጠረው መልሶ ጠርጣሪውን ጠረጠረው :: የሾተል ነገር እንዲህ ሆኖ ይቅር ? ምን አስነኩህ ይሆን እነኚህ ወያኔዎች ልጄ ? ድሮ እኮ ልቅ የሆነ ቃል ይጠቀም እንደሆነ ነው እንጂ በሀገሩስ ድርድር አያውቅም ነው :: ልቦና ይስጥህ ልጄ ::
የድሮ ወዳጅህ : እማሆይ መራራ |
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
menzewu

Joined: 25 Dec 2009 Posts: 167
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 6:11 am Post subject: |
|
|
ሰውየው ደግሞ እያለቀሰ ንፍጡን በልብሱ እንዲጠርግ ነው እንዲህ ግስ የምትገስሱበት ? እሱ ባይገባው እኮ ውሻው ይታዘባችሁዋል ! lol.....
| MIMI77 እንደጻፈ(ች)ው: | ጠርጣሪው የመጠርጠሩን ጥርጣሬ በጥርጥር ስለጠረጠረው የጥርጥሩ ጥርጣሬ የተጠርጣሪውን ጥርጠራ አስጠርጥሮታል ዘራፍ እኔ ሚሚቱ
| መራራ እንደጻፈ(ች)ው: | ጠርጣሪው ተጠርጣሪውን ቢጠረጥረው : የተጠረጠረው መልሶ ጠርጣሪውን ጠረጠረው :: የሾተል ነገር እንዲህ ሆኖ ይቅር ? ምን አስነኩህ ይሆን እነኚህ ወያኔዎች ልጄ ? ድሮ እኮ ልቅ የሆነ ቃል ይጠቀም እንደሆነ ነው እንጂ በሀገሩስ ድርድር አያውቅም ነው :: ልቦና ይስጥህ ልጄ ::
የድሮ ወዳጅህ : እማሆይ መራራ |
|
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሾተል

Joined: 13 Jan 2005 Posts: 4802 Location: Vienna-Austria
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 3:22 pm Post subject: |
|
|
የቅድስና ስማችን እዚህ ቤት ተጽፎ ስለገኘነው ያዳም ዘር ያነበው ዘንዳ ወደፊት አምጥተነዋል ::
ስብ የተከመረባቸው የፓልቶክና የሎቢ ሰራዊት የከረንት አፌርሶቹ የክትፎ ለሊት ጅሎች መቼ ነው ሚስትና ባሎቻቸውን የሚቆጣጠሩት ?እንዴው ሳስበው ሚስትና ባሎቻቸውን ያውቁዋቸው ይሆን ?የሚያሳዝነኝ አባትና እናቶች እዛው አንድ ክፍል ሆነው አለመተዋወቃቸውና አውርተው አለማወቃቸው ነው ::አባትና እናት አልባ ልጆች ?እኛ የምናውቀው አባትና እናት አጠገባቸው የሌላቸው ልጆች ናቸው ወላጅ አልባ የሚባሉት ,.....ነገር ግን ፓልቶክ ላይ ሲለፍፉ የሚውሉ አባትና እናቶች እያሉዋቸው ወላጅ አልባ መሆናቸው ያሳዝናል .....
ይሁን እስቲ
በርግጥ ለእውነት ለስልጣን ሳይሆን ላገር ጉዳይ ተብሎ የሚሰራ ትግል ቢሆን ባልከፋ ....አይደለም እንጂ ::
ሾተል ነን ...........አሁንም የታዘብነውን ነው እንጂ ለለላም አይደል _________________ እሰይ ተመስጌን አምላኬ ለካስ በክብርነቴ እራሴን ሆኜ እኔነቴን ፈልጌ አግኝቼዋለሁ !?
www.shottel.webs.com |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 4:38 pm Post subject: |
|
|
እልም ብዬ ጠፋሁ
ለካ ሰዉ ጦርነት ገጥሟል -- ከዚህ ከባንዳ ጋር
| ሚሚ እንደጻፈ(ች)ው: | አሀሀሀሀህ
እሱ ራሱ ጅል ሆኖ ሌላውን ጅል ይላል ይሄ ቦሀቃ አፍ ምን ይመስላል እኮ ሀዳስየ ምነው እቴ  |
ሰላም ሚሚ !!!!!!
እሱ ጅል አይደለም ምናልባት ቀውስ ሊሆን ይችላል
እዚህ ዋርካ ላይ ብቻ ሳይሆን በጠቅላላው ዲአስፖራው በተሰበሰበበት ( በሚገኝበት ቦታ ሁላ ) ነጭ ሽብራቸውን የሚነዙ : የተደራጁ የወያኔ ሃይሎች አሉ
ምናልባትም 2006 ላይ ዲአስፖራውን በተመለከተ ያወጣው መመሪያና : የመበታተኛ : ትግሉን የመኮላሻ ዘዴ (52 ገፅ ) ያለው አንብበሽ ሊሆን ይችላል
በዚህ ህግ መሰረት የኢህአዴግን አገዛዝ የሚቃወሙትን እንዴት ካውንተርአታክ
እንደሚደረግ ተፅፏል
እኔ በቅርቡ የሆነ ቦታ ለጥፌዋለሁኝ ጊዜ ካለሽ ተመለከቺው
በተቀረ ሸውጦል ዋርካን በተመለከተ ቀንደኛ አስተባባሪ ሆኖ የሚሰራ : በከፍተኛ የገንዘብ የማቴሪያልና የሰው ሃይል የሚታገዝ ሃይለኛ ባንዳ ነው
በቅርቡ ስለሱ ለማወቅ (ስለቤተሰቡ : ወዳጅ ዘመዱ ) ፎቶውን ወደሃገር ቤት ልኬ ነበር ታዲያ ያገኘሁት መልስ የሚያስገርም ነው
ለካ ባንዳነት በዘር ይተላለፋል ያልኩት ሁላ ልክ ነበር
አያቱ በጣሊያን ጦርነት ጊዜ የወጣላቸው ባንዳ : አንገት ቆራጭ ነበሩ አሉ በእሳቸው (እሳቸው ልበለው እንጂ ) እጅ በሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን አርበኞችና ንፁሃን ግለሰቦች ህይወት አልፏል ለጣሊያን ያደሩ ሆዳም ሰውዬ ነበሩ ይባላል
ጃንሆይ ጦርነቱን አሸንፈው ሲገቡ እንዳይታወቁ ከሁሮ ጉድሮ ለቀው ወደአዋሳ ወርደው ተደባብቀው ይኖሩ ጀመር ያሰቡትም ተሳክቶላቸው ማዕረግ ሁላ አገኙ የሚባል ዜና አለ እንዲ ሆኖ ነው እንግዲህ አባትየውም እዛ የተወለደው
አባትየም እንዲሁ ሞድሟዳ ሰው ነበር ደርግ ላይ እንደመዥገር ተለጥፎ እናት ሃገር ወይም ሞት ሲል የነበረ : ባዶ ሜዳ ብቻውን ራሱ መፈክር እያሰማ የሚሄድ ቅል እራስ በሊታ ነበር
እናትየውም ብትሆን የሆነ የሴቶች መሃበር ለፍላፊ : ዋሾ : አንቃራሪ ነበረች ይባላል
በአጠቃላይ ከሰው መደዳ የማይመደቡ እውነተኛ ከብቶች ናቸው
ታዲያ የሚገርመው አያትየው ባረጀ እድሜው ደርግ ሲመጣ ዱላውን ይዞ በጉንብሱ በየቀበሌው ፅ /ቤት እየዞረ እገሌ ይሄንን ያህል መሬት አለው : ከንጉሱ ያላግባብ ስጦታ ተቀብሏል : ትርፍ የከተማ ቤት አለው : ጭሰኛ ያሰቃይ ነበር : እያለ ብዙ ሰው ወህኒ አስገብቷል ይባላል ከንጉሱ ስርዓት ጋር ሲሞዳሞድ ከርሞ ጊዜ ሸርተት ሲል በዛ ባረጀ አእምሮው እንኳ ነገሩ በደንብ ገብቶታል ይባላል እና በዘር የሚተላለፍ ጅልነት ሳይሆን በሌነት ነው ለዚህም ነው ምናልባትም እብደት ይሆናል ያልኩሽ
አያትየው እስካሁንም በህይወት አለ ይባላል ታዲያ የሚገርመው ኢህአዴግ ሲገባ እንደምንም ተሽመድምዶ እንደለመደው የሚላስ የሚቀመስ ሊሸቃቅል አስቦ መነሳትም አልቻለም ግን አሁንም አልጋ ላይ ቁራኛ ሆኖ እኒህ ደርጎች እንዲህ አድርገውን : እንዲህ ሰርተውን ይላል አሉ
ቢችልማ ኖሮ ያሰበው እንደለመደበት ሲንኮታኮት ሄዶ እገሌ የገሌን ልጅ አስገድሏል : አሳስሯል : እገሌ ኮሚኒስት ነበር ወዘተርፈ እያለ ሊበላ ነበር : ግን ምን ዋጋ አለው አቅሙ ጠፋ እስካሁን ተኝቶ ወይኔ አመለጠኝ እያለ ሲያለቅስ ይኖራል አሉ
ታዲያ አያትየው መብላት : ማስበላት ባይችልም አባትየው የወጣለት አልጋወራሽ ሆኗል ይባላል
በሃይለስላሴ ጊዜ ካባቱ ጋር ሆኖ ንጉሱን እድሜልካቸውን ያኑራቸው : እድሜያቸውን የማቱሳላ ያድረገው እያለ በየወሩ እጅ እንዳልነሳ ሁላ ደርጉ ሲመጣ የጎረቤቱን ጎረምሳ ሁላ ነው ያስጨረሰው አሉ ሳያስበው ሁሉንም አስጨርሶ ለካ ጓደኛም እንዳላስቀረ ያወቀውና የተገነዘበው ወደኃላ ነበር አሉኝ
ደርጉን ወዳጄ : ፈጣሪዬ ሲልና ሲያቆላምጥ እንዳለበረና አግበስብሶ እንዳልበላ ሁላ : ኮሚኒስት ተብሎ በየመድረኩ መፈክሩን እንዳላናፋ ኢህአዴግ ሲመጣ ሽብልል ብሎ የወጣለት የወያኔ ደጋፊ ነው የሆነው ይላሉ : ታዲያ በወያኔዋም ጊዜ በዘር የሚተላለፈው በሽታው አልለቅ ብሎት -- እገሌ ኮሚኒስት ነበር : ይሄ እንዲህ አድርጓል ያኛው እንደዚያ በማለት ግማሽ የአዋሳን ነዋሪ ነው ያሳሰረውና ያስገደለው ያኛው አቅም አጥቶ ቢተኛ እንኳ ይሄኛው ተተኪው ልጁ አመርቂ ውጤት አምጥቷል ይባላል
አሁን ይሄው -- ያኛው እዛ ይሄኛው ዘመን አመጣሽ ልጁ ደግሞ እዚህ አውሮፓ ውስጥ ተባብረው ህዝቡን ይደቀድቁታል ያባላል
ይሄኛው ከሶስት ዔመት በፊት ወደ 1000 ካሬ ሜትር መሬት ወያኔ ከንሾ ሰጥቶት አልፎ አልፎ አባትየው እንዲሁም አያትየውም እዛ እየሄዱ ቁርበት አንጥፈው -- እድሜ ለልጃችን እያሉ ጨረቃዋን እያዩ ያመሻሉ ይባላል ያው ገና ቤት አልሰሩበትም ለማለት ነው ምን እንደሚያደርጉ እያሰቡ ነው -- መሬቱ ላይ የቅርብ ምንጮች እንደሚጠቃቅሱት ግን ምናልባትም ትልቅ የውሻ እርባታ ሳይጀምሩበት አይቀሩም ይባላል ባለፈው አሳንቴ ሄዳ ቅኝት አድርጋ መጥታለች አሉ በሷ ሪፖርት መሰረት መሬቱ ለእኔ ይገባኛል ምክንያቱም የሚስትነት መብቴ መከበር አለበት ነው የምትለው ብላ ስታወራ ከወደዛው አካባቢ መሰማቱን የዜና ምንጮች ይተነትኑ ነበር የውሻ እርባታ ስለመጀመሩ ሾውጠልም ተስማምቷል ይባላል
እና ውድ እህቴ -- ወደሃገር ቤት የምትገቢ ከሆነና ቆንጆ ዝርያ ውሻ ከአሜሪካም ሆነ ከአውሮፓ ይዤ እሄዳለሁ የሚል እቅድ ካለሽ ሰርዢው -- እዛው ከነአሳንቴ መግዛት ትችያለሽ ቂቂቂቂቂቂቂ
እና ውዲት ሚሚ በሊታነት በዘር የሚተላለፍ ክፉኛ በሽታ ነውና ጠንቀቅ በይ -- ከበሌዎች
ሰላም ሁኚ
| Quote: | ለሽንት ተነስተን ነውና ድጋሚ እንተኛለት እሺ ሀዳስ ውይ ረስቼ ለካስ ሚሚ ነበር ማለት ያለብኝ ::አሁን አራዳ ሆነኽ መፎገርኽ ነው ?ውሾችኽ እዛኛው ክፍል የሰላም እንቅልፍ ቢተኙ እኛ የሚያገባን ይመስልኻል ?የሚበላው የለ ደግሞ ሶስት ውሻ ያሳድጋል ....የሚገርመው እኮ ለሶስት ውሾች የሚከፈለውን ቀረጥና የህክምና እንዲሁም የምግብ ከየት አግኝቶ ነው ?ይኼ ድሀ ....
|
አሃሃሃሃሃሃሃ ለካ ሽንትም ይሸናሉ እኛማ እርስዎ ፐርፌክት የሆኑ ፍጡር ስለሆኑ የሚሸኑም የሚ .....ሩም አይመስለንም ነበር (ያው በአፎት ካልሆነ በስተቀር ) ግን ሲሸኑ የትኛው እግሮትን ነው ብድግ የሚያደርጉት የግራዎን ወይስ የቀኝዎን ኡፍፍፍፍፍፍፍፍፍ ............ ሳቅቼ ሞትኩኝ አለች ቆንጂት ቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂ
ምንድን ነበር በስተመጨረሻ ያሉት --- | Quote: | | ወደመኝታ ቤታችን እንሂድ : ያልተጨረሰ ህልማችንን እንጨርስ ? | ............... ህልምም ያያሉ እንዴ ጌታው እኔማ እነቦቢና ክፉንችላ ህልም ያያሉ ሲባል የተመዘገበ ዳታ እንዳለም አላውቅም ነበርና ትንሽም ግር አለኝ
ይቅናዎት ጌታው |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ይታየዋል

Joined: 03 Aug 2007 Posts: 355
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 4:44 pm Post subject: |
|
|
| MIMI77 እንደጻፈ(ች)ው: | አሀሀሀሀህ
እሱ ራሱ ጅል ሆኖ ሌላውን ጅል ይላል ይሄ ቦሀቃ አፍ ምን ይመስላል እኮ ሀዳስየ ምነው እቴ  |
ወይ ሚሚ  |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 4:54 pm Post subject: |
|
|
እልም ብዬ ጠፋሁ
ለካ ሰዉ ጦርነት ገጥሟል -- ከዚህ ከባንዳ ጋር
| ሚሚ እንደጻፈ(ች)ው: | አሀሀሀሀህ
እሱ ራሱ ጅል ሆኖ ሌላውን ጅል ይላል ይሄ ቦሀቃ አፍ ምን ይመስላል እኮ ሀዳስየ ምነው እቴ  |
ሰላም ሚሚ !!!!!!
እሱ ጅል አይደለም ምናልባት ቀውስ ሊሆን ይችላል
እዚህ ዋርካ ላይ ብቻ ሳይሆን በጠቅላላው ዲአስፖራው በተሰበሰበበት ( በሚገኝበት ቦታ ሁላ ) ነጭ ሽብራቸውን የሚነዙ : የተደራጁ የወያኔ ሃይሎች አሉ
ምናልባትም 2006 ላይ ዲአስፖራውን በተመለከተ ያወጣው መመሪያና : የመበታተኛ : ትግሉን የመኮላሻ ዘዴ (52 ገፅ ) ያለው አንብበሽ ሊሆን ይችላል
በዚህ ህግ መሰረት የኢህአዴግን አገዛዝ የሚቃወሙትን እንዴት ካውንተርአታክ
እንደሚደረግ ተፅፏል
እኔ በቅርቡ የሆነ ቦታ ለጥፌዋለሁኝ ጊዜ ካለሽ ተመለከቺው
በተቀረ ሸውጦል ዋርካን በተመለከተ ቀንደኛ አስተባባሪ ሆኖ የሚሰራ : በከፍተኛ የገንዘብ የማቴሪያልና የሰው ሃይል የሚታገዝ ሃይለኛ ባንዳ ነው
በቅርቡ ስለሱ ለማወቅ (ስለቤተሰቡ : ወዳጅ ዘመዱ ) ፎቶውን ወደሃገር ቤት ልኬ ነበር ታዲያ ያገኘሁት መልስ የሚያስገርም ነው
ለካ ባንዳነት በዘር ይተላለፋል ያልኩት ሁላ ልክ ነበር
አያቱ በጣሊያን ጦርነት ጊዜ የወጣላቸው ባንዳ : አንገት ቆራጭ ነበሩ አሉ በእሳቸው (እሳቸው ልበለው እንጂ ) እጅ በሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን አርበኞችና ንፁሃን ግለሰቦች ህይወት አልፏል ለጣሊያን ያደሩ ሆዳም ሰውዬ ነበሩ ይባላል
ጃንሆይ ጦርነቱን አሸንፈው ሲገቡ እንዳይታወቁ ከሁሮ ጉድሮ ለቀው ወደአዋሳ ወርደው ተደባብቀው ይኖሩ ጀመር ያሰቡትም ተሳክቶላቸው ማዕረግ ሁላ አገኙ የሚባል ዜና አለ እንዲ ሆኖ ነው እንግዲህ አባትየውም እዛ የተወለደው
አባትየም እንዲሁ ሞድሟዳ ሰው ነበር ደርግ ላይ እንደመዥገር ተለጥፎ እናት ሃገር ወይም ሞት ሲል የነበረ : ባዶ ሜዳ ብቻውን ራሱ መፈክር እያሰማ የሚሄድ ቅል እራስ በሊታ ነበር
እናትየውም ብትሆን የሆነ የሴቶች መሃበር ለፍላፊ : ዋሾ : አንቃራሪ ነበረች ይባላል
በአጠቃላይ ከሰው መደዳ የማይመደቡ እውነተኛ ከብቶች ናቸው
ታዲያ የሚገርመው አያትየው ባረጀ እድሜው ደርግ ሲመጣ ዱላውን ይዞ በጉንብሱ በየቀበሌው ፅ /ቤት እየዞረ እገሌ ይሄንን ያህል መሬት አለው : ከንጉሱ ያላግባብ ስጦታ ተቀብሏል : ትርፍ የከተማ ቤት አለው : ጭሰኛ ያሰቃይ ነበር : እያለ ብዙ ሰው ወህኒ አስገብቷል ይባላል ከንጉሱ ስርዓት ጋር ሲሞዳሞድ ከርሞ ጊዜ ሸርተት ሲል በዛ ባረጀ አእምሮው እንኳ ነገሩ በደንብ ገብቶታል ይባላል እና በዘር የሚተላለፍ ጅልነት ሳይሆን በሌነት ነው ለዚህም ነው ምናልባትም እብደት ይሆናል ያልኩሽ
አያትየው እስካሁንም በህይወት አለ ይባላል ታዲያ የሚገርመው ኢህአዴግ ሲገባ እንደምንም ተሽመድምዶ እንደለመደው የሚላስ የሚቀመስ ሊሸቃቅል አስቦ መነሳትም አልቻለም ግን አሁንም አልጋ ላይ ቁራኛ ሆኖ እኒህ ደርጎች እንዲህ አድርገውን : እንዲህ ሰርተውን ይላል አሉ
ቢችልማ ኖሮ ያሰበው እንደለመደበት ሲንኮታኮት ሄዶ እገሌ የገሌን ልጅ አስገድሏል : አሳስሯል : እገሌ ኮሚኒስት ነበር ወዘተርፈ እያለ ሊበላ ነበር : ግን ምን ዋጋ አለው አቅሙ ጠፋ እስካሁን ተኝቶ ወይኔ አመለጠኝ እያለ ሲያለቅስ ይኖራል አሉ
ታዲያ አያትየው መብላት : ማስበላት ባይችልም አባትየው የወጣለት አልጋወራሽ ሆኗል ይባላል
በሃይለስላሴ ጊዜ ካባቱ ጋር ሆኖ ንጉሱን እድሜልካቸውን ያኑራቸው : እድሜያቸውን የማቱሳላ ያድረገው እያለ በየወሩ እጅ እንዳልነሳ ሁላ ደርጉ ሲመጣ የጎረቤቱን ጎረምሳ ሁላ ነው ያስጨረሰው አሉ ሳያስበው ሁሉንም አስጨርሶ ለካ ጓደኛም እንዳላስቀረ ያወቀውና የተገነዘበው ወደኃላ ነበር አሉኝ
ደርጉን ወዳጄ : ፈጣሪዬ ሲልና ሲያቆላምጥ እንዳለበረና አግበስብሶ እንዳልበላ ሁላ : ኮሚኒስት ተብሎ በየመድረኩ መፈክሩን እንዳላናፋ ኢህአዴግ ሲመጣ ሽብልል ብሎ የወጣለት የወያኔ ደጋፊ ነው የሆነው ይላሉ : ታዲያ በወያኔዋም ጊዜ በዘር የሚተላለፈው በሽታው አልለቅ ብሎት -- እገሌ ኮሚኒስት ነበር : ይሄ እንዲህ አድርጓል ያኛው እንደዚያ በማለት ግማሽ የአዋሳን ነዋሪ ነው ያሳሰረውና ያስገደለው ያኛው አቅም አጥቶ ቢተኛ እንኳ ይሄኛው ተተኪው ልጁ አመርቂ ውጤት አምጥቷል ይባላል
አሁን ይሄው -- ያኛው እዛ ይሄኛው ዘመን አመጣሽ ልጁ ደግሞ እዚህ አውሮፓ ውስጥ ተባብረው ህዝቡን ይደቀድቁታል ያባላል
ይሄኛው ከሶስት ዔመት በፊት ወደ 1000 ካሬ ሜትር መሬት ወያኔ ከንሾ ሰጥቶት አልፎ አልፎ አባትየው እንዲሁም አያትየውም እዛ እየሄዱ ቁርበት አንጥፈው -- እድሜ ለልጃችን እያሉ ጨረቃዋን እያዩ ያመሻሉ ይባላል ያው ገና ቤት አልሰሩበትም ለማለት ነው ምን እንደሚያደርጉ እያሰቡ ነው -- መሬቱ ላይ የቅርብ ምንጮች እንደሚጠቃቅሱት ግን ምናልባትም ትልቅ የውሻ እርባታ ሳይጀምሩበት አይቀሩም ይባላል ባለፈው አሳንቴ ሄዳ ቅኝት አድርጋ መጥታለች አሉ በሷ ሪፖርት መሰረት መሬቱ ለእኔ ይገባኛል ምክንያቱም የሚስትነት መብቴ መከበር አለበት ነው የምትለው ብላ ስታወራ ከወደዛው አካባቢ መሰማቱን የዜና ምንጮች ይተነትኑ ነበር የውሻ እርባታ ስለመጀመሩ ሾውጠልም ተስማምቷል ይባላል
እና ውድ እህቴ -- ወደሃገር ቤት የምትገቢ ከሆነና ቆንጆ ዝርያ ውሻ ከአሜሪካም ሆነ ከአውሮፓ ይዤ እሄዳለሁ የሚል እቅድ ካለሽ ሰርዢው -- እዛው ከነአሳንቴ መግዛት ትችያለሽ ቂቂቂቂቂቂቂ
እና ውዲት ሚሚ በሊታነት በዘር የሚተላለፍ ክፉኛ በሽታ ነውና ጠንቀቅ በይ -- ከበሌዎች
ሰላም ሁኚ
| Quote: | ለሽንት ተነስተን ነውና ድጋሚ እንተኛለት እሺ ሀዳስ ውይ ረስቼ ለካስ ሚሚ ነበር ማለት ያለብኝ ::አሁን አራዳ ሆነኽ መፎገርኽ ነው ?ውሾችኽ እዛኛው ክፍል የሰላም እንቅልፍ ቢተኙ እኛ የሚያገባን ይመስልኻል ?የሚበላው የለ ደግሞ ሶስት ውሻ ያሳድጋል ....የሚገርመው እኮ ለሶስት ውሾች የሚከፈለውን ቀረጥና የህክምና እንዲሁም የምግብ ከየት አግኝቶ ነው ?ይኼ ድሀ ....
|
አሃሃሃሃሃሃሃ ለካ ሽንትም ይሸናሉ እኛማ እርስዎ ፐርፌክት የሆኑ ፍጡር ስለሆኑ የሚሸኑም የሚ .....ሩም አይመስለንም ነበር (ያው በአፎት ካልሆነ በስተቀር ) ግን ሲሸኑ የትኛው እግሮትን ነው ብድግ የሚያደርጉት የግራዎን ወይስ የቀኝዎን ኡፍፍፍፍፍፍፍፍፍ ............ ሳቅቼ ሞትኩኝ አለች ቆንጂት ቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂ
ምንድን ነበር በስተመጨረሻ ያሉት --- | Quote: | | ወደመኝታ ቤታችን እንሂድ : ያልተጨረሰ ህልማችንን እንጨርስ ? | ............... ህልምም ያያሉ እንዴ ጌታው እኔማ እነቦቢና ክፉንችላ ህልም ያያሉ ሲባል የተመዘገበ ዳታ እንዳለም አላውቅም ነበርና ትንሽም ግር አለኝ
ይቅናዎት ጌታው |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሾተል

Joined: 13 Jan 2005 Posts: 4802 Location: Vienna-Austria
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 5:31 pm Post subject: |
|
|
| ሀዳስ እንደጻፈ(ች)ው: | እልም ብዬ ጠፋሁ
ለካ ሰዉ ጦርነት ገጥሟል -- ከዚህ ከባንዳ ጋር
| ሚሚ እንደጻፈ(ች)ው: | አሀሀሀሀህ
እሱ ራሱ ጅል ሆኖ ሌላውን ጅል ይላል ይሄ ቦሀቃ አፍ ምን ይመስላል እኮ ሀዳስየ ምነው እቴ  |
ሰላም ሚሚ !!!!!!
እሱ ጅል አይደለም ምናልባት ቀውስ ሊሆን ይችላል
እዚህ ዋርካ ላይ ብቻ ሳይሆን በጠቅላላው ዲአስፖራው በተሰበሰበበት ( በሚገኝበት ቦታ ሁላ ) ነጭ ሽብራቸውን የሚነዙ : የተደራጁ የወያኔ ሃይሎች አሉ
ምናልባትም 2006 ላይ ዲአስፖራውን በተመለከተ ያወጣው መመሪያና : የመበታተኛ : ትግሉን የመኮላሻ ዘዴ (52 ገፅ ) ያለው አንብበሽ ሊሆን ይችላል
በዚህ ህግ መሰረት የኢህአዴግን አገዛዝ የሚቃወሙትን እንዴት ካውንተርአታክ
እንደሚደረግ ተፅፏል
እኔ በቅርቡ የሆነ ቦታ ለጥፌዋለሁኝ ጊዜ ካለሽ ተመለከቺው
በተቀረ ሸውጦል ዋርካን በተመለከተ ቀንደኛ አስተባባሪ ሆኖ የሚሰራ : በከፍተኛ የገንዘብ የማቴሪያልና የሰው ሃይል የሚታገዝ ሃይለኛ ባንዳ ነው
በቅርቡ ስለሱ ለማወቅ (ስለቤተሰቡ : ወዳጅ ዘመዱ ) ፎቶውን ወደሃገር ቤት ልኬ ነበር ታዲያ ያገኘሁት መልስ የሚያስገርም ነው
ለካ ባንዳነት በዘር ይተላለፋል ያልኩት ሁላ ልክ ነበር
አያቱ በጣሊያን ጦርነት ጊዜ የወጣላቸው ባንዳ : አንገት ቆራጭ ነበሩ አሉ በእሳቸው (እሳቸው ልበለው እንጂ ) እጅ በሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን አርበኞችና ንፁሃን ግለሰቦች ህይወት አልፏል ለጣሊያን ያደሩ ሆዳም ሰውዬ ነበሩ ይባላል
ጃንሆይ ጦርነቱን አሸንፈው ሲገቡ እንዳይታወቁ ከሁሮ ጉድሮ ለቀው ወደአዋሳ ወርደው ተደባብቀው ይኖሩ ጀመር ያሰቡትም ተሳክቶላቸው ማዕረግ ሁላ አገኙ የሚባል ዜና አለ እንዲ ሆኖ ነው እንግዲህ አባትየውም እዛ የተወለደው
አባትየም እንዲሁ ሞድሟዳ ሰው ነበር ደርግ ላይ እንደመዥገር ተለጥፎ እናት ሃገር ወይም ሞት ሲል የነበረ : ባዶ ሜዳ ብቻውን ራሱ መፈክር እያሰማ የሚሄድ ቅል እራስ በሊታ ነበር
እናትየውም ብትሆን የሆነ የሴቶች መሃበር ለፍላፊ : ዋሾ : አንቃራሪ ነበረች ይባላል
በአጠቃላይ ከሰው መደዳ የማይመደቡ እውነተኛ ከብቶች ናቸው
ታዲያ የሚገርመው አያትየው ባረጀ እድሜው ደርግ ሲመጣ ዱላውን ይዞ በጉንብሱ በየቀበሌው ፅ /ቤት እየዞረ እገሌ ይሄንን ያህል መሬት አለው : ከንጉሱ ያላግባብ ስጦታ ተቀብሏል : ትርፍ የከተማ ቤት አለው : ጭሰኛ ያሰቃይ ነበር : እያለ ብዙ ሰው ወህኒ አስገብቷል ይባላል ከንጉሱ ስርዓት ጋር ሲሞዳሞድ ከርሞ ጊዜ ሸርተት ሲል በዛ ባረጀ አእምሮው እንኳ ነገሩ በደንብ ገብቶታል ይባላል እና በዘር የሚተላለፍ ጅልነት ሳይሆን በሌነት ነው ለዚህም ነው ምናልባትም እብደት ይሆናል ያልኩሽ
አያትየው እስካሁንም በህይወት አለ ይባላል ታዲያ የሚገርመው ኢህአዴግ ሲገባ እንደምንም ተሽመድምዶ እንደለመደው የሚላስ የሚቀመስ ሊሸቃቅል አስቦ መነሳትም አልቻለም ግን አሁንም አልጋ ላይ ቁራኛ ሆኖ እኒህ ደርጎች እንዲህ አድርገውን : እንዲህ ሰርተውን ይላል አሉ
ቢችልማ ኖሮ ያሰበው እንደለመደበት ሲንኮታኮት ሄዶ እገሌ የገሌን ልጅ አስገድሏል : አሳስሯል : እገሌ ኮሚኒስት ነበር ወዘተርፈ እያለ ሊበላ ነበር : ግን ምን ዋጋ አለው አቅሙ ጠፋ እስካሁን ተኝቶ ወይኔ አመለጠኝ እያለ ሲያለቅስ ይኖራል አሉ
ታዲያ አያትየው መብላት : ማስበላት ባይችልም አባትየው የወጣለት አልጋወራሽ ሆኗል ይባላል
በሃይለስላሴ ጊዜ ካባቱ ጋር ሆኖ ንጉሱን እድሜልካቸውን ያኑራቸው : እድሜያቸውን የማቱሳላ ያድረገው እያለ በየወሩ እጅ እንዳልነሳ ሁላ ደርጉ ሲመጣ የጎረቤቱን ጎረምሳ ሁላ ነው ያስጨረሰው አሉ ሳያስበው ሁሉንም አስጨርሶ ለካ ጓደኛም እንዳላስቀረ ያወቀውና የተገነዘበው ወደኃላ ነበር አሉኝ
ደርጉን ወዳጄ : ፈጣሪዬ ሲልና ሲያቆላምጥ እንዳለበረና አግበስብሶ እንዳልበላ ሁላ : ኮሚኒስት ተብሎ በየመድረኩ መፈክሩን እንዳላናፋ ኢህአዴግ ሲመጣ ሽብልል ብሎ የወጣለት የወያኔ ደጋፊ ነው የሆነው ይላሉ : ታዲያ በወያኔዋም ጊዜ በዘር የሚተላለፈው በሽታው አልለቅ ብሎት -- እገሌ ኮሚኒስት ነበር : ይሄ እንዲህ አድርጓል ያኛው እንደዚያ በማለት ግማሽ የአዋሳን ነዋሪ ነው ያሳሰረውና ያስገደለው ያኛው አቅም አጥቶ ቢተኛ እንኳ ይሄኛው ተተኪው ልጁ አመርቂ ውጤት አምጥቷል ይባላል
አሁን ይሄው -- ያኛው እዛ ይሄኛው ዘመን አመጣሽ ልጁ ደግሞ እዚህ አውሮፓ ውስጥ ተባብረው ህዝቡን ይደቀድቁታል ያባላል
ይሄኛው ከሶስት ዔመት በፊት ወደ 1000 ካሬ ሜትር መሬት ወያኔ ከንሾ ሰጥቶት አልፎ አልፎ አባትየው እንዲሁም አያትየውም እዛ እየሄዱ ቁርበት አንጥፈው -- እድሜ ለልጃችን እያሉ ጨረቃዋን እያዩ ያመሻሉ ይባላል ያው ገና ቤት አልሰሩበትም ለማለት ነው ምን እንደሚያደርጉ እያሰቡ ነው -- መሬቱ ላይ የቅርብ ምንጮች እንደሚጠቃቅሱት ግን ምናልባትም ትልቅ የውሻ እርባታ ሳይጀምሩበት አይቀሩም ይባላል ባለፈው አሳንቴ ሄዳ ቅኝት አድርጋ መጥታለች አሉ በሷ ሪፖርት መሰረት መሬቱ ለእኔ ይገባኛል ምክንያቱም የሚስትነት መብቴ መከበር አለበት ነው የምትለው ብላ ስታወራ ከወደዛው አካባቢ መሰማቱን የዜና ምንጮች ይተነትኑ ነበር የውሻ እርባታ ስለመጀመሩ ሾውጠልም ተስማምቷል ይባላል
እና ውድ እህቴ -- ወደሃገር ቤት የምትገቢ ከሆነና ቆንጆ ዝርያ ውሻ ከአሜሪካም ሆነ ከአውሮፓ ይዤ እሄዳለሁ የሚል እቅድ ካለሽ ሰርዢው -- እዛው ከነአሳንቴ መግዛት ትችያለሽ ቂቂቂቂቂቂቂ
እና ውዲት ሚሚ በሊታነት በዘር የሚተላለፍ ክፉኛ በሽታ ነውና ጠንቀቅ በይ -- ከበሌዎች
ሰላም ሁኚ
| Quote: | ለሽንት ተነስተን ነውና ድጋሚ እንተኛለት እሺ ሀዳስ ውይ ረስቼ ለካስ ሚሚ ነበር ማለት ያለብኝ ::አሁን አራዳ ሆነኽ መፎገርኽ ነው ?ውሾችኽ እዛኛው ክፍል የሰላም እንቅልፍ ቢተኙ እኛ የሚያገባን ይመስልኻል ?የሚበላው የለ ደግሞ ሶስት ውሻ ያሳድጋል ....የሚገርመው እኮ ለሶስት ውሾች የሚከፈለውን ቀረጥና የህክምና እንዲሁም የምግብ ከየት አግኝቶ ነው ?ይኼ ድሀ ....
|
አሃሃሃሃሃሃሃ ለካ ሽንትም ይሸናሉ እኛማ እርስዎ ፐርፌክት የሆኑ ፍጡር ስለሆኑ የሚሸኑም የሚ .....ሩም አይመስለንም ነበር (ያው በአፎት ካልሆነ በስተቀር ) ግን ሲሸኑ የትኛው እግሮትን ነው ብድግ የሚያደርጉት የግራዎን ወይስ የቀኝዎን ኡፍፍፍፍፍፍፍፍፍ ............ ሳቅቼ ሞትኩኝ አለች ቆንጂት ቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂ
ምንድን ነበር በስተመጨረሻ ያሉት --- | Quote: | | ወደመኝታ ቤታችን እንሂድ : ያልተጨረሰ ህልማችንን እንጨርስ ? | ............... ህልምም ያያሉ እንዴ ጌታው እኔማ እነቦቢና ክፉንችላ ህልም ያያሉ ሲባል የተመዘገበ ዳታ እንዳለም አላውቅም ነበርና ትንሽም ግር አለኝ
ይቅናዎት ጌታው |
የአመቱ ምርጥ የስለላ ውጤት ...ዋው ....ኬጅቢ ,ሲአይ ኤ ሞሳድ ምን ይዋጣችሁ ?ስለላ ባሉ ተጀምሮ ባሉ ሲጠናቀቅ ::
ቅቅቅቅ ....ይመቻል ...ጥሩ ጸሀፊ ይወጣችሁዋልና ከብቴ ቀጥሉበት ::
ሾተል ነን ........ቅቅቅቅቅቅቅቅ ...ልብ ወለድ ደስ ይለናል _________________ እሰይ ተመስጌን አምላኬ ለካስ በክብርነቴ እራሴን ሆኜ እኔነቴን ፈልጌ አግኝቼዋለሁ !?
www.shottel.webs.com |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሾተል

Joined: 13 Jan 2005 Posts: 4802 Location: Vienna-Austria
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 5:39 pm Post subject: |
|
|
ከላይ ያለው የከብቴ ጽሁፍ ከረንት አፌርስን አስታወሰኝ ::አንድ የከረንት አፌርስ አዋቂና ተንታኝ መረረው ብሎ የሚገባ አንድ ሰሞን አዋቂ ነው ተብሎ ማይክ እየተሰጠው ራያና ቆቦ ያወራ ነበር ::ታድያ እግር እግር የሚለውን ወሬውን ሰምታችሁ ከሆነ መለስ ዜናዊ እንዲህ ነው አሉ ....አላሙዲን እንዲህ ነው አሉ ...ሀይሉ ሻወል እንዲህ አደረገ አሉ ....እንትና እንዲህ ነው አሉ ...አሉ ....አሉ ....አሉ ...አሉ እያለ ህጻን ልጅ የማይናገረውን ነገር ማይክ ለሰአታት ይዞ የህዝቡን ጆሮ ሲያሰለች ይውል ነበር ::ታድያ እያንዳንዱ ወሬው ላይ አሉ አይቀርም ነበር ....ሀሜት ሁሉ በ አሉ ....አውዲዮው መሳቅ ሲያምረኝ ለመሳቅ ስል አለኝና ተደብሬበት አውቃለሁ ::እርግጠኛ ነኝ ይኼ ጀንትል ማን ትምህርት ቤት ሄዶ ወይም ከትልልቅ ሰዎች ጋር ውሎ የማያውቅ ትልቅ ሰው ይመስለኛል ::እንዴው ስስለው ነው ::ላይሆንም ይችላል ነገር ግን አነጋገሩ ነው ::ለዛውም ሀሜተኛና ባልተጨበጠ ወሬ በ አሉ ወሬ ጀምሮ በአሉ የሚጨርስ ::
ይኼንንም የታዘብነው ነው ::
ሾተል ነን ....ታዛቢው _________________ እሰይ ተመስጌን አምላኬ ለካስ በክብርነቴ እራሴን ሆኜ እኔነቴን ፈልጌ አግኝቼዋለሁ !?
www.shottel.webs.com |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 5:50 pm Post subject: |
|
|
| ሾተል እንደጻፈ(ች)ው: | | ሀዳስ እንደጻፈ(ች)ው: | እልም ብዬ ጠፋሁ
ለካ ሰዉ ጦርነት ገጥሟል -- ከዚህ ከባንዳ ጋር
| ሚሚ እንደጻፈ(ች)ው: | አሀሀሀሀህ
እሱ ራሱ ጅል ሆኖ ሌላውን ጅል ይላል ይሄ ቦሀቃ አፍ ምን ይመስላል እኮ ሀዳስየ ምነው እቴ  |
ሰላም ሚሚ !!!!!!
እሱ ጅል አይደለም ምናልባት ቀውስ ሊሆን ይችላል
እዚህ ዋርካ ላይ ብቻ ሳይሆን በጠቅላላው ዲአስፖራው በተሰበሰበበት ( በሚገኝበት ቦታ ሁላ ) ነጭ ሽብራቸውን የሚነዙ : የተደራጁ የወያኔ ሃይሎች አሉ
ምናልባትም 2006 ላይ ዲአስፖራውን በተመለከተ ያወጣው መመሪያና : የመበታተኛ : ትግሉን የመኮላሻ ዘዴ (52 ገፅ ) ያለው አንብበሽ ሊሆን ይችላል
በዚህ ህግ መሰረት የኢህአዴግን አገዛዝ የሚቃወሙትን እንዴት ካውንተርአታክ
እንደሚደረግ ተፅፏል
እኔ በቅርቡ የሆነ ቦታ ለጥፌዋለሁኝ ጊዜ ካለሽ ተመለከቺው
በተቀረ ሸውጦል ዋርካን በተመለከተ ቀንደኛ አስተባባሪ ሆኖ የሚሰራ : በከፍተኛ የገንዘብ የማቴሪያልና የሰው ሃይል የሚታገዝ ሃይለኛ ባንዳ ነው
በቅርቡ ስለሱ ለማወቅ (ስለቤተሰቡ : ወዳጅ ዘመዱ ) ፎቶውን ወደሃገር ቤት ልኬ ነበር ታዲያ ያገኘሁት መልስ የሚያስገርም ነው
ለካ ባንዳነት በዘር ይተላለፋል ያልኩት ሁላ ልክ ነበር
አያቱ በጣሊያን ጦርነት ጊዜ የወጣላቸው ባንዳ : አንገት ቆራጭ ነበሩ አሉ በእሳቸው (እሳቸው ልበለው እንጂ ) እጅ በሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን አርበኞችና ንፁሃን ግለሰቦች ህይወት አልፏል ለጣሊያን ያደሩ ሆዳም ሰውዬ ነበሩ ይባላል
ጃንሆይ ጦርነቱን አሸንፈው ሲገቡ እንዳይታወቁ ከሁሮ ጉድሮ ለቀው ወደአዋሳ ወርደው ተደባብቀው ይኖሩ ጀመር ያሰቡትም ተሳክቶላቸው ማዕረግ ሁላ አገኙ የሚባል ዜና አለ እንዲ ሆኖ ነው እንግዲህ አባትየውም እዛ የተወለደው
አባትየም እንዲሁ ሞድሟዳ ሰው ነበር ደርግ ላይ እንደመዥገር ተለጥፎ እናት ሃገር ወይም ሞት ሲል የነበረ : ባዶ ሜዳ ብቻውን ራሱ መፈክር እያሰማ የሚሄድ ቅል እራስ በሊታ ነበር
እናትየውም ብትሆን የሆነ የሴቶች መሃበር ለፍላፊ : ዋሾ : አንቃራሪ ነበረች ይባላል
በአጠቃላይ ከሰው መደዳ የማይመደቡ እውነተኛ ከብቶች ናቸው
ታዲያ የሚገርመው አያትየው ባረጀ እድሜው ደርግ ሲመጣ ዱላውን ይዞ በጉንብሱ በየቀበሌው ፅ /ቤት እየዞረ እገሌ ይሄንን ያህል መሬት አለው : ከንጉሱ ያላግባብ ስጦታ ተቀብሏል : ትርፍ የከተማ ቤት አለው : ጭሰኛ ያሰቃይ ነበር : እያለ ብዙ ሰው ወህኒ አስገብቷል ይባላል ከንጉሱ ስርዓት ጋር ሲሞዳሞድ ከርሞ ጊዜ ሸርተት ሲል በዛ ባረጀ አእምሮው እንኳ ነገሩ በደንብ ገብቶታል ይባላል እና በዘር የሚተላለፍ ጅልነት ሳይሆን በሌነት ነው ለዚህም ነው ምናልባትም እብደት ይሆናል ያልኩሽ
አያትየው እስካሁንም በህይወት አለ ይባላል ታዲያ የሚገርመው ኢህአዴግ ሲገባ እንደምንም ተሽመድምዶ እንደለመደው የሚላስ የሚቀመስ ሊሸቃቅል አስቦ መነሳትም አልቻለም ግን አሁንም አልጋ ላይ ቁራኛ ሆኖ እኒህ ደርጎች እንዲህ አድርገውን : እንዲህ ሰርተውን ይላል አሉ
ቢችልማ ኖሮ ያሰበው እንደለመደበት ሲንኮታኮት ሄዶ እገሌ የገሌን ልጅ አስገድሏል : አሳስሯል : እገሌ ኮሚኒስት ነበር ወዘተርፈ እያለ ሊበላ ነበር : ግን ምን ዋጋ አለው አቅሙ ጠፋ እስካሁን ተኝቶ ወይኔ አመለጠኝ እያለ ሲያለቅስ ይኖራል አሉ
ታዲያ አያትየው መብላት : ማስበላት ባይችልም አባትየው የወጣለት አልጋወራሽ ሆኗል ይባላል
በሃይለስላሴ ጊዜ ካባቱ ጋር ሆኖ ንጉሱን እድሜልካቸውን ያኑራቸው : እድሜያቸውን የማቱሳላ ያድረገው እያለ በየወሩ እጅ እንዳልነሳ ሁላ ደርጉ ሲመጣ የጎረቤቱን ጎረምሳ ሁላ ነው ያስጨረሰው አሉ ሳያስበው ሁሉንም አስጨርሶ ለካ ጓደኛም እንዳላስቀረ ያወቀውና የተገነዘበው ወደኃላ ነበር አሉኝ
ደርጉን ወዳጄ : ፈጣሪዬ ሲልና ሲያቆላምጥ እንዳለበረና አግበስብሶ እንዳልበላ ሁላ : ኮሚኒስት ተብሎ በየመድረኩ መፈክሩን እንዳላናፋ ኢህአዴግ ሲመጣ ሽብልል ብሎ የወጣለት የወያኔ ደጋፊ ነው የሆነው ይላሉ : ታዲያ በወያኔዋም ጊዜ በዘር የሚተላለፈው በሽታው አልለቅ ብሎት -- እገሌ ኮሚኒስት ነበር : ይሄ እንዲህ አድርጓል ያኛው እንደዚያ በማለት ግማሽ የአዋሳን ነዋሪ ነው ያሳሰረውና ያስገደለው ያኛው አቅም አጥቶ ቢተኛ እንኳ ይሄኛው ተተኪው ልጁ አመርቂ ውጤት አምጥቷል ይባላል
አሁን ይሄው -- ያኛው እዛ ይሄኛው ዘመን አመጣሽ ልጁ ደግሞ እዚህ አውሮፓ ውስጥ ተባብረው ህዝቡን ይደቀድቁታል ያባላል
ይሄኛው ከሶስት ዔመት በፊት ወደ 1000 ካሬ ሜትር መሬት ወያኔ ከንሾ ሰጥቶት አልፎ አልፎ አባትየው እንዲሁም አያትየውም እዛ እየሄዱ ቁርበት አንጥፈው -- እድሜ ለልጃችን እያሉ ጨረቃዋን እያዩ ያመሻሉ ይባላል ያው ገና ቤት አልሰሩበትም ለማለት ነው ምን እንደሚያደርጉ እያሰቡ ነው -- መሬቱ ላይ የቅርብ ምንጮች እንደሚጠቃቅሱት ግን ምናልባትም ትልቅ የውሻ እርባታ ሳይጀምሩበት አይቀሩም ይባላል ባለፈው አሳንቴ ሄዳ ቅኝት አድርጋ መጥታለች አሉ በሷ ሪፖርት መሰረት መሬቱ ለእኔ ይገባኛል ምክንያቱም የሚስትነት መብቴ መከበር አለበት ነው የምትለው ብላ ስታወራ ከወደዛው አካባቢ መሰማቱን የዜና ምንጮች ይተነትኑ ነበር የውሻ እርባታ ስለመጀመሩ ሾውጠልም ተስማምቷል ይባላል
እና ውድ እህቴ -- ወደሃገር ቤት የምትገቢ ከሆነና ቆንጆ ዝርያ ውሻ ከአሜሪካም ሆነ ከአውሮፓ ይዤ እሄዳለሁ የሚል እቅድ ካለሽ ሰርዢው -- እዛው ከነአሳንቴ መግዛት ትችያለሽ ቂቂቂቂቂቂቂ
እና ውዲት ሚሚ በሊታነት በዘር የሚተላለፍ ክፉኛ በሽታ ነውና ጠንቀቅ በይ -- ከበሌዎች
ሰላም ሁኚ
| Quote: | ለሽንት ተነስተን ነውና ድጋሚ እንተኛለት እሺ ሀዳስ ውይ ረስቼ ለካስ ሚሚ ነበር ማለት ያለብኝ ::አሁን አራዳ ሆነኽ መፎገርኽ ነው ?ውሾችኽ እዛኛው ክፍል የሰላም እንቅልፍ ቢተኙ እኛ የሚያገባን ይመስልኻል ?የሚበላው የለ ደግሞ ሶስት ውሻ ያሳድጋል ....የሚገርመው እኮ ለሶስት ውሾች የሚከፈለውን ቀረጥና የህክምና እንዲሁም የምግብ ከየት አግኝቶ ነው ?ይኼ ድሀ ....
|
አሃሃሃሃሃሃሃ ለካ ሽንትም ይሸናሉ እኛማ እርስዎ ፐርፌክት የሆኑ ፍጡር ስለሆኑ የሚሸኑም የሚ .....ሩም አይመስለንም ነበር (ያው በአፎት ካልሆነ በስተቀር ) ግን ሲሸኑ የትኛው እግሮትን ነው ብድግ የሚያደርጉት የግራዎን ወይስ የቀኝዎን ኡፍፍፍፍፍፍፍፍፍ ............ ሳቅቼ ሞትኩኝ አለች ቆንጂት ቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂ
ምንድን ነበር በስተመጨረሻ ያሉት --- | Quote: | | ወደመኝታ ቤታችን እንሂድ : ያልተጨረሰ ህልማችንን እንጨርስ ? | ............... ህልምም ያያሉ እንዴ ጌታው እኔማ እነቦቢና ክፉንችላ ህልም ያያሉ ሲባል የተመዘገበ ዳታ እንዳለም አላውቅም ነበርና ትንሽም ግር አለኝ
ይቅናዎት ጌታው |
የአመቱ ምርጥ የስለላ ውጤት ...ዋው ....ኬጅቢ ,ሲአይ ኤ ሞሳድ ምን ይዋጣችሁ ?ስለላ ባሉ ተጀምሮ ባሉ ሲጠናቀቅ ::
ቅቅቅቅ ....ይመቻል ...ጥሩ ጸሀፊ ይወጣችሁዋልና ከብቴ ቀጥሉበት ::
ሾተል ነን ........ቅቅቅቅቅቅቅቅ ...ልብ ወለድ ደስ ይለናል |
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 5:52 pm Post subject: |
|
|
እልም ብዬ ጠፋሁ
ለካ ሰዉ ጦርነት ገጥሟል -- ከዚህ ከባንዳ ጋር
| ሚሚ እንደጻፈ(ች)ው: | አሀሀሀሀህ
እሱ ራሱ ጅል ሆኖ ሌላውን ጅል ይላል ይሄ ቦሀቃ አፍ ምን ይመስላል እኮ ሀዳስየ ምነው እቴ  |
ሰላም ሚሚ !!!!!!
እሱ ጅል አይደለም ምናልባት ቀውስ ሊሆን ይችላል
እዚህ ዋርካ ላይ ብቻ ሳይሆን በጠቅላላው ዲአስፖራው በተሰበሰበበት ( በሚገኝበት ቦታ ሁላ ) ነጭ ሽብራቸውን የሚነዙ : የተደራጁ የወያኔ ሃይሎች አሉ
ምናልባትም 2006 ላይ ዲአስፖራውን በተመለከተ ያወጣው መመሪያና : የመበታተኛ : ትግሉን የመኮላሻ ዘዴ (52 ገፅ ) ያለው አንብበሽ ሊሆን ይችላል
በዚህ ህግ መሰረት የኢህአዴግን አገዛዝ የሚቃወሙትን እንዴት ካውንተርአታክ
እንደሚደረግ ተፅፏል
እኔ በቅርቡ የሆነ ቦታ ለጥፌዋለሁኝ ጊዜ ካለሽ ተመለከቺው
በተቀረ ሸውጦል ዋርካን በተመለከተ ቀንደኛ አስተባባሪ ሆኖ የሚሰራ : በከፍተኛ የገንዘብ የማቴሪያልና የሰው ሃይል የሚታገዝ ሃይለኛ ባንዳ ነው
በቅርቡ ስለሱ ለማወቅ (ስለቤተሰቡ : ወዳጅ ዘመዱ ) ፎቶውን ወደሃገር ቤት ልኬ ነበር ታዲያ ያገኘሁት መልስ የሚያስገርም ነው
ለካ ባንዳነት በዘር ይተላለፋል ያልኩት ሁላ ልክ ነበር
አያቱ በጣሊያን ጦርነት ጊዜ የወጣላቸው ባንዳ : አንገት ቆራጭ ነበሩ አሉ በእሳቸው (እሳቸው ልበለው እንጂ ) እጅ በሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን አርበኞችና ንፁሃን ግለሰቦች ህይወት አልፏል ለጣሊያን ያደሩ ሆዳም ሰውዬ ነበሩ ይባላል
ጃንሆይ ጦርነቱን አሸንፈው ሲገቡ እንዳይታወቁ ከሁሮ ጉድሮ ለቀው ወደአዋሳ ወርደው ተደባብቀው ይኖሩ ጀመር ያሰቡትም ተሳክቶላቸው ማዕረግ ሁላ አገኙ የሚባል ዜና አለ እንዲ ሆኖ ነው እንግዲህ አባትየውም እዛ የተወለደው
አባትየም እንዲሁ ሞድሟዳ ሰው ነበር ደርግ ላይ እንደመዥገር ተለጥፎ እናት ሃገር ወይም ሞት ሲል የነበረ : ባዶ ሜዳ ብቻውን ራሱ መፈክር እያሰማ የሚሄድ ቅል እራስ በሊታ ነበር
እናትየውም ብትሆን የሆነ የሴቶች መሃበር ለፍላፊ : ዋሾ : አንቃራሪ ነበረች ይባላል
በአጠቃላይ ከሰው መደዳ የማይመደቡ እውነተኛ ከብቶች ናቸው
ታዲያ የሚገርመው አያትየው ባረጀ እድሜው ደርግ ሲመጣ ዱላውን ይዞ በጉንብሱ በየቀበሌው ፅ /ቤት እየዞረ እገሌ ይሄንን ያህል መሬት አለው : ከንጉሱ ያላግባብ ስጦታ ተቀብሏል : ትርፍ የከተማ ቤት አለው : ጭሰኛ ያሰቃይ ነበር : እያለ ብዙ ሰው ወህኒ አስገብቷል ይባላል ከንጉሱ ስርዓት ጋር ሲሞዳሞድ ከርሞ ጊዜ ሸርተት ሲል በዛ ባረጀ አእምሮው እንኳ ነገሩ በደንብ ገብቶታል ይባላል እና በዘር የሚተላለፍ ጅልነት ሳይሆን በሌነት ነው ለዚህም ነው ምናልባትም እብደት ይሆናል ያልኩሽ
አያትየው እስካሁንም በህይወት አለ ይባላል ታዲያ የሚገርመው ኢህአዴግ ሲገባ እንደምንም ተሽመድምዶ እንደለመደው የሚላስ የሚቀመስ ሊሸቃቅል አስቦ መነሳትም አልቻለም ግን አሁንም አልጋ ላይ ቁራኛ ሆኖ እኒህ ደርጎች እንዲህ አድርገውን : እንዲህ ሰርተውን ይላል አሉ
ቢችልማ ኖሮ ያሰበው እንደለመደበት ሲንኮታኮት ሄዶ እገሌ የገሌን ልጅ አስገድሏል : አሳስሯል : እገሌ ኮሚኒስት ነበር ወዘተርፈ እያለ ሊበላ ነበር : ግን ምን ዋጋ አለው አቅሙ ጠፋ እስካሁን ተኝቶ ወይኔ አመለጠኝ እያለ ሲያለቅስ ይኖራል አሉ
ታዲያ አያትየው መብላት : ማስበላት ባይችልም አባትየው የወጣለት አልጋወራሽ ሆኗል ይባላል
በሃይለስላሴ ጊዜ ካባቱ ጋር ሆኖ ንጉሱን እድሜልካቸውን ያኑራቸው : እድሜያቸውን የማቱሳላ ያድረገው እያለ በየወሩ እጅ እንዳልነሳ ሁላ ደርጉ ሲመጣ የጎረቤቱን ጎረምሳ ሁላ ነው ያስጨረሰው አሉ ሳያስበው ሁሉንም አስጨርሶ ለካ ጓደኛም እንዳላስቀረ ያወቀውና የተገነዘበው ወደኃላ ነበር አሉኝ
ደርጉን ወዳጄ : ፈጣሪዬ ሲልና ሲያቆላምጥ እንዳለበረና አግበስብሶ እንዳልበላ ሁላ : ኮሚኒስት ተብሎ በየመድረኩ መፈክሩን እንዳላናፋ ኢህአዴግ ሲመጣ ሽብልል ብሎ የወጣለት የወያኔ ደጋፊ ነው የሆነው ይላሉ : ታዲያ በወያኔዋም ጊዜ በዘር የሚተላለፈው በሽታው አልለቅ ብሎት -- እገሌ ኮሚኒስት ነበር : ይሄ እንዲህ አድርጓል ያኛው እንደዚያ በማለት ግማሽ የአዋሳን ነዋሪ ነው ያሳሰረውና ያስገደለው ያኛው አቅም አጥቶ ቢተኛ እንኳ ይሄኛው ተተኪው ልጁ አመርቂ ውጤት አምጥቷል ይባላል
አሁን ይሄው -- ያኛው እዛ ይሄኛው ዘመን አመጣሽ ልጁ ደግሞ እዚህ አውሮፓ ውስጥ ተባብረው ህዝቡን ይደቀድቁታል ያባላል
ይሄኛው ከሶስት ዔመት በፊት ወደ 1000 ካሬ ሜትር መሬት ወያኔ ከንሾ ሰጥቶት አልፎ አልፎ አባትየው እንዲሁም አያትየውም እዛ እየሄዱ ቁርበት አንጥፈው -- እድሜ ለልጃችን እያሉ ጨረቃዋን እያዩ ያመሻሉ ይባላል ያው ገና ቤት አልሰሩበትም ለማለት ነው ምን እንደሚያደርጉ እያሰቡ ነው -- መሬቱ ላይ የቅርብ ምንጮች እንደሚጠቃቅሱት ግን ምናልባትም ትልቅ የውሻ እርባታ ሳይጀምሩበት አይቀሩም ይባላል ባለፈው አሳንቴ ሄዳ ቅኝት አድርጋ መጥታለች አሉ በሷ ሪፖርት መሰረት መሬቱ ለእኔ ይገባኛል ምክንያቱም የሚስትነት መብቴ መከበር አለበት ነው የምትለው ብላ ስታወራ ከወደዛው አካባቢ መሰማቱን የዜና ምንጮች ይተነትኑ ነበር የውሻ እርባታ ስለመጀመሩ ሾውጠልም ተስማምቷል ይባላል
እና ውድ እህቴ -- ወደሃገር ቤት የምትገቢ ከሆነና ቆንጆ ዝርያ ውሻ ከአሜሪካም ሆነ ከአውሮፓ ይዤ እሄዳለሁ የሚል እቅድ ካለሽ ሰርዢው -- እዛው ከነአሳንቴ መግዛት ትችያለሽ ቂቂቂቂቂቂቂ
እና ውዲት ሚሚ በሊታነት በዘር የሚተላለፍ ክፉኛ በሽታ ነውና ጠንቀቅ በይ -- ከበሌዎች
ሰላም ሁኚ
| Quote: | ለሽንት ተነስተን ነውና ድጋሚ እንተኛለት እሺ ሀዳስ ውይ ረስቼ ለካስ ሚሚ ነበር ማለት ያለብኝ ::አሁን አራዳ ሆነኽ መፎገርኽ ነው ?ውሾችኽ እዛኛው ክፍል የሰላም እንቅልፍ ቢተኙ እኛ የሚያገባን ይመስልኻል ?የሚበላው የለ ደግሞ ሶስት ውሻ ያሳድጋል ....የሚገርመው እኮ ለሶስት ውሾች የሚከፈለውን ቀረጥና የህክምና እንዲሁም የምግብ ከየት አግኝቶ ነው ?ይኼ ድሀ ....
|
አሃሃሃሃሃሃሃ ለካ ሽንትም ይሸናሉ እኛማ እርስዎ ፐርፌክት የሆኑ ፍጡር ስለሆኑ የሚሸኑም የሚ .....ሩም አይመስለንም ነበር (ያው በአፎት ካልሆነ በስተቀር ) ግን ሲሸኑ የትኛው እግሮትን ነው ብድግ የሚያደርጉት የግራዎን ወይስ የቀኝዎን ኡፍፍፍፍፍፍፍፍፍ ............ ሳቅቼ ሞትኩኝ አለች ቆንጂት ቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂ
ምንድን ነበር በስተመጨረሻ ያሉት --- | Quote: | | ወደመኝታ ቤታችን እንሂድ : ያልተጨረሰ ህልማችንን እንጨርስ ? | ............... ህልምም ያያሉ እንዴ ጌታው እኔማ እነቦቢና ክፉንችላ ህልም ያያሉ ሲባል የተመዘገበ ዳታ እንዳለም አላውቅም ነበርና ትንሽም ግር አለኝ
ይቅናዎት ጌታው |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
|