|
|
|
| View previous topic :: View next topic |
| Author |
Message |
እኔውነኝኝ

Joined: 20 Jan 2007 Posts: 526
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 12:01 pm Post subject: |
|
|
እኔውነኝኝ <<<<<< እንደነ ሾተል -ወ -ባሻብሩ አይነት የወያኔ ሆድ አደሮች እና የጭን ገረዶችን እንቅልፍ ያሳጣ :: የጨጓራ : የደምግፊት : የስንፈተ ወሲብ : የ አልማዝባለጭራ በሽተኛ ያደረጋቸው ::  |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
መራራ

Joined: 25 Sep 2004 Posts: 315 Location: united states
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 12:41 pm Post subject: |
|
|
አይይይይይይ ልጆቼ ምነው ነገር ብታበርዱ :: ይሄም አለም ሆኖ ትንቅንቁ ምነው ? ለምንስ ? ለዛች ደሀ አገራችንስ አንተ እከሌ ነህ : አንተ እከሌ ነህ ምን ሊበጃት ? በ ሚያስማማን ተስማማተን : በሚያለያየን ነገር ደግሞ ተከባብረን : አንድነታችንን ብናጠነክር አይሻልም ? እረ ልቦና ይስጣችሁ ::
እናታችሁ : እማሆይ መራራ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ባሻ ብሩ

Joined: 12 Feb 2005 Posts: 1368 Location: ዋርካ ቦተሊካ
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 12:53 pm Post subject: |
|
|
____________
" _________________ May God have mercy up on my enemies because I won't.
General George S. Patton |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 12:22 am Post subject: |
|
|
ጤና ይስጥልኝ እማማ መራራ
ችግሩ እኮ አንዳንዶች እኛ ብቻ ካልበላን በለው ዝንት ዓለማቸውን ትግል ሲገጥሙ -- የተቀሩት ደግሞ ቅድሚያ ስንት ዓመት ይራብ የነበረው : ምስኪን የሆነ ህዝብ አትሊስት ሆዱን ዛሬ እንኳን እናስታውስለት : እርሱ ቅድሚያ ይብላ በሚሉት መሐል ያለ ትንቅንቅ ነው
ምን መሰሎት እኒሁ ሆዳሞች ናቸው ጥንት እድሜ ለጃንሆይ እያሉ እየደገደጉ
ግብሩንም ምኑንም ሲቀጣቀጡ የነበሩት በመንጌ ጊዜ ወዲያው ተገልብጠው ኮሞኒስት ሆኑና የስንቱን ደሃ ልጅ አስፈጁ : ለዘመናት ከደርግ ጋር ቂጣና ፓንት ሆነው ሲሞዳሞዱና ወፍራም እንጀራ ሲገመድሉ ከረሙ ኢህአዴግ ሲመጣ ደግሞ ወዲያው ተቀልብሰው የኢህአዴግ አባል ሆኑና ያለ ኢህአዴግ ማን አለ እያሉን ይገኛሉ : ማዕዱንም ጥንት ተገንጣይ እየሉ ከመንግስቱ ጋራ እንዳላወገዟቸው ከኒሁ ከወያኔዎች ጋር አደረጉትና እርፍፍፍፍፍፍፍፍፍ
አሁን ነገር ሌላ አዲስ መንግስት ቢመጣ ወዲያው ተገልብጠው ወያኔ አይንህ ላፈር : የስራህን ይስጥህ እያሉ እንዲሁ ካዲሶቹም ጋር ሽንፍላቸውን ሲሞሉ ያስተውሏቸዋል
ብልጥ መንግስት ቢኖረን ወይም እኔ መሪ ብሆን እኒሁን ሰዎች ግንባራቸውን በእሳት ተኩሶ ምልክት ማድረግና ወዲያ ወዲያ እንዳይቀባዥሩ ማስደረግ ነበረ
ሰላም ሁኑ
| መራራ እንደጻፈ(ች)ው: | አይይይይይይ ልጆቼ ምነው ነገር ብታበርዱ :: ይሄም አለም ሆኖ ትንቅንቁ ምነው ? ለምንስ ? ለዛች ደሀ አገራችንስ አንተ እከሌ ነህ : አንተ እከሌ ነህ ምን ሊበጃት ? በ ሚያስማማን ተስማማተን : በሚያለያየን ነገር ደግሞ ተከባብረን : አንድነታችንን ብናጠነክር አይሻልም ? እረ ልቦና ይስጣችሁ ::
እናታችሁ : እማሆይ መራራ |
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ወርቅሰው 1

Joined: 05 Nov 2003 Posts: 3350 Location: Sehalin
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 1:25 am Post subject: |
|
|
ሠላምታዬን አቀርባለሁ :: ያኔ 2003 ሳይበሯ ስትቋቋም ይህን ከታች የሚገኘውን ያነሳሻቸውን ጽፌ ነበር በወርቅሰው 1 መዝገብ ውስጥ ገብተሽ ብታዪው ታገኘዋለሽ :: ደነቀኝ :: አዎ የጣሊያን ባንዶች :: የጣሊያን አስከሪያን :: የጣሊያን ዕንቁላል አቅራቢዎች እነኛ ነበሩ ያርበኛውን ተጋድሎ ቀምተው ጃንሆይንም አሳስተው ኢትዮጵያን ያለታሪክ ያስቀሯት :: በተለዋወጡ መንግሥታትም እነኛው የጣሊያን ምንደኞች የነሱ ልጆች አማካሪ በመሆን እየሰሩ ይገኛሉ :: ማአንም አይቀድማቸውም :: ታክቲካቸውን ሲሰሩ :: የየወቅቶቹን አስተሳሰቦችንንና ግምቶችን ያውቋቸዋል ::
ወያኔ ህወኃትንም ኢህ አዴጎችንም ልክ እንደአለፉት መንግሥታት አንገታቸው ላይ ከባድ ሚዛን ካቦ በማድረግ ላይ ሆነው ይገኛሉ :: ዲሞክራሲን ያለማክበር :: የሰውን ምርጫ ባለማክበር :: ሰዎችን በፌዴራል ፖሊስ በማስገደል በማሰርና ብሎም በመግደል :: እነኛ ሁሉ የነኛ የባንዶቹ ምክሮች ይመስሉኛል :: አንድ ድርጅት 16 ዓመት ታግሎ ገብቶ እንዴት ነጻ ጋዜጠኞችን ይጠላል ? የሚያስገርም :: የህጻን እናቶፕችንም ያስራል ? አስታውሳለሁ አንድ ጋዜጠኛ ቃሊቲ ታስራ ነበር :. እርጉዝ እንደአለች :: እዚያው ልጅ ወለደች ይባላል :: ከዚያ በውጭ የምንገኝ ወገኖቿ ትንሽ ገንዘብ በማዋጣት እንደላክንላት አስታውሳለሁ :: ይህ አስራር ባጠቃላይ ፋሽስትነት ወይም የመጀመሪያውም የመጨረሻውም ዲክታተርነት ነው ይሆናልም :: ወያኔ ህወኃት እየሰራም ያለው ያንኑ የመስል ይመስለኛል :: ብርጣሊያን ጊዜ የነበሩ ባንዶች የነሱ የልጅ ልጆች ናቸው እስካሁን ኢትዮጵያን ጉሮሮዋን አንቀዋት ያሉት :: በአቀራረብሽና በጠቀስሻቸው ሁኔታዎች እንዳደንቅሽ የግድ ስላለኝ ነው የጻፍኩልሽ ::
ቀይ ባህር ዳር ድንበራችን ነው :: ከአፋር ሕዝባችን ጋር !!!
አክባሪ
ወርቅቅሰው 1
ከ (ሰሐሊን )
| ሀዳስ እንደጻፈ(ች)ው: | ጤና ይስጥልኝ እማማ መራራ
ችግሩ እኮ አንዳንዶች እኛ ብቻ ካልበላን በለው ዝንት ዓለማቸውን ትግል ሲገጥሙ -- የተቀሩት ደግሞ ቅድሚያ ስንት ዓመት ይራብ የነበረው : ምስኪን የሆነ ህዝብ አትሊስት ሆዱን ዛሬ እንኳን እናስታውስለት : እርሱ ቅድሚያ ይብላ በሚሉት መሐል ያለ ትንቅንቅ ነው
ምን መሰሎት እኒሁ ሆዳሞች ናቸው ጥንት እድሜ ለጃንሆይ እያሉ እየደገደጉ
ግብሩንም ምኑንም ሲቀጣቀጡ የነበሩት በመንጌ ጊዜ ወዲያው ተገልብጠው ኮሞኒስት ሆኑና የስንቱን ደሃ ልጅ አስፈጁ : ለዘመናት ከደርግ ጋር ቂጣና ፓንት ሆነው ሲሞዳሞዱና ወፍራም እንጀራ ሲገመድሉ ከረሙ ኢህአዴግ ሲመጣ ደግሞ ወዲያው ተቀልብሰው የኢህአዴግ አባል ሆኑና ያለ ኢህአዴግ ማን አለ እያሉን ይገኛሉ : ማዕዱንም ጥንት ተገንጣይ እየሉ ከመንግስቱ ጋራ እንዳላወገዟቸው ከኒሁ ከወያኔዎች ጋር አደረጉትና እርፍፍፍፍፍፍፍፍፍ
አሁን ነገር ሌላ አዲስ መንግስት ቢመጣ ወዲያው ተገልብጠው ወያኔ አይንህ ላፈር : የስራህን ይስጥህ እያሉ እንዲሁ ካዲሶቹም ጋር ሽንፍላቸውን ሲሞሉ ያስተውሏቸዋል
ብልጥ መንግስት ቢኖረን ወይም እኔ መሪ ብሆን እኒሁን ሰዎች ግንባራቸውን በእሳት ተኩሶ ምልክት ማድረግና ወዲያ ወዲያ እንዳይቀባዥሩ ማስደረግ ነበረ
ሰላም ሁኑ
| መራራ እንደጻፈ(ች)ው: | አይይይይይይ ልጆቼ ምነው ነገር ብታበርዱ :: ይሄም አለም ሆኖ ትንቅንቁ ምነው ? ለምንስ ? ለዛች ደሀ አገራችንስ አንተ እከሌ ነህ : አንተ እከሌ ነህ ምን ሊበጃት ? በ ሚያስማማን ተስማማተን : በሚያለያየን ነገር ደግሞ ተከባብረን : አንድነታችንን ብናጠነክር አይሻልም ? እረ ልቦና ይስጣችሁ ::
እናታችሁ : እማሆይ መራራ |
|
_________________ ለሁሉም ጊዜ አለው:: ለደስታም ሆነ ለሃዘን የሰውልጅ ሆይ አንተ ማነህ? |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Wed Feb 10, 2010 11:13 pm Post subject: |
|
|
ሰላም ወንድሜ ወርቅሰው
ጥንት ድሮ የገንዘብ ጡንቻና ሃይል ያንንም ያህል ባልታወቀ ሰዓት ራሱ እኒህ ሆድ አደሮች በእርቦ ተሰፍሮ ለሚሰጥ እህል ሲሉ የገዛ ወገናቸውን : ስጋቸውን : ስጋ ዘመዳቸውን ሳይቀር ይሸጡ ነበር በእርግጥ ይህ ነገር ያንንም ያህል ተጋኖ የሚነገርለት አልነበረም
አሁን ዶላር የሚባል ሰይጣን መሬት ላይ ነግሶ ጥሩ ለመኖር : ከሌላ በልጦ ለመገኘት : ሃያልነትን ለማሳየት : ሌላውን ረግጦ ለመግዛት የማይደረግ ርብርቦሽ የለም
ዘመን ባለፈና አዲስ ዘመን በመጣ ቁጥር እኒሁ ከርሳሞች ፊታቸውን እየቀየሩ : እንደእባብ ቆዳቸውን እየገለፈፉ : (ከለሯን እንደምትቀያይረው አውሬ ) ቀለማቸውን እየቀያየሩ እያሳሳቱን ይሄውና ለዘመናት ቁም ስቅላችንን አሳዩን
አሁንም ቀደም እንዳልኩት እነዚህን ተለዋዋጭ በሌዎች ወደፊት ለመቆጣጠር እንዲመች ወይ አንገታቸው ላይ ሊበጥሱት የማይችሉት ነገር ማንጠልጠል ያለዛ ደግሞ ግንባራቸው ላይ የሆነ ምልክት ማድረግና ሰው ሁላ እንዲያውቃቸው ማድረግ ነበር
እኔ መሪ ብሆን መጀመሪያ የምሰራው ይሄንን ነበር -- እውነቴን ነው
ከሰላምታ ጋር
| ወርቅሰው 1 እንደጻፈ(ች)ው: | ሠላምታዬን አቀርባለሁ :: ያኔ 2003 ሳይበሯ ስትቋቋም ይህን ከታች የሚገኘውን ያነሳሻቸውን ጽፌ ነበር በወርቅሰው 1 መዝገብ ውስጥ ገብተሽ ብታዪው ታገኘዋለሽ :: ደነቀኝ :: አዎ የጣሊያን ባንዶች :: የጣሊያን አስከሪያን :: የጣሊያን ዕንቁላል አቅራቢዎች እነኛ ነበሩ ያርበኛውን ተጋድሎ ቀምተው ጃንሆይንም አሳስተው ኢትዮጵያን ያለታሪክ ያስቀሯት :: በተለዋወጡ መንግሥታትም እነኛው የጣሊያን ምንደኞች የነሱ ልጆች አማካሪ በመሆን እየሰሩ ይገኛሉ :: ማአንም አይቀድማቸውም :: ታክቲካቸውን ሲሰሩ :: የየወቅቶቹን አስተሳሰቦችንንና ግምቶችን ያውቋቸዋል ::
ወያኔ ህወኃትንም ኢህ አዴጎችንም ልክ እንደአለፉት መንግሥታት አንገታቸው ላይ ከባድ ሚዛን ካቦ በማድረግ ላይ ሆነው ይገኛሉ :: ዲሞክራሲን ያለማክበር :: የሰውን ምርጫ ባለማክበር :: ሰዎችን በፌዴራል ፖሊስ በማስገደል በማሰርና ብሎም በመግደል :: እነኛ ሁሉ የነኛ የባንዶቹ ምክሮች ይመስሉኛል :: አንድ ድርጅት 16 ዓመት ታግሎ ገብቶ እንዴት ነጻ ጋዜጠኞችን ይጠላል ? የሚያስገርም :: የህጻን እናቶፕችንም ያስራል ? አስታውሳለሁ አንድ ጋዜጠኛ ቃሊቲ ታስራ ነበር :. እርጉዝ እንደአለች :: እዚያው ልጅ ወለደች ይባላል :: ከዚያ በውጭ የምንገኝ ወገኖቿ ትንሽ ገንዘብ በማዋጣት እንደላክንላት አስታውሳለሁ :: ይህ አስራር ባጠቃላይ ፋሽስትነት ወይም የመጀመሪያውም የመጨረሻውም ዲክታተርነት ነው ይሆናልም :: ወያኔ ህወኃት እየሰራም ያለው ያንኑ የመስል ይመስለኛል :: ብርጣሊያን ጊዜ የነበሩ ባንዶች የነሱ የልጅ ልጆች ናቸው እስካሁን ኢትዮጵያን ጉሮሮዋን አንቀዋት ያሉት :: በአቀራረብሽና በጠቀስሻቸው ሁኔታዎች እንዳደንቅሽ የግድ ስላለኝ ነው የጻፍኩልሽ ::
ቀይ ባህር ዳር ድንበራችን ነው :: ከአፋር ሕዝባችን ጋር !!!
አክባሪ
ወርቅቅሰው 1
ከ (ሰሐሊን )
| ሀዳስ እንደጻፈ(ች)ው: | ጤና ይስጥልኝ እማማ መራራ
ችግሩ እኮ አንዳንዶች እኛ ብቻ ካልበላን በለው ዝንት ዓለማቸውን ትግል ሲገጥሙ -- የተቀሩት ደግሞ ቅድሚያ ስንት ዓመት ይራብ የነበረው : ምስኪን የሆነ ህዝብ አትሊስት ሆዱን ዛሬ እንኳን እናስታውስለት : እርሱ ቅድሚያ ይብላ በሚሉት መሐል ያለ ትንቅንቅ ነው
ምን መሰሎት እኒሁ ሆዳሞች ናቸው ጥንት እድሜ ለጃንሆይ እያሉ እየደገደጉ
ግብሩንም ምኑንም ሲቀጣቀጡ የነበሩት በመንጌ ጊዜ ወዲያው ተገልብጠው ኮሞኒስት ሆኑና የስንቱን ደሃ ልጅ አስፈጁ : ለዘመናት ከደርግ ጋር ቂጣና ፓንት ሆነው ሲሞዳሞዱና ወፍራም እንጀራ ሲገመድሉ ከረሙ ኢህአዴግ ሲመጣ ደግሞ ወዲያው ተቀልብሰው የኢህአዴግ አባል ሆኑና ያለ ኢህአዴግ ማን አለ እያሉን ይገኛሉ : ማዕዱንም ጥንት ተገንጣይ እየሉ ከመንግስቱ ጋራ እንዳላወገዟቸው ከኒሁ ከወያኔዎች ጋር አደረጉትና እርፍፍፍፍፍፍፍፍፍ
አሁን ነገር ሌላ አዲስ መንግስት ቢመጣ ወዲያው ተገልብጠው ወያኔ አይንህ ላፈር : የስራህን ይስጥህ እያሉ እንዲሁ ካዲሶቹም ጋር ሽንፍላቸውን ሲሞሉ ያስተውሏቸዋል
ብልጥ መንግስት ቢኖረን ወይም እኔ መሪ ብሆን እኒሁን ሰዎች ግንባራቸውን በእሳት ተኩሶ ምልክት ማድረግና ወዲያ ወዲያ እንዳይቀባዥሩ ማስደረግ ነበረ
ሰላም ሁኑ
| መራራ እንደጻፈ(ች)ው: | አይይይይይይ ልጆቼ ምነው ነገር ብታበርዱ :: ይሄም አለም ሆኖ ትንቅንቁ ምነው ? ለምንስ ? ለዛች ደሀ አገራችንስ አንተ እከሌ ነህ : አንተ እከሌ ነህ ምን ሊበጃት ? በ ሚያስማማን ተስማማተን : በሚያለያየን ነገር ደግሞ ተከባብረን : አንድነታችንን ብናጠነክር አይሻልም ? እረ ልቦና ይስጣችሁ ::
እናታችሁ : እማሆይ መራራ |
|
|
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
|