WARKA Forum Index
 FAQFAQ   SearchSearch   MemberlistMemberlist   UsergroupsUsergroups   RegisterRegister 
 ProfileProfile   Log in to check your private messagesLog in to check your private messages   Log inLog in 
Become a supporting member
CyberEthiopia Home | About us | Contact us
ኢትዮጵያ እያደገች ነው
Goto page Previous  1, 2, 3
 
Post new topic   Reply to topic    WARKA Forum Index -> Warka Politics - ዋርካ ፖለቲካ
 
View previous topic :: View next topic  
Author Message
ሀዳስ

ኮትኳች


Joined: 14 Dec 2009
Posts: 375
Location: everywhere

PostPosted: Tue Feb 09, 2010 3:04 am    Post subject: Reply with quote

ግም ሌባ Exclamation

ስላንተ ለማወቅ እኮ አንዲት እርምጃ ወደኃላ ፎቀቅ ብሎ ፕሮፋይልህን ማየት ብቻ ይበቃላ
ግንዲላ ወያኔ



የአውራጃው _ሌባ እንደጻፈ(ች)ው:
ኢትዮጵያ ማደጓን በቅርብ ካዩት አንዱ ነኝ :: ሚሚ እውነ ትሽን ነው :: ሶፋ ላይ ቁጭ ብዬ አፍራሽ ዜና እየቀያየርኩና እየፈለኩ ከሚያዩት እንዲሁም ወያኔ ዘረኛ ነው ከሚሉትን አንዱ ነበርኩ አሁን ግን ወያኔ ማረኝ ብያለሁ እስከሠራ ድረስ አገርን ኢኮኖሚዋን እስከቀየረ ደረስ ሕዝቡ እስከተስማማው ድረስ ወሬ ብቻ ምን ያረጋል ??? ከምባታው ወላይታው ሲዳማው ትግሬው በክልሉ ሀላፊና በሙያው አለቃ በመሆኑ ክልሉን በዕልህና በቅናት በፍጥነት ያሳድጋል :: ወያኔ ዘመን ይግዛ አንዳቸውም ዘመዶቼ ኮምፕሌን ሲያደርጉ አላየሁም ተመችቷቸዋል :: የአገራችንን ለውጥ ለማየት እስቲ ሄዳችሁ መስክሩ ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ሀዳስ

ኮትኳች


Joined: 14 Dec 2009
Posts: 375
Location: everywhere

PostPosted: Tue Feb 09, 2010 3:12 am    Post subject: Reply with quote

አንተ ግም ወያኔ

GDP መበላለት እኮ አንድን ሃገር ካንዱ እንደበለጠች አያሳይም ብለው አዋቂዎች የለጠፉትን ከላይ ለጠፍኩልህ Exclamation
ኢትዮጵያ እኮ በደርጉ ጊዜ ከኬንያ በጂዲፒ ትበልጥ ነበር -- በሊንኩ ሄደህ ግራፉን ተመልከት
ሳውዝ ኮርያም የመንግስት አርማዋ ላይ የሃድሮ ኤሌክትሪክ ግድብ አርማ ተስሏላ ግን ጂዲፒን በተመለከተ በጣም ኃላ የቀረች ሃገር ናት
እስኪ ሌላውንም ሄደህ ተመለከት

አትቀርና



ስልኪ እንደጻፈ(ች)ው:
ንፁህ ህሊና ይሏል ይህ ነው :: ለተቃውሞም ለድጋፍም የእድሜ ልክ ብሎ ኮንትራት የለም :: ጥሩ ስናይ ጥሩ - ክፉ ስናይ ክፉ - ሁሉም ኢትዮጵያዊ ያግባባል :: ጠላት አይደርስብን -አንድነታችን አይላላ ::

ሰላም ሁን ወንድማለም ::

የአውራጃው _ሌባ እንደጻፈ(ች)ው:
ኢትዮጵያ ማደጓን በቅርብ ካዩት አንዱ ነኝ :: ሚሚ እውነ ትሽን ነው :: ሶፋ ላይ ቁጭ ብዬ አፍራሽ ዜና እየቀያየርኩና እየፈለኩ ከሚያዩት እንዲሁም ወያኔ ዘረኛ ነው ከሚሉትን አንዱ ነበርኩ አሁን ግን ወያኔ ማረኝ ብያለሁ እስከሠራ ድረስ አገርን ኢኮኖሚዋን እስከቀየረ ደረስ ሕዝቡ እስከተስማማው ድረስ ወሬ ብቻ ምን ያረጋል ??? ከምባታው ወላይታው ሲዳማው ትግሬው በክልሉ ሀላፊና በሙያው አለቃ በመሆኑ ክልሉን በዕልህና በቅናት በፍጥነት ያሳድጋል :: ወያኔ ዘመን ይግዛ አንዳቸውም ዘመዶቼ ኮምፕሌን ሲያደርጉ አላየሁም ተመችቷቸዋል :: የአገራችንን ለውጥ ለማየት እስቲ ሄዳችሁ መስክሩ ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ሀዳስ

ኮትኳች


Joined: 14 Dec 2009
Posts: 375
Location: everywhere

PostPosted: Tue Feb 09, 2010 3:19 am    Post subject: Reply with quote

እስኪ የት ቦታ ነው እኔ ኢህአዴግን ስደግፍ ያያችሁት Question
በምንስ ተዓምር ነው ወያኔ ልባል የምበቃው Question
እስኪ የት ቦታ ነው ሳይድ ይዤ የተዋጋሁት Question
ማነው እኔን ሆድ አዳሪ በሊታ የሚለኝ Question
ብበላስ ምናለ Question
አንሳቴስ ትበላ የለ Question Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing ቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቅቂቂቂቂቅቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂኢቂቂ


እናታችሁን ልጠርጥርላችሁ


ሾተል እንደጻፈ(ች)ው:
ግስላው በለነጥቡ ::

ሰላም ብያለሁ ::ትላንት የሆነ ሩም የሆነ ዘፈን ጽፈኽ ነበር ::የሆነ ጊዜ ቡክማርኬ ላይ አድርጌው መልሶ ጠፋኝ ::አገኘኸው ?ድሮ ድሮ አዳምጬዋለሁ

"እንደማያልፍ የለም
ያሁሉ ታለፈ
ታጋይ የህዝብ ልጅ
በደሙ በላቡ
ጀግናው ታሪክ ጻፈ "

ቀጥሎ ያለው ግጥም ጠፋኝ ::

ቦንብ ይዝነብብን ወዘተ አይደል ?ጉደኛ የቁርጠኞች ዘፈን ነው ::ምን ዋጋ አለው ...እንደዛ ተዋግተው ሳለ ዛሬ ሰው ሰላማዊ ሰልፍ ወጣ ብለው በአጋዚ ጥይት ወገንን ፈጁ እንጂ :: ሁሌም ምሬት ውስጥ ይከተኛል ::የሞቱት ያሳዝኑኛል ::

"እንደማያልፍ የለም ሁሉ ታለፈ
ጀግና የህዝብ ልጅ በደሙ በላቡ ጀግናው ታሪክ ጻፈ "

ሾተል ነን .....አሁን ይኼንን ዘፈነ ብለው ወያኔ ወያኔ ሲሉኝ ...ቅቅቅቅ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ሀዳስ

ኮትኳች


Joined: 14 Dec 2009
Posts: 375
Location: everywhere

PostPosted: Tue Feb 09, 2010 3:29 am    Post subject: Reply with quote

ከብት ሁላ Exclamation

ቂጥህ ላይ ያለው እባጭ በፈጣሪ ትዕዛዝ እንደጉድ ተነፋፍቶ ይበጥ !!! Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing

አንድ ሃገር ለማደጓ ምልክቱ ፎቅ መገንባቱ እንድ ምልክቱ ቢሆንም ካንተ ሆድ መነተር : መቆፍጠን ሌላ የሌላው ህዝብም ሆድ በመጠኑ ከችጋር መላቀቅ መቻል አለበት Question
ዛሬ ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ እንዳለ ጦሙን እያደረ ሃገር አደገች ብትለኝ ምንናምንህ ይደግ ከማለት በስተቀር ምንም የምለው የለኝም Question
የእናንተ ዘመዶች በልተው ቢያድሩ እንኳ የእኛዎቹ ችጋር ላይ መሆናቸውን በየጊዜው ስንደውል ኢንፎርም ያደጉናል Exclamation የቆመ ግንድ እየበላችሁ ሆዳች ማበጡን እንደሃገር እድገት አንቆጥረውም

ህዲስ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


የአውራጃው _ሌባ

ኮትኳች


Joined: 19 Feb 2005
Posts: 387
Location: united states

PostPosted: Tue Feb 09, 2010 5:29 am    Post subject: Reply with quote

ሀዳስ እንደጻፈ(ች)ው:
ግም ሌባ :!
ስላንተ ለማወቅ እኮ አንዲት እርምጃ ወደኃላ ፎቀቅ ብሎ ፕሮፋይልህን ማየት ብቻ ይበቃላ
ግንዲላ ወያኔ


// ሐዳስ እስቲ ከፕሮፋይሌ ላይ አንዲት ነገር መዝዘው ያውጡና እንተዛዘብ ::

ምንም ሥራሳይኖር አፋችሁን አሹላችሁ ወሬያችሁን ብቻ ስታቀባብሉ መሽቶባችኋል :: እኔ በማየውና በሚጨበጠው አምናለሁ :: ኢሕአዴግን ትናንት ደም መጣጩ ሕዝብን ከሕዝብ የሚያጋጭ አሸባሪ ከፋፋይ ገንጣይ ወያኔ ስላልኩኝ ይቆጨኛል :: ምክንያቱም ሳላገናዝብ በጭፍን ነበር አፌን የከፈትኩት :: አሁን ግን በአገር ቤት ቆይታዬ በቅርቡ ሁሉንም ለመታዘብና ደጉን ከክፉ ለመየት የሚያስችለኝን ግንዛቤ አግኝቻለሁ ::

ኢትዮጵያ አሁን ሁሉም ሠርቶ ጥሮ እንደፈለገ የሚኖርባት አገር ስትሆን ምስክር ልሆን በቅቻለሁ :: ከዘመዶቼና ከቤተሰቦቼ ድኃም ሀብታሙም አሉባቸው :: ነገርግን ድኃውን ድኃ ያረገው ለኃብታሙ ኃብት የሰጠው ወይም ገዢው መንግሥት አይደለም :: የሠራ ክትፎ በቅቤ ሲውጥ የፈዘዘ ዝንብ ሲያባርር ይውላል :: ምንም ልረዳቸው አልችልም ::

እንደ እናንተ ሄንከን ቡድዋይዘር እያወራረድኩ በየፓልቶኩና በየብሎጎቹ በስመ ተቃዋሚ ስም የቀባጠርኳቸው ጊዜዎች ሳስብ ይገርመኛል :: አፍ ከምታሾሉ አካፋና ዶማ አሹላችሁ ወደ አገራችሁ ግቡ ወሬ ከምትቆፍሩ እንደ ወያኔ ኢሪጌሺን ቆፍሩ ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ትነት

ኮትኳች


Joined: 03 Jan 2010
Posts: 193

PostPosted: Tue Feb 09, 2010 6:58 am    Post subject: Reply with quote

ሰላም ላንተ ይሁን የአውራጃው በቅርቡ ሀገር ቤት ታዝበህ የመጣከውን ስላካፈልከን ምስጋናዬ ከፍ ያለ ነው :: እኔም ኦገስት ሴፕተንበር እዛ ነበርኩኝ ያየሁትን አለመጻፌ እንዳዝን አድርጎኛል ግን በቅርቡ ፊልከር ላይ ፎቶ መለጠፌ አይቀርም :: ያም ሆኖ እዚህ ከላይ የመለስክላቸው አውቆ የተኛ ቢቀሰቅሱት አይሰማም ናቸው :: ምን ይታወቃል የሻዓቢያ እንባ አባሾችም ይሆናሉ ስለዚህ ለእነሱ ያለውን ተጨባጭ ሆኔታ ለአንባቢያን በቀረበ ግዜ ማንበባቸው ስለማይቀር እንደተመለሰላቸው በመቁጠር እያነበቡ ይረሩ : እውንን መሻር አይቻል ;: የኛዎቹ ከሆኑ ደግሞ እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይበቀል አይነት አውደልዳዮች የፒሲ አርበኞች : ያቺ ስልቻ ሆዳቸውን እያሻሹ የወደፊቷ የሀገራችን ተመጽዋች ሲሆኑ ማየት ነው ::


አንተ ግን እንግን እንኳን በሰላም ደርሰህ ተመለስክ :
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ቢተወደድ

ዋና ኮትኳች


Joined: 21 Jul 2009
Posts: 641
Location: Dabra Za`Yet

PostPosted: Tue Feb 09, 2010 1:37 pm    Post subject: Reply with quote

ልብ መግዛት ላቃታቹህ ከአውራጃው ተማሩ :: በተለይ ሀዱሽ በቃ ወሬ አለቅላቂ ሆነህ ትቀር ? ስታሳዝን ግን አታሳዝንም ደደብነትህ ነው ለዚህ ያባቃህ ::

የአውራጃው _ሌባ እንደጻፈ(ች)ው:
ሀዳስ እንደጻፈ(ች)ው:
ግም ሌባ :!
ስላንተ ለማወቅ እኮ አንዲት እርምጃ ወደኃላ ፎቀቅ ብሎ ፕሮፋይልህን ማየት ብቻ ይበቃላ
ግንዲላ ወያኔ


// ሐዳስ እስቲ ከፕሮፋይሌ ላይ አንዲት ነገር መዝዘው ያውጡና እንተዛዘብ ::

ምንም ሥራሳይኖር አፋችሁን አሹላችሁ ወሬያችሁን ብቻ ስታቀባብሉ መሽቶባችኋል :: እኔ በማየውና በሚጨበጠው አምናለሁ :: ኢሕአዴግን ትናንት ደም መጣጩ ሕዝብን ከሕዝብ የሚያጋጭ አሸባሪ ከፋፋይ ገንጣይ ወያኔ ስላልኩኝ ይቆጨኛል :: ምክንያቱም ሳላገናዝብ በጭፍን ነበር አፌን የከፈትኩት :: አሁን ግን በአገር ቤት ቆይታዬ በቅርቡ ሁሉንም ለመታዘብና ደጉን ከክፉ ለመየት የሚያስችለኝን ግንዛቤ አግኝቻለሁ ::

ኢትዮጵያ አሁን ሁሉም ሠርቶ ጥሮ እንደፈለገ የሚኖርባት አገር ስትሆን ምስክር ልሆን በቅቻለሁ :: ከዘመዶቼና ከቤተሰቦቼ ድኃም ሀብታሙም አሉባቸው :: ነገርግን ድኃውን ድኃ ያረገው ለኃብታሙ ኃብት የሰጠው ወይም ገዢው መንግሥት አይደለም :: የሠራ ክትፎ በቅቤ ሲውጥ የፈዘዘ ዝንብ ሲያባርር ይውላል :: ምንም ልረዳቸው አልችልም ::

እንደ እናንተ ሄንከን ቡድዋይዘር እያወራረድኩ በየፓልቶኩና በየብሎጎቹ በስመ ተቃዋሚ ስም የቀባጠርኳቸው ጊዜዎች ሳስብ ይገርመኛል :: አፍ ከምታሾሉ አካፋና ዶማ አሹላችሁ ወደ አገራችሁ ግቡ ወሬ ከምትቆፍሩ እንደ ወያኔ ኢሪጌሺን ቆፍሩ ::

_________________
When we do it right No-one remembers,
When we do it wrong No-one forgets.
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ሚሚ _ካናዳ

ኮትኳች


Joined: 15 Dec 2004
Posts: 109
Location: canada

PostPosted: Tue Feb 16, 2010 6:13 pm    Post subject: Re: ኢትዮጵያ እያደገች ነው Reply with quote

ሀዳስ እንደጻፈ(ች)ው:
ሰላም ሚሚት Exclamation
አንድ የሆነ ወቅት የሆነ የሶሻል ግምገማ አድርገሽ ነበር Exclamation
ማነው ኖውን (ጥሩ ) መሪ የሚል ነገር Exclamation
በዛ መሰረት ያሸነፈው (ባንቺ ቤት ) መለስ ነበር Exclamation
አሁንም እያሸነፈ ነው ታዲያ Exclamation
ኤኮኖሚ አስገስግሷል : እንደተቅማጥ አሩጧል Exclamation
እውን ሴት ነሽ Question Laughing ብዙ ጊዜ ሴቶች ሃቅ ይወዳሉ Exclamation Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing


አዎን ያን ሪሰርች ኢትዮጵያ ውስጥ ባሉት ኮሌጆችና ከፍተኛ ተቋማት እንዲሁም በሀይስኩሎች በሚስጢር አብዛኛው ተማሪ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን እንደመረጠ ጥናቴ አሳይቷል :: ምክንያቱም ያለው መንግሥት ከልቡ እየሰራ ስለሆነና ይህን የመሰለ ለውጥ እያመጣ እንደሆነ በሚገባ ስለተረዱት ይመስለኛል ::

አንተ ግን ሚሚን ከዚያ ሪሰርች ጋር ምን የሚያቃርናት ውይም የሚያገናኛት ነገር አገኘህና ነው ጥርሶችህን በሙሉ ያገጠጥክብን ??? Rolling Eyes
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


መሀል ሰፋሪ

ጀማሪ ኮትኳች


Joined: 13 Nov 2009
Posts: 63

PostPosted: Tue Feb 16, 2010 6:28 pm    Post subject: Reply with quote

ሚሚ ካናዳ , ታዲያ አንቺ እንደምትይን ኢኮነሚዉ እያደገ ከሆነ ለምን 7 ሚሊየን በላይ ቁጥር ያለዉ ህዝብ ለረሀብ ተጋለጠ ? ለምንስ ያገራችን ህዝብ ኑሮ ከጅ ወዳፍ ሆነ ? እርግጥ ነዉ መንገዶች እየተሰሩ ነዉ ኮንስትራክሽኑም እየተጦጦፈ ነዉ ነገር ግን አንድ አገር ለማደገ ምርት ማምረት አለባተ አገራችን ዛሬም አግሪካልቸራል ፕሮዳክት ዉጭ ኤክስፖርት የምታደርገዉ ነገር የለም ደሞ ባለፉት 20 አመታት ወያኔ ምንም እድገት እንዳላመጣ ያሳያል ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ሚሚ _ካናዳ

ኮትኳች


Joined: 15 Dec 2004
Posts: 109
Location: canada

PostPosted: Tue Feb 16, 2010 6:29 pm    Post subject: Reply with quote

ሾተል እንደጻፈ(ች)ው:
ሚሚዬ እኔና አንቺ መቼ ነው ተጋብተን የምንጨቃጨቀው ?እነን ትተሽ ባል ፍለጋ አገር ቤት ሂደሽልኝ ነበር ለካ ?


ጨቅጫቃ ባል ተመኝቼም ፈልጌም አላውቅ እባክህን አትድረስብኝ :: Very Happy

Quote:
ኢትዮዽያ አገራችን ካደገች እሰየው ነው የሚባለው ....የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው ነው .....


እህህ !! Exclamation

Quote:
በዚህ አጋጣሚ ሚሚ ካናዳ ባይንሽ በብረቱ አይተሽ ምስክር ሆነች ስለነገርሽን እናመሰግንሻለን ::


ስለ ምስጋናው ላእርሶውም ምስጋና

Quote:
ሾተል ነን ......እምዬ ኢትዮዽያ ይመርልሽ ሰብሉ ....አውድማው ጎተራው ይሁንልሽ ሙሉ ....በቸር ውሎ ይደር ጋራሽ ሸንተረርሽ ...ወንዛወንዝሽ ሁሉ


አሚን አሚን ! ! Idea [/quote]
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ሚሚ _ካናዳ

ኮትኳች


Joined: 15 Dec 2004
Posts: 109
Location: canada

PostPosted: Tue Feb 16, 2010 6:32 pm    Post subject: Reply with quote

ለዲያስፖራያቀረብኩት ፖል ደግሞ ይህ ነበር ::

http://www.99polls.com/poll_10881
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ቃኘው

ዋና ኮትኳች


Joined: 23 Oct 2003
Posts: 749
Location: Man

PostPosted: Tue Feb 16, 2010 10:16 pm    Post subject: ሚሚ ካናዳ ! Reply with quote

ለሚሚ ካናዳ !
ምርጫውን ተመለከትሁ :: 46% አቶ : መለሰ እየመራ ነው :: እንዴት በዚህ ሁሉ ዕርቀት ሊመራ ቻለ እሱ ? <የተቃዋሚው ጎራ እስካሁንም ድረስ የርስ በርስስ ሽኩቻና ጥላቻዎች ሃሚታዎችንና ሹክሹክታዎች ራስን ብቻ ወዳድነቶችንና ሌሎችንም .

እያካሄዱ ይገኛሉ :: ያየተፈጥሮ ምቀኝነት የሚባል ? መተባበር መቀራረብ የሚባለው የት አለስቲ ? ያባይሆን ከተቃዋሚዎቹ ውስጥ ነበር 46% ማግኘት የነበረበት ? ህዝቡ ለአገሩ ስለሚሳሳ የወያኔውን መሪ ብዛት እንዲያገኝ አድርጎታል :: የሶማሌ ተገንጣዩን የሌሎችንም ተገንጣይ ፕሮግራም ያዘሉን :: ሻዕቢያም ጋሄደው አስተናግደን የሚሉትንም ::

በመሃከሉ እነዚያ እንደዚያ ሲጋጋኑ አገሪቱ በአናርኪዎች ትያዝና ያለችን አገር ከማጣት ይሊቅ ቅዋሜው እስኪጠናቀርና ተቃዋሚውም እስኪገባው ድረስ እንደዚሁ ትቀጥል የሚል ይመስላል :: ይህ የግሌ አስተሳሰብ ነው :: ማንም ተቃዋሚ የራሱ የሆነን

ፕሮግራም ለማስፈጸም ሳይሆን እንደድንገተኛ አደጋ ራሱን አስተባብሮ በመነሳት 2ኛውን ቅንጅታዊ ፎርሞች በመቅረጽ ለኢትዮጵያ አንድነት አስቦ ሲነሳ ብቻ ነው ወደ ብሔራዊ አስተሳሰብ ገባቷል ሊሰኝ የሚቻለው :: ይህን የህዝብ አስተያየት በየወሩ እያጣራሽ ልታቀርቢልን ይገባል ምርጫው እስኪጠናቀቅ ድረስ ?

በአቀራረብሽ ልትመሰገኚ ይገባል ::

አክባሪሽ
ቃኘው
_________________
tank you
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message AIM Address Yahoo Messenger MSN Messenger Report post


ቮየጀር

አዲስ


Joined: 14 Feb 2010
Posts: 49
Location: kvazar

PostPosted: Wed Feb 17, 2010 12:37 am    Post subject: Re: ሚሚ ካናዳ ! Reply with quote

ምነው ልጄ ቃኘው

እውን ይሄንን ነገር አምነህ ነው Question
ሰው የበላበትን ወጪት ያመሰግናል እኮ Exclamation


ቃኘው እንደጻፈ(ች)ው:
ለሚሚ ካናዳ !
ምርጫውን ተመለከትሁ :: 46% አቶ : መለሰ እየመራ ነው :: እንዴት በዚህ ሁሉ ዕርቀት ሊመራ ቻለ እሱ ? <የተቃዋሚው ጎራ እስካሁንም ድረስ የርስ በርስስ ሽኩቻና ጥላቻዎች ሃሚታዎችንና ሹክሹክታዎች ራስን ብቻ ወዳድነቶችንና ሌሎችንም .

እያካሄዱ ይገኛሉ :: ያየተፈጥሮ ምቀኝነት የሚባል ? መተባበር መቀራረብ የሚባለው የት አለስቲ ? ያባይሆን ከተቃዋሚዎቹ ውስጥ ነበር 46% ማግኘት የነበረበት ? ህዝቡ ለአገሩ ስለሚሳሳ የወያኔውን መሪ ብዛት እንዲያገኝ አድርጎታል :: የሶማሌ ተገንጣዩን የሌሎችንም ተገንጣይ ፕሮግራም ያዘሉን :: ሻዕቢያም ጋሄደው አስተናግደን የሚሉትንም ::

በመሃከሉ እነዚያ እንደዚያ ሲጋጋኑ አገሪቱ በአናርኪዎች ትያዝና ያለችን አገር ከማጣት ይሊቅ ቅዋሜው እስኪጠናቀርና ተቃዋሚውም እስኪገባው ድረስ እንደዚሁ ትቀጥል የሚል ይመስላል :: ይህ የግሌ አስተሳሰብ ነው :: ማንም ተቃዋሚ የራሱ የሆነን

ፕሮግራም ለማስፈጸም ሳይሆን እንደድንገተኛ አደጋ ራሱን አስተባብሮ በመነሳት 2ኛውን ቅንጅታዊ ፎርሞች በመቅረጽ ለኢትዮጵያ አንድነት አስቦ ሲነሳ ብቻ ነው ወደ ብሔራዊ አስተሳሰብ ገባቷል ሊሰኝ የሚቻለው :: ይህን የህዝብ አስተያየት በየወሩ እያጣራሽ ልታቀርቢልን ይገባል ምርጫው እስኪጠናቀቅ ድረስ ?

በአቀራረብሽ ልትመሰገኚ ይገባል ::

አክባሪሽ
ቃኘው

_________________
This is the outer space , a space in which people can't reach forever, because we aren't supposed to do this.
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ቃኘው

ዋና ኮትኳች


Joined: 23 Oct 2003
Posts: 749
Location: Man

PostPosted: Wed Feb 17, 2010 7:18 pm    Post subject: Re: ሚሚ ካናዳ ! Reply with quote

ቮየጀር !
እርግጥ ንረ አንዱምጋ ያመንኩበት አንድም ነገር የለኝ ,:: ነግር ግን ተቃዋሚው ነበር
አቶ : መለስን በልጦ መገኘት የነበረበት ? ያንንም የግል አስተያየቴ ነው በሚል ደፍኘዋለሁ :: ስምምነት ይኑረው ተቃዋሚው ይረዳዳ ከዚያም ሳይታሰብ ያሸንፍ የሕዝቡንም ልብ ይስረቁት :: በዚያን ወቅት ሁሉም እንደሚሳካ እምነት አለኝ :.

ቃኘው

ቮየጀር እንደጻፈ(ች)ው:
ምነው ልጄ ቃኘው

እውን ይሄንን ነገር አምነህ ነው Question
ሰው የበላበትን ወጪት ያመሰግናል እኮ Exclamation


ቃኘው እንደጻፈ(ች)ው:
ለሚሚ ካናዳ !
ምርጫውን ተመለከትሁ :: 46% አቶ : መለሰ እየመራ ነው :: እንዴት በዚህ ሁሉ ዕርቀት ሊመራ ቻለ እሱ ? <የተቃዋሚው ጎራ እስካሁንም ድረስ የርስ በርስስ ሽኩቻና ጥላቻዎች ሃሚታዎችንና ሹክሹክታዎች ራስን ብቻ ወዳድነቶችንና ሌሎችንም .

እያካሄዱ ይገኛሉ :: ያየተፈጥሮ ምቀኝነት የሚባል ? መተባበር መቀራረብ የሚባለው የት አለስቲ ? ያባይሆን ከተቃዋሚዎቹ ውስጥ ነበር 46% ማግኘት የነበረበት ? ህዝቡ ለአገሩ ስለሚሳሳ የወያኔውን መሪ ብዛት እንዲያገኝ አድርጎታል :: የሶማሌ ተገንጣዩን የሌሎችንም ተገንጣይ ፕሮግራም ያዘሉን :: ሻዕቢያም ጋሄደው አስተናግደን የሚሉትንም ::

በመሃከሉ እነዚያ እንደዚያ ሲጋጋኑ አገሪቱ በአናርኪዎች ትያዝና ያለችን አገር ከማጣት ይሊቅ ቅዋሜው እስኪጠናቀርና ተቃዋሚውም እስኪገባው ድረስ እንደዚሁ ትቀጥል የሚል ይመስላል :: ይህ የግሌ አስተሳሰብ ነው :: ማንም ተቃዋሚ የራሱ የሆነን

ፕሮግራም ለማስፈጸም ሳይሆን እንደድንገተኛ አደጋ ራሱን አስተባብሮ በመነሳት 2ኛውን ቅንጅታዊ ፎርሞች በመቅረጽ ለኢትዮጵያ አንድነት አስቦ ሲነሳ ብቻ ነው ወደ ብሔራዊ አስተሳሰብ ገባቷል ሊሰኝ የሚቻለው :: ይህን የህዝብ አስተያየት በየወሩ እያጣራሽ ልታቀርቢልን ይገባል ምርጫው እስኪጠናቀቅ ድረስ ?

በአቀራረብሽ ልትመሰገኚ ይገባል ::

አክባሪሽ
ቃኘው

_________________
tank you
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message AIM Address Yahoo Messenger MSN Messenger Report post


Display posts from previous:   
Post new topic   Reply to topic    WARKA Forum Index -> Warka Politics - ዋርካ ፖለቲካ All times are GMT + 1 Hour
Goto page Previous  1, 2, 3
Page 3 of 3

 
Jump to:  
You cannot post new topics in this forum
You cannot reply to topics in this forum
You cannot edit your posts in this forum
You cannot delete your posts in this forum
You cannot vote in polls in this forum


Provided by CyberEthiopia.com , powered by phpBB © 2001, 2005 phpBB Group , Original Amharic translation by Ethiopic Open Source Translation modified by CyberEthiopia