View previous topic :: View next topic
Author
Message
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 192 Location: ethiopia
Posted: Sat Feb 11, 2012 5:16 pm Post subject:
ሰላም ወልድያ
እስክትጨርስ ድረስ ብዬ ነው ዝም ያልኩት ያለህን ሀሳብ ጨርስና እኔም ያለኝን ሀሳብ እቀጥላለሁ
ሰላምና ጤንነትን እመኝልሀለሁ
ደህና ሁን
አሉ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 489
Posted: Sun Feb 12, 2012 8:11 am Post subject:
ሰላም አሉ ኡላ
በቅድምያ ለትእግስትህ ታላቅ ምስግና አቀርባለው ያው ችግሬን የተረዳህ ይመስለኛል
Quote: Quote: Quote:
ሰዎችን ከምንም ነገር የፈጠረው ገታ ሰዎች ሞተው ከበሰበሱና አፈር ከሆኑ ቡሀላም ድጋሚ ይፈጥራቸዋል በምድራዊ ህይወታቸው ባመኑበት እምነትኝኣ በፈጸሙት ድርጊት ይመዘናሉ ጻድቁ እና አማኙ ወደገነት ከሀዲና አመጸኛው ደግሞ ወደገሀነም ! ይህ የሱ ፍርድ ነው የቁርአን ትምህርት አብዛኛው ይህ ነው
ስለዚህም ሆነ ስለዮናስ የሚገልጹትን ቁራናዊ አንቀጾች ከፈለግክ ተመልሼ አቀርብልሀለው
እንደገና ይፈጥራቸዋል ስትል ምን ማለት ነው ? እንደ አዲስ እንደገና ይፈጠራሉ ነው ?
ይህ የሚሆነው ወዲያው እንደሞቱ ነው ወይስ የተወሰነ ቀን የሚጠብቁት አለ ?
ትንሳኤ ከሚለው ጋር ተመሳሳይነት አለው ? ወይስ ልዩነት አለው ?
የማያምኑትን ፈጥሯቸውስ ወዲያው እሳት ውስጥ ነው የሚከታቸው ?? ከዚያስ ህያው ሆነው ይቀጥላሉ ? ወይስ ህይወት አልባ ?
እነዚህን ብታስረዳኝ ደስ ይለኛል ::
ለመልስህ በቅድሚያ አመሰግናለሁ ::
ሰላም ሁን
በአጠቃላይ በአይሁድ በክርስትና በኢስላምም የትንሳኤ ቀን የሚባል ነገር እንዳለ የምንስማማ ይመስለኛል
እኔ በክርስናው እና በአይሁድ በኩል ያለውን የትንሳኤ ኮንሰፕት እንዴት እንደሆነ ባላውቀውም የኢስላሙን በመጠኑ ልገልጽ ልሞክር
ይህ ቀን በቁርአን ቂያማ ተብሎ ይታወቃል ቂያማ ማለት መቆም መነሳት መቀስቀስ የሚል ትርጉም አለው
ሰው አንተ እንደገምትከው ዛረ ሞቶ ነገ ተቀስቅሶ ወድያው ተፈርዶበት ገነት ወይንም ገሀነም የሚገባበት ሁኔታ አይደለም ያለው
የትንሳኤ ቀን ሁሉም ሰው እኩል በአንድ ሰአት ላይ ነው የሚቀሰቀሰው አነሳሱም ፊዚካላዊ ነው ከዛ ቀን በፊት ግን ይህች አለም አሁን በምናውቃት መልክ እንደማትቀጥል ሁሉም ነገር እንደሚጠፋ ብዙ ለውጦች እንደሚኖሩ ቁራን ይናገራል ይህን አሁን በሀርሞኒ ሁሉም ነገር ኡደቱን ጠብቆ ሲንቀሳቀስ የምናየው አለም ውጥንቅጡ እንድሚወጣ ከዋክብት እንደንሚረግፉ ተራሮች እንደሚናዱና እንደሚበታተኑ ባህሮች እንደሚቃጠሉ ወዘተ ቁራን ይገልጻል
ከዛ ፈጣሪ ብቻ በሚያውቃት አንድ ሰአት ሙታን ሁሉ ከመቃብራቸው እንዲወጡ ይደረጋል ይህም ፕሮሰስ ፊዚካላዊ ነው
He questions: "When is the Day of Resurrection?" At length, when the sight is dazed and the moon is buried in darkness, and the sun and moon are joined together that Day will Man say; "Where is the refuge?"
Qur'an 75.6-10
ይህ ክስተት ከተቀጠረለት ቀን ፍንክች እንደማይል ቁርአን ላይ ሲገልጽ እንዲ ይላል
In that is a Sign for those who fear the penalty of the Hereafter: that is a Day for which mankind will be gathered together: that will be a Day of Testimony. Nor shall We delay it but for a term appointed.
ሰው ከነአካሉ እንደገና እንደሚቀሰቀስ ሲገልጽ
"Does man think that WE Cannot assemble his bones? Nay, WE are able to put Together in perfect order The very tips of his fingers."
[AL-QUR'AN 75:3-4]
ሰውም የተፈጠረው ለከንቱ እንዳልሆነ ወደፈጣሪውም እንደሚመለስ ቁርአን ላይ ሲገ ;ልጽ
Qur'an 11.102-7
Did you then think that We had created you in jest (without any purpose), and that you would not be returned to Us (in the Hereafter)? So, God is exalted, the True King. None has the right to be worshipped but Him... (Quran, 23:115-116)
ቁርአን የትንሳኤ ቀን ምን እንደሚመስል በምሳልያዊ አገላለጽ ምድርን ከሞተች (ከደረቀች ) ቡሀላ ዝናብን ልኮ እንዴት ህያው እንድሚያደርጋት ሙታንንም እንዲሁ እንደሚያስነሳ ሲገልጽ እንዲህ ይላል
ቁራን 7:57
And it is He who sends the winds as good tidings before His mercy until, when they have carried heavy rainclouds, We drive them to a dead land and We send down rain therein and bring forth thereby [some] of all the fruits. Thus will We bring forth the dead; perhaps you may be reminded
ሰው ስራው ሁሉ ተመዝግቦ በዛን እለት እንደሚሰጠው ቁርአን ሲገልጽ እንዲህ ይላል
“ Everymans fate we have fastened on his own neck. On the Day of Judgment we shall bring out for him a scroll, which he will see spread open. Read thine record sufficient is thy soul this day to make out an account against thee” . (17:13-14).
የፍርድ ሂደት እጅግ ረጅም ግዜ የሚወስድ መሆኑን ሰው ሁሉ አንድ በአንድ ፈጣሪው ፊት ከነመዝገቡ ቀርቦ እንደሚመረመር ፍርዱን እንደሚቀበልም እናምናለን
በገሀነም ውስጥ ህያው ሆነው ይቀጥላሉ ወይንስ ህይወት አልባ ላልከው
ቁራን 87 :12-13 እንዲህ ይላል
He] who will [enter and] burn in the greatest Fire,
Neither dying therein nor living.
ስለዚህም በገሀነም ውስጥ ህያው ናቸው ልትል አትችልም ሞተዋል ለባሉም አይችሉም አይሞቱምም ህያውም አይሆኑም በህይወትና በሞት መሀል ባለ ከፍተኛ ስቃይ ውስጥ ናቸው ቅጣቱም ፊዚካላዊ ነው ምክንያቱም ቁርአን ቆዳቸው በከሰለ ቁጥር አዲስ ቆዳን እንተካላቸዋልን ቅጣቱን በደንብ ይገባቸው ዘንድ ይላል
ቁራን 4:56
Indeed, those who disbelieve in Our verses - We will drive them into a Fire. Every time their skins are roasted through We will replace them with other skins so they may taste the punishment. Indeed, Allah is ever Exalted in Might and Wise.
ይህ የፍርድ ቀን እጅግ ሰፊ ስለሆነ በጠቅላላ ልገልጸው አልችልም ተጨማሪ ጥያቄ ካለህ እመልሳለው
ያልመለስኩትን ጥያቄ እንደምመልስ እንደተጠበቀ ሆኖ ተጨማሪ ማብራርያ የምትፈልግበት ነገር ካለ ለመግለጽ ዝግጁ ነኝ
ከዚህ በተረፈ አንተ የጠየቅከውን ጥያቄ ማለትም ስለ ፍርድ ቀን ስለገነትና ገሀነም ያለውን ክርስትያናዊና መጽሀፍ ቅዱሳዊ ኮንሰፕት ባውቅ ደስ ይለኛል
ከአክብሮት እኔም መልካሙን እመኝልሀለው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ሸሌው ሙሓመድ Joined: 20 Oct 2011 Posts: 175
Posted: Sun Feb 12, 2012 1:41 pm Post subject:
ወልድያ
የሞተችውን እናትህን በሙሓመድ አስበድተሀል ? አለዚያ ጀና አትገባልህም
muhammad was a necrophile: sex with dead bodies
This is from a book called "Kanz Al Umal" (The Treasure of the Workers), in the chapter of "The issues of women", authored by Ali Ibn Husam Aldin, commonly known as Al-Mutaki Al-Hindi. He based his book on the hadiths and sayings listed in "Al-Jami Al-Saghir," written by Jalal ul-Din Al-Suyuti.
--
Narrated by Ibn Abbas:
‘ I (Muhammad) put on her my shirt that she may wear the clothes of heaven, and I SLEPT with her in her coffin (grave) that I may lessen the pressure of the grave. She was the best of Allah’ s creatures to me after Abu Talib’… The prophet was referring to Fatima , the mother of Ali.
-
"The Arabic word used here for slept is "Id'tajat," and literally means "lay down" with her. It is often used to mean, "Lay down to have sex." Muhammad is understood as saying that because he slept with her she has become like a wife to him so she will be considered like a "mother of the believers." This will supposedly prevent her from being tormented in the grave, since Muslims believe that as people wait for the Judgment Day they will be tormented in the grave. "Reduce the pressure" here means that the torment won't be as much because she is now a "mother of the believers" after Muhammad slept with her and "consummated" the union. "
- _________________ Sahih Muslim Book 004, Number 0903 Jinis are the brothers of Muslims.
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 489
Posted: Sun Feb 12, 2012 2:26 pm Post subject:
ዘመድኩን (ዘሙ )ይህ ተስፋ መቁረጥ አንዴ ወስላታ አንዴ ውሻ ...ያደርግሀል አይደል
ይህ ነፈዝነትህ አንድም የዋህ ያስመስልህና ወደጅልነትም ይጎትትሀል ቄስነቱ አላዋጣም ብለህ ወደብልግናው ዘመትክ ብልግናውንም ቢሆን ግን አንተ ቄስ ነኝ የምትለው ላይ ለዛውን አጥቷል :: ቆብህን አውልቀህ ከባለጌ ተራ ከተሰለፍክም ስድቡም ቢሆን ያምርብህ ዘንድ ከናዝሬት ተራ ወያላዎች ጋር ትንሽ ትምህርት ቀስመህ ብትመጣ መልካም ነው የሀይማኖት ሰው መሆኑ መቸም አላዋጣህም
አንድ ነገር ግን ተረዳ ያንተ ውዳቂና ልቅምቃሚ ስድብ ማንንም ምንንም አይነካም እንዲህ እንደደረቅ እንጨት እራስህ ነደህ ነደህ ተንጨርጭረህ ከስለህ ትቅራለህ እንጂ
ደህና ክረም ከመርጥካቸው ማእረጎችህ ጋር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ሸሌው ሙሓመድ Joined: 20 Oct 2011 Posts: 175
Posted: Sun Feb 12, 2012 2:42 pm Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ዘመድኩን (ዘሙ )ይህ ተስፋ መቁረጥ አንዴ ወስላታ አንዴ ውሻ ...ያደርግሀል አይደል
ይህ ነፈዝነትህ አንድም የዋህ ያስመስልህና ወደጅልነትም ይጎትትሀል ቄስነቱ አላዋጣም ብለህ ወደብልግናው ዘመትክ ብልግናውንም ቢሆን ግን አንተ ቄስ ነኝ የምትለው ላይ ለዛውን አጥቷል :: ቆብህን አውልቀህ ከባለጌ ተራ ከተሰለፍክም ስድቡም ቢሆን ያምርብህ ዘንድ ከናዝሬት ተራ ወያላዎች ጋር ትንሽ ትምህርት ቀስመህ ብትመጣ መልካም ነው የሀይማኖት ሰው መሆኑ መቸም አላዋጣህም
አንድ ነገር ግን ተረዳ ያንተ ውዳቂና ልቅምቃሚ ስድብ ማንንም ምንንም አይነካም እንዲህ እንደደረቅ እንጨት እራስህ ነደህ ነደህ ተንጨርጭረህ ከስለህ ትቅራለህ እንጂ
ደህና ክረም ከመርጥካቸው ማእረጎችህ ጋር
የናትህን እምስ በባለጌው ነቢይህ አስጎርጉረሀል ? ያውልህ በወረ አበባ ጊዜ ሴቶቹን በእጁ እየገባ አጨማልቆ ፍንግር ፋክ ሲያረጋቸው Narrated 'Aisha:
The Prophet and I used to take a bath from a single pot while we were Junub. During the menses, he used to order me to put on an Izar (dress worn below the waist) and used to fondle me[/b]. While in Itikaf, [b]he used to bring his head near me and I would wash it while I used to be in my periods (menses). (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 6, Number 298)
ይህ ውሻ እሱን ብሎ ደሞ ነቢይ _________________ Sahih Muslim Book 004, Number 0903 Jinis are the brothers of Muslims.
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 192 Location: ethiopia
Posted: Mon Feb 13, 2012 12:51 pm Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
በቅድምያ ለትእግስትህ ታላቅ ምስግና አቀርባለው ያው ችግሬን የተረዳህ ይመስለኛል
Quote: Quote: Quote:
ሰዎችን ከምንም ነገር የፈጠረው ገታ ሰዎች ሞተው ከበሰበሱና አፈር ከሆኑ ቡሀላም ድጋሚ ይፈጥራቸዋል በምድራዊ ህይወታቸው ባመኑበት እምነትኝኣ በፈጸሙት ድርጊት ይመዘናሉ ጻድቁ እና አማኙ ወደገነት ከሀዲና አመጸኛው ደግሞ ወደገሀነም ! ይህ የሱ ፍርድ ነው የቁርአን ትምህርት አብዛኛው ይህ ነው
ስለዚህም ሆነ ስለዮናስ የሚገልጹትን ቁራናዊ አንቀጾች ከፈለግክ ተመልሼ አቀርብልሀለው
እንደገና ይፈጥራቸዋል ስትል ምን ማለት ነው ? እንደ አዲስ እንደገና ይፈጠራሉ ነው ?
ይህ የሚሆነው ወዲያው እንደሞቱ ነው ወይስ የተወሰነ ቀን የሚጠብቁት አለ ?
ትንሳኤ ከሚለው ጋር ተመሳሳይነት አለው ? ወይስ ልዩነት አለው ?
የማያምኑትን ፈጥሯቸውስ ወዲያው እሳት ውስጥ ነው የሚከታቸው ?? ከዚያስ ህያው ሆነው ይቀጥላሉ ? ወይስ ህይወት አልባ ?
እነዚህን ብታስረዳኝ ደስ ይለኛል ::
ለመልስህ በቅድሚያ አመሰግናለሁ ::
ሰላም ሁን
በአጠቃላይ በአይሁድ በክርስትና በኢስላምም የትንሳኤ ቀን የሚባል ነገር እንዳለ የምንስማማ ይመስለኛል
እኔ በክርስናው እና በአይሁድ በኩል ያለውን የትንሳኤ ኮንሰፕት እንዴት እንደሆነ ባላውቀውም የኢስላሙን በመጠኑ ልገልጽ ልሞክር
ይህ ቀን በቁርአን ቂያማ ተብሎ ይታወቃል ቂያማ ማለት መቆም መነሳት መቀስቀስ የሚል ትርጉም አለው
ሰው አንተ እንደገምትከው ዛረ ሞቶ ነገ ተቀስቅሶ ወድያው ተፈርዶበት ገነት ወይንም ገሀነም የሚገባበት ሁኔታ አይደለም ያለው
የትንሳኤ ቀን ሁሉም ሰው እኩል በአንድ ሰአት ላይ ነው የሚቀሰቀሰው አነሳሱም ፊዚካላዊ ነው ከዛ ቀን በፊት ግን ይህች አለም አሁን በምናውቃት መልክ እንደማትቀጥል ሁሉም ነገር እንደሚጠፋ ብዙ ለውጦች እንደሚኖሩ ቁራን ይናገራል ይህን አሁን በሀርሞኒ ሁሉም ነገር ኡደቱን ጠብቆ ሲንቀሳቀስ የምናየው አለም ውጥንቅጡ እንድሚወጣ ከዋክብት እንደንሚረግፉ ተራሮች እንደሚናዱና እንደሚበታተኑ ባህሮች እንደሚቃጠሉ ወዘተ ቁራን ይገልጻል
ከዛ ፈጣሪ ብቻ በሚያውቃት አንድ ሰአት ሙታን ሁሉ ከመቃብራቸው እንዲወጡ ይደረጋል ይህም ፕሮሰስ ፊዚካላዊ ነው
He questions: "When is the Day of Resurrection?" At length, when the sight is dazed and the moon is buried in darkness, and the sun and moon are joined together that Day will Man say; "Where is the refuge?"
Qur'an 75.6-10
ይህ ክስተት ከተቀጠረለት ቀን ፍንክች እንደማይል ቁርአን ላይ ሲገልጽ እንዲ ይላል
In that is a Sign for those who fear the penalty of the Hereafter: that is a Day for which mankind will be gathered together: that will be a Day of Testimony. Nor shall We delay it but for a term appointed.
ሰው ከነአካሉ እንደገና እንደሚቀሰቀስ ሲገልጽ
"Does man think that WE Cannot assemble his bones? Nay, WE are able to put Together in perfect order The very tips of his fingers."
[AL-QUR'AN 75:3-4]
ሰውም የተፈጠረው ለከንቱ እንዳልሆነ ወደፈጣሪውም እንደሚመለስ ቁርአን ላይ ሲገ ;ልጽ
Qur'an 11.102-7
Did you then think that We had created you in jest (without any purpose), and that you would not be returned to Us (in the Hereafter)? So, God is exalted, the True King. None has the right to be worshipped but Him... (Quran, 23:115-116)
ቁርአን የትንሳኤ ቀን ምን እንደሚመስል በምሳልያዊ አገላለጽ ምድርን ከሞተች (ከደረቀች ) ቡሀላ ዝናብን ልኮ እንዴት ህያው እንድሚያደርጋት ሙታንንም እንዲሁ እንደሚያስነሳ ሲገልጽ እንዲህ ይላል
ቁራን 7:57
And it is He who sends the winds as good tidings before His mercy until, when they have carried heavy rainclouds, We drive them to a dead land and We send down rain therein and bring forth thereby [some] of all the fruits. Thus will We bring forth the dead; perhaps you may be reminded
ሰው ስራው ሁሉ ተመዝግቦ በዛን እለት እንደሚሰጠው ቁርአን ሲገልጽ እንዲህ ይላል
“ Everymans fate we have fastened on his own neck. On the Day of Judgment we shall bring out for him a scroll, which he will see spread open. Read thine record sufficient is thy soul this day to make out an account against thee” . (17:13-14).
የፍርድ ሂደት እጅግ ረጅም ግዜ የሚወስድ መሆኑን ሰው ሁሉ አንድ በአንድ ፈጣሪው ፊት ከነመዝገቡ ቀርቦ እንደሚመረመር ፍርዱን እንደሚቀበልም እናምናለን
በገሀነም ውስጥ ህያው ሆነው ይቀጥላሉ ወይንስ ህይወት አልባ ላልከው
ቁራን 87 :12-13 እንዲህ ይላል
He] who will [enter and] burn in the greatest Fire,
Neither dying therein nor living.
ስለዚህም በገሀነም ውስጥ ህያው ናቸው ልትል አትችልም ሞተዋል ለባሉም አይችሉም አይሞቱምም ህያውም አይሆኑም በህይወትና በሞት መሀል ባለ ከፍተኛ ስቃይ ውስጥ ናቸው ቅጣቱም ፊዚካላዊ ነው ምክንያቱም ቁርአን ቆዳቸው በከሰለ ቁጥር አዲስ ቆዳን እንተካላቸዋልን ቅጣቱን በደንብ ይገባቸው ዘንድ ይላል
ቁራን 4:56
Indeed, those who disbelieve in Our verses - We will drive them into a Fire. Every time their skins are roasted through We will replace them with other skins so they may taste the punishment. Indeed, Allah is ever Exalted in Might and Wise.
ይህ የፍርድ ቀን እጅግ ሰፊ ስለሆነ በጠቅላላ ልገልጸው አልችልም ተጨማሪ ጥያቄ ካለህ እመልሳለው
ያልመለስኩትን ጥያቄ እንደምመልስ እንደተጠበቀ ሆኖ ተጨማሪ ማብራርያ የምትፈልግበት ነገር ካለ ለመግለጽ ዝግጁ ነኝ
ከዚህ በተረፈ አንተ የጠየቅከውን ጥያቄ ማለትም ስለ ፍርድ ቀን ስለገነትና ገሀነም ያለውን ክርስትያናዊና መጽሀፍ ቅዱሳዊ ኮንሰፕት ባውቅ ደስ ይለኛል
ከአክብሮት እኔም መልካሙን እመኝልሀለው
ሰላም ወልድያ
በጣም አመሰግናለሁ ለመልሶቹ ሁሉ በተለይም ለውድ ጊዜህ
ነገር ግን በዚህ መልስህ ውስጥ አንድ ያልመለስክልኝ ስላለች እሷን መልሳትና እኔም እንግዲህ የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ላቀርብልህ እሞክራለሁ ::
ጠይቄህ የነበረውና ያልመለስካት ጥያቄዬ :-
ባሁኑ ሰአት ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱት የት ነው ? የሚሆኑት ምንድነው ? የሚል ነው ይህንን መልስልኝና ከዛ ልቀጥል
የዚህን መልስህን ስለምፈልገው ነው ::
አመሰግናለሁ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 489
Posted: Wed Feb 15, 2012 8:56 am Post subject:
ሰላም አሉ ኡላ
ይህችን ጥያቄ በአጭሩ ልገልጻት ልሞክር
.
Quote: ሰላም ወልድያ
በጣም አመሰግናለሁ ለመልሶቹ ሁሉ በተለይም ለውድ ጊዜህ
ነገር ግን በዚህ መልስህ ውስጥ አንድ ያልመለስክልኝ ስላለች እሷን መልሳትና እኔም እንግዲህ የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ላቀርብልህ እሞክራለሁ ::
ጠይቄህ የነበረውና ያልመለስካት ጥያቄዬ :-
ባሁኑ ሰአት ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱት የት ነው ? የሚሆኑት ምንድነው ? የሚል ነው ይህንን መልስልኝና ከዛ ልቀጥል
የዚህን መልስህን ስለምፈልገው ነው ::
አመሰግናለሁ
እኛ እንግዲህ ነፍስ የምትባለው ነገር አራት ሂደቶችን እንደምታሳልፍ እናምናለን
በመጀመርያ ማህጸን ውስጥ ከአካል ጋር የምትገናኝበት ግዜ ህይወት እንዲዘራ የምታደርግበት ሂደት ( በዚህ ወቅት ምንም የማታውቅና ንጹህ ሆና እንደምትገን እናምናለን
ሁለተኛው ከውልደት እስከሞት ከባለቤትዋ ጋር መልካምም ሆነ ክፉን የምትሰራበት እና ስራዋ የሚመዘገብበት
ሶስተኛው አካልን ለቃ የምትወጣበትን እስከ እለተ ትንሳኤ የምትቆይበት
አራተኛው በድጋሚ ከአካልዋ ጋር ተገናኝታ እንደስራዋ የምትመነዳበት ግዜ
እና አንተ ከላይ የጠየቅከኝ ሶስተኛው ስቴጅ ይመስለኛል
እኛ ሰው ከሞተ በህዋላም ቀብሩ ውስጥ ጥያቄ እንዳለበት እናምናለን እንዲሁም የቀብር ቅጣት የሚባል ነገር እንዳለም እናምናለን ነፍስም እስከ መቀስቀሻዋ ቀን ድረስ የምትቆይበት ዓለመል በርዘቅ የሚባል ሁኔታ እንዳለ እናምናለን ሰው አካሉ ሊበስብስና አፈር ሊሆን ቢችልም ነፍሱ ግን በዚህ ሁኔታ እንደስራዋ በመጥፎ ወይንም በጥሩ ሁኔታ እስከ እለተ ትንሳኤ ድረስ የምትጠበቅበት አለም /ሁኔታ / አለ ብለን እናምናለን
ስለ በርዘክ ቁርአን እንዲ ይላል
ም 23 ቁ 99-100
99. Until, when death cometh unto one of them, he saith: My Lord! Send me back,
100. That I may do right in that which I have left behind! But nay! It is but a word that he speaketh; and behind them is a barzak until the day when they are raised.
ግልጽ ያልሆነ ነገር አብራራለው
በሰላማዊ ውይይት ካንተ ጋር ብዙ ልንማማር እንደምንችል አምናለው
ከአክሮት ስላምታ ጋር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 192 Location: ethiopia
Posted: Thu Feb 16, 2012 1:58 pm Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
ይህችን ጥያቄ በአጭሩ ልገልጻት ልሞክር
.
Quote: ሰላም ወልድያ
በጣም አመሰግናለሁ ለመልሶቹ ሁሉ በተለይም ለውድ ጊዜህ
ነገር ግን በዚህ መልስህ ውስጥ አንድ ያልመለስክልኝ ስላለች እሷን መልሳትና እኔም እንግዲህ የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ላቀርብልህ እሞክራለሁ ::
ጠይቄህ የነበረውና ያልመለስካት ጥያቄዬ :-
ባሁኑ ሰአት ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱት የት ነው ? የሚሆኑት ምንድነው ? የሚል ነው ይህንን መልስልኝና ከዛ ልቀጥል
የዚህን መልስህን ስለምፈልገው ነው ::
አመሰግናለሁ
እኛ እንግዲህ ነፍስ የምትባለው ነገር አራት ሂደቶችን እንደምታሳልፍ እናምናለን
በመጀመርያ ማህጸን ውስጥ ከአካል ጋር የምትገናኝበት ግዜ ህይወት እንዲዘራ የምታደርግበት ሂደት ( በዚህ ወቅት ምንም የማታውቅና ንጹህ ሆና እንደምትገን እናምናለን
ሁለተኛው ከውልደት እስከሞት ከባለቤትዋ ጋር መልካምም ሆነ ክፉን የምትሰራበት እና ስራዋ የሚመዘገብበት
ሶስተኛው አካልን ለቃ የምትወጣበትን እስከ እለተ ትንሳኤ የምትቆይበት
አራተኛው በድጋሚ ከአካልዋ ጋር ተገናኝታ እንደስራዋ የምትመነዳበት ግዜ
እና አንተ ከላይ የጠየቅከኝ ሶስተኛው ስቴጅ ይመስለኛል
እኛ ሰው ከሞተ በህዋላም ቀብሩ ውስጥ ጥያቄ እንዳለበት እናምናለን እንዲሁም የቀብር ቅጣት የሚባል ነገር እንዳለም እናምናለን ነፍስም እስከ መቀስቀሻዋ ቀን ድረስ የምትቆይበት ዓለመል በርዘቅ የሚባል ሁኔታ እንዳለ እናምናለን ሰው አካሉ ሊበስብስና አፈር ሊሆን ቢችልም ነፍሱ ግን በዚህ ሁኔታ እንደስራዋ በመጥፎ ወይንም በጥሩ ሁኔታ እስከ እለተ ትንሳኤ ድረስ የምትጠበቅበት አለም /ሁኔታ / አለ ብለን እናምናለን
ስለ በርዘክ ቁርአን እንዲ ይላል
ም 23 ቁ 99-100
99. Until, when death cometh unto one of them, he saith: My Lord! Send me back,
100. That I may do right in that which I have left behind! But nay! It is but a word that he speaketh; and behind them is a barzak until the day when they are raised.
ግልጽ ያልሆነ ነገር አብራራለው
በሰላማዊ ውይይት ካንተ ጋር ብዙ ልንማማር እንደምንችል አምናለው
ከአክሮት ስላምታ ጋር
ሰላም ወልድያ
በጣም አመሰግናለሁ
ሁሉንም አይቼዋለሁ ያው እንደተረዳሁት ሰው ሲሞት ሀጢያተኛ ከሆነ ነፍሱ በቅጣት ደረጃ እስከትንሳኤ ቀን ድረስ የምትሰቃይበት ቦታ ትሆንና በትንሳኤቀን ደግሞ በስጋ ተነስታ ማለትም ከስጋ ጋር በመዋሀድ እንደገና ስቃይ ውስጥ ትገባለች ነው ::
ጻድቅ የሆነ ሰው ሲሞት ደግሞ ነፍሱ የሆነ ጥሩ ቦታ (ገነት ?) ሆና በደስታ ትጠብቅና በትንሳኤ ቀን ከስጋ ጋር ሆና እንደገና ገነት (ጀነት ) ትገባለች ማለት ነው ::
አረዳድ ተሳስቼ እንደሆን አርመኝ ::
እኔ ደግሞ ሰሞኑን የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ይህን በተመለከተ ምን እንደሚያስተምር ለማሳየት እሞክራለሁ ::
አዎ ወልድያ በሰላማዊ ውይይት እርስ በርስ ልንማማር እንችላለን ብዬ እኔም አምናለሁ ::
በርግጥ የፈለግነውን ለማመን አምላክ ነጻ ምርጫ ሰጥቶናል :: ያ ማለት ግን ሁሉም ሰው የሚያደርገውም ሆነ የሚያምነው እምነት ትክክል ነው ማለት አይደለም :: የጎላ ልዩነት እያለ ሁሉም ትክክል ይሆናል ማለት ፈጽሞ የማይሆን ነው :: በሁለታችን እምነት መካከል እንኩዋን የጎላ ልዩነት አለ :: ሁለታችንም በአንድ ጊዜ ትክክል ልንሆን አንችልም ወይ እኔ ትክክል እሆናለሁ አለበለዚያም አንተ ትክክል ልትሆን ትችላለህ እንጂ የሁለታችንም እምነት ትክክል ሊሆን አይችልም ::
ይህን በተመለከተ መጽሀፍ ቅዱስ የሚለውን ባሳይህ ደስ ይለኛል :: መክብብ 11: 9 እንዲህ ይላል :-
አንተ ወጣት በወጣትነትህ ዘመን ... በልብህ ደስ ያሰኘህን የልብህን መንገድ ... ተከተል :: ነገር ግን ስለ እነዚህ ነገሮች ሁሉ እግዚአብሄር ወደ ፍርድ እንደሚያመጣህ እወቅ ::
አዎ በተሰጠን ነጻ ምርጫ የፈለግነውን ብናምንም ብናደርግም በአምላክ ዘንድ ግን ከፍርድ ልናመልጥ አንችልም ማለት ነው :: ማለትም በምናደርገውም ሆነ በምናምነው እምነት በአምላክ ዘንድ ተጠያቂዎች ነን ማለት ነው ::
በመሆኑም በምናደርገው ሰላማዊ ውይይት እርስ በርስ ከመማማራችንም በላይ የየራሳችንን እምነትም በሚገባ ለማየት እንችላለን ብዬም አምናለሁ ::
ስለዚህ እምነትህን በእጅጉ አከብራለሁ ::
እናም ሰሞኑን እኔም ያመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ለማቅረብ እሞክራለሁና እስከዚያው በትእግስት ስለምትጠብቀኝ በቅድሚያ አመሰግናለሁ ::
እስከዚያው ድረስ ሰላም ሁን
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 489
Posted: Sat Feb 18, 2012 8:40 am Post subject:
አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው : ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
ይህችን ጥያቄ በአጭሩ ልገልጻት ልሞክር
.
Quote: ሰላም ወልድያ
በጣም አመሰግናለሁ ለመልሶቹ ሁሉ በተለይም ለውድ ጊዜህ
ነገር ግን በዚህ መልስህ ውስጥ አንድ ያልመለስክልኝ ስላለች እሷን መልሳትና እኔም እንግዲህ የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ላቀርብልህ እሞክራለሁ ::
ጠይቄህ የነበረውና ያልመለስካት ጥያቄዬ :-
ባሁኑ ሰአት ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱት የት ነው ? የሚሆኑት ምንድነው ? የሚል ነው ይህንን መልስልኝና ከዛ ልቀጥል
የዚህን መልስህን ስለምፈልገው ነው ::
አመሰግናለሁ
እኛ እንግዲህ ነፍስ የምትባለው ነገር አራት ሂደቶችን እንደምታሳልፍ እናምናለን
በመጀመርያ ማህጸን ውስጥ ከአካል ጋር የምትገናኝበት ግዜ ህይወት እንዲዘራ የምታደርግበት ሂደት ( በዚህ ወቅት ምንም የማታውቅና ንጹህ ሆና እንደምትገን እናምናለን
ሁለተኛው ከውልደት እስከሞት ከባለቤትዋ ጋር መልካምም ሆነ ክፉን የምትሰራበት እና ስራዋ የሚመዘገብበት
ሶስተኛው አካልን ለቃ የምትወጣበትን እስከ እለተ ትንሳኤ የምትቆይበት
አራተኛው በድጋሚ ከአካልዋ ጋር ተገናኝታ እንደስራዋ የምትመነዳበት ግዜ
እና አንተ ከላይ የጠየቅከኝ ሶስተኛው ስቴጅ ይመስለኛል
እኛ ሰው ከሞተ በህዋላም ቀብሩ ውስጥ ጥያቄ እንዳለበት እናምናለን እንዲሁም የቀብር ቅጣት የሚባል ነገር እንዳለም እናምናለን ነፍስም እስከ መቀስቀሻዋ ቀን ድረስ የምትቆይበት ዓለመል በርዘቅ የሚባል ሁኔታ እንዳለ እናምናለን ሰው አካሉ ሊበስብስና አፈር ሊሆን ቢችልም ነፍሱ ግን በዚህ ሁኔታ እንደስራዋ በመጥፎ ወይንም በጥሩ ሁኔታ እስከ እለተ ትንሳኤ ድረስ የምትጠበቅበት አለም /ሁኔታ / አለ ብለን እናምናለን
ስለ በርዘክ ቁርአን እንዲ ይላል
ም 23 ቁ 99-100
99. Until, when death cometh unto one of them, he saith: My Lord! Send me back,
100. That I may do right in that which I have left behind! But nay! It is but a word that he speaketh; and behind them is a barzak until the day when they are raised.
ግልጽ ያልሆነ ነገር አብራራለው
በሰላማዊ ውይይት ካንተ ጋር ብዙ ልንማማር እንደምንችል አምናለው
ከአክሮት ስላምታ ጋር
ሰላም ወልድያ
በጣም አመሰግናለሁ
ሁሉንም አይቼዋለሁ ያው እንደተረዳሁት ሰው ሲሞት ሀጢያተኛ ከሆነ ነፍሱ በቅጣት ደረጃ እስከትንሳኤ ቀን ድረስ የምትሰቃይበት ቦታ ትሆንና በትንሳኤቀን ደግሞ በስጋ ተነስታ ማለትም ከስጋ ጋር በመዋሀድ እንደገና ስቃይ ውስጥ ትገባለች ነው ::
ጻድቅ የሆነ ሰው ሲሞት ደግሞ ነፍሱ የሆነ ጥሩ ቦታ (ገነት ?) ሆና በደስታ ትጠብቅና በትንሳኤ ቀን ከስጋ ጋር ሆና እንደገና ገነት (ጀነት ) ትገባለች ማለት ነው ::
አረዳድ ተሳስቼ እንደሆን አርመኝ ::
እኔ ደግሞ ሰሞኑን የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ይህን በተመለከተ ምን እንደሚያስተምር ለማሳየት እሞክራለሁ ::
አዎ ወልድያ በሰላማዊ ውይይት እርስ በርስ ልንማማር እንችላለን ብዬ እኔም አምናለሁ ::
በርግጥ የፈለግነውን ለማመን አምላክ ነጻ ምርጫ ሰጥቶናል :: ያ ማለት ግን ሁሉም ሰው የሚያደርገውም ሆነ የሚያምነው እምነት ትክክል ነው ማለት አይደለም :: የጎላ ልዩነት እያለ ሁሉም ትክክል ይሆናል ማለት ፈጽሞ የማይሆን ነው :: በሁለታችን እምነት መካከል እንኩዋን የጎላ ልዩነት አለ :: ሁለታችንም በአንድ ጊዜ ትክክል ልንሆን አንችልም ወይ እኔ ትክክል እሆናለሁ አለበለዚያም አንተ ትክክል ልትሆን ትችላለህ እንጂ የሁለታችንም እምነት ትክክል ሊሆን አይችልም ::
ይህን በተመለከተ መጽሀፍ ቅዱስ የሚለውን ባሳይህ ደስ ይለኛል :: መክብብ 11: 9 እንዲህ ይላል :-
አንተ ወጣት በወጣትነትህ ዘመን ... በልብህ ደስ ያሰኘህን የልብህን መንገድ ... ተከተል :: ነገር ግን ስለ እነዚህ ነገሮች ሁሉ እግዚአብሄር ወደ ፍርድ እንደሚያመጣህ እወቅ ::
አዎ በተሰጠን ነጻ ምርጫ የፈለግነውን ብናምንም ብናደርግም በአምላክ ዘንድ ግን ከፍርድ ልናመልጥ አንችልም ማለት ነው :: ማለትም በምናደርገውም ሆነ በምናምነው እምነት በአምላክ ዘንድ ተጠያቂዎች ነን ማለት ነው ::
በመሆኑም በምናደርገው ሰላማዊ ውይይት እርስ በርስ ከመማማራችንም በላይ የየራሳችንን እምነትም በሚገባ ለማየት እንችላለን ብዬም አምናለሁ ::
ስለዚህ እምነትህን በእጅጉ አከብራለሁ ::
እናም ሰሞኑን እኔም ያመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ለማቅረብ እሞክራለሁና እስከዚያው በትእግስት ስለምትጠብቀኝ በቅድሚያ አመሰግናለሁ ::
እስከዚያው ድረስ ሰላም ሁን
ሰላም አሉ ኡላ
እንደው ትንሽ ለማብራራት ነፍስ ከትንሳኤ ቀን በፊት ገነት ወይንም ገሀነም ትገባለች ለማለት ሳይሆን እስከ እለተ ትንሳኤ ድረስ የምታርፍበት ቦታ አለ ይህ ቦታ አለመል በርዘቅ ወይም በግርድፍ ትርጉሙ የግርዶሽ ቦታ በአይን ሊታይ የማይችል ቦታ አለ እረፍቱም እንደስራው ሰላማዊ (ልክ እንደሰላማዊ እንቅልፍ ) ሊሆን ይችላል ወይንም በአንጻሩ የሚያሰቃይ ልክ እንደመጥፎ እንቅልፍ አይነት ሊሆን ይችላል ሆኖም ዋናው ጸጋም ሆነ ቅጣት ማለትም ገነትና ገሀነም ከትንሳኤ (ከአካላዊ መቀስቀስ )በህዋላ በፍርድ የሚያገኘው ነገር ነው
ከዛ ሌላ ያልካቸው ነገሮች ላይ እኔም እስማማለው የሰው ልጅ መመልከቻ አይን መስምያ ጆሮ ማገናዘብያ ልብ ተሰጥቶታልና እነዚህን አካላቱን ባግባቡ ተጠቅሞ እውነትን መፈልግ ይጠበቅበታል ምርጫው የራሱ ነው ለምርጫውም ተጠያቂው እራሱ ነው ለመምረጥ ግን ያሉትን አማራጮች በጥንቃቄ ከጥላቻ በጸዳ አእምሮን ልብንና አይንን ከፍቶ መመርመርን ይጠይቃል
ይህን በማይዛባ ህግ የሚንቀሳሰስ ፍጥረተ አለም ባለቤትና ተቆጣጣሪ የለውም በድንገት ነው የተገኘው የሚል አይንን ከፍቶ አየ አልልም ቢሆንም ይህም ምርጫው ነው
በመጽሀፍ ቅዱስ አምናለው የሚልም መጽሀፉ መንገዱ ይህ ነው እያለው ከመጽሀፉ ተቃራኒ የሚሰራ ከሆነ ወይንም በስሜቱ እና በፍላጎቱ እራሱ በፈጠረው እምነት የሚነዳ ከሆነ ይህም ምርጫው ነው
በቁርአን አምናለው የሚልም ያመነበትን ምክንያት ማወቅ ይጠበቅበታል እውነተኛ እምነት ሰውነቱ ውስጥ ሲገባም ያን መከተል ግድ ይለዋል አለመከተልም አሁንም ምርጫው ነው ወይንም እሱን ጨብጦ የራሱን እምነት መፈልሰፍም አሁንም ምርጫው ነው
አንተ እንዳልከው ሊኖር የሚችለው አንድ እውነት ነው ያን እውነት ለማግኘት ግን አእምሮን ክፍት ማድረግን ሀቅን ፍለጋ በሀቅ መነሳትን ጥረትን ትጋትን ትእግስት እና ቅንነትን ይጠይቃል በባህል በአለማዊ ጥቅም ወይንም በጭፍን ጥላቻ የተተበተበ ሰው ከእውነት እየሸሸ እንጂ እየቀረበ አይሄድም
ከመክብብ ላይ የጠቀስከውን ነገር
Quote: ነገር ግን ስለ እነዚህ ነገሮች ሁሉ እግዚአብሄር ወደ ፍርድ እንደሚያመጣህ እወቅ ::
ይህ ነገር እኛ ጋርም በእርግጥ የእምነት መሰረት ነው ሁላችንም እሱ ዘንድ ለፍርድ ቀራቢዎች ነን እኔም አንተም ሁላችንም !
አንዳችን የአንዳችንን እምነት በሰላማዊ መልክ ለማስረዳት በጋራ መከበበር ላይ መወያየታችን ትምህርታዊና ለሌሎችም ሞዴል ይሆናል የሚል እምነት ስላለኝ በጣም አመሰግናለው
እስቲ ደግሞ በመጽሀፍ ቅዱስ ላይ ያለውን የትንሳኤ የፍርድ የገነትና የገሀነም እና ተያያዥ ነገሮች ያለኝ እውቀት በጣም ውስን ስለሆነ ካንተ ለመከታተል ተዘጋጅቻለው
ከአክብሮት ጋር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 192 Location: ethiopia
Posted: Sat Feb 18, 2012 10:54 pm Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው : ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
ይህችን ጥያቄ በአጭሩ ልገልጻት ልሞክር
.
Quote: ሰላም ወልድያ
በጣም አመሰግናለሁ ለመልሶቹ ሁሉ በተለይም ለውድ ጊዜህ
ነገር ግን በዚህ መልስህ ውስጥ አንድ ያልመለስክልኝ ስላለች እሷን መልሳትና እኔም እንግዲህ የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ላቀርብልህ እሞክራለሁ ::
ጠይቄህ የነበረውና ያልመለስካት ጥያቄዬ :-
ባሁኑ ሰአት ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱት የት ነው ? የሚሆኑት ምንድነው ? የሚል ነው ይህንን መልስልኝና ከዛ ልቀጥል
የዚህን መልስህን ስለምፈልገው ነው ::
አመሰግናለሁ
እኛ እንግዲህ ነፍስ የምትባለው ነገር አራት ሂደቶችን እንደምታሳልፍ እናምናለን
በመጀመርያ ማህጸን ውስጥ ከአካል ጋር የምትገናኝበት ግዜ ህይወት እንዲዘራ የምታደርግበት ሂደት ( በዚህ ወቅት ምንም የማታውቅና ንጹህ ሆና እንደምትገን እናምናለን
ሁለተኛው ከውልደት እስከሞት ከባለቤትዋ ጋር መልካምም ሆነ ክፉን የምትሰራበት እና ስራዋ የሚመዘገብበት
ሶስተኛው አካልን ለቃ የምትወጣበትን እስከ እለተ ትንሳኤ የምትቆይበት
አራተኛው በድጋሚ ከአካልዋ ጋር ተገናኝታ እንደስራዋ የምትመነዳበት ግዜ
እና አንተ ከላይ የጠየቅከኝ ሶስተኛው ስቴጅ ይመስለኛል
እኛ ሰው ከሞተ በህዋላም ቀብሩ ውስጥ ጥያቄ እንዳለበት እናምናለን እንዲሁም የቀብር ቅጣት የሚባል ነገር እንዳለም እናምናለን ነፍስም እስከ መቀስቀሻዋ ቀን ድረስ የምትቆይበት ዓለመል በርዘቅ የሚባል ሁኔታ እንዳለ እናምናለን ሰው አካሉ ሊበስብስና አፈር ሊሆን ቢችልም ነፍሱ ግን በዚህ ሁኔታ እንደስራዋ በመጥፎ ወይንም በጥሩ ሁኔታ እስከ እለተ ትንሳኤ ድረስ የምትጠበቅበት አለም /ሁኔታ / አለ ብለን እናምናለን
ስለ በርዘክ ቁርአን እንዲ ይላል
ም 23 ቁ 99-100
99. Until, when death cometh unto one of them, he saith: My Lord! Send me back,
100. That I may do right in that which I have left behind! But nay! It is but a word that he speaketh; and behind them is a barzak until the day when they are raised.
ግልጽ ያልሆነ ነገር አብራራለው
በሰላማዊ ውይይት ካንተ ጋር ብዙ ልንማማር እንደምንችል አምናለው
ከአክሮት ስላምታ ጋር
ሰላም ወልድያ
በጣም አመሰግናለሁ
ሁሉንም አይቼዋለሁ ያው እንደተረዳሁት ሰው ሲሞት ሀጢያተኛ ከሆነ ነፍሱ በቅጣት ደረጃ እስከትንሳኤ ቀን ድረስ የምትሰቃይበት ቦታ ትሆንና በትንሳኤቀን ደግሞ በስጋ ተነስታ ማለትም ከስጋ ጋር በመዋሀድ እንደገና ስቃይ ውስጥ ትገባለች ነው ::
ጻድቅ የሆነ ሰው ሲሞት ደግሞ ነፍሱ የሆነ ጥሩ ቦታ (ገነት ?) ሆና በደስታ ትጠብቅና በትንሳኤ ቀን ከስጋ ጋር ሆና እንደገና ገነት (ጀነት ) ትገባለች ማለት ነው ::
አረዳድ ተሳስቼ እንደሆን አርመኝ ::
እኔ ደግሞ ሰሞኑን የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ይህን በተመለከተ ምን እንደሚያስተምር ለማሳየት እሞክራለሁ ::
አዎ ወልድያ በሰላማዊ ውይይት እርስ በርስ ልንማማር እንችላለን ብዬ እኔም አምናለሁ ::
በርግጥ የፈለግነውን ለማመን አምላክ ነጻ ምርጫ ሰጥቶናል :: ያ ማለት ግን ሁሉም ሰው የሚያደርገውም ሆነ የሚያምነው እምነት ትክክል ነው ማለት አይደለም :: የጎላ ልዩነት እያለ ሁሉም ትክክል ይሆናል ማለት ፈጽሞ የማይሆን ነው :: በሁለታችን እምነት መካከል እንኩዋን የጎላ ልዩነት አለ :: ሁለታችንም በአንድ ጊዜ ትክክል ልንሆን አንችልም ወይ እኔ ትክክል እሆናለሁ አለበለዚያም አንተ ትክክል ልትሆን ትችላለህ እንጂ የሁለታችንም እምነት ትክክል ሊሆን አይችልም ::
ይህን በተመለከተ መጽሀፍ ቅዱስ የሚለውን ባሳይህ ደስ ይለኛል :: መክብብ 11: 9 እንዲህ ይላል :-
አንተ ወጣት በወጣትነትህ ዘመን ... በልብህ ደስ ያሰኘህን የልብህን መንገድ ... ተከተል :: ነገር ግን ስለ እነዚህ ነገሮች ሁሉ እግዚአብሄር ወደ ፍርድ እንደሚያመጣህ እወቅ ::
አዎ በተሰጠን ነጻ ምርጫ የፈለግነውን ብናምንም ብናደርግም በአምላክ ዘንድ ግን ከፍርድ ልናመልጥ አንችልም ማለት ነው :: ማለትም በምናደርገውም ሆነ በምናምነው እምነት በአምላክ ዘንድ ተጠያቂዎች ነን ማለት ነው ::
በመሆኑም በምናደርገው ሰላማዊ ውይይት እርስ በርስ ከመማማራችንም በላይ የየራሳችንን እምነትም በሚገባ ለማየት እንችላለን ብዬም አምናለሁ ::
ስለዚህ እምነትህን በእጅጉ አከብራለሁ ::
እናም ሰሞኑን እኔም ያመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ለማቅረብ እሞክራለሁና እስከዚያው በትእግስት ስለምትጠብቀኝ በቅድሚያ አመሰግናለሁ ::
እስከዚያው ድረስ ሰላም ሁን
ሰላም አሉ ኡላ
እንደው ትንሽ ለማብራራት ነፍስ ከትንሳኤ ቀን በፊት ገነት ወይንም ገሀነም ትገባለች ለማለት ሳይሆን እስከ እለተ ትንሳኤ ድረስ የምታርፍበት ቦታ አለ ይህ ቦታ አለመል በርዘቅ ወይም በግርድፍ ትርጉሙ የግርዶሽ ቦታ በአይን ሊታይ የማይችል ቦታ አለ እረፍቱም እንደስራው ሰላማዊ (ልክ እንደሰላማዊ እንቅልፍ ) ሊሆን ይችላል ወይንም በአንጻሩ የሚያሰቃይ ልክ እንደመጥፎ እንቅልፍ አይነት ሊሆን ይችላል ሆኖም ዋናው ጸጋም ሆነ ቅጣት ማለትም ገነትና ገሀነም ከትንሳኤ (ከአካላዊ መቀስቀስ )በህዋላ በፍርድ የሚያገኘው ነገር ነው
ከዛ ሌላ ያልካቸው ነገሮች ላይ እኔም እስማማለው የሰው ልጅ መመልከቻ አይን መስምያ ጆሮ ማገናዘብያ ልብ ተሰጥቶታልና እነዚህን አካላቱን ባግባቡ ተጠቅሞ እውነትን መፈልግ ይጠበቅበታል ምርጫው የራሱ ነው ለምርጫውም ተጠያቂው እራሱ ነው ለመምረጥ ግን ያሉትን አማራጮች በጥንቃቄ ከጥላቻ በጸዳ አእምሮን ልብንና አይንን ከፍቶ መመርመርን ይጠይቃል
ይህን በማይዛባ ህግ የሚንቀሳሰስ ፍጥረተ አለም ባለቤትና ተቆጣጣሪ የለውም በድንገት ነው የተገኘው የሚል አይንን ከፍቶ አየ አልልም ቢሆንም ይህም ምርጫው ነው
በመጽሀፍ ቅዱስ አምናለው የሚልም መጽሀፉ መንገዱ ይህ ነው እያለው ከመጽሀፉ ተቃራኒ የሚሰራ ከሆነ ወይንም በስሜቱ እና በፍላጎቱ እራሱ በፈጠረው እምነት የሚነዳ ከሆነ ይህም ምርጫው ነው
በቁርአን አምናለው የሚልም ያመነበትን ምክንያት ማወቅ ይጠበቅበታል እውነተኛ እምነት ሰውነቱ ውስጥ ሲገባም ያን መከተል ግድ ይለዋል አለመከተልም አሁንም ምርጫው ነው ወይንም እሱን ጨብጦ የራሱን እምነት መፈልሰፍም አሁንም ምርጫው ነው
አንተ እንዳልከው ሊኖር የሚችለው አንድ እውነት ነው ያን እውነት ለማግኘት ግን አእምሮን ክፍት ማድረግን ሀቅን ፍለጋ በሀቅ መነሳትን ጥረትን ትጋትን ትእግስት እና ቅንነትን ይጠይቃል በባህል በአለማዊ ጥቅም ወይንም በጭፍን ጥላቻ የተተበተበ ሰው ከእውነት እየሸሸ እንጂ እየቀረበ አይሄድም
ከመክብብ ላይ የጠቀስከውን ነገር
Quote: ነገር ግን ስለ እነዚህ ነገሮች ሁሉ እግዚአብሄር ወደ ፍርድ እንደሚያመጣህ እወቅ ::
ይህ ነገር እኛ ጋርም በእርግጥ የእምነት መሰረት ነው ሁላችንም እሱ ዘንድ ለፍርድ ቀራቢዎች ነን እኔም አንተም ሁላችንም !
አንዳችን የአንዳችንን እምነት በሰላማዊ መልክ ለማስረዳት በጋራ መከበበር ላይ መወያየታችን ትምህርታዊና ለሌሎችም ሞዴል ይሆናል የሚል እምነት ስላለኝ በጣም አመሰግናለው
እስቲ ደግሞ በመጽሀፍ ቅዱስ ላይ ያለውን የትንሳኤ የፍርድ የገነትና የገሀነም እና ተያያዥ ነገሮች ያለኝ እውቀት በጣም ውስን ስለሆነ ካንተ ለመከታተል ተዘጋጅቻለው
ከአክብሮት ጋር
ሰላም ብያለሁ ወልድያ
ነፍስ ከትንሳኤ በፊት የሆነ ቦታ ሰላማዊ እረፍት ታገኛለች ወይም ስቃይ ውስጥ ሆና ትንሳኤን ትጠብቃለች .... ነው እርማቱ ::
ግን ያው ዞሮ ዞሮ ሀጢአተኛዋ ነፍስ ስቃይ ውስጥ ቆይታ ከስጋ ጋር በትንሳኤ ተነስታ የከፋ ስቃይ ውስጥ ትገባለች ነው ::
የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ከማየታችን በፊት ግን እስቲ ሊነሱ የሚችሉ ጥያቄዎችን እናንሳ ::
አምላክ አዛኝ ሆኖ ይቅርባይ ሆኖ ፍቅር ሆኖ ሳለ ሰዎችን ለዘለአለም በእሳት እያቃጠለ እንዳይሞቱ እየጠበቀ ቆዳቸው በከሰለ ቁጥር በተቃጠለ ቁጥር ሌላ አዲስ ቆዳ እየቀየረላቸው ዝንተ አለም የሚያሰቃያቸው ለምንድነው ??
የማምለክም ሆነ ያለማምለክ ምርጫ ከሰጣቸው ቡሀላ በመረጡት ምርጫ የተነሳ ለዘላለም እዥ እያጠጣቸው በማይጠፋ እሳት እያቃጠለ የሚያሰቃያቸው ለምንድነው ?
ይህስ አዛኝ ከሆነው ባህሪው ጋር ይስማማል ?
ይህን በተመለከተ የመጽሀፍ ቅዱስ ትምህርት ምንድነው ?
እስቲ መጀመሪያ አምላክ ሰውን ከፈጠረው ቡሀላ ስለሆነ ነገር ከዘፍጥረት መጽሀፍ እንመልከት ::
ምእራፍ 2: 17 :-
መልካምና ክፉውን ከሚያሳውቀው ዛፍ አትብላ ምክንያቱም ከእርሱ በበላህ ቀን በእርግጥ ትሞታለህ ::
አምላክ ለአዳም በህይወት መኖርንና ወይም መሞትን ነው በፊቱ ያስቀመጠው :: አዳም ከዛፉ ባለመብላት አምላክን ከታዘዘ በህይወት በደስታ ይኖራል :: ካልታዘዘ ደግሞ ይሞታል ::
ሞት ምንድነው ?
ሞት የህይወት ተቃራኒ ነው :: ሞት አለመኖር ማለት ነው :: ህይወትን ማጣት ማለት ነው ::
ይህን በተመለከተ መክብብ 9: 5, 10 እንዲህ ይላል :-
ህያዋን እንደሚሞቱ ያውቃሉና ሙታን ግን ምንም አያውቁም መታሰቢያቸውም ይረሳል ::ምንም ዋጋ የላቸውም :: ፍቅራቸው ጥላቻቸው ቅንአታቸውም ከጠፋ ቆይቷል :: ...
እጅህ የሚያገኘውን ስራ ሁሉ በሙሉ ሀይልህ ስራው :: ልትሄድበት ባለው መቃብር ውስጥ መስራትም ሆነ ማቀድ እውቀትም ሆነ ጥበብ የለምና ::
አዎ አዳም ካልታዘዘ ወደ አለመኖር ነበር የሚሄደው ::
የሚያሳዝነው አዳም አልታዘዘም በመሆኑም አምላክ የተናገረውን በዘፍጥረት 3: 19 ላይ የተጻፈውን እንይ :-
ከምድር ስለተገኘህ
ወደ መጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ እንጀራህን በፊትህ ላብ ትበላለህ ::
አፈር ነህና ወደ አፈርም ትመለሳለህ ::
አዳም ሀጢአት በመስራቱ ከመፈጠሩ በፊት ወደነበረበት ሁኔታ ነው የተመለሰው ::
ከመፈጠሩ በፊት አፈር ነበር ከሞተ ቡሀላም በስብሶ አፈር ነው የሆነው ::
አምላክ አዳምን ነፍሱ ወደ ሌላ ቦታ ሄዳ ለዘላለም እንደሚሰቃይ ከመጀመሪያውም አልነገረውም ከበላም ቡሀላ ፍርዱን ሲነግረው በቀጥታ አፈር ነህና ወደ አፈር ትመለሳለህ ነው ያለው ::
በአጠቃላይ ሀጢአተኞችን በተመለከተ መዝሙር 37: 9, 22 እንዲህ ይላል :-
ክፉ ሰዎች ይጠፋሉና እግዚአብሄርን ተስፋ የሚያደርጉ ሰዎች ግን ምድርን ይወርሳሉ ::
እግዚአብሄር የባረካቸው ምድርን ይወርሳሉ
እርሱ የሚረግማቸው ግን ይጠፋሉ ::
በተጨማሪ በ 2ተሰሎንቄ 1: 8 እና 9 እንዲህ ይላል :-
ለ ጌታችን ለኢያሱስ ወንጌል የማይታዘዙትን ይበቀላል ::
እነርሱም ከጌታ ፊትና ከሀይሉ ክብር ተወግደው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ ::
በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው አምላክ በትክክለኛው መንገድ የማያመልኩትንና የማይታዘዙትን ሰዎች በሙሉ በዘላለም ጥፋት ነው የሚቀጣቸው ::
ለዘላለም ወደአለመኖር ይሄዳሉ እንጂ ለዘላለም ሲያሰቃያቸው አይኖርም ::
ስዎችን ማቃጠል ፈጽሞ በአምላክ ልብ ውስጥ ወይም በአምላክ ሀሳብ ውስጥ እንደሌለ ራሱ አምላክ በኤርሚያስ በኩል እንዲህ ይላል
ኤርሚያስ 7: 31:-
እኔ ያላዘዝሁዋቸውን ከቶም ያላሰብኩትን ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን በእሳት አቃጥለው ለመሰዋት በሄኖም ልጅ ሸለቆ የቶፌትን መስገጃ ሰሩ ::
በመሆኑም አምላክ ሰዎችን የሚቀጣው ትልቁ ቅጣት ሞት ነው :: የዘላለም ሞት ወይም የዘላለም ጥፋት :: ወይም ለዘላለም መጥፋት ::
ከዚህ ውጪ ሰዎችን ለዘላለም የሚያሰቃይ አምላክ አይደለም
ብዙዎች የምትቃጠለው ነፍስ ነች ይላሉ ነገር ግን ነፍስ ምንድነች ?
ይህን በተመለከተ ተመልሼ እመጣበታለሁ :: ሌሎችም መታወቅ ያለባቸው ነገሮች ስላሉ ለነሱም እመለሳለሁ ::
ግልጽ ያልሆነ ነገር ካለ ጠቁመኝና ግልጽ ላድርገው :: ምክንያቱም አጠር አጠር ነው ያደረኩት ::
እስከሚቀጥለው ድረስ ሰላም ሁን ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 489
Posted: Sun Feb 19, 2012 6:16 am Post subject:
ሰላም አሉ ኡላ
Quote: ሰላም ብያለሁ ወልድያ
ነፍስ ከትንሳኤ በፊት የሆነ ቦታ ሰላማዊ እረፍት ታገኛለች ወይም ስቃይ ውስጥ ሆና ትንሳኤን ትጠብቃለች .... ነው እርማቱ ::
ግን ያው ዞሮ ዞሮ ሀጢአተኛዋ ነፍስ ስቃይ ውስጥ ቆይታ ከስጋ ጋር በትንሳኤ ተነስታ የከፋ ስቃይ ውስጥ ትገባለች ነው ::
የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ከማየታችን በፊት ግን እስቲ ሊነሱ የሚችሉ ጥያቄዎችን እናንሳ ::
አምላክ አዛኝ ሆኖ ይቅርባይ ሆኖ ፍቅር ሆኖ ሳለ ሰዎችን ለዘለአለም በእሳት እያቃጠለ እንዳይሞቱ እየጠበቀ ቆዳቸው በከሰለ ቁጥር በተቃጠለ ቁጥር ሌላ አዲስ ቆዳ እየቀየረላቸው ዝንተ አለም የሚያሰቃያቸው ለምንድነው ??
የማምለክም ሆነ ያለማምለክ ምርጫ ከሰጣቸው ቡሀላ በመረጡት ምርጫ የተነሳ ለዘላለም እዥ እያጠጣቸው በማይጠፋ እሳት እያቃጠለ የሚያሰቃያቸው ለምንድነው ?
ይህስ አዛኝ ከሆነው ባህሪው ጋር ይስማማል ?
እኛ እንግዲህ በጣም አዛኝ የሆነውን ያህል ቅጣተ ብርቱም ነው እንላለን ምርጫ ሰጥትዋል ስንል ገነትን ወይንም ገሀነምን እንጂ እንደፈለጋቹህ ሁኑ የሚል ምርጫ አይደለም
Quote: ይህን በተመለከተ የመጽሀፍ ቅዱስ ትምህርት ምንድነው ?
እስቲ መጀመሪያ አምላክ ሰውን ከፈጠረው ቡሀላ ስለሆነ ነገር ከዘፍጥረት መጽሀፍ እንመልከት ::
ምእራፍ 2: 17 :-
መልካምና ክፉውን ከሚያሳውቀው ዛፍ አትብላ ምክንያቱም ከእርሱ በበላህ ቀን በእርግጥ ትሞታለህ ::
አምላክ ለአዳም በህይወት መኖርንና ወይም መሞትን ነው በፊቱ ያስቀመጠው :: አዳም ከዛፉ ባለመብላት አምላክን ከታዘዘ በህይወት በደስታ ይኖራል :: ካልታዘዘ ደግሞ ይሞታል ::
ሞት ምንድነው ?
ሞት የህይወት ተቃራኒ ነው :: ሞት አለመኖር ማለት ነው :: ህይወትን ማጣት ማለት ነው ::
ይህን በተመለከተ መክብብ 9: 5, 10 እንዲህ ይላል :-
ህያዋን እንደሚሞቱ ያውቃሉና ሙታን ግን ምንም አያውቁም መታሰቢያቸውም ይረሳል ::ምንም ዋጋ የላቸውም :: ፍቅራቸው ጥላቻቸው ቅንአታቸውም ከጠፋ ቆይቷል ::...
እጅህ የሚያገኘውን ስራ ሁሉ በሙሉ ሀይልህ ስራው :: ልትሄድበት ባለው መቃብር ውስጥ መስራትም ሆነ ማቀድ እውቀትም ሆነ ጥበብ የለምና ::
አዎ አዳም ካልታዘዘ ወደ አለመኖር ነበር የሚሄደው ::
የሚያሳዝነው አዳም አልታዘዘም በመሆኑም አምላክ የተናገረውን በዘፍጥረት 3: 19 ላይ የተጻፈውን እንይ :-
ከምድር ስለተገኘህ
ወደ መጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ እንጀራህን በፊትህ ላብ ትበላለህ ::
አፈር ነህና ወደ አፈርም ትመለሳለህ ::
አዳም ሀጢአት በመስራቱ ከመፈጠሩ በፊት ወደነበረበት ሁኔታ ነው የተመለሰው ::
ከመፈጠሩ በፊት አፈር ነበር ከሞተ ቡሀላም በስብሶ አፈር ነው የሆነው ::
አምላክ አዳምን ነፍሱ ወደ ሌላ ቦታ ሄዳ ለዘላለም እንደሚሰቃይ ከመጀመሪያውም አልነገረውም ከበላም ቡሀላ ፍርዱን ሲነግረው በቀጥታ አፈር ነህና ወደ አፈር ትመለሳለህ ነው ያለው ::
በአጠቃላይ ሀጢአተኞችን በተመለከተ መዝሙር 37: 9, 22 እንዲህ ይላል :-
ክፉ ሰዎች ይጠፋሉና እግዚአብሄርን ተስፋ የሚያደርጉ ሰዎች ግን ምድርን ይወርሳሉ ::
እግዚአብሄር የባረካቸው ምድርን ይወርሳሉ
እርሱ የሚረግማቸው ግን ይጠፋሉ ::
በተጨማሪ በ 2ተሰሎንቄ 1: 8 እና 9 እንዲህ ይላል :-
ለ ጌታችን ለኢያሱስ ወንጌል የማይታዘዙትን ይበቀላል ::
እነርሱም ከጌታ ፊትና ከሀይሉ ክብር ተወግደው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ ::
በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው አምላክ በትክክለኛው መንገድ የማያመልኩትንና የማይታዘዙትን ሰዎች በሙሉ በዘላለም ጥፋት ነው የሚቀጣቸው ::
ለዘላለም ወደአለመኖር ይሄዳሉ እንጂ ለዘላለም ሲያሰቃያቸው አይኖርም ::
ስዎችን ማቃጠል ፈጽሞ በአምላክ ልብ ውስጥ ወይም በአምላክ ሀሳብ ውስጥ እንደሌለ ራሱ አምላክ በኤርሚያስ በኩል እንዲህ ይላል
ኤርሚያስ 7: 31:-
እኔ ያላዘዝሁዋቸውን ከቶም ያላሰብኩትን ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን በእሳት አቃጥለው ለመሰዋት በሄኖም ልጅ ሸለቆ የቶፌትን መስገጃ ሰሩ ::
በመሆኑም አምላክ ሰዎችን የሚቀጣው ትልቁ ቅጣት ሞት ነው :: የዘላለም ሞት ወይም የዘላለም ጥፋት :: ወይም ለዘላለም መጥፋት ::
ከዚህ ውጪ ሰዎችን ለዘላለም የሚያሰቃይ አምላክ አይደለም
ብዙዎች የምትቃጠለው ነፍስ ነች ይላሉ ነገር ግን ነፍስ ምንድነች ?
ይህን በተመለከተ ተመልሼ እመጣበታለሁ :: ሌሎችም መታወቅ ያለባቸው ነገሮች ስላሉ ለነሱም እመለሳለሁ ::
ግልጽ ያልሆነ ነገር ካለ ጠቁመኝና ግልጽ ላድርገው :: ምክንያቱም አጠር አጠር ነው ያደረኩት ::
እስከሚቀጥለው ድረስ ሰላም ሁን
::
በዚህ መሰረት የሀጥያተኛ ቅጣት ዘላለማዊ ሞት ነው ማለት ነው እንጂ እሳት ገሀነም ምናምን የሚባል ቅጣት የለም የሚል ነው መሰለኝ ሀሳቡ እስቲ ይህን አብራራው
ይህንንም የእየሱስ ማስጠንቀቅያ አብረህ እያየህ ሂድ
ማትዮስ 5:27-30
Quote:
27 አታመንዝር እንደ ተባለ ሰምታችኋል።
28 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።
29 ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።
30 ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።
እንዲሁም ከላይ ከመክብብ ላይ ስትጠቅስልኝ በነበረው መሰረት ሁላችንም ለፍርድ እንቀርባለን ይህ ፍርድ እንዴት ነው ተቀስቅሰን አይደለም የምንቀርበው ? ሂትለር በዘላለማዊ ሞት ተቀጥቶ ሊታለፍ ይችላል ?
ሰላም ሁን
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 192 Location: ethiopia
Posted: Tue Feb 21, 2012 12:15 am Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
Quote: ሰላም ብያለሁ ወልድያ
ነፍስ ከትንሳኤ በፊት የሆነ ቦታ ሰላማዊ እረፍት ታገኛለች ወይም ስቃይ ውስጥ ሆና ትንሳኤን ትጠብቃለች .... ነው እርማቱ ::
ግን ያው ዞሮ ዞሮ ሀጢአተኛዋ ነፍስ ስቃይ ውስጥ ቆይታ ከስጋ ጋር በትንሳኤ ተነስታ የከፋ ስቃይ ውስጥ ትገባለች ነው ::
የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ከማየታችን በፊት ግን እስቲ ሊነሱ የሚችሉ ጥያቄዎችን እናንሳ ::
አምላክ አዛኝ ሆኖ ይቅርባይ ሆኖ ፍቅር ሆኖ ሳለ ሰዎችን ለዘለአለም በእሳት እያቃጠለ እንዳይሞቱ እየጠበቀ ቆዳቸው በከሰለ ቁጥር በተቃጠለ ቁጥር ሌላ አዲስ ቆዳ እየቀየረላቸው ዝንተ አለም የሚያሰቃያቸው ለምንድነው ??
የማምለክም ሆነ ያለማምለክ ምርጫ ከሰጣቸው ቡሀላ በመረጡት ምርጫ የተነሳ ለዘላለም እዥ እያጠጣቸው በማይጠፋ እሳት እያቃጠለ የሚያሰቃያቸው ለምንድነው ?
ይህስ አዛኝ ከሆነው ባህሪው ጋር ይስማማል ?
እኛ እንግዲህ በጣም አዛኝ የሆነውን ያህል ቅጣተ ብርቱም ነው እንላለን ምርጫ ሰጥትዋል ስንል ገነትን ወይንም ገሀነምን እንጂ እንደፈለጋቹህ ሁኑ የሚል ምርጫ አይደለም
Quote: ይህን በተመለከተ የመጽሀፍ ቅዱስ ትምህርት ምንድነው ?
እስቲ መጀመሪያ አምላክ ሰውን ከፈጠረው ቡሀላ ስለሆነ ነገር ከዘፍጥረት መጽሀፍ እንመልከት ::
ምእራፍ 2: 17 :-
መልካምና ክፉውን ከሚያሳውቀው ዛፍ አትብላ ምክንያቱም ከእርሱ በበላህ ቀን በእርግጥ ትሞታለህ ::
አምላክ ለአዳም በህይወት መኖርንና ወይም መሞትን ነው በፊቱ ያስቀመጠው :: አዳም ከዛፉ ባለመብላት አምላክን ከታዘዘ በህይወት በደስታ ይኖራል :: ካልታዘዘ ደግሞ ይሞታል ::
ሞት ምንድነው ?
ሞት የህይወት ተቃራኒ ነው :: ሞት አለመኖር ማለት ነው :: ህይወትን ማጣት ማለት ነው ::
ይህን በተመለከተ መክብብ 9: 5, 10 እንዲህ ይላል :-
ህያዋን እንደሚሞቱ ያውቃሉና ሙታን ግን ምንም አያውቁም መታሰቢያቸውም ይረሳል ::ምንም ዋጋ የላቸውም :: ፍቅራቸው ጥላቻቸው ቅንአታቸውም ከጠፋ ቆይቷል ::...
እጅህ የሚያገኘውን ስራ ሁሉ በሙሉ ሀይልህ ስራው :: ልትሄድበት ባለው መቃብር ውስጥ መስራትም ሆነ ማቀድ እውቀትም ሆነ ጥበብ የለምና ::
አዎ አዳም ካልታዘዘ ወደ አለመኖር ነበር የሚሄደው ::
የሚያሳዝነው አዳም አልታዘዘም በመሆኑም አምላክ የተናገረውን በዘፍጥረት 3: 19 ላይ የተጻፈውን እንይ :-
ከምድር ስለተገኘህ
ወደ መጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ እንጀራህን በፊትህ ላብ ትበላለህ ::
አፈር ነህና ወደ አፈርም ትመለሳለህ ::
አዳም ሀጢአት በመስራቱ ከመፈጠሩ በፊት ወደነበረበት ሁኔታ ነው የተመለሰው ::
ከመፈጠሩ በፊት አፈር ነበር ከሞተ ቡሀላም በስብሶ አፈር ነው የሆነው ::
አምላክ አዳምን ነፍሱ ወደ ሌላ ቦታ ሄዳ ለዘላለም እንደሚሰቃይ ከመጀመሪያውም አልነገረውም ከበላም ቡሀላ ፍርዱን ሲነግረው በቀጥታ አፈር ነህና ወደ አፈር ትመለሳለህ ነው ያለው ::
በአጠቃላይ ሀጢአተኞችን በተመለከተ መዝሙር 37: 9, 22 እንዲህ ይላል :-
ክፉ ሰዎች ይጠፋሉና እግዚአብሄርን ተስፋ የሚያደርጉ ሰዎች ግን ምድርን ይወርሳሉ ::
እግዚአብሄር የባረካቸው ምድርን ይወርሳሉ
እርሱ የሚረግማቸው ግን ይጠፋሉ ::
በተጨማሪ በ 2ተሰሎንቄ 1: 8 እና 9 እንዲህ ይላል :-
ለ ጌታችን ለኢያሱስ ወንጌል የማይታዘዙትን ይበቀላል ::
እነርሱም ከጌታ ፊትና ከሀይሉ ክብር ተወግደው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ ::
በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው አምላክ በትክክለኛው መንገድ የማያመልኩትንና የማይታዘዙትን ሰዎች በሙሉ በዘላለም ጥፋት ነው የሚቀጣቸው ::
ለዘላለም ወደአለመኖር ይሄዳሉ እንጂ ለዘላለም ሲያሰቃያቸው አይኖርም ::
ስዎችን ማቃጠል ፈጽሞ በአምላክ ልብ ውስጥ ወይም በአምላክ ሀሳብ ውስጥ እንደሌለ ራሱ አምላክ በኤርሚያስ በኩል እንዲህ ይላል
ኤርሚያስ 7: 31:-
እኔ ያላዘዝሁዋቸውን ከቶም ያላሰብኩትን ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን በእሳት አቃጥለው ለመሰዋት በሄኖም ልጅ ሸለቆ የቶፌትን መስገጃ ሰሩ ::
በመሆኑም አምላክ ሰዎችን የሚቀጣው ትልቁ ቅጣት ሞት ነው :: የዘላለም ሞት ወይም የዘላለም ጥፋት :: ወይም ለዘላለም መጥፋት ::
ከዚህ ውጪ ሰዎችን ለዘላለም የሚያሰቃይ አምላክ አይደለም
ብዙዎች የምትቃጠለው ነፍስ ነች ይላሉ ነገር ግን ነፍስ ምንድነች ?
ይህን በተመለከተ ተመልሼ እመጣበታለሁ :: ሌሎችም መታወቅ ያለባቸው ነገሮች ስላሉ ለነሱም እመለሳለሁ ::
ግልጽ ያልሆነ ነገር ካለ ጠቁመኝና ግልጽ ላድርገው :: ምክንያቱም አጠር አጠር ነው ያደረኩት ::
እስከሚቀጥለው ድረስ ሰላም ሁን
::
በዚህ መሰረት የሀጥያተኛ ቅጣት ዘላለማዊ ሞት ነው ማለት ነው እንጂ እሳት ገሀነም ምናምን የሚባል ቅጣት የለም የሚል ነው መሰለኝ ሀሳቡ እስቲ ይህን አብራራው
ይህንንም የእየሱስ ማስጠንቀቅያ አብረህ እያየህ ሂድ
ማትዮስ 5:27-30
Quote:
27 አታመንዝር እንደ ተባለ ሰምታችኋል።
28 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።
29 ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።
30 ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።
እንዲሁም ከላይ ከመክብብ ላይ ስትጠቅስልኝ በነበረው መሰረት ሁላችንም ለፍርድ እንቀርባለን ይህ ፍርድ እንዴት ነው ተቀስቅሰን አይደለም የምንቀርበው ? ሂትለር በዘላለማዊ ሞት ተቀጥቶ ሊታለፍ ይችላል ?
ሰላም ሁን
ሰላም ወልድያ
ጀመርኩት እንጂ አልጨረስኩትም ነበር ::ተያያዥነት ያላቸውን ነገሮች በሙሉ ለመዳሰስ ነበር ያሰብኩት እናም የገሀነምም ጉዳይ በተከታታይ ከማቀርባቸው ነገሮች ውስጥ ነበሩ ::
ግን አሁን ካነሳኸው እሺ ከዚሁ ልቀጥልልህና ሌሎቹን እቀጥላለሁ
አብራራው ስላልከኝ ትንሽ ላብራራልህ ::
አዛኝ የሆነውንም ያህል ቅጣቱም ብርቱ ነው ብለን እናምናለን ብለሀል ::
አዎ አምላክ ይቀጣል :: ሀጢአተኛን ያለቅጣት አይተውም ::
ነገር ግን እስቲ አስብ የወለድካቸው ልጆችህ ቢያጠፉ የመቅጣት መብት ቢሰጥህ ከነህይወታቸው እሳት ውስጥ ከተህ ወይም ውሀ በበርሜል በጣም አፍልተህ ከነህይወታቸው ውስጡ በመክተት ትቀቅላቸዋለህ ?? እስቲ በልጆችህ ላይ እንደምታደርስ አድርገህ በህሊናህ አስብ ??
ሰዎች የፈለጉትን ያህል ጨካኞች ቢሆኑም እንኩዋን ልጆቻቸውን እንዲህ አያደርጉም ::
አምላክ ሰዎችን እሳት ከቶ እያቃጠለ በስቃያቸው ይደሰታል ማለት አምላክን እንደመስደብ ይቆጠራል ::
ሰዎቹ እሳት ውስጥ ሆነው ሲሰቃዩ አምላክ ስቃያቸውን አይሰማም ማለት የማይሆን ነው :: እናም ፍጻሜ ለሌለው ጊዜ እየተሰቃዩ እየሰማ ዝም የሚል ከሆነ እስቲ አስበው አምላክ ፍቅር ነው አምላክ አዛኝ ነው አምላክ መሀሪ ነው ከሚለው ባህሪው ጋር ይስማማል ብለህ ታስባለህ ?? በተለይ ሩህሩህ ነው እያልክ እንዴት ነው እሳት ውስጥ ከቶ እያሰቃያቸውና ስቃያቸውን እየሰማ የሚያስችለው ?? ያውም ፍጻሜ ለሌለው ጊዜ
አምላክ ሰዎችን የሚቀጣበት ትልቁ ቅጣት ሞት ... የዘላለም ሞት ነው ::
ያቀረበላቸውን የዘላለም ህይወት ስጦታ አልፈልግም ያሉትን ሰዎች የሚቀጣቸው በዘላለም ሞት ነው :: በዘላለም ጥፋት ነው ::
ለትምህርት የሚሆነን የተጻፈውን እንመልከት ::
በኖህ ጊዜ ሰዎች እጅግ አመጸኞች በመሆናቸው አመጻቸውም እየበዛ በመሄዱ አምላክ የወሰነውን ውሳኔ ዘፍጥረት 6: 7, 17 ላይ ተመልከት :: እንዲህ ይላል :-
... የፈጠርኩትን የሰው ዘር ከምድር አጠፋለሁ ...
እኔም ከሰማይ በታች የህይወት እስትንፋስ ያለባቸውን ህያዋን ፍጡራን ሁሉ ለማጥፋት እነሆ በምድር ላይ የጥፋት ውሀ አወርዳለሁ በምድር ላይ ያለው በሙሉ ይጠፋል ::
አጥፋለሁ እንጂ የሆነ ቦታ ወስጄ አሰቃያቸዋለሁ እንዳላለ ልብ አልከው ??
ስለማሰቃየት ፈጽሞም አንስቶ አያውቅም ::
አዎ አምላክ እናንተ እንደምታስቡትም ሆነ እንደምታምኑት ጨካኝ አይደለም ::
ሀጢአተኞች የሚቃጠሉበት ቦታ ነው ስለሚባለው ገሀነምስ ?
ከላይ እንደጠቀስከው ኢየሱስ ገሀነም የሚለውን ቃል ተጠቅሟል ::
ምን ማለት መሆኑን ከመናገሬ በፊት እስቲ ቆም በልና አስበው :
ቀኝ አይንህ ቢያሰናክልህ አውጥተህ ጣላት ሁለት አይን ኖሮህ ገሀነም ከምትገባ አካለ ጎዶሎ ሆነህ መንግስተ ሰማይ ብትገባ ይሻልሀል ማለት ነው ::
እጅህም ብታሰናክልህ ቁረጣትና ጣላት .... ተመሳሳይ ነው ::
ይህን አባባል ቃል በቃል የምትወስደው ከሆነ ጽድቅ አይን በማውጣትና እጅ በመቁረጥ ይገኛል እንደማለት ነው ::
ኢየሱስ የተናገረው ግን ምሳሌ ነው ::
የምን ምሳሌ ?
እስቲ መጀመሪያ ስለገሀነም እንነጋገር ::
ገሀነም የሚለው ቃል ጌሄና (Gehenna) ከሚለው የግሪክኛ ቃል የመጣ ሲሆን ቃሉም ጌ ሂኖም (Ge hin.nom) ከሚለው የእብራይስጥ ቃል የመጣ ነው :: ትርጉሙም የሄኖም ሸለቆ ማለት ነው :: ይህንን በተመለከተ ጉግል ላይ ሰርች ብታደርግ ብዙ መረጃ ልታገኝ ትችላለህ ::
የሄኖም ሸለቆ የሚለው ቃል በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙ ቦታዎች ላይ ተጠቅሷል :: ኢያሱ 18: 16
የሄኖም ሸለቆ ከጥንቷ ኢየሩሳሌም ቅጥር ውጪ ከምእራብ አቅጣጫ ተነስቶ ወደ ደቡባዊ አቅጣጫ ድረስ የሚዘልቅ ሸለቆ ነው :: ኢያሱ 15: 8; ኤርሚያስ 19: 2, 6
ቡሀላም በይሁዳ ክፉ ነገስታት አማካኝነት የጣኦት ማምለኪያና በተለይም ወንዶችና ሴቶጅ ልጆቻቸውን በእሳት የሚያቃጥሉበት ቦታ ሆኖ ነበር ::2ዜና መዋእል 28:3; 33: 6 በዚህም የተነሳ አምላክ በኤርሚያስ አማካኝነት ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል :: ኤርሚያስ 7: 31 ላይ ያለውን አንብብ ::
በተለይም በዚሁ የኤርሚያስ ምእራፍ ላይ ቁጥር 32 የእርድ ሸለቆ እንደሚባልም ይናገራል ማለትም ሰዎች የሚታረዱበና የሚጣሉበት ቦታ በመሆኑ ነው ::እሳት እየነደደ እነዚህን ነገሮች እንዲያቃጥል ሁልጊዜ እሳቱ እንዳይጠፋ ድኝ ይጨምሩበት ነበር ቡሀላም የከተማዋ የቆሻሻና የሞቱ እንስሳት በድን መጣያ ሆኗል ::
በኢየሱስ ጊዜ ቦታው ማለትም ከከተማው ውጪ ያለው ሸለቆ የከተማው ቆሻሻ መጣያና የወንጀለኞች ሬሳ እንዲሁም የሞቱ እንስሳት በድን ይጣልበት ነበር :: እሳቱ ሁልጊዜ እንዳይጠፋም ድኝ ይጨምሩበት እንደነበር ታሪክም ይናገራል :: በድኖች ከቅጥሩ ላይ ወደ ሸለቆው ሲወረወሩ አንዳንዴም ወደዳር ሊወድቁ ይችላሉ ወደመሀ የወደቀው በእሳቱ ሲቃጠል ወደ ዳር የወደቀው ግን ቶሎ ስለማይቃጠል በስብሶ ይተላል ስለዚህ ትሎቹ ያ ብስባሽ እስከሚያልቅ ድረስ አይሞቱም ነበር :: ባጠቃላይ የሄኖም ሸለቆ እሳት እየነደደበት ቆሻሻና የወንጀለኛም ሆነ የእንስሳ በድን የሚጣልበት ቦታ ነበር :: ወደዚያ የተወረወረ ምንም አይተርፍም ::
ኢየሱስ የሚያስተምራቸው አይሁዳውያን ይህንን ያውቁ ነበር በመሆኑም ኢየሱስ ሲያስተምር ምሳሌ መጠቀሙ ነበር ማለትም የዘላለም ጥፋትን ለማመልከት መጠቀሙ ነበር ::
ገሀነም ከምትጣሉ .... ብሎ ሲነግራቸው ቦታውን ስለሚያውቁት ትምህርቱ ለነሱ ግልጽ ነበር ::
አልጨረስኩም እቀጥልበታለሁ በተለይ ራእይ ላይ የእሳት ባህር የሚልም ስላለ አያይዤ አቀርበዋለሁ ::
እመለስበታለሁ Last edited by አሉ-ኡላ on Sun Feb 26, 2012 7:28 pm; edited 1 time in total
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 489
Posted: Tue Feb 21, 2012 7:57 am Post subject:
አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው : ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
Quote: ሰላም ብያለሁ ወልድያ
ነፍስ ከትንሳኤ በፊት የሆነ ቦታ ሰላማዊ እረፍት ታገኛለች ወይም ስቃይ ውስጥ ሆና ትንሳኤን ትጠብቃለች .... ነው እርማቱ ::
ግን ያው ዞሮ ዞሮ ሀጢአተኛዋ ነፍስ ስቃይ ውስጥ ቆይታ ከስጋ ጋር በትንሳኤ ተነስታ የከፋ ስቃይ ውስጥ ትገባለች ነው ::
የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ከማየታችን በፊት ግን እስቲ ሊነሱ የሚችሉ ጥያቄዎችን እናንሳ ::
አምላክ አዛኝ ሆኖ ይቅርባይ ሆኖ ፍቅር ሆኖ ሳለ ሰዎችን ለዘለአለም በእሳት እያቃጠለ እንዳይሞቱ እየጠበቀ ቆዳቸው በከሰለ ቁጥር በተቃጠለ ቁጥር ሌላ አዲስ ቆዳ እየቀየረላቸው ዝንተ አለም የሚያሰቃያቸው ለምንድነው ??
የማምለክም ሆነ ያለማምለክ ምርጫ ከሰጣቸው ቡሀላ በመረጡት ምርጫ የተነሳ ለዘላለም እዥ እያጠጣቸው በማይጠፋ እሳት እያቃጠለ የሚያሰቃያቸው ለምንድነው ?
ይህስ አዛኝ ከሆነው ባህሪው ጋር ይስማማል ?
እኛ እንግዲህ በጣም አዛኝ የሆነውን ያህል ቅጣተ ብርቱም ነው እንላለን ምርጫ ሰጥትዋል ስንል ገነትን ወይንም ገሀነምን እንጂ እንደፈለጋቹህ ሁኑ የሚል ምርጫ አይደለም
Quote: ይህን በተመለከተ የመጽሀፍ ቅዱስ ትምህርት ምንድነው ?
እስቲ መጀመሪያ አምላክ ሰውን ከፈጠረው ቡሀላ ስለሆነ ነገር ከዘፍጥረት መጽሀፍ እንመልከት ::
ምእራፍ 2: 17 :-
መልካምና ክፉውን ከሚያሳውቀው ዛፍ አትብላ ምክንያቱም ከእርሱ በበላህ ቀን በእርግጥ ትሞታለህ ::
አምላክ ለአዳም በህይወት መኖርንና ወይም መሞትን ነው በፊቱ ያስቀመጠው :: አዳም ከዛፉ ባለመብላት አምላክን ከታዘዘ በህይወት በደስታ ይኖራል :: ካልታዘዘ ደግሞ ይሞታል ::
ሞት ምንድነው ?
ሞት የህይወት ተቃራኒ ነው :: ሞት አለመኖር ማለት ነው :: ህይወትን ማጣት ማለት ነው ::
ይህን በተመለከተ መክብብ 9: 5, 10 እንዲህ ይላል :-
ህያዋን እንደሚሞቱ ያውቃሉና ሙታን ግን ምንም አያውቁም መታሰቢያቸውም ይረሳል ::ምንም ዋጋ የላቸውም :: ፍቅራቸው ጥላቻቸው ቅንአታቸውም ከጠፋ ቆይቷል ::...
እጅህ የሚያገኘውን ስራ ሁሉ በሙሉ ሀይልህ ስራው :: ልትሄድበት ባለው መቃብር ውስጥ መስራትም ሆነ ማቀድ እውቀትም ሆነ ጥበብ የለምና ::
አዎ አዳም ካልታዘዘ ወደ አለመኖር ነበር የሚሄደው ::
የሚያሳዝነው አዳም አልታዘዘም በመሆኑም አምላክ የተናገረውን በዘፍጥረት 3: 19 ላይ የተጻፈውን እንይ :-
ከምድር ስለተገኘህ
ወደ መጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ እንጀራህን በፊትህ ላብ ትበላለህ ::
አፈር ነህና ወደ አፈርም ትመለሳለህ ::
አዳም ሀጢአት በመስራቱ ከመፈጠሩ በፊት ወደነበረበት ሁኔታ ነው የተመለሰው ::
ከመፈጠሩ በፊት አፈር ነበር ከሞተ ቡሀላም በስብሶ አፈር ነው የሆነው ::
አምላክ አዳምን ነፍሱ ወደ ሌላ ቦታ ሄዳ ለዘላለም እንደሚሰቃይ ከመጀመሪያውም አልነገረውም ከበላም ቡሀላ ፍርዱን ሲነግረው በቀጥታ አፈር ነህና ወደ አፈር ትመለሳለህ ነው ያለው ::
በአጠቃላይ ሀጢአተኞችን በተመለከተ መዝሙር 37: 9, 22 እንዲህ ይላል :-
ክፉ ሰዎች ይጠፋሉና እግዚአብሄርን ተስፋ የሚያደርጉ ሰዎች ግን ምድርን ይወርሳሉ ::
እግዚአብሄር የባረካቸው ምድርን ይወርሳሉ
እርሱ የሚረግማቸው ግን ይጠፋሉ ::
በተጨማሪ በ 2ተሰሎንቄ 1: 8 እና 9 እንዲህ ይላል :-
ለ ጌታችን ለኢያሱስ ወንጌል የማይታዘዙትን ይበቀላል ::
እነርሱም ከጌታ ፊትና ከሀይሉ ክብር ተወግደው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ ::
በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው አምላክ በትክክለኛው መንገድ የማያመልኩትንና የማይታዘዙትን ሰዎች በሙሉ በዘላለም ጥፋት ነው የሚቀጣቸው ::
ለዘላለም ወደአለመኖር ይሄዳሉ እንጂ ለዘላለም ሲያሰቃያቸው አይኖርም ::
ስዎችን ማቃጠል ፈጽሞ በአምላክ ልብ ውስጥ ወይም በአምላክ ሀሳብ ውስጥ እንደሌለ ራሱ አምላክ በኤርሚያስ በኩል እንዲህ ይላል
ኤርሚያስ 7: 31:-
እኔ ያላዘዝሁዋቸውን ከቶም ያላሰብኩትን ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን በእሳት አቃጥለው ለመሰዋት በሄኖም ልጅ ሸለቆ የቶፌትን መስገጃ ሰሩ ::
በመሆኑም አምላክ ሰዎችን የሚቀጣው ትልቁ ቅጣት ሞት ነው :: የዘላለም ሞት ወይም የዘላለም ጥፋት :: ወይም ለዘላለም መጥፋት ::
ከዚህ ውጪ ሰዎችን ለዘላለም የሚያሰቃይ አምላክ አይደለም
ብዙዎች የምትቃጠለው ነፍስ ነች ይላሉ ነገር ግን ነፍስ ምንድነች ?
ይህን በተመለከተ ተመልሼ እመጣበታለሁ :: ሌሎችም መታወቅ ያለባቸው ነገሮች ስላሉ ለነሱም እመለሳለሁ ::
ግልጽ ያልሆነ ነገር ካለ ጠቁመኝና ግልጽ ላድርገው :: ምክንያቱም አጠር አጠር ነው ያደረኩት ::
እስከሚቀጥለው ድረስ ሰላም ሁን
::
በዚህ መሰረት የሀጥያተኛ ቅጣት ዘላለማዊ ሞት ነው ማለት ነው እንጂ እሳት ገሀነም ምናምን የሚባል ቅጣት የለም የሚል ነው መሰለኝ ሀሳቡ እስቲ ይህን አብራራው
ይህንንም የእየሱስ ማስጠንቀቅያ አብረህ እያየህ ሂድ
ማትዮስ 5:27-30
Quote:
27 አታመንዝር እንደ ተባለ ሰምታችኋል።
28 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።
29 ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።
30 ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።
እንዲሁም ከላይ ከመክብብ ላይ ስትጠቅስልኝ በነበረው መሰረት ሁላችንም ለፍርድ እንቀርባለን ይህ ፍርድ እንዴት ነው ተቀስቅሰን አይደለም የምንቀርበው ? ሂትለር በዘላለማዊ ሞት ተቀጥቶ ሊታለፍ ይችላል ?
ሰላም ሁን
ሰላም ወልድያ
ጀመርኩት እንጂ አልጨረስኩትም ነበር ::ተያያዥነት ያላቸውን ነገሮች በሙሉ ለመዳሰስ ነበር ያሰብኩት እናም የገሀነምም ጉዳይ በተከታታይ ከማቀርባቸው ነገሮች ውስጥ ነበሩ ::
ግን አሁን ካነሳኸው እሺ ከዚሁ ልቀጥልልህና ሌሎቹን እቀጥላለሁ
አብራራው ስላልከኝ ትንሽ ላብራራልህ ::
አዛኝ የሆነውንም ያህል ቅጣቱም ብርቱ ነው ብለን እናምናለን ብለሀል ::
አዎ አምላክ ይቀጣል :: ሀጢአተኛን ያለቅጣት አይተውም ::
ነገር ግን እስቲ አስብ የወለድካቸው ልጆችህ ቢያጠፉ የመቅጣት መብት ቢሰጥህ ከነህይወታቸው እሳት ውስጥ ከተህ ወይም ውሀ በበርሜል በጣም አፍልተህ ከነህይወታቸው ውስጡ በመክተት ትቀቅላቸዋለህ ?? እስቲ በልጆችህ ላይ እንደምታደርስ አድርገህ በህሊናህ አስብ ??
ሰዎች የፈለጉትን ያህል ጨካኞች ቢሆኑም እንኩዋን ልጆቻቸውን እንዲህ አያደርጉም ::
አምላክ ሰዎችን እሳት ከቶ እያቃጠለ በስቃያቸው ይደሰታል ማለት አምላክን እንደመስደብ ይቆጠራል ::
ሰዎቹ እሳት ውስጥ ሆነው ሲሰቃዩ አምላክ ስቃያቸውን አይሰማም ማለት የማይሆን ነው :: እናም ፍጻሜ ለሌለው ጊዜ እየተሰቃዩ እየሰማ ዝም የሚል ከሆነ እስቲ አስበው አምላክ ፍቅር ነው አምላክ አዛኝ ነው አምላክ መሀሪ ነው ከሚለው ባህሪው ጋር ይስማማል ብለህ ታስባለህ ?? በተለይ ሩህሩህ ነው እያልክ እንዴት ነው እሳት ውስጥ ከቶ እያሰቃያቸውና ስቃያቸውን እየሰማ የሚያስችለው ?? ያውም ፍጻሜ ለሌለው ጊዜ
አምላክ ሰዎችን የሚቀጣበት ትልቁ ቅጣት ሞት ... የዘላለም ሞት ነው ::
ያቀረበላቸውን የዘላለም ህይወት ስጦታ አልፈልግም ያሉትን ሰዎች የሚቀጣቸው በዘላለም ሞት ነው :: በዘላለም ጥፋት ነው ::
ለትምህርት የሚሆነን የተጻፈውን እንመልከት ::
በኖህ ጊዜ ሰዎች እጅግ አመጸኞች በመሆናቸው አመጻቸውም እየበዛ በመሄዱ አምላክ የወሰነውን ውሳኔ ዘፍጥረት 6: 7, 17 ላይ ተመልከት :: እንዲህ ይላል :-
... የፈጠርኩትን የሰው ዘር ከምድር አጠፋለሁ ...
እኔም ከሰማይ በታች የህይወት እስትንፋስ ያለባቸውን ህያዋን ፍጡራን ሁሉ ለማጥፋት እነሆ በምድር ላይ የጥፋት ውሀ አወርዳለሁ በምድር ላይ ያለው በሙሉ ይጠፋል ::
አጥፋለሁ እንጂ የሆነ ቦታ ወስጄ አሰቃያቸዋለሁ እንዳላለ ልብ አልከው ??
ስለማሰቃየት ፈጽሞም አንስቶ አያውቅም ::
አዎ አምላክ እናንተ እንደምታስቡትም ሆነ እንደምታምኑት ጨካኝ አይደለም ::
ሀጢአተኞች የሚቃጠሉበት ቦታ ነው ስለሚባለው ገሀነምስ ?
ከላይ እንደጠቀስከው ኢየሱስ ገሀነም የሚለውን ቃል ተጠቅሟል ::
ምን ማለት መሆኑን ከመናገሬ በፊት እስቲ ቆም በልና አስበው :
ቀኝ አይንህ ቢያሰናክልህ አውጥተህ ጣላት ሁለት አይን ኖሮህ ገሀነም ከምትገባ አካለ ጎዶሎ ሆነህ መንግስተ ሰማይ ብትገባ ይሻልሀል ማለት ነው ::
እጅህም ብታሰናክልህ ቁረጣትና ጣላት .... ተመሳሳይ ነው ::
ይህን አባባል ቃል በቃል የምትወስደው ከሆነ ጽድቅ አይን በማውጣትና እጅ በመቁረጥ ይገኛል እንደማለት ነው ::
ኢየሱስ የተናገረው ግን ምሳሌ ነው ::
የምን ምሳሌ ?
እስቲ መጀመሪያ ስለገሀነም እንነጋገር ::
ገሀነም የሚለው ቃል ጌሄና (Gehenna) ከሚለው የግሪክኛ ቃል የመጣ ሲሆን ቃሉም ጌ ሂኖም (Ge hin.nom) ከሚለው የእብራይስጥ ቃል የመጣ ነው :: ትርጉሙም የሄኖም ሸለቆ ማለት ነው :: ይህንን በተመለከተ ጉግል ላይ ሰርች ብታደርግ ብዙ መረጃ ልታገኝ ትችላለህ ::
የሄኖም ሸለቆ የሚለው ቃል በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙ ቦታዎች ላይ ተጠቅሷል :: ኢያሱ 18: 16
የሄኖም ሸለቆ ከጥንቷ ኢየሩሳሌም ቅጥር ውጪ ከምእራብ አቅጣጫ ተነስቶ ወደ ደቡባዊ አቅጣጫ ድረስ የሚዘልቅ ሸለቆ ነው :: ኢያሱ 15: 8; ኤርሚያስ 19: 2, 6
ቡሀላም በይሁዳ ክፉ ነገስታት አማካኝነት የጣኦት ማምለኪያና በተለይም ወንዶችና ሴቶጅ ልጆቻቸውን በእሳት የሚያቃጥሉበት ቦታ ሆኖ ነበር ::2ዜና መዋእል 28:3; 33: 6 በዚህም የተነሳ አምላክ በኤርሚያስ አማካኝነት ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል :: ኤርሚያስ 7: : 31 ላይ ያለውን አንብብ ::
በተለይም በዚሁ የኤርሚያስ ምእራፍ ላይ ቁጥር 32 የእርድ ሸለቆ እንደሚባልም ይናገራል ማለትም ሰዎች የሚታረዱበና የሚጣሉበት ቦታ በመሆኑ ነው ::እሳት እየነደደ እነዚህን ነገሮች እንዲያቃጥል ሁልጊዜ እሳቱ እንዳይጠፋ ድኝ ይጨምሩበት ንበር ቡሀላም የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዎት ትም
በኢየሱስ ጊዜ ቦታው ማለትም ከከተማው ውጪ ያለው ሸለቆ የከተማው ቆሻሻ መጣያና የወንጀለኞች ሬሳ እንዲሁም የሞቱ እንስሳት በድን ይጣልበት ነበር :: እሳቱ ሁልጊዜ እንዳይጠፋም ድኝ ይጨምሩበት እንደነበር ታሪክም ይናገራል :: በድኖች ከቅጥሩ ላይ ወደ ሸለቆው ሲወረወሩ አንዳንዴም ወደዳር ሊወድቁ ይችላሉ ወደመሀ የወደቀው በእሳቱ ሲቃጠል ወደ ዳር የወደቀው ግን ቶሎ ስለማይቃጠል በስብሶ ይተላል ስለዚህ ትሎቹ ያ ብስባሽ እስከሚያልቅ ድረስ አይሞቱም ነበር :: ባጠቃላይ የሄኖም ሸለቆ እሳት እየነደደበት ቆሻሻና የወንጀለኛም ሆነ የእንስሳ በድን የሚጣልበት ቦታ ነበር :: ወደዚያ የተወረወረ ምንም አይተርፍም ::
ኢየሱስ የሚያስተምራቸው አይሁዳውያን ይህንን ያውቁ ነበር በመሆኑም ኢየሱስ ሲያስተምር ምሳሌ መጠቀሙ ነበር ማለትም የዘላለም ጥፋትን ለማመልከት መጠቀሙ ነበር ::
ገሀነም ከምትጣሉ .... ብሎ ሲነግራቸው ቦታውን ስለሚያውቁት ትምህርቱ ለነሱ ግልጽ ነበር ::
አልጨረስኩም እቀጥልበታለሁ በተለይ ራእይ ላይ የእሳት ባህር የሚልም ስላለ አያይዤ አቀርበዋለሁ ::
እመለስበታለሁ
ስላም አሉ ኡላ
ሀሳብህን እስክትጨርስ ላቋርጥህ አልፈለግኩም ግን ከላይ ያቀለምኩት ላይ ሀሳቡ የተቆረጠ መሰለኝ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲም ለምን እንደገባ አልገባኝም እንድታርመው ወይንም ሀሳቡን ሙሉ እንድታደርገው ብየ ነው
ከሰላምታ ጋር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 192 Location: ethiopia
Posted: Sun Feb 26, 2012 7:20 pm Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው : ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
Quote: ሰላም ብያለሁ ወልድያ
ነፍስ ከትንሳኤ በፊት የሆነ ቦታ ሰላማዊ እረፍት ታገኛለች ወይም ስቃይ ውስጥ ሆና ትንሳኤን ትጠብቃለች .... ነው እርማቱ ::
ግን ያው ዞሮ ዞሮ ሀጢአተኛዋ ነፍስ ስቃይ ውስጥ ቆይታ ከስጋ ጋር በትንሳኤ ተነስታ የከፋ ስቃይ ውስጥ ትገባለች ነው ::
የመጽሀፍ ቅዱስን ትምህርት ከማየታችን በፊት ግን እስቲ ሊነሱ የሚችሉ ጥያቄዎችን እናንሳ ::
አምላክ አዛኝ ሆኖ ይቅርባይ ሆኖ ፍቅር ሆኖ ሳለ ሰዎችን ለዘለአለም በእሳት እያቃጠለ እንዳይሞቱ እየጠበቀ ቆዳቸው በከሰለ ቁጥር በተቃጠለ ቁጥር ሌላ አዲስ ቆዳ እየቀየረላቸው ዝንተ አለም የሚያሰቃያቸው ለምንድነው ??
የማምለክም ሆነ ያለማምለክ ምርጫ ከሰጣቸው ቡሀላ በመረጡት ምርጫ የተነሳ ለዘላለም እዥ እያጠጣቸው በማይጠፋ እሳት እያቃጠለ የሚያሰቃያቸው ለምንድነው ?
ይህስ አዛኝ ከሆነው ባህሪው ጋር ይስማማል ?
እኛ እንግዲህ በጣም አዛኝ የሆነውን ያህል ቅጣተ ብርቱም ነው እንላለን ምርጫ ሰጥትዋል ስንል ገነትን ወይንም ገሀነምን እንጂ እንደፈለጋቹህ ሁኑ የሚል ምርጫ አይደለም
Quote: ይህን በተመለከተ የመጽሀፍ ቅዱስ ትምህርት ምንድነው ?
እስቲ መጀመሪያ አምላክ ሰውን ከፈጠረው ቡሀላ ስለሆነ ነገር ከዘፍጥረት መጽሀፍ እንመልከት ::
ምእራፍ 2: 17 :-
መልካምና ክፉውን ከሚያሳውቀው ዛፍ አትብላ ምክንያቱም ከእርሱ በበላህ ቀን በእርግጥ ትሞታለህ ::
አምላክ ለአዳም በህይወት መኖርንና ወይም መሞትን ነው በፊቱ ያስቀመጠው :: አዳም ከዛፉ ባለመብላት አምላክን ከታዘዘ በህይወት በደስታ ይኖራል :: ካልታዘዘ ደግሞ ይሞታል ::
ሞት ምንድነው ?
ሞት የህይወት ተቃራኒ ነው :: ሞት አለመኖር ማለት ነው :: ህይወትን ማጣት ማለት ነው ::
ይህን በተመለከተ መክብብ 9: 5, 10 እንዲህ ይላል :-
ህያዋን እንደሚሞቱ ያውቃሉና ሙታን ግን ምንም አያውቁም መታሰቢያቸውም ይረሳል ::ምንም ዋጋ የላቸውም :: ፍቅራቸው ጥላቻቸው ቅንአታቸውም ከጠፋ ቆይቷል ::...
እጅህ የሚያገኘውን ስራ ሁሉ በሙሉ ሀይልህ ስራው :: ልትሄድበት ባለው መቃብር ውስጥ መስራትም ሆነ ማቀድ እውቀትም ሆነ ጥበብ የለምና ::
አዎ አዳም ካልታዘዘ ወደ አለመኖር ነበር የሚሄደው ::
የሚያሳዝነው አዳም አልታዘዘም በመሆኑም አምላክ የተናገረውን በዘፍጥረት 3: 19 ላይ የተጻፈውን እንይ :-
ከምድር ስለተገኘህ
ወደ መጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ እንጀራህን በፊትህ ላብ ትበላለህ ::
አፈር ነህና ወደ አፈርም ትመለሳለህ ::
አዳም ሀጢአት በመስራቱ ከመፈጠሩ በፊት ወደነበረበት ሁኔታ ነው የተመለሰው ::
ከመፈጠሩ በፊት አፈር ነበር ከሞተ ቡሀላም በስብሶ አፈር ነው የሆነው ::
አምላክ አዳምን ነፍሱ ወደ ሌላ ቦታ ሄዳ ለዘላለም እንደሚሰቃይ ከመጀመሪያውም አልነገረውም ከበላም ቡሀላ ፍርዱን ሲነግረው በቀጥታ አፈር ነህና ወደ አፈር ትመለሳለህ ነው ያለው ::
በአጠቃላይ ሀጢአተኞችን በተመለከተ መዝሙር 37: 9, 22 እንዲህ ይላል :-
ክፉ ሰዎች ይጠፋሉና እግዚአብሄርን ተስፋ የሚያደርጉ ሰዎች ግን ምድርን ይወርሳሉ ::
እግዚአብሄር የባረካቸው ምድርን ይወርሳሉ
እርሱ የሚረግማቸው ግን ይጠፋሉ ::
በተጨማሪ በ 2ተሰሎንቄ 1: 8 እና 9 እንዲህ ይላል :-
ለ ጌታችን ለኢያሱስ ወንጌል የማይታዘዙትን ይበቀላል ::
እነርሱም ከጌታ ፊትና ከሀይሉ ክብር ተወግደው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ ::
በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው አምላክ በትክክለኛው መንገድ የማያመልኩትንና የማይታዘዙትን ሰዎች በሙሉ በዘላለም ጥፋት ነው የሚቀጣቸው ::
ለዘላለም ወደአለመኖር ይሄዳሉ እንጂ ለዘላለም ሲያሰቃያቸው አይኖርም ::
ስዎችን ማቃጠል ፈጽሞ በአምላክ ልብ ውስጥ ወይም በአምላክ ሀሳብ ውስጥ እንደሌለ ራሱ አምላክ በኤርሚያስ በኩል እንዲህ ይላል
ኤርሚያስ 7: 31:-
እኔ ያላዘዝሁዋቸውን ከቶም ያላሰብኩትን ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን በእሳት አቃጥለው ለመሰዋት በሄኖም ልጅ ሸለቆ የቶፌትን መስገጃ ሰሩ ::
በመሆኑም አምላክ ሰዎችን የሚቀጣው ትልቁ ቅጣት ሞት ነው :: የዘላለም ሞት ወይም የዘላለም ጥፋት :: ወይም ለዘላለም መጥፋት ::
ከዚህ ውጪ ሰዎችን ለዘላለም የሚያሰቃይ አምላክ አይደለም
ብዙዎች የምትቃጠለው ነፍስ ነች ይላሉ ነገር ግን ነፍስ ምንድነች ?
ይህን በተመለከተ ተመልሼ እመጣበታለሁ :: ሌሎችም መታወቅ ያለባቸው ነገሮች ስላሉ ለነሱም እመለሳለሁ ::
ግልጽ ያልሆነ ነገር ካለ ጠቁመኝና ግልጽ ላድርገው :: ምክንያቱም አጠር አጠር ነው ያደረኩት ::
እስከሚቀጥለው ድረስ ሰላም ሁን
::
በዚህ መሰረት የሀጥያተኛ ቅጣት ዘላለማዊ ሞት ነው ማለት ነው እንጂ እሳት ገሀነም ምናምን የሚባል ቅጣት የለም የሚል ነው መሰለኝ ሀሳቡ እስቲ ይህን አብራራው
ይህንንም የእየሱስ ማስጠንቀቅያ አብረህ እያየህ ሂድ
ማትዮስ 5:27-30
Quote:
27 አታመንዝር እንደ ተባለ ሰምታችኋል።
28 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።
29 ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።
30 ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።
እንዲሁም ከላይ ከመክብብ ላይ ስትጠቅስልኝ በነበረው መሰረት ሁላችንም ለፍርድ እንቀርባለን ይህ ፍርድ እንዴት ነው ተቀስቅሰን አይደለም የምንቀርበው ? ሂትለር በዘላለማዊ ሞት ተቀጥቶ ሊታለፍ ይችላል ?
ሰላም ሁን
ሰላም ወልድያ
ጀመርኩት እንጂ አልጨረስኩትም ነበር ::ተያያዥነት ያላቸውን ነገሮች በሙሉ ለመዳሰስ ነበር ያሰብኩት እናም የገሀነምም ጉዳይ በተከታታይ ከማቀርባቸው ነገሮች ውስጥ ነበሩ ::
ግን አሁን ካነሳኸው እሺ ከዚሁ ልቀጥልልህና ሌሎቹን እቀጥላለሁ
አብራራው ስላልከኝ ትንሽ ላብራራልህ ::
አዛኝ የሆነውንም ያህል ቅጣቱም ብርቱ ነው ብለን እናምናለን ብለሀል ::
አዎ አምላክ ይቀጣል :: ሀጢአተኛን ያለቅጣት አይተውም ::
ነገር ግን እስቲ አስብ የወለድካቸው ልጆችህ ቢያጠፉ የመቅጣት መብት ቢሰጥህ ከነህይወታቸው እሳት ውስጥ ከተህ ወይም ውሀ በበርሜል በጣም አፍልተህ ከነህይወታቸው ውስጡ በመክተት ትቀቅላቸዋለህ ?? እስቲ በልጆችህ ላይ እንደምታደርስ አድርገህ በህሊናህ አስብ ??
ሰዎች የፈለጉትን ያህል ጨካኞች ቢሆኑም እንኩዋን ልጆቻቸውን እንዲህ አያደርጉም ::
አምላክ ሰዎችን እሳት ከቶ እያቃጠለ በስቃያቸው ይደሰታል ማለት አምላክን እንደመስደብ ይቆጠራል ::
ሰዎቹ እሳት ውስጥ ሆነው ሲሰቃዩ አምላክ ስቃያቸውን አይሰማም ማለት የማይሆን ነው :: እናም ፍጻሜ ለሌለው ጊዜ እየተሰቃዩ እየሰማ ዝም የሚል ከሆነ እስቲ አስበው አምላክ ፍቅር ነው አምላክ አዛኝ ነው አምላክ መሀሪ ነው ከሚለው ባህሪው ጋር ይስማማል ብለህ ታስባለህ ?? በተለይ ሩህሩህ ነው እያልክ እንዴት ነው እሳት ውስጥ ከቶ እያሰቃያቸውና ስቃያቸውን እየሰማ የሚያስችለው ?? ያውም ፍጻሜ ለሌለው ጊዜ
አምላክ ሰዎችን የሚቀጣበት ትልቁ ቅጣት ሞት ... የዘላለም ሞት ነው ::
ያቀረበላቸውን የዘላለም ህይወት ስጦታ አልፈልግም ያሉትን ሰዎች የሚቀጣቸው በዘላለም ሞት ነው :: በዘላለም ጥፋት ነው ::
ለትምህርት የሚሆነን የተጻፈውን እንመልከት ::
በኖህ ጊዜ ሰዎች እጅግ አመጸኞች በመሆናቸው አመጻቸውም እየበዛ በመሄዱ አምላክ የወሰነውን ውሳኔ ዘፍጥረት 6: 7, 17 ላይ ተመልከት :: እንዲህ ይላል :-
... የፈጠርኩትን የሰው ዘር ከምድር አጠፋለሁ ...
እኔም ከሰማይ በታች የህይወት እስትንፋስ ያለባቸውን ህያዋን ፍጡራን ሁሉ ለማጥፋት እነሆ በምድር ላይ የጥፋት ውሀ አወርዳለሁ በምድር ላይ ያለው በሙሉ ይጠፋል ::
አጥፋለሁ እንጂ የሆነ ቦታ ወስጄ አሰቃያቸዋለሁ እንዳላለ ልብ አልከው ??
ስለማሰቃየት ፈጽሞም አንስቶ አያውቅም ::
አዎ አምላክ እናንተ እንደምታስቡትም ሆነ እንደምታምኑት ጨካኝ አይደለም ::
ሀጢአተኞች የሚቃጠሉበት ቦታ ነው ስለሚባለው ገሀነምስ ?
ከላይ እንደጠቀስከው ኢየሱስ ገሀነም የሚለውን ቃል ተጠቅሟል ::
ምን ማለት መሆኑን ከመናገሬ በፊት እስቲ ቆም በልና አስበው :
ቀኝ አይንህ ቢያሰናክልህ አውጥተህ ጣላት ሁለት አይን ኖሮህ ገሀነም ከምትገባ አካለ ጎዶሎ ሆነህ መንግስተ ሰማይ ብትገባ ይሻልሀል ማለት ነው ::
እጅህም ብታሰናክልህ ቁረጣትና ጣላት .... ተመሳሳይ ነው ::
ይህን አባባል ቃል በቃል የምትወስደው ከሆነ ጽድቅ አይን በማውጣትና እጅ በመቁረጥ ይገኛል እንደማለት ነው ::
ኢየሱስ የተናገረው ግን ምሳሌ ነው ::
የምን ምሳሌ ?
እስቲ መጀመሪያ ስለገሀነም እንነጋገር ::
ገሀነም የሚለው ቃል ጌሄና (Gehenna) ከሚለው የግሪክኛ ቃል የመጣ ሲሆን ቃሉም ጌ ሂኖም (Ge hin.nom) ከሚለው የእብራይስጥ ቃል የመጣ ነው :: ትርጉሙም የሄኖም ሸለቆ ማለት ነው :: ይህንን በተመለከተ ጉግል ላይ ሰርች ብታደርግ ብዙ መረጃ ልታገኝ ትችላለህ ::
የሄኖም ሸለቆ የሚለው ቃል በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙ ቦታዎች ላይ ተጠቅሷል :: ኢያሱ 18: 16
የሄኖም ሸለቆ ከጥንቷ ኢየሩሳሌም ቅጥር ውጪ ከምእራብ አቅጣጫ ተነስቶ ወደ ደቡባዊ አቅጣጫ ድረስ የሚዘልቅ ሸለቆ ነው :: ኢያሱ 15: 8; ኤርሚያስ 19: 2, 6
ቡሀላም በይሁዳ ክፉ ነገስታት አማካኝነት የጣኦት ማምለኪያና በተለይም ወንዶችና ሴቶጅ ልጆቻቸውን በእሳት የሚያቃጥሉበት ቦታ ሆኖ ነበር ::2ዜና መዋእል 28:3; 33: 6 በዚህም የተነሳ አምላክ በኤርሚያስ አማካኝነት ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል :: ኤርሚያስ 7: : 31 ላይ ያለውን አንብብ ::
በተለይም በዚሁ የኤርሚያስ ምእራፍ ላይ ቁጥር 32 የእርድ ሸለቆ እንደሚባልም ይናገራል ማለትም ሰዎች የሚታረዱበና የሚጣሉበት ቦታ በመሆኑ ነው ::እሳት እየነደደ እነዚህን ነገሮች እንዲያቃጥል ሁልጊዜ እሳቱ እንዳይጠፋ ድኝ ይጨምሩበት ንበር ቡሀላም የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዎት ትም
በኢየሱስ ጊዜ ቦታው ማለትም ከከተማው ውጪ ያለው ሸለቆ የከተማው ቆሻሻ መጣያና የወንጀለኞች ሬሳ እንዲሁም የሞቱ እንስሳት በድን ይጣልበት ነበር :: እሳቱ ሁልጊዜ እንዳይጠፋም ድኝ ይጨምሩበት እንደነበር ታሪክም ይናገራል :: በድኖች ከቅጥሩ ላይ ወደ ሸለቆው ሲወረወሩ አንዳንዴም ወደዳር ሊወድቁ ይችላሉ ወደመሀ የወደቀው በእሳቱ ሲቃጠል ወደ ዳር የወደቀው ግን ቶሎ ስለማይቃጠል በስብሶ ይተላል ስለዚህ ትሎቹ ያ ብስባሽ እስከሚያልቅ ድረስ አይሞቱም ነበር :: ባጠቃላይ የሄኖም ሸለቆ እሳት እየነደደበት ቆሻሻና የወንጀለኛም ሆነ የእንስሳ በድን የሚጣልበት ቦታ ነበር :: ወደዚያ የተወረወረ ምንም አይተርፍም ::
ኢየሱስ የሚያስተምራቸው አይሁዳውያን ይህንን ያውቁ ነበር በመሆኑም ኢየሱስ ሲያስተምር ምሳሌ መጠቀሙ ነበር ማለትም የዘላለም ጥፋትን ለማመልከት መጠቀሙ ነበር ::
ገሀነም ከምትጣሉ .... ብሎ ሲነግራቸው ቦታውን ስለሚያውቁት ትምህርቱ ለነሱ ግልጽ ነበር ::
አልጨረስኩም እቀጥልበታለሁ በተለይ ራእይ ላይ የእሳት ባህር የሚልም ስላለ አያይዤ አቀርበዋለሁ ::
እመለስበታለሁ
ስላም አሉ ኡላ
ሀሳብህን እስክትጨርስ ላቋርጥህ አልፈለግኩም ግን ከላይ ያቀለምኩት ላይ ሀሳቡ የተቆረጠ መሰለኝ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲም ለምን እንደገባ አልገባኝም እንድታርመው ወይንም ሀሳቡን ሙሉ እንድታደርገው ብየ ነው
ከሰላምታ ጋር
ሰላም ወልድያ
በመጥፋቴ ይቅርታ ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ገጥሞኝ ነው ::
ስለእርማትህ በጣም ነው የማመሰግነው እንዴት እንደገባ ሊገባኝ አልቻለም በስህተት የተጻፈ ነው አንዳንድ ጊዜ ፒሲዬ ይቃዣል ልበል ?
መቼም ከሀሳቡ ጋር ስለማይገናኝ በስህተት የገባ ሊሆን እንደሚችል ገምተህ እንደሚሆን አስባለሁ ::
የጀመርኩትን ልቀጥል :-
እንደገለጽኩት አምላክ ሰዎችን በማቃጠል ደስ አይሰኝም ያውም ለዘለአለም ::
ይህ ከአምላክ ባህሪ ጋር ፈጽሞ የማይስማማ ነው :: ማለትም ሰዎችን ለዘላለም እያሰቃየ መኖር ::
ሕዝቅኤል 33: 11 እንዲህ ይላል :-
ጌታ እግዚአብሄር እንዲህ ይላል :- ከመንገዳቸው ተመልሰው በህይወት እንዲኖሩ እንጂ በክፉዎች ሞት ደስ አልሰኝም ::
አዎ አምላክ አምላክ በክፉዎች ሞት እንኩዋን ደስ የማይሰኝ ከሆነ ለዘላለም ፍጻሜ ለለለው ጊዜ ሲሰቃዩ እየሰማ ይደሰታል ማለት አምላክን እንደመሳደብ ይቆጠራል ::
አንተም ሆንክ ሌሎች ማናቸውም ሰዎች የማያደርጉትን የጭካኔ ተግባር ያውም የገዛ ልጆችን የገዛ ፍጡሮቹን በእሳት እያሰቃየ ለዘላለም ይደሰታል ከማለት የከፋ ስድብ የለም
ነገር ግን ብዙዎች እንደሚያምኑት ሰዎች ሲሞቱ ነፍስ ግን ስለማትሞት ከስጋ ተለይታ በገነት የምትደሰተው ወይም በገሀነም የምትሰቃየው እሷ ነች ይላሉ ::
ነፍስን በተመለከተ መጽሀፍ ቅዱስ ምን ይላል ??
ዘፍጥረት 2: 7 በግልጽ እንዲህ ይላል :-
እግዚአብሄር አምላክ ከምድር አፈር ወስዶ ሰውን አበጀው በአፍንጫውም የህይወት እስትንፋስ እፍ አለበት ሰውም ህያው ነፍስ ሆነ ::
በግልጽ በህይወት መኖር የጀመረው ሰው ነው ነፍስ የሆነው :: እንጂ በውስጡ ያለች ለብቻዋ የምትኖር ረቂቅ ነገር አይደለችም :: መጽሀፍ ቅዱስ ነፍስ የማትሞት እንደሆነች ሳይሆን ሟች እንደሆነች ነው የሚናገረው
ሕዝቅኤል 18: 4:-
... ሀጢአትን የምትሰራ ነፍስ እርሷ ትሞታለች ይላል እንጂ ከስጋ ተለይታ ለዘላለም ትሰቃያለች አይልም ::
ነፍስ ሟች ነች ::
ሌላው በራእይ ላይ የተገለጸው የእሳት ባህር ምንድነው ?
ራእይ 20: 13- 15 እንዲህ ይላል :-
ባህርም በውስጡ የነበሩትን ሙታን ሰጠ ሞትና ሲኦልም በነርሱ ዘንድ የነበሩትን ሙታን ሰጡ እያንዳንዱም እንደስራው መጠን ተፈረደበት ከዚያም ቡሀላ ሞትና ሲኦል ወደ እሳት ባህር ተጣሉ የእሳቱ ባህር ሁለተኛው ሞት ነው ::
ክፉዎች እንደሚጣሉበት ሆኖ የተገለጸው የእሳት ባህር ሁለተኛው ሞት ማለትም ትንሳኤ የሌለው ዘላለማዊ ሞትን የሚያመለክት ምሳሌያዊ ባህር ነው ::
ሞትና ሲኦልም ወደ እሳት ባህር መጣላቸው ለዘላለም እንደሚጠፉ የሚያመለክት እንጂ ሞት ቃል በቃል ተይዞ እሳት ባህር የሚወረወር ነገር አይደለም :: ሲኦልም ቢሆን እንዲሁ ::
በመሆኑም ኢየሱስ የተጠቀመበት ገሀነም የሚለው ቃልና ራእይ ላይ ያለው የእሳት ባህር ትንሳኤ የማይኖረውን የዘላለም ሞትን የሚያመለክቱ ናቸው ::
በመሆኑም በ 2ተሰሎንቄ 1: 9 ላይ እንደተገለጸው ክፉዎች በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ ::
ህይወትን አንፈልግም ብለው በሀጢአታቸው የሚቀጥሉትን ሰዎች ለዘላለም በማጥፋት ህይወትን የመረጡትን እና መምረጣቸውንም በተግባር የሚያሳዩትን ሰዎች ብቻ በማዳን
ፍትሀዊ እርምጃ የሚወስድበት ቀን ቅርብ ነው ::
አንድ ልናገረው የምፈልገው ነገር ቢኖር መጽሀፍ ቅዱስ ከቁራን በተቃራኒው ማለትም አምላክ ሰዎችን በገሀንም እሳት እንደሚያሰቃይ እየገለጸ በማስፈራራት የተሞላ ሳይሆን ባብዛኛው በአምላክ ምህረትና ፍቅሩ እንዲሁም ሌሎች ባህሪያቱ ላይ ነው የሚያተኩረው ::
የአምላክ አላማ ሰዎች ከፍርሀት የተነሳ እንዲያመልኩት ሳይሆን በፍቅር ተነሳስተው እንዲያመልኩትና እንዲታዘዙት ነው የሚፈልገው ::
እንግዲህ አጠር አድርጌ ስለሆነ ያቀረብኩት ይህን በተመለከተ ጥያቄ ካለህ ላብራራው ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 489
Posted: Mon Feb 27, 2012 9:05 am Post subject:
አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው :
ሰላም ወልድያ
በመጥፋቴ ይቅርታ ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ገጥሞኝ ነው ::
ስለእርማትህ በጣም ነው የማመሰግነው እንዴት እንደገባ ሊገባኝ አልቻለም በስህተት የተጻፈ ነው አንዳንድ ጊዜ ፒሲዬ ይቃዣል ልበል ?
መቼም ከሀሳቡ ጋር ስለማይገናኝ በስህተት የገባ ሊሆን እንደሚችል ገምተህ እንደሚሆን አስባለሁ ::
የጀመርኩትን ልቀጥል :-
እንደገለጽኩት አምላክ ሰዎችን በማቃጠል ደስ አይሰኝም ያውም ለዘለአለም ::
ይህ ከአምላክ ባህሪ ጋር ፈጽሞ የማይስማማ ነው :: ማለትም ሰዎችን ለዘላለም እያሰቃየ መኖር ::
ሕዝቅኤል 33: 11 እንዲህ ይላል :-
ጌታ እግዚአብሄር እንዲህ ይላል :- ከመንገዳቸው ተመልሰው በህይወት እንዲኖሩ እንጂ በክፉዎች ሞት ደስ አልሰኝም ::
አዎ አምላክ አምላክ በክፉዎች ሞት እንኩዋን ደስ የማይሰኝ ከሆነ ለዘላለም ፍጻሜ ለለለው ጊዜ ሲሰቃዩ እየሰማ ይደሰታል ማለት አምላክን እንደመሳደብ ይቆጠራል ::
አንተም ሆንክ ሌሎች ማናቸውም ሰዎች የማያደርጉትን የጭካኔ ተግባር ያውም የገዛ ልጆችን የገዛ ፍጡሮቹን በእሳት እያሰቃየ ለዘላለም ይደሰታል ከማለት የከፋ ስድብ የለም
ነገር ግን ብዙዎች እንደሚያምኑት ሰዎች ሲሞቱ ነፍስ ግን ስለማትሞት ከስጋ ተለይታ በገነት የምትደሰተው ወይም በገሀነም የምትሰቃየው እሷ ነች ይላሉ ::
ነፍስን በተመለከተ መጽሀፍ ቅዱስ ምን ይላል ??
ዘፍጥረት 2: 7 በግልጽ እንዲህ ይላል :-
እግዚአብሄር አምላክ ከምድር አፈር ወስዶ ሰውን አበጀው በአፍንጫውም የህይወት እስትንፋስ እፍ አለበት ሰውም ህያው ነፍስ ሆነ ::
በግልጽ በህይወት መኖር የጀመረው ሰው ነው ነፍስ የሆነው :: እንጂ በውስጡ ያለች ለብቻዋ የምትኖር ረቂቅ ነገር አይደለችም :: መጽሀፍ ቅዱስ ነፍስ የማትሞት እንደሆነች ሳይሆን ሟች እንደሆነች ነው የሚናገረው
ሕዝቅኤል 18: 4:-
... ሀጢአትን የምትሰራ ነፍስ እርሷ ትሞታለች ይላል እንጂ ከስጋ ተለይታ ለዘላለም ትሰቃያለች አይልም ::
ነፍስ ሟች ነች ::
ሌላው በራእይ ላይ የተገለጸው የእሳት ባህር ምንድነው ?
ራእይ 20: 13- 15 እንዲህ ይላል :-
ባህርም በውስጡ የነበሩትን ሙታን ሰጠ ሞትና ሲኦልም በነርሱ ዘንድ የነበሩትን ሙታን ሰጡ እያንዳንዱም እንደስራው መጠን ተፈረደበት ከዚያም ቡሀላ ሞትና ሲኦል ወደ እሳት ባህር ተጣሉ የእሳቱ ባህር ሁለተኛው ሞት ነው ::
ክፉዎች እንደሚጣሉበት ሆኖ የተገለጸው የእሳት ባህር ሁለተኛው ሞት ማለትም ትንሳኤ የሌለው ዘላለማዊ ሞትን የሚያመለክት ምሳሌያዊ ባህር ነው ::
ሞትና ሲኦልም ወደ እሳት ባህር መጣላቸው ለዘላለም እንደሚጠፉ የሚያመለክት እንጂ ሞት ቃል በቃል ተይዞ እሳት ባህር የሚወረወር ነገር አይደለም :: ሲኦልም ቢሆን እንዲሁ ::
በመሆኑም ኢየሱስ የተጠቀመበት ገሀነም የሚለው ቃልና ራእይ ላይ ያለው የእሳት ባህር ትንሳኤ የማይኖረውን የዘላለም ሞትን የሚያመለክቱ ናቸው ::
በመሆኑም በ 2ተሰሎንቄ 1: 9 ላይ እንደተገለጸው ክፉዎች በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ ::
ህይወትን አንፈልግም ብለው በሀጢአታቸው የሚቀጥሉትን ሰዎች ለዘላለም በማጥፋት ህይወትን የመረጡትን እና መምረጣቸውንም በተግባር የሚያሳዩትን ሰዎች ብቻ በማዳን
ፍትሀዊ እርምጃ የሚወስድበት ቀን ቅርብ ነው ::
አንድ ልናገረው የምፈልገው ነገር ቢኖር መጽሀፍ ቅዱስ ከቁራን በተቃራኒው ማለትም አምላክ ሰዎችን በገሀንም እሳት እንደሚያሰቃይ እየገለጸ በማስፈራራት የተሞላ ሳይሆን ባብዛኛው በአምላክ ምህረትና ፍቅሩ እንዲሁም ሌሎች ባህሪያቱ ላይ ነው የሚያተኩረው ::
የአምላክ አላማ ሰዎች ከፍርሀት የተነሳ እንዲያመልኩት ሳይሆን በፍቅር ተነሳስተው እንዲያመልኩትና እንዲታዘዙት ነው የሚፈልገው ::
እንግዲህ አጠር አድርጌ ስለሆነ ያቀረብኩት ይህን በተመለከተ ጥያቄ ካለህ ላብራራው ::
ሰላም አሉ ኡላ
እርግጥ ብዙ ማብራርያ የሚፈልጉ ነገሮች አሉኝ
ያንተ አገላለጽ ገሀነም የሚባል የእሳት ቅጣት የለም ቅጣቱ ዘላለማዊ ሞት ብቻ ነው የሚል ነው አምልክም የፈጠረውን ፍጡር በእሳት አይቀጣም የሚል ነው
መጽሀፍ ቅዱስ ላይ ግን በዚህ ጉዳይ ትንሽ ሰርች አድርጌ ነበር
መጽሀፍ ቅዱስ የአመጸኞችን ፍጻሜ እንዲህ ይገልጸዋል
ኢሳያስ 66 :24
Quote:
24፤ ወጥተውም በእኔ ያመፁብኝን ሰዎች ሬሳቸውን ያያሉ፤ ትላቸው አይሞትምና፥ እሳታቸውም አይጠፋምና፤ ለሥጋ ለባሽም ሁሉ አስጸያፊ ነገር ይሆናሉ።
ቅጣታቸውም ለምን ያህል ግዜ እንደሆነ መጽሀፉ ሲገልጽ
ዳንኤል 2፤
Quote: በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ብዙዎች ይነቃሉ፤ እኵሌቶቹ ወደ ዘላለም ሕይወት፥ እኵሌቶቹም ወደ እፍረትና ወደ ዘላለም ጕስቍልና።ል
የገሀነምንም ሁኔታ በምሳልያዊ ታሪክ መጽሀፍ ቅዱስ ላይ ሲገልጽ
ሉቃስ 16: 22-
Quote:
22 ድሀውም ሞተ፥ መላእክትም ወደ አብርሃም እቅፍ ወሰዱት፤ ባለ ጠጋው ደግሞ ሞተና ተቀበረ።
23 በሲኦልም በሥቃይ ሳለ አሻቅቦ አብርሃምን በሩቅ አየ አልዓዛርንም በእቅፉ።
24 እርሱም እየጮኸ። አብርሃም አባት ሆይ፥ ማረኝ፥ በዚህ ነበልባል እሣቀያለሁና የጣቱን ጫፍ በውኃ ነክሮ መላሴን እንዲያበርድልኝ አልዓዛርን ስደድልኝ አለ።
25 አብርሃም ግን። ልጄ ሆይ፥ አንተ በሕይወትህ ሳለህ መልካም እንደ ተቀበልህ አስብ አልዓዛርም እንዲሁ ክፉ፤ አሁን ግን እርሱ በዚህ ይጽናናል አንተም ትሣቀያለህ።
26 ከዚህም ሁሉ ጋር ከዚህ ወደ እናንተ ሊያልፉ የሚፈልጉ እንዳይችሉ፥ ወዲያ ያሉ ደግሞ ወደ እኛ እንዳይሻገሩ በእኛና በእናንተ መካከል ታላቅ ገደል ተደርጎአል አለ።
27 እርሱም። እንኪያስ፥ አባት ሆይ፥ ወደ አባቴ ቤት እንድትሰደው እለምንሃለሁ፤ አምስት ወንድሞች አሉኝና፤
28 እነርሱ ደግሞ ወደዚህ ሥቃይ ስፍራ እንዳይመጡ ይመስክርላቸው አለ።
29 አብርሃም ግን። ሙሴና ነቢያት አሉአቸው፤ እነርሱን ይስሙ አለው።
30 እርሱም። አይደለም፥ አብርሃም አባት ሆይ፥ ነገር ግን ከሙታን አንዱ ቢሄድላቸው ንስሐ ይገባሉ አለ።
31 ሙሴንና ነቢያትንም የማይሰሙ ከሆነ፥ ከሙታንም እንኳ አንድ ቢነሣ አያምኑም አለው።
መጽሀፍ ቅዱሱ አምላክን ለምን መፍራት እንዳለብን ሲገልጽ እንዲህ ይላል
ሉቃስ 12:5
Quote: 5 እኔ ግን የምትፈሩትን አሳያችኋለሁ፤ ከገደለ በኋላ ወደ ገሃነም ለመጣል ሥልጣን ያለውን ፍሩ። አዎን እላችኋለሁ እርሱን ፍሩ !፥
።
ማርቆስ 23:33 እንዲህ ይነበባል
Quote:
33 እናንተ እባቦች፥ የእፉኝት ልጆች፥ ከገሃነም ፍርድ እንዴት ታመልጣላችሁ ?
አየህ ከላይ እየሱስ በገሀነም ሲያስጠነቅቃቸው ምሳልያዊ አገላለጽ ነው ብለህ ነበር ግን ይህ ገሀነም ምን እንደሚመስል በድጋሚ ማርቆስ ላይ በደንብ ያብራራዋል
ማርቆስ 9 43:-
43-44 እጅህ ብታሰናክልህ ቍረጣት፤ ሁለት እጅ ኖሮህ ትላቸው ወደማይሞትበት እሳቱም ወደማይጠፋበት ወደ ገሃነም ወደማይጠፋ እሳት ከመሄድ ጕንድሽ ሆነህ ወደ ሕይወት መግባት ይሻላል።
45-46 እግርህ ብታሰናክልህ ቍረጣት፤ ሁለት እግር ኖሮህ ትላቸው ወደማይሞትበት እሳቱም ወደማይጠፋበት ወደ ገሃነም ወደማይጠፋ እሳት ከመጣል አንካሳ ሆነህ ወደ ሕይወት መግባት ይሻልሃል።
47-48 ዓይንህ ብታሰናክልህ አውጣት፤ ሁለት ዓይን ኖሮህ ትላቸው ወደማይሞትበት እሳቱም ወደማይጠፋበት ወደ ገሃነመ እሳት ከመጣል አንዲት ዓይን ኖራህ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት ይሻልሃል።
አንተ እንዳልከው አምላክ ፍጡራኑን በመቅጣት ይደሰታል ማለት አይደለም ለዚህም ነው ነብያቱን ያስጠነቅቁ ዘንድ ደጋግሞ የላከው ቁርአን ላይ ነብዩ ሞሀመድን በተደጋጋሚ << እኛ አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርገን ላክንህ >> ይላል ማለትም ለአማኞችና በጎ ሰሪዎች በገነት ማብሰር ለአመጸኞና ለከሀድያን ገሀነምን ማስጠንቀቅ ! ቁርአን ላይም <እኛ መለክተኛ እስከምልክ ድረስ የምንቀታ አይደለንም >. ይላል ስለዚህም ቀድሞ ያሳውቅሀል ማለት ከዛ ውጪ ያለው የራስ ምርጫ ነው
ሉቃስ 16:22 ላይ ሲኦል የገባው ምላሱ እንደት እንደነደደ እይ ! እርሱ ሞቶ ቅጣቱን እርግጥ መሆኑን ሲያይ ወንድሞቹ ወደዛ ስቃይ እንዳይመጡ ተመኘ ወንድሞቹ ያምኑ ዘንድ የሞተ ሰው አስከፊነቱን ይነግራቸው ዘንድ ፈለገ ግን ምን ምላሽ ተሰጠው
31 ሙሴንና ነቢያትንም የማይሰሙ ከሆነ፥ ከሙታንም እንኳ አንድ ቢነሣ አያምኑም አለው።
እስቲ እዚህ ላይ ምን እንደምትል ልይና ሌሎችም ላነሳቸው የፈለግኩት ነገሮች አሉኝ
ሰላም ሁን
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator