View previous topic :: View next topic
Author
Message
ተድላ ሀይሉ Joined: 17 Mar 2006 Posts: 4451 Location: ኢትዮጵያ
Posted: Tue May 01, 2012 2:54 am Post subject: Re: የእስላሞች የአርብ ተቃውሞ ቀጥሏል - 5 ተቃዋሚዎች ተገደሉ
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : በዚህ ጉዳይ ላይ ሚስተር -x እና ጋሽ ተድላን አጥብቄ እቃወማለሁ :: የምታወሩት ነገር ትክክለኛ እንዳልሆነ አምናለሁ :: ትክክለኛም ቢሆንም ግን አሁን ባሉት መጠነ ሰፊ ፓለቲካዊ እና ማህበራዊ ችግሮች አንጻር የምንሰጠው አስተያየት እና ሀሳብ እየከሰሳችኋቸው ያላችሁትን ወገኖች ለዘብተኛ የሚያደርግ ቢሆን ይመረጣል እንጂ የሚያስቆጣቸው መሆን የለበትም :: እሁንም ግን ካለች ታሪካዊ ግንዛቤ እና በእድሜየም ከደረስኩበት ማህበራዊ ግንኙነት አንፃር በሌሎች ኢትዮጵያውያን ላይ የጥላቻ መንፈስ ላይ የተመሰረተ እስልምና ኢትዮጵያ ውስጥ መሰረት ይኖረዋል ብየ አልገምትም :: ግብዐቱም ታሪካዊ መሰረቱም የለውም :: ህወሀት ሊፈጥር የሞከረው አክራሪነትም ይሁን ለዘብተኛ አፍቃሪ ምዕራብ እስልምና ተቃውሞ እየገጠመው እንደሆነ የሚያሳይ ነገር ነው እያየን ያለነው ::
ናፖሊዮን ዳኘ ::
አዬ ናፖሊዮን ዳኘ :-
ትክክል ያልሆንበትን ምክንያቱን ከእነ መረጃው አሣዬንና ምናልባት ልታሣምነን ትችል ይሆናል :: ለ 'political correctness' ብለህ ለዘብተኛ መሆን ግን ኢትዮጵያን አያድናትም ::
ለመሆኑ ግራኝ አህመድ የሚባል ከአዳል -ሱማሌ የተነሣ ጦረኛ በቱርኮችና በአረቦች ድጋፍ በኢትዮጵያ ላይ ያደረሠውን የጥፋት ታሪክ አታውቅም ? እኒህ "ወያኔን እንቃወማለን " የሚሉት የወሃቢያ ዕምነት አራማጅ አክራሪ እስላሞች ለግራኝ አህመድ በጦር ሜዳ የወደቀበት ሥፍራ እንፍራዝ (ደምቢያ - ጣና አጠገብ : ጎንደር ክፍለ ሀገር ) ሐውልት ሊሠራለት ይገባል ብለው ብዙ ብጥብጥ አስነስተው እንደነበረና በእነ መብራቱ ገብረሕይወት (በረከት ስምዖን ) ሙሉ ድጋፍ እንዳላቸው ታውቃለህ ?
አቋምህን መርምር ::
ተድላ _________________ የወያኔ ሕገ -አራዊት አንቀፅ 39 ኢትዮጵያን የመበታተኛ ፈንጂ ነው !
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር !!!
ተድላ ሀይሉ ዘብሔረ -ኢትዮጵያ ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ናፖሊዮን ዳኘ Joined: 18 Apr 2008 Posts: 1874
Posted: Tue May 01, 2012 3:21 am Post subject: Re: የእስላሞች የአርብ ተቃውሞ ቀጥሏል - 5 ተቃዋሚዎች ተገደሉ
በህግ አምላክ ጋሽ ተድላ ! ስለ አህመድ ግራኝ ያለህ ግንዛቤ ራሱ ትክክል አይደለም :: ፕሮፌሰር መርድ ያደረጉት ምርመር እና ያስተማሩን አንተ ከምትለው በጣም የተለየ ነው :: አሁን በእጄ ላይ ማቴሪያሉ የለኝም :: ግን የአህመድ ግራኝ ጦርነት አንተ እንደምትለው አይደለም ::
አሁን ሀገር ቤት ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ በተመለከተ በዜና ማሰራጫ የአህባሽን በኢትዮጵያ እስልምና ላይ መጫን በመቃወም ከሚደረገው ተቃውሞ ውጪ ብዙ መረጃ የለኝም :: እያልኩ ያለሁት ግን የእስልምና አክራሪነት ኢትዮጵያ ውስጥ ታሪካዊም ሆነ ማህበራዊ መሰረት የለውም ነው ::
ባጋጣሚ ግጪት ቢነሳ እንኳን በተለያየ ሁኔታ ሊነሳ እንደሚችል ግጪት ወስዶ ግጭቱን ለመፍታት የበሰለ የኮንፍሊክት ሪሶሉሽን አያያዝ ነው እንጂ የሚያስፈልገው ይሄን ነገር ማራገብ ---ከኢትዮጵያ ጥቅም አንጻር --ልድገመው ከኢትዮጵያ ጥቅም አንጻር ---ትርጉም የሌለው ብቻ ሳይሆን በጣም ጎጂ ነው ::
እንደውም እስልምናው ውስጥ ያሉትን አመራሮች ( በየከተማው ) በማህበራዊ ደረጃ መቅረብ እና በጋራ መስራት በሚችልበት ሁኔታ ላይ መስራት ይቻላል ::
ናፖሊዮን ዳኘ ::
ተድላ ሀይሉ እንደጻፈ(ች)ው : ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : በዚህ ጉዳይ ላይ ሚስተር -x እና ጋሽ ተድላን አጥብቄ እቃወማለሁ :: የምታወሩት ነገር ትክክለኛ እንዳልሆነ አምናለሁ :: ትክክለኛም ቢሆንም ግን አሁን ባሉት መጠነ ሰፊ ፓለቲካዊ እና ማህበራዊ ችግሮች አንጻር የምንሰጠው አስተያየት እና ሀሳብ እየከሰሳችኋቸው ያላችሁትን ወገኖች ለዘብተኛ የሚያደርግ ቢሆን ይመረጣል እንጂ የሚያስቆጣቸው መሆን የለበትም :: እሁንም ግን ካለች ታሪካዊ ግንዛቤ እና በእድሜየም ከደረስኩበት ማህበራዊ ግንኙነት አንፃር በሌሎች ኢትዮጵያውያን ላይ የጥላቻ መንፈስ ላይ የተመሰረተ እስልምና ኢትዮጵያ ውስጥ መሰረት ይኖረዋል ብየ አልገምትም :: ግብዐቱም ታሪካዊ መሰረቱም የለውም :: ህወሀት ሊፈጥር የሞከረው አክራሪነትም ይሁን ለዘብተኛ አፍቃሪ ምዕራብ እስልምና ተቃውሞ እየገጠመው እንደሆነ የሚያሳይ ነገር ነው እያየን ያለነው ::
ናፖሊዮን ዳኘ ::
አዬ ናፖሊዮን ዳኘ :-
ትክክል ያልሆንበትን ምክንያቱን ከእነ መረጃው አሣዬንና ምናልባት ልታሣምነን ትችል ይሆናል :: ለ 'political correctness' ብለህ ለዘብተኛ መሆን ግን ኢትዮጵያን አያድናትም ::
ለመሆኑ ግራኝ አህመድ የሚባል ከአዳል -ሱማሌ የተነሣ ጦረኛ በቱርኮችና በአረቦች ድጋፍ በኢትዮጵያ ላይ ያደረሠውን የጥፋት ታሪክ አታውቅም ? እኒህ "ወያኔን እንቃወማለን " የሚሉት የወሃቢያ ዕምነት አራማጅ አክራሪ እስላሞች ለግራኝ አህመድ በጦር ሜዳ የወደቀበት ሥፍራ እንፍራዝ (ደምቢያ - ጣና አጠገብ : ጎንደር ክፍለ ሀገር ) ሐውልት ሊሠራለት ይገባል ብለው ብዙ ብጥብጥ አስነስተው እንደነበረና በእነ መብራቱ ገብረሕይወት (በረከት ስምዖን ) ሙሉ ድጋፍ እንዳላቸው ታውቃለህ ?
አቋምህን መርምር ::
ተድላ
_________________ ሰው ህሊናውን የሚሸጠው ክህሊና በላይ ዋጋ ያለው ምን ነገር ሊገዛበት ነው?
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
እናመሰግንሃለ Joined: 01 Jun 2009 Posts: 805
Posted: Tue May 01, 2012 3:41 am Post subject: Re: የእስላሞች የአርብ ተቃውሞ ቀጥሏል - 5 ተቃዋሚዎች ተገደሉ
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : በህግ አምላክ ጋሽ ተድላ ! ስለ አህመድ ግራኝ ያለህ ግንዛቤ ራሱ ትክክል አይደለም :: ፕሮፌሰር መርድ ያደረጉት ምርመር እና ያስተማሩን አንተ ከምትለው በጣም የተለየ ነው :: አሁን በእጄ ላይ ማቴሪያሉ የለኝም :: ግን የአህመድ ግራኝ ጦርነት አንተ እንደምትለው አይደለም ::
አሁን ሀገር ቤት ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ በተመለከተ በዜና ማሰራጫ የአህባሽን በኢትዮጵያ እስልምና ላይ መጫን በመቃወም ከሚደረገው ተቃውሞ ውጪ ብዙ መረጃ የለኝም :: እያልኩ ያለሁት ግን የእስልምና አክራሪነት ኢትዮጵያ ውስጥ ታሪካዊም ሆነ ማህበራዊ መሰረት የለውም ነው ::
ባጋጣሚ ግጪት ቢነሳ እንኳን በተለያየ ሁኔታ ሊነሳ እንደሚችል ግጪት ወስዶ ግጭቱን ለመፍታት የበሰለ የኮንፍሊክት ሪሶሉሽን አያያዝ ነው እንጂ የሚያስፈልገው ይሄን ነገር ማራገብ ---ከኢትዮጵያ ጥቅም አንጻር --ልድገመው ከኢትዮጵያ ጥቅም አንጻር ---ትርጉም የሌለው ብቻ ሳይሆን በጣም ጎጂ ነው ::
እንደውም እስልምናው ውስጥ ያሉትን አመራሮች ( በየከተማው ) በማህበራዊ ደረጃ መቅረብ እና በጋራ መስራት በሚችልበት ሁኔታ ላይ መስራት ይቻላል ::
ናፖሊዮን ዳኘ ::
ተድላ ሀይሉ እንደጻፈ(ች)ው : ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : በዚህ ጉዳይ ላይ ሚስተር -x እና ጋሽ ተድላን አጥብቄ እቃወማለሁ :: የምታወሩት ነገር ትክክለኛ እንዳልሆነ አምናለሁ :: ትክክለኛም ቢሆንም ግን አሁን ባሉት መጠነ ሰፊ ፓለቲካዊ እና ማህበራዊ ችግሮች አንጻር የምንሰጠው አስተያየት እና ሀሳብ እየከሰሳችኋቸው ያላችሁትን ወገኖች ለዘብተኛ የሚያደርግ ቢሆን ይመረጣል እንጂ የሚያስቆጣቸው መሆን የለበትም :: እሁንም ግን ካለች ታሪካዊ ግንዛቤ እና በእድሜየም ከደረስኩበት ማህበራዊ ግንኙነት አንፃር በሌሎች ኢትዮጵያውያን ላይ የጥላቻ መንፈስ ላይ የተመሰረተ እስልምና ኢትዮጵያ ውስጥ መሰረት ይኖረዋል ብየ አልገምትም :: ግብዐቱም ታሪካዊ መሰረቱም የለውም :: ህወሀት ሊፈጥር የሞከረው አክራሪነትም ይሁን ለዘብተኛ አፍቃሪ ምዕራብ እስልምና ተቃውሞ እየገጠመው እንደሆነ የሚያሳይ ነገር ነው እያየን ያለነው ::
ናፖሊዮን ዳኘ ::
አዬ ናፖሊዮን ዳኘ :-
ትክክል ያልሆንበትን ምክንያቱን ከእነ መረጃው አሣዬንና ምናልባት ልታሣምነን ትችል ይሆናል :: ለ 'political correctness' ብለህ ለዘብተኛ መሆን ግን ኢትዮጵያን አያድናትም ::
ለመሆኑ ግራኝ አህመድ የሚባል ከአዳል -ሱማሌ የተነሣ ጦረኛ በቱርኮችና በአረቦች ድጋፍ በኢትዮጵያ ላይ ያደረሠውን የጥፋት ታሪክ አታውቅም ? እኒህ "ወያኔን እንቃወማለን " የሚሉት የወሃቢያ ዕምነት አራማጅ አክራሪ እስላሞች ለግራኝ አህመድ በጦር ሜዳ የወደቀበት ሥፍራ እንፍራዝ (ደምቢያ - ጣና አጠገብ : ጎንደር ክፍለ ሀገር ) ሐውልት ሊሠራለት ይገባል ብለው ብዙ ብጥብጥ አስነስተው እንደነበረና በእነ መብራቱ ገብረሕይወት (በረከት ስምዖን ) ሙሉ ድጋፍ እንዳላቸው ታውቃለህ ?
አቋምህን መርምር ::
ተድላ
ናፒ :
ከአገር ቤት ከወጣህ ስንት ዓመትህ ነው ?
እኔ የወጣሁት የዛሬ 6 ዓመት ነው :: ከ 4 ዓመታት በፊት ወዳገር ቤት ጎራ ብዬ ነበር :: ሰዎቹ ያኔ ከሁለት ዓመት በፊት ጥያቸው እንደወጣሁት አይደሉም :: ሌላው ቀርቶ ሕጻን ሙስሊም እንኳ ከክርስቲያን ዕድሜ እኩያው ጋር እንዳይጫወት በወላጆቹ የሚከለከልባት ኢትዮጵያ ናት ያለችው :: ይሄ የሚካሄደው ጅማ ወይም ሐረርጌ ላይ ሳይሆን አዲስ አበባ ላይ ነው ::
አሁን ከ 4 ዓመታት በኋላ ደግሞ አገር ቤት ስደውል የምሰማው ክርስቲያኖች ሙስሊሞች ትንሽ በዛ በሚሉባቸው አካባቢዎች "ውጡ " እየተባሉ እንደሚታዘዙ ነው :: ይሄ የኔ ቤተሰቦችን ይጨምራል :: አደራህን : "ይሄማ ዱሮም ነበረ " እንዳትል :: የመጨረሻ የሚባል ዓይነት ማሳሰቢያ ነው እየተነገራቸው ያለው :: ብዙ ክርስቲያኖችም "ነገር ሳይመጣ " እያሉ ቀስ በቀስ እየለቀቁ ወደመሃል አገር እየተተጉ ይገኛሉ -በየቦታው :: በከተማ ትምህርት ቤቶችም (አዲስ አበባን ጨምሮ ): ማተብና ሌላ ክርስቲያናዊ ምልክት ልክ እንደ ቡርቃ ሁሉ እንዲከለከል ሲያነሳሱና ውዝግብ ሲፈጥሩ ነበረ :: ክርስቲያኑ 'ኮ ወድዶ አይደለም በጥምቀት ዕለት "ያባቶቼን ርስት አልሰጥህም " እና "ኢትዮጵያ የክርስቲያን ደሴት ናት " ብሎ ቲሸርት አሳትሞ አደባባይ የወጣው ?! የሚያስወጣ አስወጥቶት ነው :: እንደጉድ ተቅነዝንዘዋል -ሙስሊሞቹ !!
ወያኔ ማንን ፈርቶ እንደሆነ ባይታወቅም (እግዚአብሔርን እንዳልሆነ እርግጠኛ ነኝ ): በ "ነፍጠኞች " ጉዳይ ሙሉ ለሙሉ ቆርጦ ከእስላሞቹ ጋር ዘመቻ ከማድረግ ለትንሽ ተዐቅቦ እያሳየ ነው እንጂ .... እስላሞቹ ትዕግሥታቸው ተሟጥጧል :: ነ "ነፍጠኛው " ላይ ባላቸው ጥላቻ አንድ ቢሆኑም : ከዚያ በኋላ ማን በማን ላይ እንደሚነግሥት እርስ በርስ ስለማይተማመኑ ብቻ ነው አሁን በዚህ ሁኔታ ያሉት :: ልክ እንደኦነግና ወያኔ ወይም እንደሻዕቢያና ወያኔ .... ለዚያ ይመስላል ወያኔ ቶሎ ቶሎ አህባሽን ጠፍጥፎ ሊያዘጋጀው የፈለገው :: ወሀቢያ እንደሆነ ለክርስቲያኑ "ካፊር " ቦታ እንደሌለው ሁሉ : ለወያኔ ኮሚኒዝምና ዲሞክራሲ ቦታ የለውም !!
ሆኖም ከርሱ የተሻለ እርዳታ ሊያደርግላቸው የሚችል እንደሌለ ያውቃሉ :: ስለዚህ ሙሉ ለሙሉ ኦርቶዶክሱን እሲኪያዳክምላቸው በርሱ ትከሻ ላይ ይንጠላጠላሉ :: አሁን ግን እንደሻዕቢያና ወያኔ "ብልጥ ለብልጥ " ሆነው ይቧቀሳሉ :: እግዚአብሔር ምስጋና ይድረሰውና !
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ተድላ ሀይሉ Joined: 17 Mar 2006 Posts: 4451 Location: ኢትዮጵያ
Posted: Tue May 01, 2012 4:13 am Post subject: Re: የእስላሞች የአርብ ተቃውሞ ቀጥሏል - 5 ተቃዋሚዎች ተገደሉ
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : በህግ አምላክ ጋሽ ተድላ ! ስለ አህመድ ግራኝ ያለህ ግንዛቤ ራሱ ትክክል አይደለም :: ፕሮፌሰር መርድ ያደረጉት ምርመር እና ያስተማሩን አንተ ከምትለው በጣም የተለየ ነው :: አሁን በእጄ ላይ ማቴሪያሉ የለኝም :: ግን የአህመድ ግራኝ ጦርነት አንተ እንደምትለው አይደለም ::
ስለ ግራኝ አህመድ የጥፋት ወረራ ሟቹ ፕሮፌሠር መርዕድ ወልደአረጋይ ካደረጉት 'ማርክሣዊ -ሌኒናዊ -ስታሊናዊ ' የታሪክ ምርምር ጽሑፍ ይልቅ በጊዜው የግራኝ አህመድ አማካሪና ታሪክ ጸሐፊ የነበረው ሺሃብ አድ -ዲን አሕመድ ቢን አብደልቃድር የጻፈውን የዐይን እማኝነት አምናለሁ ::
ምንጭ :- Sihab ad-Din Ahmad bin 'Abd al-Qader b. Salim b. Uthman, (). Futuh Al-Habasha: The Conquest of Abyssinia (Futuh Al-Habasa). Translated by Paul Lester Stenhouse (September 2003).
እኔም : አንተም ታሪክን የተማርነው ምንም አገራቸውን ቢወድዱም በማርክሣዊ -ሌኒናዊ -ስታሊናዊ የፖለቲካ ምኅዳር ሥር ሆነው ታሪክን ለማስተማር በሚጣጣሩ ለዘብተኛ የምዕራብ -ቀመስ ትምህርት ምሁራን ነው :: ስለ አገራቸው የተጻፈውን ታሪክ ያጠኑት በፖርቱጋሎች : በእስፓኞች : በእንግሊዞች : በፈረንሣዮች : በጀርመኖች : በጣሊያኖች : በአረቦችና በሌሎችም የውጭ ዜጎች በተጻፉ መጻሕፍት ዋቢነት ላይ ተመርኩዘው ስለሆነ ከታሪካዊ ዳራው የመራቅና ሲብስም በየወቅቱ ከሚነሣው የፖለቲካ ትኩሣት አንፃር ፖለቲካዊ ትንታኔ ትክክለኛነት ላይ ያመዝናሉ :: ስለዚህ አንተ እንዴት እንደተረዳኸው አሣውቀን እንጂ የፕሮፌሠር መርዕድ ጥብቅና አያዋጣህም :: ስለታሪኩ በቂ መረጃ ከሌለህ በቀዳማዊ ኃይለሥላሤ የአገዛዝ ዘመን የገንዘብ ሚኒስትርና በኋላም የዘውድ አማካሪ የነበሩት ማቹ አቶ ይልማ ዴሬሣም በአማርኛ ቋንቋ የጻፉት መጽሐፍ አለ :: እኒህን ሁለቱን ብታንብ ምናልባት ተጨማሪ ዕይታ ይፈጥሩልሃል ብዬ እገምታለሁ ::
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : አሁን ሀገር ቤት ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ በተመለከተ በዜና ማሰራጫ የአህባሽን በኢትዮጵያ እስልምና ላይ መጫን በመቃወም ከሚደረገው ተቃውሞ ውጪ ብዙ መረጃ የለኝም :: እያልኩ ያለሁት ግን የእስልምና አክራሪነት ኢትዮጵያ ውስጥ ታሪካዊም ሆነ ማህበራዊ መሰረት የለውም ነው ::
የአህባሽንና የወሃቢያን ዕምነቶች የሚያስፋፉት ሁለት የአደሬ አክራሪ እስላሞች ናቸው :: ስለማንነታቸው የሚገልፅ ጥናታዊ ጽሑፍ ቀደም ባለው መልዕክቴ ጠቁሜያለሁ ::
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : ባጋጣሚ ግጪት ቢነሳ እንኳን በተለያየ ሁኔታ ሊነሳ እንደሚችል ግጪት ወስዶ ግጭቱን ለመፍታት የበሰለ የኮንፍሊክት ሪሶሉሽን አያያዝ ነው እንጂ የሚያስፈልገው ይሄን ነገር ማራገብ ---ከኢትዮጵያ ጥቅም አንጻር --ልድገመው ከኢትዮጵያ ጥቅም አንጻር ---ትርጉም የሌለው ብቻ ሳይሆን በጣም ጎጂ ነው ::
አዬ ናፖሊዮን :-
የምን ስለወደፊቱ በአጋጣሚ ስለሚነሣ ግጭት ታወራለህ እነርሱ እኮ ቀደም ብለው ኢትዮጵያን የአክራሪ እስላሞች አገር ለማድረግ ዕቅድ ነድፈው ጨርሠዋል :: በየጊዜው ደግሞ የተግባር ዕቅዶቻቸውን ይከልሣሉ :: ለመሆኑ በ 1983-87 ዓ .ም . በነበረው ጊዜ የሱዳን እስላማዊ አገዛዝ ኢትዮጵያ ውስጥ ከ 19 የማያንሱ ቆንሲላዎችን ከፍቶ ምን ያከናውን እንደነበረ አታውቅም ነበር ? ያኔ የት ነበር የምትኖረው ? በጅማና ኢሉባቦር ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ላይ የነበሩትን ካህናት 'አላህ ዋ -ክበር ' እያሉ ሲጨፈጭፉ የነበሩት እነማን ሆኑና በአዲስ አበባ : በጎንደር : በደሴ : በስልጤ : በሐረር : በሌሎችም የኢትዮጵያ ክፍሎች ክርስቲያኖችን በአደባባይ በግፍ የሚጨፈጭፉና ቤተክርስቲያን የሚያቃጥሉት የድሮዎቹ ሰላማዊ እስላሞች መሠሉህ እንዴት ? በአጠቃላይ የምንወያየው እኮ ዛሬ ስለተጀመረ ጉዳይ አይደለም : ከወያኔ አገዛዝ ጋር እኩል ስለተመሠረተና አብሮ ስለጎለመሠ አጥፊ የአክራሪ እስላሞች እንቅስቃሴ እንጂ
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : እንደውም እስልምናው ውስጥ ያሉትን አመራሮች ( በየከተማው ) በማህበራዊ ደረጃ መቅረብ እና በጋራ መስራት በሚችልበት ሁኔታ ላይ መስራት ይቻላል ::
ናፖሊዮን ዳኘ ::
በሕይወት መቆየት ከፈለግህ ከእነዚህ ሠሞኑን "ወያኔን እንቃወማለን " ከሚሉት አክራሪ የወሃቢያ ዕምነት ተከታይ አክራሪ እስላሞች አርባ ክንድ ራቅ :: ያለበለዚያ ሠይፋቸውን የሚመዙት በመጀመሪያ በአንተ እና መሠል የዋሃን ላይ ነው ::
ተድላ _________________ የወያኔ ሕገ -አራዊት አንቀፅ 39 ኢትዮጵያን የመበታተኛ ፈንጂ ነው !
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር !!!
ተድላ ሀይሉ ዘብሔረ -ኢትዮጵያ ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ናፖሊዮን ዳኘ Joined: 18 Apr 2008 Posts: 1874
Posted: Tue May 01, 2012 4:50 am Post subject: Re: የእስላሞች የአርብ ተቃውሞ ቀጥሏል - 5 ተቃዋሚዎች ተገደሉ
ሰላም ጋሽ ተድላ
ፕሊስ ስለ ፕሮፌሰር መርዕድ የምታውቅ አይመስልም ከምታወራው ነገር :: በፍጹም የኮሚኒስትነት ዝንባሌ ያላየሁባቸው ሁነኛ ኢትዮጵያዊ ናቸው :: እንዲያውም የሳቸው አይዲዮሎጂ ኢትዮጵያ ናት የምትመስለኝ :: ብዙ በውጪ ሀገር ዮኒቨርስቲዎች የማስተማር ዕድል ሲሰጣቸው ሀገሬን አለቅም ብለው ያገለገሉ ሰው እንደሆኑ ነው የማውቀው :: በባህሪያቸውም ያሳዮ የነበሩት ነገር ይሄው ነው :: እጂግ በጣም የተከበሩ ነበሩ በዲፓርትመንቱም በዮኒቨርሲቲውም ---እስከማውቀው ::
ስለ አህመድ ግራኝ ጦርነት በምንጭነት የጠቀስከው የሺሀበዲን ስራ ልክ ነው ቀዳሚ የሆነ ምንጪ ነው ልክ የነገስታቱ መዋዕለ ዜና በምንጭነት እንደሚያገለግለው :: ከዚያ ውጭ የበቃ የነቃ የታሪክ ትንተና አይደለም ::
የእስልምና አክራሪነቱን በተመለከተ -ፍጹም እንግዳ ነው :: ከ 83-87 ያልከውን ሁነት ፈጽሞ አላውቀውም :: የሰጠኸው ማብራሪያ ሁሉ ለኔ እንግዳ ነው ::
እናመሰግንሀለን :-
ከሀገር ቤት ከወጣሁ አስር ደፍኛለሁ :: ድሮ በሰላታቸው እና ባንዳንድ ጉዳዮች እየተቀላለድን በእኛም እየቀለዱ አብረውኝ ያደጉ ሙስሊም ልጆች ዛሬ ድረስ እንገናኛለን :: ምንም የተለየ መንፈስ አላየሁባቸውም :: እርግጥ ሀገር ቤት ስደውል የእስልምና አማኞች ጽንፍ እየያዙ ነው የሚል ነገር እሰማ ነበር ...አጥብቄ ግን አልጠየኩም :: ችግሩ በዚህ ደረጃ ስላልመሰለኝ :: እናንተ በምትሉት ደረጃ ደርሶ ከሆነ በእርግጥም አሳሳቢ ነው :: መፍትሄው ግን አሁንም የጋራ ግንዛቤን መፍጠር (በእምነት ሳይነቃቀፉ በሰላም በመቻቻል መኖር ) የሚቻልበትን ሁኔታ ማመቻቸቱ ነው የሚሻለው :: ከዛ ውጪ ወደ ግብ ግቡ የሚወስድ መንገድ ከመረጥን ህወሀት የፈጠረውን የዘር ችግር በማያዳግም መልኩ ተፈቶ ሳያልቅ እንደገና ሌላ ተጨማሪ እና በዚህ ጊዜ ያልቃል የሚባል ነገር ውስጥ ነው የሚገባው :: ምክንያቱም እምነት የጎሳን መስመር ሁሉ የማጥፋት ዝንባሌ ስለሚኖረው ነገሩ በሁለት ትልልቅ ነገር መሀል የሚፈጠር የማያባራ ጉዳይ ነው የሚሆነው :: እስልምናም አምስት ሳንቲም አይጠቀምም ከእንደዚህ አይነቱ አካሄድ ::
ለማንኛውም የበለጠ እስከማውቅ ድረስ በጉዳዮ ላይ ብዙ ከመናገር መስማቱ ይሻላል ለጊዜው ::
ናፖሊዮን ዳኘ ::
ተድላ ሀይሉ እንደጻፈ(ች)ው : ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : በህግ አምላክ ጋሽ ተድላ ! ስለ አህመድ ግራኝ ያለህ ግንዛቤ ራሱ ትክክል አይደለም :: ፕሮፌሰር መርድ ያደረጉት ምርመር እና ያስተማሩን አንተ ከምትለው በጣም የተለየ ነው :: አሁን በእጄ ላይ ማቴሪያሉ የለኝም :: ግን የአህመድ ግራኝ ጦርነት አንተ እንደምትለው አይደለም ::
ስለ ግራኝ አህመድ የጥፋት ወረራ ሟቹ ፕሮፌሠር መርዕድ ወልደአረጋይ ካደረጉት 'ማርክሣዊ -ሌኒናዊ -ስታሊናዊ ' የታሪክ ምርምር ጽሑፍ ይልቅ በጊዜው የግራኝ አህመድ አማካሪና ታሪክ ጸሐፊ የነበረው ሺሃብ አድ -ዲን አሕመድ ቢን አብደልቃድር የጻፈውን የዐይን እማኝነት አምናለሁ ::
ምንጭ :- Sihab ad-Din Ahmad bin 'Abd al-Qader b. Salim b. Uthman, (). Futuh Al-Habasha: The Conquest of Abyssinia (Futuh Al-Habasa). Translated by Paul Lester Stenhouse (September 2003).
እኔም : አንተም ታሪክን የተማርነው ምንም አገራቸውን ቢወድዱም በማርክሣዊ -ሌኒናዊ -ስታሊናዊ የፖለቲካ ምኅዳር ሥር ሆነው ታሪክን ለማስተማር በሚጣጣሩ ለዘብተኛ የምዕራብ -ቀመስ ትምህርት ምሁራን ነው :: ስለ አገራቸው የተጻፈውን ታሪክ ያጠኑት በፖርቱጋሎች : በእስፓኞች : በእንግሊዞች : በፈረንሣዮች : በጀርመኖች : በጣሊያኖች : በአረቦችና በሌሎችም የውጭ ዜጎች በተጻፉ መጻሕፍት ዋቢነት ላይ ተመርኩዘው ስለሆነ ከታሪካዊ ዳራው የመራቅና ሲብስም በየወቅቱ ከሚነሣው የፖለቲካ ትኩሣት አንፃር ፖለቲካዊ ትንታኔ ትክክለኛነት ላይ ያመዝናሉ :: ስለዚህ አንተ እንዴት እንደተረዳኸው አሣውቀን እንጂ የፕሮፌሠር መርዕድ ጥብቅና አያዋጣህም :: ስለታሪኩ በቂ መረጃ ከሌለህ በቀዳማዊ ኃይለሥላሤ የአገዛዝ ዘመን የገንዘብ ሚኒስትርና በኋላም የዘውድ አማካሪ የነበሩት ማቹ አቶ ይልማ ዴሬሣም በአማርኛ ቋንቋ የጻፉት መጽሐፍ አለ :: እኒህን ሁለቱን ብታንብ ምናልባት ተጨማሪ ዕይታ ይፈጥሩልሃል ብዬ እገምታለሁ ::
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : አሁን ሀገር ቤት ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ በተመለከተ በዜና ማሰራጫ የአህባሽን በኢትዮጵያ እስልምና ላይ መጫን በመቃወም ከሚደረገው ተቃውሞ ውጪ ብዙ መረጃ የለኝም :: እያልኩ ያለሁት ግን የእስልምና አክራሪነት ኢትዮጵያ ውስጥ ታሪካዊም ሆነ ማህበራዊ መሰረት የለውም ነው ::
የአህባሽንና የወሃቢያን ዕምነቶች የሚያስፋፉት ሁለት የአደሬ አክራሪ እስላሞች ናቸው :: ስለማንነታቸው የሚገልፅ ጥናታዊ ጽሑፍ ቀደም ባለው መልዕክቴ ጠቁሜያለሁ ::
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : ባጋጣሚ ግጪት ቢነሳ እንኳን በተለያየ ሁኔታ ሊነሳ እንደሚችል ግጪት ወስዶ ግጭቱን ለመፍታት የበሰለ የኮንፍሊክት ሪሶሉሽን አያያዝ ነው እንጂ የሚያስፈልገው ይሄን ነገር ማራገብ ---ከኢትዮጵያ ጥቅም አንጻር --ልድገመው ከኢትዮጵያ ጥቅም አንጻር ---ትርጉም የሌለው ብቻ ሳይሆን በጣም ጎጂ ነው ::
አዬ ናፖሊዮን :-
የምን ስለወደፊቱ በአጋጣሚ ስለሚነሣ ግጭት ታወራለህ እነርሱ እኮ ቀደም ብለው ኢትዮጵያን የአክራሪ እስላሞች አገር ለማድረግ ዕቅድ ነድፈው ጨርሠዋል :: በየጊዜው ደግሞ የተግባር ዕቅዶቻቸውን ይከልሣሉ :: ለመሆኑ በ 1983-87 ዓ .ም . በነበረው ጊዜ የሱዳን እስላማዊ አገዛዝ ኢትዮጵያ ውስጥ ከ 19 የማያንሱ ቆንሲላዎችን ከፍቶ ምን ያከናውን እንደነበረ አታውቅም ነበር ? ያኔ የት ነበር የምትኖረው ? በጅማና ኢሉባቦር ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ላይ የነበሩትን ካህናት 'አላህ ዋ -ክበር ' እያሉ ሲጨፈጭፉ የነበሩት እነማን ሆኑና በአዲስ አበባ : በጎንደር : በደሴ : በስልጤ : በሐረር : በሌሎችም የኢትዮጵያ ክፍሎች ክርስቲያኖችን በአደባባይ በግፍ የሚጨፈጭፉና ቤተክርስቲያን የሚያቃጥሉት የድሮዎቹ ሰላማዊ እስላሞች መሠሉህ እንዴት ? በአጠቃላይ የምንወያየው እኮ ዛሬ ስለተጀመረ ጉዳይ አይደለም : ከወያኔ አገዛዝ ጋር እኩል ስለተመሠረተና አብሮ ስለጎለመሠ አጥፊ የአክራሪ እስላሞች እንቅስቃሴ እንጂ
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : እንደውም እስልምናው ውስጥ ያሉትን አመራሮች ( በየከተማው ) በማህበራዊ ደረጃ መቅረብ እና በጋራ መስራት በሚችልበት ሁኔታ ላይ መስራት ይቻላል ::
ናፖሊዮን ዳኘ ::
በሕይወት መቆየት ከፈለግህ ከእነዚህ ሠሞኑን "ወያኔን እንቃወማለን " ከሚሉት አክራሪ የወሃቢያ ዕምነት ተከታይ አክራሪ እስላሞች አርባ ክንድ ራቅ :: ያለበለዚያ ሠይፋቸውን የሚመዙት በመጀመሪያ በአንተ እና መሠል የዋሃን ላይ ነው ::
ተድላ
_________________ ሰው ህሊናውን የሚሸጠው ክህሊና በላይ ዋጋ ያለው ምን ነገር ሊገዛበት ነው?
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ሚስተር -x Joined: 02 Feb 2009 Posts: 1257
Posted: Tue May 01, 2012 4:56 am Post subject:
ሰላም ናፖልዮን
ከአገር ከወጣህና ሳትመለስ ከቆየህ ብዙ ጊዜ ያደረግህ ይመስለኛል :: ዋሀቢዝም ዘልቆ ገብቷል :: ያኔ የምናውቀው እስልምና አይደለም ባገራችን ያለው :: እነሱ ጾመው እኛ አብረናቸው እናፈጥር የነበረበት : አብረን ካንድ መሶብ የቀረብንበት ዘመን ላይመለስ ሄዷል :: የደርግ ጥይት ጔደኞቼን ሰለሞንንና ኑረዲንን በአንድ ቀን ሲጥል በሺህ የሚቆጠር በሰልፍ ለቀብር የወጣው ወጣት ሀይማኖት አልነበረውም :: ባንድ ቀን ከሰዓት በፊት ኑረዲንን ከሰዓት በኌላ ሰለሞንን ቀብረናል በየሀይማኖታቸው የቀብር ቦታ እየዘመርን ::
ሰለሞን ለምን ተገደለ
በትግል ነጻነት ይገኛል ስላለ
ኑረዲን ለምን ተገደለ
በትግል ነጻነት ይገኛል ስላለ
ዛሬ ያ የለም :: ጉርብትና ቀርቷል :: ድሮ የምታውቃቸው የነኑረዲን ቤተሰቦች ወስነው ክርስቲያኑን አግለለውታል ከንግድ ልውውጥ ባሻገር :::
መርዙን ሆን ብሎ ያስገባው ወያኔ ነው :: የክርስቲያኑ ልብ አልተለወጠም :: እስላሙ ግን የሚነግርህ ""ሀይማኖቴን አላውቀውም ነበር አሁን ይሄ መንግስት ነጻነት ሲሰጠን ነው እውነተኛውን ትምህርት የተማርነው ብለው አረፉ :: አረብ ከጥንት የደገሰልንን ይተገብሩት ጀመር ::
በክርስቲያኑ ላይ በግብጽ እንደሚያደርጉት በኢትዮጵያ ማድረግ ጀመሩ :: አሁን አይነካብን የሚሉት ዋሀቢዝም ይሄ ነው :: አላማውም ኢትዮጵያን ለሸሪያ ሕግ ማዘጋጀት ነው ::
አበቃሁ :: _________________ እመሰ ረሳዕኩኪ ኢትዮጵያ …የማንየ ለትርስዐኒ። ወይጥጋዕ ልሳንየ ባጉርዔየ ለእሙ ኢተዘከርኩኪ!
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ናፖሊዮን ዳኘ Joined: 18 Apr 2008 Posts: 1874
Posted: Tue May 01, 2012 5:20 am Post subject:
ስላም
በአስር አመት ውስጥ በዚህ ደረጃ ለውጥ ማየት እጂግ በጣም የሚገርም ነው ::
እንግዲህ የሆነው ሆኗል :: የምናውቀው "ኢትዮጵያዊ እስልምና ላይመለስ ሄዷል ብለን " ግን ማሰብ የመፍትሄ አቅጣቻችንን ያስተን ይመስለናል :: የኔ ጥያቄ ስለዚህ እንደምትሉት እስልምና በዛ ደረጃ ከሯል ብንል መፍትሄው ምንድን ነው ?? ነገሩ የሚላላበት መንገድ ካልተፈለገ እኮ ነገ እንደናይጀሪያ መሆን ሊመጣ ነው :: መፍትሄው ምንድን ነው ??
ናፖሊዮን ዳኘ ::
ሚስተር -x እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም ናፖልዮን
ከአገር ከወጣህና ሳትመለስ ከቆየህ ብዙ ጊዜ ያደረግህ ይመስለኛል :: ዋሀቢዝም ዘልቆ ገብቷል :: ያኔ የምናውቀው እስልምና አይደለም ባገራችን ያለው :: እነሱ ጾመው እኛ አብረናቸው እናፈጥር የነበረበት : አብረን ካንድ መሶብ የቀረብንበት ዘመን ላይመለስ ሄዷል :: የደርግ ጥይት ጔደኞቼን ሰለሞንንና ኑረዲንን በአንድ ቀን ሲጥል በሺህ የሚቆጠር በሰልፍ ለቀብር የወጣው ወጣት ሀይማኖት አልነበረውም :: ባንድ ቀን ከሰዓት በፊት ኑረዲንን ከሰዓት በኌላ ሰለሞንን ቀብረናል በየሀይማኖታቸው የቀብር ቦታ እየዘመርን ::
ሰለሞን ለምን ተገደለ
በትግል ነጻነት ይገኛል ስላለ
ኑረዲን ለምን ተገደለ
በትግል ነጻነት ይገኛል ስላለ
ዛሬ ያ የለም :: ጉርብትና ቀርቷል :: ድሮ የምታውቃቸው የነኑረዲን ቤተሰቦች ወስነው ክርስቲያኑን አግለለውታል ከንግድ ልውውጥ ባሻገር :::
መርዙን ሆን ብሎ ያስገባው ወያኔ ነው :: የክርስቲያኑ ልብ አልተለወጠም :: እስላሙ ግን የሚነግርህ ""ሀይማኖቴን አላውቀውም ነበር አሁን ይሄ መንግስት ነጻነት ሲሰጠን ነው እውነተኛውን ትምህርት የተማርነው ብለው አረፉ :: አረብ ከጥንት የደገሰልንን ይተገብሩት ጀመር ::
በክርስቲያኑ ላይ በግብጽ እንደሚያደርጉት በኢትዮጵያ ማድረግ ጀመሩ :: አሁን አይነካብን የሚሉት ዋሀቢዝም ይሄ ነው :: አላማውም ኢትዮጵያን ለሸሪያ ሕግ ማዘጋጀት ነው ::
አበቃሁ ::
_________________ ሰው ህሊናውን የሚሸጠው ክህሊና በላይ ዋጋ ያለው ምን ነገር ሊገዛበት ነው?
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ተድላ ሀይሉ Joined: 17 Mar 2006 Posts: 4451 Location: ኢትዮጵያ
Posted: Tue May 01, 2012 5:29 am Post subject: Re: የእስላሞች የአርብ ተቃውሞ ቀጥሏል - 5 ተቃዋሚዎች ተገደሉ
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም ጋሽ ተድላ
ፕሊስ ስለ ፕሮፌሰር መርዕድ የምታውቅ አይመስልም ከምታወራው ነገር :: በፍጹም የኮሚኒስትነት ዝንባሌ ያላየሁባቸው ሁነኛ ኢትዮጵያዊ ናቸው :: እንዲያውም የሳቸው አይዲዮሎጂ ኢትዮጵያ ናት የምትመስለኝ :: ብዙ በውጪ ሀገር ዮኒቨርስቲዎች የማስተማር ዕድል ሲሰጣቸው ሀገሬን አለቅም ብለው ያገለገሉ ሰው እንደሆኑ ነው የማውቀው :: በባህሪያቸውም ያሳዮ የነበሩት ነገር ይሄው ነው :: እጂግ በጣም የተከበሩ ነበሩ በዲፓርትመንቱም በዮኒቨርሲቲውም ---እስከማውቀው ::
ኧረ ተው ናፖሊዮን :-
የዩኒቨርሲቲውን የታሪክ ምሁራን ከደርግ እስከ ወያኔ የአገዛዝ ዘመኖች ድረስ ተግባራቸውን ከሞላ ጎደል አውቃለሁ : ዝርዝር ውስጥ መግባት አያስፈልገኝም :: ለመሆኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ምሁራን አንድ ወጥ የሆነ የኢትዮጵያ ታሪክ ማስተማሪያ መጽሐፍ ማዘጋጀት ሣይችሉ እንዴት ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ እነርሱ ብቻ የመጨረሻዎቹ የኢትዮጵያ ታሪክ ዕውቀት ሊቆች ተደርገው ሊወሠዱ ይችላሉ ? ሟቾችን ጭምር ወቃሽ አያድርገኝ እንጂ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም "ጻፍኩት " ብለው በዚህ ዓመት ያሣተሙት የ 'ትግላችን ' መጽሐፍ ታሪክ ጸሐፊዎች :-
3ኛ ዶክተር (በኋላ ፕሮፌሠር ) መርዕድ ወልደአረጋይ (ነፍስ ይማር - በታኅሣሥ 2002 ዓ .ም . አርፈዋል )
4ኛ ዶክተር (አሁን ፕሮፌሠር ) ባህሩ ዘውዴ
5ኛ ዶክተር (በኋላ ፕሮፌሠር ) ብርሃኑ አበበ (ነፍስ ይማር በሰኔ 2000 ዓ .ም . አርፈዋል )
6ኛ አቶ (አሁን ፕሮፌሰር ) ሽፈራው በቀለ
ነበሩ :: ሥም መጥቀስ አያስፈልግም እንጂ ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ የኢትዮጵያን ታሪክ አስተምረውኛል :: ሌሎችንም ከታሪክ ትምህርት ጋር በተያያዘ አቋማቸውን አጥርቼ አውቃለሁ :: ፕሮፌሠር መርዕድ በእርግጥ በኢትዮጵያዊነታቸው አጥብቀው የሚያምኑ እንደነበሩ አምናለሁ (አፈሩ ይቅለላቸውና ) :: ያ ማለት ግን የሚያምኑበት ርዕዮተ -ዓለም ኢትዮጵያዊ -ብሔረተኝነት ነበረ አያስብልም ::
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : ስለ አህመድ ግራኝ ጦርነት በምንጭነት የጠቀስከው የሺሀበዲን ስራ ልክ ነው ቀዳሚ የሆነ ምንጪ ነው ልክ የነገስታቱ መዋዕለ ዜና በምንጭነት እንደሚያገለግለው :: ከዚያ ውጭ የበቃ የነቃ የታሪክ ትንተና አይደለም ::
በመጀመሪያ አንብባቸውና ከዚያ በኋላ ግምገማህን ማስከተል ትችላለህ ::
ናፖሊዮን ዳኘ እንደጻፈ(ች)ው : የእስልምና አክራሪነቱን በተመለከተ -ፍጹም እንግዳ ነው :: ከ 83-87 ያልከውን ሁነት ፈጽሞ አላውቀውም :: የሰጠኸው ማብራሪያ ሁሉ ለኔ እንግዳ ነው ::
ለማንኛውም የበለጠ እስከማውቅ ድረስ በጉዳዮ ላይ ብዙ ከመናገር መስማቱ ይሻላል ለጊዜው ::
ናፖሊዮን ዳኘ ::
እኔም ሆንኩ ሌሎች ይህን ያህል የምንቸከችከው እኮ ስለነባራዊው ሁኔታ ያለብህን የመረጃ ክፍተት ስለተገነዘብን ነው :: እስከዚያው እንዳልከው ግራ -ቀኙን አጣራ ::
ተድላ _________________ የወያኔ ሕገ -አራዊት አንቀፅ 39 ኢትዮጵያን የመበታተኛ ፈንጂ ነው !
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር !!!
ተድላ ሀይሉ ዘብሔረ -ኢትዮጵያ ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ተድላ ሀይሉ Joined: 17 Mar 2006 Posts: 4451 Location: ኢትዮጵያ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
የዘመኑ ልሳን Joined: 07 Jun 2005 Posts: 2930 Location: USA
Posted: Tue May 01, 2012 8:42 am Post subject:
ተድላ በዚህ እርዕስ ስር ብዙ ቁምነገሮችን እንድናውቅ ነው ያደረከን ::
እናመሰግንሃለ� የጽሁፍህ tone ከተለመደው ኢትዮጵያዊ አስተሳሰብ በጣም የወጣ ነው :: ሀሳብህን የበለጠ ክፍፍል በማይፈጥር መልኩ እንደ ሚስተር x እና ተድላ ድንጋዩን ድንጋይ እያል ማቅረብ ስትችል የማይገባ አቀራረብ ለምን እንደመረጥክ አልገባኝም :: ከጻፍካቸው ሁሉ "ሀረር ሌላውን ኢትዮጵያ 10 እስከ 20 አመት ይቀድማል " በሚለው መቶ በመቶ እስማማለሁ ::
በቤተ ክርስቲያን በምዕራብያኑ የሚደገፉ ጴንጤዎች ኦርቶዶክስ መስለው ገብተው ተአድሶ እናካሄዳለን ብለው መበጥበጥ የጀመሩት በሀረር ነበር :: በሙስሊሞች በኩል ወሐብያ በሳውዲአረብያ እየተደገፈ በሀረር መስፋፋት የጀመረውና ሰዎች ሱሪያቸውን መቁረጥና ጺማቸውን ማሳደግ የጀመሩት ከ 20 አመት አካባቢ ነው :: ሁለቱም እንዳሳባቸው አልተሳካላቸውም እንጂ በውጭ ሀይሎች እየተደገፉ ኢትዮጵያን እና የኢትዮጵያ የሆነ ነገርን ለማጥፋት ሞክረዋል ::
አሁን አዲስ የሆነው ተአድሶን የቤተ ክርስቲያን ልጆች በተለይ ሰንበት ተማሪዎች ተፋልመው ከቤተ ክርስቲያን ሲያጸዱት ወሐብያን ግን በተደራጀ መልኩ የሚቃወመው አካል በሙስሊም በኩል ስላልገጠመው በጣም ተስፋፍቶ ቤተ ክርስቲያናትን ለብዙ አመታት ካቃጠለ እና ክርስቲያኖችን ካረደ በኃላ ወያኔ ለስልጣኑ አሰጋው መሰለኝ አሁን ሊፋለመው ቆርጦ የተነሳ ይመስለኛል ::
በሌላ በኩል ምንም እንኳን ተአድሶዎች ከሞላ ጎደል ከሀረር ሆነ ከተቀረው ኢትዮጵያ ከሚገኙ ቤተ ክርስቲያን ተባረዋል (የጴንጴዎች ቸርች ገብተዋል ) የቀሩትም እባብ ጭንቅላቱን እንደሚደብቅ ተደብቀዋል ወይም እዚህ ሰሜን አሜሪካ ስደተኛው ሲኖዶስ በሚባሉ ቤተክርስቲያኖች ውስጥ በስፋት ቄስ ዘማሪ ሰባኪ ተብለው ይገኛሉ :: እነዚህም ቢሆኑ ጊዜ ይፈጃል እንጂ በስደተኛው ሲኖዶስ ከሚተዳደሩ ቤተክርስቲያኖች ተነቅቶባቸው መባረራቸው አይቀርም ::
በየዘመኑ እንደዚህ አይነት ጉድፎች አይጠፉምና ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያ የሆኑትን ነገሮች የመጠበቅ አላፊነት የሁላችንም ነው ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
እናመሰግንሃለ Joined: 01 Jun 2009 Posts: 805
Posted: Tue May 01, 2012 9:56 am Post subject:
የዘመኑ ልሳን እንደጻፈ(ች)ው :
እናመሰግንሃለ� የጽሁፍህ tone ከተለመደው ኢትዮጵያዊ አስተሳሰብ በጣም የወጣ ነው :: ሀሳብህን የበለጠ ክፍፍል በማይፈጥር መልኩ እንደ ሚስተር x እና ተድላ ድንጋዩን ድንጋይ እያል ማቅረብ ስትችል የማይገባ አቀራረብ ለምን እንደመረጥክ አልገባኝም ::
የዘመኑ ልሳን :
ብዙ ጊዜ ሳይህ አስተያየትህ ሚዛናዊነት ይጎድለዋል :: ከላይ ያለውን ስትጽፍም ምን ማለትህ እንደሆነ ለራስህም የገባህ አይመስለኝም :: በሌሎች ጭፍንና ተሳዳቢ አስተያየቶች ከዚህ በፊት ላዬ ላይ ሁለት ሦስት ጊዜ ዘለህ ጉብ ብለህብኛል :: በደፈናው "የኛ ምሑር " ብለህ ከማንጓጠጥ ውጪ ምን ማለት እንደፈለግህና በአንጻሩ እኔ ምን ማለት እንዳለብኝ ግን ለኔም ለራስህም ግልጽ አድርገህ አታውቅም ::
አንድም ቀን በነገሮች ዙርያ የራስህን እይታ አውጥተህ አውርደህ ኦሪጂናል አስተሳሰብ ስታቀርብ አይቼህ አላውቅም :: በሰው ፖስት ዙርያ እየሄድክ ግን አጽዳቂና ኮናኝነት ይዳዳሃል :: አንተን ማን ነው የሰዎችን ኦፒኒየን ዝም ብለህ ያለግልጽ ምክንያታዊነት አፕሩቫል ሰጪ ወይም ጣይ አድርጎ የሾመህ ?!
ወድዶ አይደለም ናፖሊዮን "የዘመኑ ልፋጭ " የሚልህ ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ዳግማዊ ዋለልኝ Joined: 20 Oct 2010 Posts: 2356
Posted: Tue May 01, 2012 5:50 pm Post subject:
የንፍጥ ጭንቅላት መዓት ....ተድላ ;ሚስተር -x; እናመሰግንሀለን
የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች እምነታቸውን መከተል የሚችሉት ራሳቸው ወይም ሀይማኖታቸው በፈቀደላቸው ህግ መሰረት እንጂ እናንተ ባሰመራችሁት መስመር አይደለም .........የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ የሆኑ ጥቂት ሰዎች በፕሮቴስታንት እና በተሀድሶ እምነት ተከታዮች ላይ ያደረሱትን የህይወት እና የአካል ጉዳት በዝርዝር ካየነው እኮ አሸባሪ መባል ያለባት የእናንተው የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ነች ነገር ግን በጥቂት ግለሰቦች ምክንያት አንድን እምነት በጅምላ መፈረጅ የእናንተ የንፍጥ ጭንቅላቶች ስራ ነው
ደግሞ ልክ እንደሚያውቅ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን በሙስሊሙ እና ክርስቲያኑ መካከል እንደድሮው የተሳሰረ ጉርብትና ቀርቷል ስትሉ አለማፈራችሁ ደደቦች .......ኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው አንድም ነገር አታውቁም ...በደመነፍስ ; በቅዠት መቀባጠር
ዳግማዊ ዋለልኝ ነኝ
የእምነት ነፃነት እና እኩልነት ካከበሩትና ካስከበሩት ወያኔዎች አምባ _________________“Meles Zenawi's passion was in abolishing poverty" Former Prime Minister of United Kingdom Gordon Brown
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
AddisMeraf Joined: 01 Nov 2009 Posts: 1467
Posted: Tue May 01, 2012 6:15 pm Post subject:
የሙሥሊሞች እና የፖሊስ ግጭት በአርሲ
የኦሮሙያ ፖሊስ ባለፈው የሣምንት መጨረሻ በምዕራብ አርሲ ልዩ ስሙ አሳሳ በተባለ አካባቢ በአክራሪነት ጸርጥሮ ባሰራቸው በአንድ ያካባቢው ኢማሙ ደጋፊዎች እና በፖሊስ መካከል በተፈጠረ ግጭት አሥር ፖሊሶች የመቁሰል አደጋ እንደደረሰባቸው የኦሮሙያ ፖሊስ ኮሚሽን ያወጣው መግለጫ አስታወቀ።
ኦሮሙያ ፖሊስ ኮሚሽን ለግጭቱ መንሥዔ ናቸው የተባሉት ኢማም በተለያዩ አካባቢዎች በመዘዋወር ሙሥሊሞችን ለጦርነት ቀስቅሰዋል በማለት ይወነጅላል። በምዕራብ አርሲ ስለታየው ግጭት የአዲስ አበባ ወኪላችን ታደሰ እንግዳው የኢትዮጵያ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ሽመልስ ከማልን አነጋግሮዋል፤ አቶ ሽመልስ በአዲስ አበባ እና በሌሎች አካባቢዎች ሙሥሊሞች አነሱት ስለተባለው ተቃውሞ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ በመግለጽ፡ ስለ ምዕራብ አርሲው ግጭት ግን ለዶይቸ ቬለ ተከታዩን ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ታደሰ እንግዳው
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ
የሙሥሊሞች እና የፖሊስ ግጭት በአርሲ የጀርመን ሬድዮን ሰፊ ዘገባ ለመስማት እዚህ ተጫኑ _________________ Remembering Meles Zenawi's Era! >> http://www.youtube.com/watch?v=uK1oi0-8uyQ&feature=youtu.be
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
AddisMeraf Joined: 01 Nov 2009 Posts: 1467
Posted: Tue May 01, 2012 6:26 pm Post subject:
Quote: በአርሲ በፖሊስና በህዝቡ መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት አራት ሰዎች ተገደሉ
በርካታ ሰዎች ቆስለዋል፤ የታሰሩም እንዳሉ የአይን ምስክሮች ገልጸዋል
በ ሔኖክ ሰማእግዜር ፈንቴ
ዋሽንግተን ዲሲ
በምእራብ አርሲ ዞን አሳሳ ከተማ የዓርብ ጸሎት አድርሰው ከመስጊድ በሚመለሱ ሰዎችና በፖሊስ መካከል በተፈጠረ ግጭት ቢያስ 4 ሰዎች ሲገደሉ በርካቶች ቆስለዋል።
የኢትዮጵያ መንግስት በሃይማኖት ሽፋን የፖለቲካ እንቅስቃሴ ሲመሩ የነበሩ አንድ የአሳሳ ከተማ ነዋሪን የጸጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር ሲያውሉ፤ ግብረ አበሮቹ በፈጠሩት ሁከት በሰው ላይና በንብረት ጥፋት ደርሷል ብሏል።
በስፍራው የነበሩ የአይን ምስክሮች ፖሊስ በቁጥጥር ስር ያዋለው ሰው፤ ለምን እንደሚታሰር፤ ከታሰረም መብቱ ተጠብቆ ወደ ፖሊስ ጣቢያ እንዲያመራ፤ ወይም የአካባቢው ማህበረሰብ ለህግ እንዲያቀርብ በጠይቁ ጊዜ ፖሊሶች ሁኔታውን ባለመቀበል ሰውየውን ሲያስሩ፤ ማህበረሰቡ በቁጣ ድንጋይ መወርወር መጀመሩን ይገልጻሉ። ለዚህ ቁጣ የፖሊስ አጸፋዊ ምላሽ ጥይት በቀጥታ ውደ ሰዎች መተኮስ እንደነበር በስፍራው የነበሩ ሰዎች ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ገልጸዋል።
የኦሮሚያ ፖሊስ አዛዥ አቶ ደበሌ አዱኛ የእስልምና ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ የጅሃድ ጦርነት ሲቀሰቅስ የነበረ ግለሰብን በቁጥጥር ስር ለማዋል በተደረገ እንቅስቃሴ፤ ጥቂት ግብረ አበሮቹ በፈጠሩት ሁከት 4 ሰዎች መገደላቸውንና 10 ፖሊስ መቁሰሉን አቶ ደበሌ የመንግስቱ ልሳን ለሆነው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ገልጸዋል። ከሰላማዊ ሰዎች የቆሰለውን ቁጥር ይፋ አላደረጉም።
“ይሄ ቡድን የሚያራምደው ሃይማኖት አይደለም፤ በሃይማኖት ሽፋን ድብቅ የፖለቲክ አጀንዳ ያለው ነው። ፖሊስ ባደረገው ምርመራ ያረጋገጠውም የግለሰቦቹ አላማ ይች አገር የተያያዘችውን የልማትና የእድገት ጉዞ ማደናቀፍ ነው” ብለዋል።
አቶ ደበሌ አክለውም በአሳሳ በተቀሰቀሰው ሁከት የህዝብ አገልግሎቶች ማለትም የስልክና የፖስታ ቤት ህንጻዎች ላይ ጉዳት ደርሷል። በዚህ እንቅስቃሴ ተሳትፈዋል ያላቸውን ፖሊስ በቁጥጥር ስር እንዳዋለ ገልጸዋል።
የመንግስቱን ቃልና የአሳሳ ከተማ ነዋሪዎችን የምስክርነት ቃል በዚህ ዘገባ ያዳምጡ
_________________ Remembering Meles Zenawi's Era! >> http://www.youtube.com/watch?v=uK1oi0-8uyQ&feature=youtu.be
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ዳግማዊ ዋለልኝ Joined: 20 Oct 2010 Posts: 2356
Posted: Tue May 01, 2012 6:38 pm Post subject: Re: የእስላሞች የአርብ ተቃውሞ ቀጥሏል - 5 ተቃዋሚዎች ተገደሉ
ደብተራው እናመሰግንሃለ� እንደጻፈ(ች)ው : አሁን ከ 4 ዓመታት በኋላ ደግሞ አገር ቤት ስደውል የምሰማው ክርስቲያኖች ሙስሊሞች ትንሽ በዛ በሚሉባቸው አካባቢዎች "ውጡ " እየተባሉ እንደሚታዘዙ ነው :: ይሄ የኔ ቤተሰቦችን ይጨምራል :: አደራህን : "ይሄማ ዱሮም ነበረ " እንዳትል :: የመጨረሻ የሚባል ዓይነት ማሳሰቢያ ነው እየተነገራቸው ያለው :: ብዙ ክርስቲያኖችም "ነገር ሳይመጣ " እያሉ ቀስ በቀስ እየለቀቁ ወደመሃል አገር እየተተጉ ይገኛሉ -በየቦታው ::
"ሀገር ቤት ደውዬ ".......ዋና የዋርካ ተረት ተረት መግቢያ ሀገር ቤት ደውዬ ይልና በቃ ማለቂያ የሌለውን የፉገራ መዓት ሲቀድ ይውላል
1. ሰላሳ ጊዜ ሀገር ቤት ብትደውል ልትደውልለት የምትችለው ሰው ስለራሱ ካልሆነ በስተቀር በጠቅላላ ኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው ነገር ማስረጃ ሊሆን አይችልም ...ዲየዲየብ
2. ልደውልለት የምትችለው ሰው ሞስት ፕሮባብሊ እንዳንተ አይነት ንፍጥ ጭንቅላት ነው
3. ሙስሊሞች ክርስቲያኖችን ውጡ ያሏቸው የት ቦታ ነው የአንተን ቤተሰቦች ጨምሮ
መልስ ካጣህ ደግመህ ሀገር ቤት ደውል
ዳግማዊ ዋለልኝ ነኝ
የኢትዮጵያ ቴሌኮሚዩኒኬሽን ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚ _________________“Meles Zenawi's passion was in abolishing poverty" Former Prime Minister of United Kingdom Gordon Brown
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator