|
|
|
| View previous topic :: View next topic |
| Author |
Message |
ብራንጎናትርን

Joined: 29 Dec 2006 Posts: 608
|
Posted: Wed Sep 24, 2008 6:54 pm Post subject: |
|
|
የገጣሚ ለምን ሲሳይ ድረገጽ :
http://www.lemnsissay.com/poems/index.htm
ድረገጹ በእንግሊዝኛ ቢሆንም እንደ አማርኛ ድረገጽ እንቁጠረው :: ድንቅ ጸሐፊ ነው ::  _________________ "The purpose of education is not to fill buckets, but to light fires." – Yeats |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
እንሰት

Joined: 30 Jan 2005 Posts: 803 Location: united states
|
Posted: Mon Sep 29, 2008 5:19 am Post subject: Wordlist and spell checking for Amharic |
|
|
http://www.cs.ru.nl/~biniam/geez/crawl.php
http://www.cs.ru.nl/~biniam/geez/install.php
Wordlist and Spell checking for Amharic and Tigrigna
Biniam Gebremichael biniamg@gmail.com
Spell check installation guide
Requirment
1. Open office
2. Amharic and or Tigrigna Dictionary
3. Geez Writer (to write geez documents)
Installation Guide
1. Install Open office. Open office is more or less the same as Microsoft Office, except that it supports more languages that MS office does. Open office can open Microsoft documents without any problem, and you can save your files as Microsoft documents incase you want to open it later with Microsoft office.
For example, get open office 2.0 from here.
2. If you don't have geez fonts already, get one or two from Geez writer.
3. The next step is to download and install Amharic and/or Tigrigna dictionaries into your open office installation. You need to unzip them first and copy ti_ER.dic, ti_ER.aff, am_ET.dic and am_ET.aff files to the dictionary directory of Open office. Usually this directory is located in "C:\program files\openoffice.org 2.0\share\dict\ooo\".
4. Tell Open office that you have installed the dictionary. Add the following two lines at the end of dictionary.lst (located in the same directory as above)
5. DICT am ET am_ET
6. DICT ti ER ti_ER
7. You need to restart your PC at this stage. Or stop soffice program from task manager.
8. Start open office writer and open your Amharic or Tigrigna document (or you can start typing a document if you have geez writer)
9. The default language setting in open office is english. you need to change that. Go to tools -> option -> Languages and change the default language for documents to Amharic or Tigrigna. For open office 2.0 this is available under the Western row.
Corpus building
To help Geez Natural Language Processing (NLP) developers, I have created a web crawler that collects Amharic and Tigrigna texts from the Internet. I wordlist is generated for both languages sorted by the number of occurances, as shown below.
This Geez Crawler software is similar to Kevin Scannell's Crubadan Corpus builder, except that the former is specific to Geez languages. If you want to know more about web crawling, read Kevin's site.
The word-lists is updated periodically, and it is free to download and use for research purpose. You will need a software to unzip the files and unicode font to properly display it.
• Tigrigna word list 227,984 words [.5M zipped]
• Amharic word list 397,352 words [1.5M zipped] |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ዋናው

Joined: 16 Dec 2003 Posts: 2536 Location: ሕልም ዓለም
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ብራንጎናትርን

Joined: 29 Dec 2006 Posts: 608
|
Posted: Fri Oct 03, 2008 9:16 am Post subject: |
|
|
ላስት በት ኖት ሊስት ....
www.ezraart.net
ይጎብኙት ... ግሩም የሆነ ጀማሪ አርቲስት ነው :: የኒዮርክ ነዋሪ ...
(ዛሬ መቼስ ዋርካን ተሞላቀኩባት ወይንስ ተመላለስኩባት ነው የሚባለው ??) _________________ "The purpose of education is not to fill buckets, but to light fires." – Yeats |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
እንሰት

Joined: 30 Jan 2005 Posts: 803 Location: united states
|
Posted: Fri Oct 03, 2008 6:26 pm Post subject: |
|
|
ብራንጎ ! ብራንጎ ! ብራንጎ !
አንዳንዴ በሀሳቦች በፍጭቶች መካከል የሚነበቡ የሚደመጡ ጥልቅ ምልከታዎች እውነታዎች ያስደምሙኛል።
| ብራንጎናትርን� እንደጻፈ(ች)ው: |
ኤኒዌ ... በአንድ ነገር ልስማማ .... አዎን እኛም አንዳንዴ የዞረብን ነን :: ምን እንደምንፈልግ ላናውቅ እንችላለን :: የናንተ ግን ገደቡን ይጥሳል እኮ ... ልባችሁ ልክ እናቶች እንደሚቋጥሩት ቋጠሮ ነው :: በጣም ጥቂቶች ናቸው ሊፈቱት የሚችሉት ::
|
Awesome! Thank you እስኪ ማብራሪያ አክልባት
መልካም ቀን |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ብራንጎናትርን

Joined: 29 Dec 2006 Posts: 608
|
Posted: Fri Oct 03, 2008 9:08 pm Post subject: |
|
|
^ ወንድም እንሰት ምስጋናህን ተቀብያለሁ :: እኔም ስለመልካም ቃላቶችህ አመሰግናለሁ ::
ብዙም ሳላንዛዛ ምን ለማለት እንደ ፈለግሁ ለማብራራት ልሞክር ...
ሴቶች ብዙ ጊዜ ልባቸው አይገኝም ይባላል :: ግን ላመኑትና ላፈቀሩት ልባቸውን ብቻ ሳይሆን ነብሳቸውንም አሳልፈው ይሰጣሉ ለማለት ፈልጌ ነው :: ለማያምኑት ወንድ ግን ልባቸውን ክፍት ስለማያደርጉ እስኪያምኑህ ድረስ እንግዲህ ልክ ቋጠሮን እንደመፍታት መታገል ይኖርብሀል ::
አካበድኩት ነው የሚባለው .... ?
ሳስበው ግን እኛ በጣም እናካብዳቸዋለን እንጂ ሴቶች ምስኪኖች ናቸው ... ግልጽና እውነትን የሚፈልጉ -- ሁሉም ባይሆኑም ::
አረ ጉዴ ... ከመቼ ጀምሮ ነው ስለሴቶች ኤክስፐርት የሆንኩትኝ ?? ትርንጎ ይሄን እንዳታነብና ጉድ እንዳትል ....  _________________ "The purpose of education is not to fill buckets, but to light fires." – Yeats |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ብራንጎናትርን

Joined: 29 Dec 2006 Posts: 608
|
Posted: Sat Nov 08, 2008 1:53 am Post subject: |
|
|
www.etiopiainitalia.com
ከዚህ በፊት የዚህ ድረገጽ መስራች ዋርካ ላይ አስተዋውቆት ነበር :: ደግሞ መለጠፉ አይከፋም ... ለለውጥ ያህል ... ምነው ዋርካ ትርምስምሷ ወጣሳ ? በሌላ ዐለም ፍጡራኖች የተወረረች እስክትመስል ድረስ ተተራምሳለች ::
...
ለኦባማ አድናቂዎች እንኳን ደስ ያለን :: ይህ ሳምንት በህይወቴ አዲስ ምዕራፍን ከፍቶ አልፏል ::
አንድ ቀን ኢትዮጵያም ...
1) ለሆዳቸው ሳይሆን ለህዝባቸው የተሰለፉ
2) ለአንድ ቡድን ሳይሆን ለሁሉም የቆሙ
3) እንደ አንዳንድ ያረጁ ያፈጁ አሜሪካውያን ነጮች ለውጥን የማይፈሩ
4) ባለፉት ዘመናት የተናቁ የተረገጡና ከሰው በታች ሲቆጠሩ የኖሩ ወገኖቻችንን ከአሁኖቹ መሪዎች በይበልጥ ከፍከፍ የሚያደርጉና በእኩልነትና በፍትሀዊነት የሚያምኑ
5) ጎጠኝነት ያልበከላቸውና "የሰለጠነ የተማረው ገደል ገብቶ ያልተመረው ያክስቴ ልጅ ወይም ባል ወይም የጓደኛዬ ሚስት ስልጣን ይያዝ ወይም ትያዝ " የሚሉ ኮተታኮተቶችን ያላነገቡ
6) ራሳቸው ተከብረው ሀገራቸውን የሚያስከብሩ
7) ከተመጽዋችነት ነጻ የሚያወጡን
ዝናብን ከመለማመጥ ዘላቂና ተፈጥሮን በማይጎዳ መልኩ የመስኖ ግንባታን የሚያስፋፉ
9) በኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች ባጠቃላይ (ካልተቻለም አብዛኞቹ ) ኢትዮጵያን እንደ እናታችው እንጂ እንደ እንጀራ እናታቸው እንዳያይዋት የሚያደርጉ
10) ከጎረቤቶቻችን ጋር ሰላምን የሚፈጥሩ
11) የረሀብተኝነትና የድህነት አርማችንን ከምድረ ገጽ የሚያጠፉ
12) በሀገር ውስጥም ውጭም የሚኖርቱን ኢትዮጵያውያንን በፍቅር የሚያቆራኙ
13) ጊዜ የገደለውን ጽንፈኛ ብሔራዊነትን እንዲሁም የተገንጣይነት አመለካከትን የሚያከሽፉ
14) ከድሮው ታሪካችን ለወደፊት ይጠቅማል የሚለውን ወስደው ከመጥፎው ተምረው አላስፈላጊውን ቅርጫት ውስጥ ጥለው ዛሬ ላይ አዲስ (ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካንም ሊለውጥ የሚችል ) ታሪክ እየሰሩ ወደ ፊት የሚራመዱ
15) ባጠቃላይ ዐለምን ጉድ ያሰኘውን የኦባማን እግር የሚከተሉ መሪዎች ያድላት :: አሜን ... _________________ "The purpose of education is not to fill buckets, but to light fires." – Yeats |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
እንሰት

Joined: 30 Jan 2005 Posts: 803 Location: united states
|
Posted: Sat Nov 08, 2008 8:41 am Post subject: |
|
|
| ብራንጎናትርን� እንደጻፈ(ች)ው: | www.etiopiainitalia.com
ከዚህ በፊት የዚህ ድረገጽ መስራች ዋርካ ላይ አስተዋውቆት ነበር :: ደግሞ መለጠፉ አይከፋም ...
... |
Thank you. ለውጥ አይቼባታለሁ እስኪ በደንብ አያታለሁ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
እንሰት

Joined: 30 Jan 2005 Posts: 803 Location: united states
|
Posted: Mon Dec 01, 2008 9:11 am Post subject: ግእዝ -ዐማርኛ፡ክለሳ፡ 1.0 |
|
|
ዛሬ አንድ ድረ ገጽ ባይ ላካፍላችሁ ዋርካ ተመላለስኩ ::
http://www.gzamargna.net/index.html
ነጻው፡ኢትዮጵያዊ፡የማስሊያ፡መጻፊያ፡ሥርዐት፥
ዋዜማ፡ 2001፥ክለሳ፡ 2.1፡ለዊንዶውዝ፡ኤንቲ፥ 2000/ኤክስፒ /ቪስታና፡ጠቅላላው፡የግእዝ -ዐማርኛ፡የመረብ፡መገኛ፡
ግእዝ -ዐማርኛ፡ክለሳ፡ 1.0፡
ወጥተዋል፤ቀድተው፡ይሞክሯቸው።
Source of information deje-selam blog <FRIDAY, NOVEMBER 28, 2008>
<http://deje-selam.blogspot.com/2008/11/interesting-website-wazma-systemwazma.html>
Today I came across an interesting website, ዋዜማ፡ሥርዐት• Wazé ma System• Wazé ma Systè me. Very interestingly the editors managed to upload the not-anywhere-you-find Geez Amharic dictionary of Aleka Kidane Weld kifle. Wow!!!! I am really excited to see that. There are other surprises too.
On top of that you will find out of print books books of Geez-Amharic grammar and theology. Take a look at it. http://www.gzamargna.net/index.html
መልካም ቅኝት |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
እንሰት

Joined: 30 Jan 2005 Posts: 803 Location: united states
|
Posted: Sun Feb 15, 2009 3:01 pm Post subject: Re: የአማርኛ ስነ ጽሁፍ ስብስቦች 'በአሉ ግርማ |
|
|
ማየት ስንናፍቀው የነበረ የበአሉ ግርማ ድረ ገጽ ከልጁ ከመስከረም በአሉ እነሆ ! አሳታፊም ይሆናል ብለዋል ለዋርካ ገጣሚያን መልካም እድል ብለናል ::
[/url]http://www.baalugirmafoundation.org/contact.html |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ተድላ ሀይሉ

Joined: 17 Mar 2006 Posts: 1716
|
Posted: Wed Apr 01, 2009 2:45 am Post subject: |
|
|
ውድ የዋርካ አስተዳዳሪዎች :-
ይህቺን ዓምድ ከፊት አምጥታችሁ በኃይለኛ ካሥማ ብትቸክሉልን ብዬ ለማሣሠብ ነው ::
አመሠግናለሁ ::
ተድላ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
እንሰት

Joined: 30 Jan 2005 Posts: 803 Location: united states
|
Posted: Mon Apr 06, 2009 4:26 am Post subject: |
|
|
| ተድላ ሀይሉ እንደጻፈ(ች)ው: | ውድ የዋርካ አስተዳዳሪዎች :-
ይህቺን ዓምድ ከፊት አምጥታችሁ በኃይለኛ ካሥማ ብትቸክሉልን ብዬ ለማሣሠብ ነው ::
አመሠግናለሁ ::
ተድላ |
ለራስ ዝና ባይባልብኝ የተነሳው ሀሳብ ከአምዱ ጠቃሚነት አንጻር ታይቶ የወንድም ተድላን ሀሳብ አግባብነት አለው ::
ዋርካውያን ምን ትላላችሁ ? |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
እንሰት

Joined: 30 Jan 2005 Posts: 803 Location: united states
|
Posted: Sun Apr 12, 2009 2:21 am Post subject: ፍሬ ሰንበት አምዴ (ጄ /ል ) |
|
|
ሰላም ዋርካውያን
ይቺን የጋዜጣ ድረ ገጽ አያያዥ ተጠቀሙና አንዳንድ ነገር እዩባት
[url]zethiopianewspaper.blogspot.com[/url]
የኔ ቅንጭብጭብ ይህን ይመስላል
ስለ ጄኔራሉ
ብርጋዲየር ጄነራል ፍሬሰንበት አምዴ
ቅንጭብጭብ
...
አንድ ቀን ከግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ጋር በመኪና ሆነው ወደደብረ ዘይት መንገድ ያቀናሉ። ሁሌም እንደሚደረገው አንድ የአካባቢው ተወላጅ ባላገር የጃንሆይን መኪና አስቆሞ እጅ ከነሳ በኋላ አቤቱታ ሊያሰማ ይጠጋቸዋል።ንጉሠ ነገሥቱ መስኮታቸውን ወረድ አድርገው ከውጭ የሚያናግራቸውን ለመስማት ተዘጋጁ። ሰውዬ በኦሮምኛ ቋንቋ አቤቱታውን ማሰማት ጀመረ።
በዚህ ጊዜ እኔ አብሬያቸው መኪና ውስጥ ነበርኩ። እኔ ቋንቋውን ሰላማላውቅ ዝም አልኩ። ጃንሆይ ወደኔ ዞር አሉና “ያናግርሃልኮ እኮ ለምን አትመልስለትም ?” አሉኝ። “ጃንሆይ ኦሮምኛ አላውቅም !” አልኳቸው። በያዙት ዱላ ሆዴን ነካ ነካ እያደረጉ ፈገግ አሉና “ የውጭ አገር ቋንቋ ከማጥናትህ በፊት የአገርህን ቋንቋ ብታውቅ አይሻልም ነበር ?” አሉኝ። እሳቸው ግን በኦሮምኛ አነጋገሩት። ሰውየውም ቀጠሮ ተያዘለት።
...
የንጉሡ መገልገያ የነበሩትን “ሮልስ ሮይስ” አውቶሞቢሎች በእንግሊዝና በፈረንሳይ ለኢትዮጵያ አምባሳደሮች እንዲሰጥ የሚያዝ ነው። አምባሳደሮቹ በእነዚህ መኪኖቹ ሆነው ቢታዩ የኢትዮጵያን ገጽታ ከፍ ያደርገዋል የሚል ነበር ምንክንያቱ። ጄነራል ፍሬሰንበት ትእዛዙን እቀበላለሁም አልቀበልምም ሳይሉ ጄኔራል ተፈሪ ባንቲን ሲያገኙ በቀጥታ ያነሱባቸዋል።
ለካ ህዝቡ ወታደሮች ምንም አታውቁም የሚለን እውነቱን ነው…
ምን ማለትህ ነው ? ይላሉ ጀኔራል ተፈሪ
እንዴ ! የአገር ቅርስ እንዴት አድርገን ነው ወደ ውጭ አገር የምንልክው። ይህ መኪና የተሰጠን ከእንግሊዝ ህዝብና መንግሥት ነው። ንብረትነቱም የህዝብ ነው። አሁን ተመልሶ እንግሊዝ ተወስዶ ቢታይ ለስጦታው ዝቅተኛ ግምት መስጠት አይመስልም ? ደግሞስ ለአምባሳደር መርቸዲስ መች አነሰውና ነው ከኢትዮጵያ ሮልስ ሮይስ የሚሄደው ?
ጄኔራል ተፈሪ በሀሳቡ ተስማሙና መኪኖቹ በባእድ እጅ ከመግባት እጅ ዳኑ። የተባሉትም አምባሳደር መንግሥታቸውን የከዱት ወዲያ እንደነበር ተጽፏል። መኪኖቹ ግን ዛሬ በቤተመንግሥቱ በሙዚየምነት ተቀምጠዋል።
...
ደግሞ ሌላ ጊዜ ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃ /ማርያም ጄነራል ፍሬሰንበት አንድ ቀን ይጠሯቸውና በቤተመንግሥቱ አጥርና በየግድግዳው ያለውን የዘውድ ሥዕልና ምክልት ሁሉ እንዲያጠፉ ያዟቸዋል። ፍሬሰንበት ትእዛዙን ተቀብለው ይወጣሉ። ምንም ሳያደርጉ ዝም ብለው ይጠባበቃሉ። ሌላ ጊዜ ቆይቶ መንግሥቱ ትዝ ሲላቸው እንደገና ተቆጥተው “ያልኩት ለምን አልተፈጸመም ይሏቸዋል። ?” “ቤተመንግሥቱ የተሠራው በልዩ ባለሙያዎች ነው። ስለዚህ ሲፈርስም ባለሙያ መሐንዲስ ያስፈልጋል። እንደገና ለመጠገንም ሆነ ሲፈርስ ገንዘብ ስለሚያስፈልግ የገንዘብ ሚኒስቴር ሰው ያስፈልጋል። የትኛው መፍረስ የትኛው ለታሪክ መቀመጥ እንደሚያስፈልግ መሆኑን የሚያውቅ የታሪክ ሰው ያስፈልጋል። እነዚህ በሌሉበት ሁኔታ ብቻዬን ማስፈረስ ከብዶኝ ነው።” እያሉ ምክንያት ደረደሩ መንግሥቱ ምንም አላሉም። ዝም ብለዋቸው ሄዱ። ከዚያ በኋላ ሁሉም ነገር ታሪክ ሆኖ ቀረ።
http://zethiopianewspaper.blogspot.com/search/label/Profile |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
እንሰት

Joined: 30 Jan 2005 Posts: 803 Location: united states
|
Posted: Thu Apr 16, 2009 6:18 am Post subject: ስለ አማርኛ ፊደል ማስታወሻ ጽሁፍ |
|
|
ሰላም ዋርካውያን እና ዋርካውያት
የአማርኛ ፊደልን አስመልክቶ አንድ ጽሁፍ ስላየሁ አንብቡት ለማለት ብቅ አልኩ ::
[url]http://www.quatero.net/pdf/amharic_fidelat2.pdf[/url
መልካም ንባብ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
በይሉል

Joined: 16 Sep 2004 Posts: 697 Location: Beylul-60km North of Assab.
|
Posted: Thu Apr 16, 2009 9:31 pm Post subject: |
|
|
| ተድላ ሀይሉ እንደጻፈ(ች)ው: | ውድ የዋርካ አስተዳዳሪዎች :-
ይህቺን ዓምድ ከፊት አምጥታችሁ በኃይለኛ ካሥማ ብትቸክሉልን ብዬ ለማሣሠብ ነው ::
አመሠግናለሁ ::
ተድላ |
ሰላም የዋርካ አስተዳዳሪዎች !!!
ይቺ መድረክ ቅመም የሆነች ጣፋጭ መድረክ ናት .
እንዲያዉም እሱዋን ራስዋን ዋርካ ማለት አይበዛባትም .
ምናል አንድ ቦታ ተሰይማ ጠዋት ማታ ብናገኛት .
ከአክብሮት ጋር . |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
|