WARKA Forum Index
 FAQFAQ   SearchSearch   MemberlistMemberlist   UsergroupsUsergroups   RegisterRegister 
 ProfileProfile   Log in to check your private messagesLog in to check your private messages   Log inLog in 
Become a supporting member
CyberEthiopia Home | About us | Contact us
የአማርኛ ስነ ጽሁፍ ስብስቦች በድረ ገጽ
Goto page Previous  1, 2, 3 ... 10, 11, 12, 13  Next
 
Post new topic   Reply to topic    WARKA Forum Index -> Warka Culture and Literature - ዋርካ ባህልና ሥነ ጽሑፍ
 
View previous topic :: View next topic  
Author Message
ብራንጎናትርን

ዋና ኮትኳች


Joined: 29 Dec 2006
Posts: 608

PostPosted: Wed Sep 24, 2008 6:54 pm    Post subject: Reply with quote

የገጣሚ ለምን ሲሳይ ድረገጽ :

http://www.lemnsissay.com/poems/index.htm Wink

ድረገጹ በእንግሊዝኛ ቢሆንም እንደ አማርኛ ድረገጽ እንቁጠረው :: ድንቅ ጸሐፊ ነው :: Smile
_________________
"The purpose of education is not to fill buckets, but to light fires." – Yeats
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


እንሰት

ዋና ኮትኳች


Joined: 30 Jan 2005
Posts: 803
Location: united states

PostPosted: Mon Sep 29, 2008 5:19 am    Post subject: Wordlist and spell checking for Amharic Reply with quote

http://www.cs.ru.nl/~biniam/geez/crawl.php

http://www.cs.ru.nl/~biniam/geez/install.php
Wordlist and Spell checking for Amharic and Tigrigna
Biniam Gebremichael biniamg@gmail.com

Spell check installation guide
Requirment
1. Open office
2. Amharic and or Tigrigna Dictionary
3. Geez Writer (to write geez documents)
Installation Guide
1. Install Open office. Open office is more or less the same as Microsoft Office, except that it supports more languages that MS office does. Open office can open Microsoft documents without any problem, and you can save your files as Microsoft documents incase you want to open it later with Microsoft office.
For example, get open office 2.0 from here.
2. If you don't have geez fonts already, get one or two from Geez writer.
3. The next step is to download and install Amharic and/or Tigrigna dictionaries into your open office installation. You need to unzip them first and copy ti_ER.dic, ti_ER.aff, am_ET.dic and am_ET.aff files to the dictionary directory of Open office. Usually this directory is located in "C:\program files\openoffice.org 2.0\share\dict\ooo\".
4. Tell Open office that you have installed the dictionary. Add the following two lines at the end of dictionary.lst (located in the same directory as above)
5. DICT am ET am_ET
6. DICT ti ER ti_ER

7. You need to restart your PC at this stage. Or stop soffice program from task manager.
8. Start open office writer and open your Amharic or Tigrigna document (or you can start typing a document if you have geez writer)
9. The default language setting in open office is english. you need to change that. Go to tools -> option -> Languages and change the default language for documents to Amharic or Tigrigna. For open office 2.0 this is available under the Western row.
Corpus building
To help Geez Natural Language Processing (NLP) developers, I have created a web crawler that collects Amharic and Tigrigna texts from the Internet. I wordlist is generated for both languages sorted by the number of occurances, as shown below.
This Geez Crawler software is similar to Kevin Scannell's Crubadan Corpus builder, except that the former is specific to Geez languages. If you want to know more about web crawling, read Kevin's site.

The word-lists is updated periodically, and it is free to download and use for research purpose. You will need a software to unzip the files and unicode font to properly display it.
Tigrigna word list 227,984 words [.5M zipped]
Amharic word list 397,352 words [1.5M zipped]
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ዋናው

ዋና አለቃ


Joined: 16 Dec 2003
Posts: 2536
Location: ሕልም ዓለም

PostPosted: Thu Oct 02, 2008 9:47 pm    Post subject: Reply with quote

እንሰት እንደሁሌው ምስጋናዬ ይድረስህ ደጅህ ሁሌም እርጥብ ::
_________________
ጥበብ ከእኔ የበለጠ ጠንካራ ናት እኔ እንደምፈልገው ሳይሆን እሷ እንደፈለገችው ታደርገኛለች::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Visit poster's website Report post


ብራንጎናትርን

ዋና ኮትኳች


Joined: 29 Dec 2006
Posts: 608

PostPosted: Fri Oct 03, 2008 9:16 am    Post subject: Reply with quote

ላስት በት ኖት ሊስት .... Laughing

www.ezraart.net

ይጎብኙት ... ግሩም የሆነ ጀማሪ አርቲስት ነው :: የኒዮርክ ነዋሪ ... Wink

(ዛሬ መቼስ ዋርካን ተሞላቀኩባት ወይንስ ተመላለስኩባት ነው የሚባለው ??)
_________________
"The purpose of education is not to fill buckets, but to light fires." – Yeats
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


እንሰት

ዋና ኮትኳች


Joined: 30 Jan 2005
Posts: 803
Location: united states

PostPosted: Fri Oct 03, 2008 6:26 pm    Post subject: Reply with quote

ብራንጎ ! ብራንጎ ! ብራንጎ !

አንዳንዴ በሀሳቦች በፍጭቶች መካከል የሚነበቡ የሚደመጡ ጥልቅ ምልከታዎች እውነታዎች ያስደምሙኛል።

ብራንጎናትርን� እንደጻፈ(ች)ው:

ኤኒዌ ... በአንድ ነገር ልስማማ .... አዎን እኛም አንዳንዴ የዞረብን ነን :: ምን እንደምንፈልግ ላናውቅ እንችላለን :: የናንተ ግን ገደቡን ይጥሳል እኮ ... ልባችሁ ልክ እናቶች እንደሚቋጥሩት ቋጠሮ ነው :: በጣም ጥቂቶች ናቸው ሊፈቱት የሚችሉት ::




Awesome! Thank you እስኪ ማብራሪያ አክልባት

መልካም ቀን
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ብራንጎናትርን

ዋና ኮትኳች


Joined: 29 Dec 2006
Posts: 608

PostPosted: Fri Oct 03, 2008 9:08 pm    Post subject: Reply with quote

^ ወንድም እንሰት ምስጋናህን ተቀብያለሁ :: እኔም ስለመልካም ቃላቶችህ አመሰግናለሁ :: Smile

ብዙም ሳላንዛዛ ምን ለማለት እንደ ፈለግሁ ለማብራራት ልሞክር ... Very Happy

ሴቶች ብዙ ጊዜ ልባቸው አይገኝም ይባላል :: ግን ላመኑትና ላፈቀሩት ልባቸውን ብቻ ሳይሆን ነብሳቸውንም አሳልፈው ይሰጣሉ ለማለት ፈልጌ ነው :: ለማያምኑት ወንድ ግን ልባቸውን ክፍት ስለማያደርጉ እስኪያምኑህ ድረስ እንግዲህ ልክ ቋጠሮን እንደመፍታት መታገል ይኖርብሀል :: Laughing

አካበድኩት ነው የሚባለው .... ? Laughing

ሳስበው ግን እኛ በጣም እናካብዳቸዋለን እንጂ ሴቶች ምስኪኖች ናቸው ... ግልጽና እውነትን የሚፈልጉ -- ሁሉም ባይሆኑም :: Razz

አረ ጉዴ ... ከመቼ ጀምሮ ነው ስለሴቶች ኤክስፐርት የሆንኩትኝ ?? Laughing ትርንጎ ይሄን እንዳታነብና ጉድ እንዳትል .... Embarassed
_________________
"The purpose of education is not to fill buckets, but to light fires." – Yeats
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ብራንጎናትርን

ዋና ኮትኳች


Joined: 29 Dec 2006
Posts: 608

PostPosted: Sat Nov 08, 2008 1:53 am    Post subject: Reply with quote

www.etiopiainitalia.com

ከዚህ በፊት የዚህ ድረገጽ መስራች ዋርካ ላይ አስተዋውቆት ነበር :: ደግሞ መለጠፉ አይከፋም ... Smile ለለውጥ ያህል ... ምነው ዋርካ ትርምስምሷ ወጣሳ ? Laughing በሌላ ዐለም ፍጡራኖች የተወረረች እስክትመስል ድረስ ተተራምሳለች ::

...

ለኦባማ አድናቂዎች እንኳን ደስ ያለን :: ይህ ሳምንት በህይወቴ አዲስ ምዕራፍን ከፍቶ አልፏል ::

አንድ ቀን ኢትዮጵያም ...

1) ለሆዳቸው ሳይሆን ለህዝባቸው የተሰለፉ
2) ለአንድ ቡድን ሳይሆን ለሁሉም የቆሙ
3) እንደ አንዳንድ ያረጁ ያፈጁ አሜሪካውያን ነጮች ለውጥን የማይፈሩ
4) ባለፉት ዘመናት የተናቁ የተረገጡና ከሰው በታች ሲቆጠሩ የኖሩ ወገኖቻችንን ከአሁኖቹ መሪዎች በይበልጥ ከፍከፍ የሚያደርጉና በእኩልነትና በፍትሀዊነት የሚያምኑ
5) ጎጠኝነት ያልበከላቸውና "የሰለጠነ የተማረው ገደል ገብቶ ያልተመረው ያክስቴ ልጅ ወይም ባል ወይም የጓደኛዬ ሚስት ስልጣን ይያዝ ወይም ትያዝ " የሚሉ ኮተታኮተቶችን ያላነገቡ
6) ራሳቸው ተከብረው ሀገራቸውን የሚያስከብሩ
7) ከተመጽዋችነት ነጻ የሚያወጡን
Cool ዝናብን ከመለማመጥ ዘላቂና ተፈጥሮን በማይጎዳ መልኩ የመስኖ ግንባታን የሚያስፋፉ
9) በኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች ባጠቃላይ (ካልተቻለም አብዛኞቹ ) ኢትዮጵያን እንደ እናታችው እንጂ እንደ እንጀራ እናታቸው እንዳያይዋት የሚያደርጉ
10) ከጎረቤቶቻችን ጋር ሰላምን የሚፈጥሩ
11) የረሀብተኝነትና የድህነት አርማችንን ከምድረ ገጽ የሚያጠፉ
12) በሀገር ውስጥም ውጭም የሚኖርቱን ኢትዮጵያውያንን በፍቅር የሚያቆራኙ
13) ጊዜ የገደለውን ጽንፈኛ ብሔራዊነትን እንዲሁም የተገንጣይነት አመለካከትን የሚያከሽፉ
14) ከድሮው ታሪካችን ለወደፊት ይጠቅማል የሚለውን ወስደው ከመጥፎው ተምረው አላስፈላጊውን ቅርጫት ውስጥ ጥለው ዛሬ ላይ አዲስ (ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካንም ሊለውጥ የሚችል ) ታሪክ እየሰሩ ወደ ፊት የሚራመዱ
15) ባጠቃላይ ዐለምን ጉድ ያሰኘውን የኦባማን እግር የሚከተሉ መሪዎች ያድላት :: አሜን ...
_________________
"The purpose of education is not to fill buckets, but to light fires." – Yeats
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


እንሰት

ዋና ኮትኳች


Joined: 30 Jan 2005
Posts: 803
Location: united states

PostPosted: Sat Nov 08, 2008 8:41 am    Post subject: Reply with quote

ብራንጎናትርን� እንደጻፈ(ች)ው:
www.etiopiainitalia.com

ከዚህ በፊት የዚህ ድረገጽ መስራች ዋርካ ላይ አስተዋውቆት ነበር :: ደግሞ መለጠፉ አይከፋም ... Smile

...


Thank you. ለውጥ አይቼባታለሁ እስኪ በደንብ አያታለሁ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


እንሰት

ዋና ኮትኳች


Joined: 30 Jan 2005
Posts: 803
Location: united states

PostPosted: Mon Dec 01, 2008 9:11 am    Post subject: ግእዝ -ዐማርኛ፡ክለሳ፡ 1.0 Reply with quote

ዛሬ አንድ ድረ ገጽ ባይ ላካፍላችሁ ዋርካ ተመላለስኩ ::

http://www.gzamargna.net/index.html
ነጻው፡ኢትዮጵያዊ፡የማስሊያ፡መጻፊያ፡ሥርዐት፥
ዋዜማ፡ 2001፥ክለሳ፡ 2.1፡ለዊንዶውዝ፡ኤንቲ፥ 2000/ኤክስፒ /ቪስታና፡ጠቅላላው፡የግእዝ -ዐማርኛ፡የመረብ፡መገኛ፡
ግእዝ -ዐማርኛ፡ክለሳ፡ 1.0
ወጥተዋል፤ቀድተው፡ይሞክሯቸው።
Source of information deje-selam blog <FRIDAY, NOVEMBER 28, 2008>
<http://deje-selam.blogspot.com/2008/11/interesting-website-wazma-systemwazma.html>
Today I came across an interesting website, ዋዜማ፡ሥርዐት• Wazé ma SystemWazé ma Systè me. Very interestingly the editors managed to upload the not-anywhere-you-find Geez Amharic dictionary of Aleka Kidane Weld kifle. Wow!!!! I am really excited to see that. There are other surprises too.

On top of that you will find out of print books books of Geez-Amharic grammar and theology. Take a look at it. http://www.gzamargna.net/index.html

መልካም ቅኝት
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


እንሰት

ዋና ኮትኳች


Joined: 30 Jan 2005
Posts: 803
Location: united states

PostPosted: Sun Feb 15, 2009 3:01 pm    Post subject: Re: የአማርኛ ስነ ጽሁፍ ስብስቦች 'በአሉ ግርማ Reply with quote

ማየት ስንናፍቀው የነበረ የበአሉ ግርማ ድረ ገጽ ከልጁ ከመስከረም በአሉ እነሆ ! አሳታፊም ይሆናል ብለዋል ለዋርካ ገጣሚያን መልካም እድል ብለናል ::

[/url]http://www.baalugirmafoundation.org/contact.html
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ተድላ ሀይሉ

ዋና ውሃ አጠጪ


Joined: 17 Mar 2006
Posts: 1716

PostPosted: Wed Apr 01, 2009 2:45 am    Post subject: Reply with quote

ውድ የዋርካ አስተዳዳሪዎች :-

ይህቺን ዓምድ ከፊት አምጥታችሁ በኃይለኛ ካሥማ ብትቸክሉልን ብዬ ለማሣሠብ ነው ::

አመሠግናለሁ ::

ተድላ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


እንሰት

ዋና ኮትኳች


Joined: 30 Jan 2005
Posts: 803
Location: united states

PostPosted: Mon Apr 06, 2009 4:26 am    Post subject: Reply with quote

ተድላ ሀይሉ እንደጻፈ(ች)ው:
ውድ የዋርካ አስተዳዳሪዎች :-

ይህቺን ዓምድ ከፊት አምጥታችሁ በኃይለኛ ካሥማ ብትቸክሉልን ብዬ ለማሣሠብ ነው ::

አመሠግናለሁ ::

ተድላ


ለራስ ዝና ባይባልብኝ የተነሳው ሀሳብ ከአምዱ ጠቃሚነት አንጻር ታይቶ የወንድም ተድላን ሀሳብ አግባብነት አለው ::
ዋርካውያን ምን ትላላችሁ ?
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


እንሰት

ዋና ኮትኳች


Joined: 30 Jan 2005
Posts: 803
Location: united states

PostPosted: Sun Apr 12, 2009 2:21 am    Post subject: ፍሬ ሰንበት አምዴ (/) Reply with quote

ሰላም ዋርካውያን
ይቺን የጋዜጣ ድረ ገጽ አያያዥ ተጠቀሙና አንዳንድ ነገር እዩባት
[url]zethiopianewspaper.blogspot.com[/url]

የኔ ቅንጭብጭብ ይህን ይመስላል
ስለ ጄኔራሉ
ብርጋዲየር ጄነራል ፍሬሰንበት አምዴ
ቅንጭብጭብ
...
አንድ ቀን ከግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ጋር በመኪና ሆነው ወደደብረ ዘይት መንገድ ያቀናሉ። ሁሌም እንደሚደረገው አንድ የአካባቢው ተወላጅ ባላገር የጃንሆይን መኪና አስቆሞ እጅ ከነሳ በኋላ አቤቱታ ሊያሰማ ይጠጋቸዋል።ንጉሠ ነገሥቱ መስኮታቸውን ወረድ አድርገው ከውጭ የሚያናግራቸውን ለመስማት ተዘጋጁ። ሰውዬ በኦሮምኛ ቋንቋ አቤቱታውን ማሰማት ጀመረ።

በዚህ ጊዜ እኔ አብሬያቸው መኪና ውስጥ ነበርኩ። እኔ ቋንቋውን ሰላማላውቅ ዝም አልኩ። ጃንሆይ ወደኔ ዞር አሉና “ያናግርሃልኮ እኮ ለምን አትመልስለትም ? አሉኝ። “ጃንሆይ ኦሮምኛ አላውቅም ! አልኳቸው። በያዙት ዱላ ሆዴን ነካ ነካ እያደረጉ ፈገግ አሉና የውጭ አገር ቋንቋ ከማጥናትህ በፊት የአገርህን ቋንቋ ብታውቅ አይሻልም ነበር ? አሉኝ። እሳቸው ግን በኦሮምኛ አነጋገሩት። ሰውየውም ቀጠሮ ተያዘለት።

...
የንጉሡ መገልገያ የነበሩትን “ሮልስ ሮይስ” አውቶሞቢሎች በእንግሊዝና በፈረንሳይ ለኢትዮጵያ አምባሳደሮች እንዲሰጥ የሚያዝ ነው። አምባሳደሮቹ በእነዚህ መኪኖቹ ሆነው ቢታዩ የኢትዮጵያን ገጽታ ከፍ ያደርገዋል የሚል ነበር ምንክንያቱ። ጄነራል ፍሬሰንበት ትእዛዙን እቀበላለሁም አልቀበልምም ሳይሉ ጄኔራል ተፈሪ ባንቲን ሲያገኙ በቀጥታ ያነሱባቸዋል።
ለካ ህዝቡ ወታደሮች ምንም አታውቁም የሚለን እውነቱን ነው…
ምን ማለትህ ነው ? ይላሉ ጀኔራል ተፈሪ
እንዴ ! የአገር ቅርስ እንዴት አድርገን ነው ወደ ውጭ አገር የምንልክው። ይህ መኪና የተሰጠን ከእንግሊዝ ህዝብና መንግሥት ነው። ንብረትነቱም የህዝብ ነው። አሁን ተመልሶ እንግሊዝ ተወስዶ ቢታይ ለስጦታው ዝቅተኛ ግምት መስጠት አይመስልም ? ደግሞስ ለአምባሳደር መርቸዲስ መች አነሰውና ነው ከኢትዮጵያ ሮልስ ሮይስ የሚሄደው ?

ጄኔራል ተፈሪ በሀሳቡ ተስማሙና መኪኖቹ በባእድ እጅ ከመግባት እጅ ዳኑ። የተባሉትም አምባሳደር መንግሥታቸውን የከዱት ወዲያ እንደነበር ተጽፏል። መኪኖቹ ግን ዛሬ በቤተመንግሥቱ በሙዚየምነት ተቀምጠዋል።

...
ደግሞ ሌላ ጊዜ ፕሬዚዳንት መንግሥቱ /ማርያም ጄነራል ፍሬሰንበት አንድ ቀን ይጠሯቸውና በቤተመንግሥቱ አጥርና በየግድግዳው ያለውን የዘውድ ሥዕልና ምክልት ሁሉ እንዲያጠፉ ያዟቸዋል። ፍሬሰንበት ትእዛዙን ተቀብለው ይወጣሉ። ምንም ሳያደርጉ ዝም ብለው ይጠባበቃሉ። ሌላ ጊዜ ቆይቶ መንግሥቱ ትዝ ሲላቸው እንደገና ተቆጥተው “ያልኩት ለምን አልተፈጸመም ይሏቸዋል። ? “ቤተመንግሥቱ የተሠራው በልዩ ባለሙያዎች ነው። ስለዚህ ሲፈርስም ባለሙያ መሐንዲስ ያስፈልጋል። እንደገና ለመጠገንም ሆነ ሲፈርስ ገንዘብ ስለሚያስፈልግ የገንዘብ ሚኒስቴር ሰው ያስፈልጋል። የትኛው መፍረስ የትኛው ለታሪክ መቀመጥ እንደሚያስፈልግ መሆኑን የሚያውቅ የታሪክ ሰው ያስፈልጋል። እነዚህ በሌሉበት ሁኔታ ብቻዬን ማስፈረስ ከብዶኝ ነው።” እያሉ ምክንያት ደረደሩ መንግሥቱ ምንም አላሉም። ዝም ብለዋቸው ሄዱ። ከዚያ በኋላ ሁሉም ነገር ታሪክ ሆኖ ቀረ።

http://zethiopianewspaper.blogspot.com/search/label/Profile
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


እንሰት

ዋና ኮትኳች


Joined: 30 Jan 2005
Posts: 803
Location: united states

PostPosted: Thu Apr 16, 2009 6:18 am    Post subject: ስለ አማርኛ ፊደል ማስታወሻ ጽሁፍ Reply with quote

ሰላም ዋርካውያን እና ዋርካውያት
የአማርኛ ፊደልን አስመልክቶ አንድ ጽሁፍ ስላየሁ አንብቡት ለማለት ብቅ አልኩ ::

[url]http://www.quatero.net/pdf/amharic_fidelat2.pdf[/url
መልካም ንባብ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


በይሉል

ዋና ኮትኳች


Joined: 16 Sep 2004
Posts: 697
Location: Beylul-60km North of Assab.

PostPosted: Thu Apr 16, 2009 9:31 pm    Post subject: Reply with quote

ተድላ ሀይሉ እንደጻፈ(ች)ው:
ውድ የዋርካ አስተዳዳሪዎች :-

ይህቺን ዓምድ ከፊት አምጥታችሁ በኃይለኛ ካሥማ ብትቸክሉልን ብዬ ለማሣሠብ ነው ::

አመሠግናለሁ ::

ተድላ


ሰላም የዋርካ አስተዳዳሪዎች !!!

ይቺ መድረክ ቅመም የሆነች ጣፋጭ መድረክ ናት .
እንዲያዉም እሱዋን ራስዋን ዋርካ ማለት አይበዛባትም .

ምናል አንድ ቦታ ተሰይማ ጠዋት ማታ ብናገኛት .

ከአክብሮት ጋር .
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


Display posts from previous:   
Post new topic   Reply to topic    WARKA Forum Index -> Warka Culture and Literature - ዋርካ ባህልና ሥነ ጽሑፍ All times are GMT + 1 Hour
Goto page Previous  1, 2, 3 ... 10, 11, 12, 13  Next
Page 11 of 13

 
Jump to:  
You cannot post new topics in this forum
You cannot reply to topics in this forum
You cannot edit your posts in this forum
You cannot delete your posts in this forum
You cannot vote in polls in this forum


Provided by CyberEthiopia.com , powered by phpBB © 2001, 2005 phpBB Group , Original Amharic translation by Ethiopic Open Source Translation modified by CyberEthiopia