|
|
|
| View previous topic :: View next topic |
| Author |
Message |
መረዋ

Joined: 02 Jan 2007 Posts: 683
|
Posted: Mon May 05, 2008 11:11 pm Post subject: ዶ /ር ብርሀኑ ነጋ በወታደራዊ ዩኒፎርማቸው እነሆ ! |
|
|
እጹብ ድንቅ ነው ! እንዲህ ነው እንጂ የትጥቅ ትግል መሪ ! ታየኝ በረሀውን ሲያቛርጥ ተራራ ሲወጣ ! ቅቅቅቅቅቅቅቅ የዳማ ክትፎን እየዋጠ ! ቅቅቅቅቅቅቅቅቅ
በል ስያትሎች ለምዝገባ ተዘጋጁ :: ስንቃችሁን ሰንቁ ...ትጥቃችሁን ታጠቁ እንደ ዶ /ርዬ አድርጋችሁ !
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
dama978

Joined: 02 Oct 2005 Posts: 352 Location: ethiopia
|
Posted: Mon May 05, 2008 11:36 pm Post subject: |
|
|
እንደገና ተወለዱ : የመለስን ጉዋደኝነት ሸመቱ :: መለስ እስቲ ጠባያችሁን አሳምሩ ብሏቸዋል ተባለ :: ለነዻነታቸው ዝም ለማለት ፈርመው ደካማ ጠላትን ትግል በፈገግታ ይሸነፋል ብለው በእድመት አመኑ ::
ከጥቂት ወራት ጀምሮ ዶ /ር ያኮብና ፕሮፍ .መስፍን ከአትላቲክ ወዲያ : ዶ /ር ብርሀኑ ከአትላንቲክ ወዲህ የመገናኛ ልሳናቸው ምነው ይህ ፈገግታ ሆነ ? ፈገታ ነው ካላችሁት :: እኒስ ባይኒ ላይ የሚያፊዙ የጥፋት ምስል ይመስሉኛል :: |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ቀንዱ

Joined: 17 Jul 2006 Posts: 115
|
Posted: Tue May 06, 2008 4:47 pm Post subject: |
|
|
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ቆቁ

Joined: 21 Sep 2003 Posts: 3815 Location: united states
|
Posted: Tue May 06, 2008 7:24 pm Post subject: |
|
|
መልካም አስተሳሰብ እና መልካም ፎቶ ነው
ዶክተር ታየ እና ኢንጂነር ሐይሉስ እንዴት ይሆን ፎቶግራፋቸው ?
ፈላስፋው ቆቁ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ጉግል

Joined: 20 Jul 2006 Posts: 1171
|
Posted: Tue May 06, 2008 8:02 pm Post subject: |
|
|
የመጀመሪያውን ጥሪ አይቸው ነበር : ያላየሁት ሁለተኛውን ነው :: የስብሰባው አዘጋጆች በሪሞት እንዴት ሆኖ ጦርነት መምራት እንደሚቻል ትንሽ ፍንጭ ቢጤ ቢሰጡን ጥሩ ነበር :: እኔ በበኩሌ ግን እሳቸውም ሆነ የለነደኑ ጓደኛቸው ሚሳቶቻቸውንና ልጆቻቸውን አስከትለው ጦርነቱ ምድር እንደሚገኙ ጥርጥር የለኝም :: ድል ባይገኝ እንኳ በጠላት እጅ ከመወደቅ እንደጀግናው ኮሎኔል መንግስቱ ወንበራቸው ላይ እንደቋንጣ ደርቀው ወይም አንደ ቴዎድሮስ ጥይት ጠጥተው እንደሚሞቱ የተርጋገጠ ነው :: |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
አለታ

Joined: 16 Sep 2003 Posts: 281 Location: vatican city
|
Posted: Tue May 06, 2008 9:14 pm Post subject: |
|
|
የቅንጅት በተለያየ ቦታ መከፋፈል የውስጥ ስሜታችንን በእጅጉ መጉዳቱና እስከአሁን የተከፈለውን የትግል መስዋዕትነት መና ማስቀረቱ የማይካድ ቢሆንም , ከገባንበት የመከፋፈልና የመወቃቀስ ማጥ ውስጥ ወተን ዋናውን ጠላታችንን የትግራይ ገዢ መደብና ስርዐቱን ለመታገል ፊታችንን የምናዞርበት ቀን አሁን መሆን አለበት ::
ምንም እንኳን ከዶክተር ብርሀኑ ጋር የትግል አቅጣጫችን የተለያየ መስሎ ቢታይም , ከእነዚህ ጠባቦች ጋር ሆኖ እሳቸውንና የመረጡትን የትግል ስልት ማንቋሸሽና ማላገጥ ጠቃሚነቱ ለማን እንደሆነ ልናስብበት ያስፈልጋል ::
ቅንጅት ትላንት የነበረው መልኩ አብቅቶለት እራሱን በተለያዩ ቡድኖች ብቅ አድርጓልና ድጋፋችን ለምንወደው መስመር , ተቃውሟችንም በትግራይ ገዢ መደብ ላይ መሆን አለበት :: ኢነፍ ኢዝ ኢነፍ :: ከሰው በላው ስርዐት ደጋፊዎች ጎን ተሰልፈን የራሳችን የሆኑ ወይም ሊሆኑ የሚችሉ ሰዎችን መውቀሱ ዓላማው ግልጽ ያልሆነና ውጤት አልባ ነው :: ትኩረታችን የትግራይ ነጻ አውጪ ድርጅት ከአገራችን ጫንቃ ላይ ስለሚወገድበት መንገድ እንዲሆን በራሳችን ላይ ቁጥጥር ማድረግ እንችል ይሆን ? |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
TOKICHO

Joined: 02 Feb 2005 Posts: 73 Location: kenya
|
Posted: Tue May 06, 2008 9:18 pm Post subject: |
|
|
እወነትም ዶ /ር ብርሀኑ ነጋ ጀግና ነውና ...ለምን እንደዚህ አልክ ብላችሁ አትጠይቁኝም ?....መልሱ ግልጽና ቀላል ነው ::እያወቁም ሆነ ባለማወቅ የሰውን የትግል ሰሜት እያንቁዋሸሹ በወሬ ብቻ አዋራ የሚያጨሱ የሳይበር ላይ ጀግኖቹና በአሜሪካ የሬዲዮ ማፍያዎች እነ ኢ -ኢትዮጵያዊነት ሬዲዮ (መረዋ ) የዶ /ር ታዬ ወ /ሰማያት አገልግል ተሸካሚዎች (ጉግልን ያጤንዋል ) የሚያራግቡትን ማስተዋሉ ብቻ ይበቃል ::እንዴት ነው የዶ /ር ብርሀኑ ምስልና ዜና እንደዚህ ቅዘን በቅዘን የሚያደርጋቸው ? !ድሮ ዱሮ የሰፈራችን ቄስ ያበደ እና ወፈፌ ሲያጋጥማቸው መስቀል ወጣ አድርገው ሲያሳዩዋቸው እንደሚያስበረግጋቸው ሁሉ እነ መረዋ ቁጩዎቹን ደግሞ የብርዬ ፎቶና ፖስተር እንደ ዛር ያስጉዋራቸዋል !!!አቦ ዶ /ር ብርሀኑ አንተ ኑርበት እባክህ .........እነዚህን ተራ የጠላ ቤት ፖለቲከኞችን ወጥ በወጥ አድርግልን ::ብዙ እጅግ ብዙ ሀቀኛ ኢትዮጵያዊያን ምን ግዜም ከጎንህ ናቸውና ::
ኢትዮጵያን ኬኛ ሀዱርሲቱ
ቶኪቾ
ወረ ጎ [/u] |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ቀንዱ

Joined: 17 Jul 2006 Posts: 115
|
Posted: Wed May 07, 2008 8:25 am Post subject: |
|
|
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ቀንዱ

Joined: 17 Jul 2006 Posts: 115
|
Posted: Wed May 07, 2008 8:27 am Post subject: |
|
|
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
Betefikir

Joined: 25 Dec 2006 Posts: 74
|
Posted: Wed May 07, 2008 11:44 am Post subject: |
|
|
አለታ ትክክል ብለሀል !
ሁልጊዜ በተቻለ መጠን አይናችንን ከወያኔ ላይ ማንሳት የለብንም :: ፍላጎታቸውም እኛ ስንወዛገብና ትርኪ ምርኪ ወሬ ስናወራ እነሱ እድሜያቸውን ማራዘም ነው :: ዋነኛው ጠላታቻን : ለዚህ ሁሉ ስቃይ የዳረገን : ያለድንበርና የባህር በር ያስቀረን : በዘር ከፋፍሎ እርስ በርሳችን እንኩአን እንዳንነጋርና እንዳንስማማ ያረገን : የኢትዮጵያና የህዝብ ጠላት ወያኔ ነው ::
አይናችንን ሁሌ ከዚህ ኳስ ላይ ማንሳት የለብንም ::
በዛ ላይ እኔ የብርሀኑ ጥፋት ምኑ ላይ እንደሆነ አልገባኝም :: የሰላማዊ ትግል ነጻ ያወጣናል ብሎ ሞከረ : በዛም ስቃዩን አየ : አሁን ደሞ ሌላ እንሞክር እያለ ነው :: ስለዚህ አዲሱን ሀሳቡን ካዳመጥን በሁላ የሚያዋጣ ከመሰለን ማገዝ ነው ካልሆነ ከአጋሮቹ ጋር ሆኖ ይሞክረው :: ዋናው ነገር ከትግል አለመራቁ ነው እንጂ (ያም መብቱ ነው ) ስልት ቀይሮ መታገሉና ህዝብን ማታገሉ ለምን እንደሚያበሳጭ አልገባኝም :: ይሄ ሰውዬ እኮ እንደ ሆዳም ልደቱ ፓርላማ ገብቶ (ከንቲባም ሆኖ ) ለወያኔ እንደዉሻ እየተገዛ መኖር ይችል ነበር ግን አላረገውም :: እንዳቶ ሀይሉም አመመኝ ብሎ 9 ወር አልተኛም :: አሁን ደሞ በየቦታው እየሄደ ሀሳቡን እያስረዳ ነው : በጣም ጥሩ ነው :: Keep on Man!
እኔም እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ ብርሀኑ ከትግል እንዲርቅ አልፈልግም :: በነሱ መሪነት እነሱም እኛም ብዙ መስዋእትነት ከፍለናል :: 193 ንጹሀን ባደባባይ ተገድለዋል : በአስር ሺዎች ታስረዋል : ብዙዎች ከኑሯቸው ተፈናቅለዋል : ከአገርም ተሰደዋል ........Thanks to Woyane.
አቦ ብሬ ህዝብ አሁንም አብሮህ ነው :: ማንኛውንም ስልት ተቀብሎ ለመስራት ዝግጁ የሆነ እጅግ በጣም ከፍተኛ ህዝብ ከጎንህ ነው ! እኔንም ጨምሮ :: |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ቆቁ

Joined: 21 Sep 2003 Posts: 3815 Location: united states
|
Posted: Wed May 07, 2008 9:34 pm Post subject: |
|
|
ቀንዱ ምነው ደጋግመከው
የበሸቅህ ትመስላለህ
ስማ አንተም ጎግልም ብርሀኑን ብርቱካንን እንዲሁም ታየን እና ሐይሉን አንጋጣችሁ ከመጠበቅ
ወይም ብርሀኑ ምን ለበሰ : ብርቱካን ምን በላች : ከማለት
እስቲ የእናንተ መላ ምት ምንድነው ?
እስከ መቼ ድረስስ ነው ሰንካላ ሆናችሁ የምትቀሩት
ለምንስ እንደ ዓይነ ስውር መሪ ትፈልጋላችሁ ለምን ራሳችሁ መሪ ለመሆን አትፈልጉም
ስማ ቀንዱ እያረርክ ነው ወይስ እየከሰልክ
ብርሀኑም ሆነ ሐይሉም የፈለጋቸውን መልበስና የፈለጋቸውን ማሰብ ነጻነታቸው ነው
የአንተ እንደ አህያ መከተል አንዱን ተከትሎ ሌላውን እየፈሱ መርገጥ ምን ይባላል
ስማ ከአህያነት የሚሻል ነገር አይታብህም ይልሀል ፈላስፋው ቆቁ
በነገራችን ላይ ፈላስፋው የብርሀኑ ደጋፊ ነው ብለህ 90 ጊዜ ይህንን ፎቶ ባትለጥፈው ይመረጣል
ከፈለግህም 1000 ጊዜ መለጠፍ ትችላለህ ካልሆነም ገንዘብ መያዣ ቦርሳህ ውስጥ ለጥፈኸው መዞር ደግሞ መብትህ ነው
ጀዝባ ጀዝበህ በፈረንጅ ሐገር መቅረትህ ነው ፈላስፋው የሚያሳዝነው
ፈላስፋው ቆቁ
ፈላስፋው ቆቁ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዲዱ

Joined: 13 Jul 2007 Posts: 593 Location: Here
|
Posted: Wed May 07, 2008 9:54 pm Post subject: |
|
|
ወንዳታ
ልክ ልካቸውን ነው የነገርካቸው :: እንዴት ነገሩ ሁሉ እንደመጣልህ ያስገርማል :: በተለይ ይሄ ጉግል የሚሉት ወጥ ቤት ድሮ ኤርትራዊ ነው ሲሉ እጠራጠር ነበር ...................... እውነትም ................ ቂቂቂቂቂቂቂቂቂ -- ኢሳያስ አፈወርቂ
የሌላ የፖሊቲካ ጎራ ታዳሚ ቢሆን ኖሮ እንዲህ ያለ ፕሮፖጋንዳ --- ትግሉን ከነጭራሹ የሚያከሳና የሚያጠፋ ባልነፋ ነበር የሀገሪቱንም ፊውቸሪቲ ለማነቅ ባልተቻኮለና ባላቀደ ነበር
እንድርያስ እንዳይሰማኝ እንጂ ድሮ ድሮ አደንቀው ነበር (ጉግልን ):: አሁን አሁን ነው ቶፋ ራስ መሆኑ የገባኝ :: [/quote]
ዶማ ራስ ነው
| TOKICHO እንደጻፈ(ች)ው: | እወነትም ዶ /ር ብርሀኑ ነጋ ጀግና ነውና ...ለምን እንደዚህ አልክ ብላችሁ አትጠይቁኝም ?....መልሱ ግልጽና ቀላል ነው ::እያወቁም ሆነ ባለማወቅ የሰውን የትግል ሰሜት እያንቁዋሸሹ በወሬ ብቻ አዋራ የሚያጨሱ የሳይበር ላይ ጀግኖቹና በአሜሪካ የሬዲዮ ማፍያዎች እነ ኢ -ኢትዮጵያዊነት ሬዲዮ (መረዋ ) የዶ /ር ታዬ ወ /ሰማያት አገልግል ተሸካሚዎች (ጉግልን ያጤንዋል ) የሚያራግቡትን ማስተዋሉ ብቻ ይበቃል ::እንዴት ነው የዶ /ር ብርሀኑ ምስልና ዜና እንደዚህ ቅዘን በቅዘን የሚያደርጋቸው ? !ድሮ ዱሮ የሰፈራችን ቄስ ያበደ እና ወፈፌ ሲያጋጥማቸው መስቀል ወጣ አድርገው ሲያሳዩዋቸው እንደሚያስበረግጋቸው ሁሉ እነ መረዋ ቁጩዎቹን ደግሞ የብርዬ ፎቶና ፖስተር እንደ ዛር ያስጉዋራቸዋል !!!አቦ ዶ /ር ብርሀኑ አንተ ኑርበት እባክህ .........እነዚህን ተራ የጠላ ቤት ፖለቲከኞችን ወጥ በወጥ አድርግልን ::ብዙ እጅግ ብዙ ሀቀኛ ኢትዮጵያዊያን ምን ግዜም ከጎንህ ናቸውና ::
ኢትዮጵያን ኬኛ ሀዱርሲቱ
ቶኪቾ
ወረ ጎ [/u] |
_________________ የሰቆቃውና የመከራው ማለቂያ ፤ ማብቂያ በእግዚአብሄርና በእኛ አንድነት ይሆናል |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዲዱ

Joined: 13 Jul 2007 Posts: 593 Location: Here
|
Posted: Wed May 07, 2008 10:12 pm Post subject: |
|
|
አንተንም አለታንም እግዚአብሄር ይባርካችሁ ወቅታዊ የሆነ አቋም ወቅታዊ የሆነ ምላሽ ነው ::
ሰውየው ባየበት የሚደፋ ቢሆን ኖሮ ስንት እንዲህ ያሉ አጋጣሚዎች ተፈጥረውለት ነበር ግን አላደረገውም
ከኢህአፓነቱ ጊዜ ጀምሮ ጠንካራ የሰላማዊ ትግል ደጋፊና በዲሞክራሲያዊ ጉዞ የሚያምን ነበር ከምርጫው በኃላ ግን የገባው ነገር ገብቶታል :: ................ ለጥፋት የመጣን አተላ እንዴት በሰላምስ እናስወግደዋለን ይባላል
ለማንኛውም ዕቅዱን እግዚአብሄር ያሳካለት
አለታ ትክክል ብለሀል !
ሁልጊዜ በተቻለ መጠን አይናችንን ከወያኔ ላይ ማንሳት የለብንም :: ፍላጎታቸውም እኛ ስንወዛገብና ትርኪ ምርኪ ወሬ ስናወራ እነሱ እድሜያቸውን ማራዘም ነው :: ዋነኛው ጠላታቻን : ለዚህ ሁሉ ስቃይ የዳረገን : ያለድንበርና የባህር በር ያስቀረን : በዘር ከፋፍሎ እርስ በርሳችን እንኩአን እንዳንነጋርና እንዳንስማማ ያረገን : የኢትዮጵያና የህዝብ ጠላት ወያኔ ነው ::
አይናችንን ሁሌ ከዚህ ኳስ ላይ ማንሳት የለብንም ::
በዛ ላይ እኔ የብርሀኑ ጥፋት ምኑ ላይ እንደሆነ አልገባኝም :: የሰላማዊ ትግል ነጻ ያወጣናል ብሎ ሞከረ : በዛም ስቃዩን አየ : አሁን ደሞ ሌላ እንሞክር እያለ ነው :: ስለዚህ አዲሱን ሀሳቡን ካዳመጥን በሁላ የሚያዋጣ ከመሰለን ማገዝ ነው ካልሆነ ከአጋሮቹ ጋር ሆኖ ይሞክረው :: ዋናው ነገር ከትግል አለመራቁ ነው እንጂ (ያም መብቱ ነው ) ስልት ቀይሮ መታገሉና ህዝብን ማታገሉ ለምን እንደሚያበሳጭ አልገባኝም :: ይሄ ሰውዬ እኮ እንደ ሆዳም ልደቱ ፓርላማ ገብቶ (ከንቲባም ሆኖ ) ለወያኔ እንደዉሻ እየተገዛ መኖር ይችል ነበር ግን አላረገውም :: እንዳቶ ሀይሉም አመመኝ ብሎ 9 ወር አልተኛም :: አሁን ደሞ በየቦታው እየሄደ ሀሳቡን እያስረዳ ነው : በጣም ጥሩ ነው :: Keep on Man!
እኔም እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ ብርሀኑ ከትግል እንዲርቅ አልፈልግም :: በነሱ መሪነት እነሱም እኛም ብዙ መስዋእትነት ከፍለናል :: 193 ንጹሀን ባደባባይ ተገድለዋል : በአስር ሺዎች ታስረዋል : ብዙዎች ከኑሯቸው ተፈናቅለዋል : ከአገርም ተሰደዋል ........Thanks to Woyane.
አቦ ብሬ ህዝብ አሁንም አብሮህ ነው :: ማንኛውንም ስልት ተቀብሎ ለመስራት ዝግጁ የሆነ እጅግ በጣም ከፍተኛ ህዝብ ከጎንህ ነው ! እኔንም ጨምሮ ::[/quote] _________________ የሰቆቃውና የመከራው ማለቂያ ፤ ማብቂያ በእግዚአብሄርና በእኛ አንድነት ይሆናል |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዲዱ

Joined: 13 Jul 2007 Posts: 593 Location: Here
|
Posted: Wed May 07, 2008 10:16 pm Post subject: Re: ዶ /ር ብርሀኑ ነጋ በወታደራዊ ዩኒፎርማቸው እነሆ ! |
|
|
አቦ እንዴት ያምርበታል በናታችሁ
ቅና ያለው በእናቱ .............. ይቀናል ይባላል :: ክፉ ታናግራላችሁ ሆዳም ሁላ ::
[/quote]
| መረዋ እንደጻፈ(ች)ው: | እጹብ ድንቅ ነው ! እንዲህ ነው እንጂ የትጥቅ ትግል መሪ ! ታየኝ በረሀውን ሲያቛርጥ ተራራ ሲወጣ ! ቅቅቅቅቅቅቅቅ የዳማ ክትፎን እየዋጠ ! ቅቅቅቅቅቅቅቅቅ
በል ስያትሎች ለምዝገባ ተዘጋጁ :: ስንቃችሁን ሰንቁ ...ትጥቃችሁን ታጠቁ እንደ ዶ /ርዬ አድርጋችሁ !
|
_________________ የሰቆቃውና የመከራው ማለቂያ ፤ ማብቂያ በእግዚአብሄርና በእኛ አንድነት ይሆናል |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ቀንዱ

Joined: 17 Jul 2006 Posts: 115
|
Posted: Thu May 08, 2008 9:06 am Post subject: |
|
|
ለ ጋንታ መሪ ቆቁ :
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
|