|
|
|
| View previous topic :: View next topic |
| Author |
Message |
የካኩማው

Joined: 20 Jul 2004 Posts: 34 Location: Canada
|
Posted: Tue Dec 09, 2008 5:28 pm Post subject: ኦባማ በአባቱ ትግሬ ቢሆን ኖሮ ? |
|
|
| በአለም እና አገራችን ላይ የሚኖረው ........ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ቅርፉል

Joined: 19 Jul 2008 Posts: 101 Location: Good G????
|
Posted: Tue Dec 09, 2008 7:26 pm Post subject: |
|
|
| ቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅ ለዚህ ደረጃ አይደርስም ነበር ቅቅቅቅ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ዞብል 2

Joined: 30 Jan 2004 Posts: 1606
|
Posted: Wed Dec 10, 2008 1:44 am Post subject: |
|
|
ክላሽ ተሸክሞ ከበሮ ሲደልቅ ይኖር ነበር
ዞብል ከፒያሳ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ጸረጋዚ

Joined: 10 Jun 2005 Posts: 354 Location: ethiopia
|
Posted: Wed Dec 10, 2008 3:30 am Post subject: |
|
|
ወያኔዎች ረዥም ቁመቱን አይተው ለመለስ ዜናዊን የደጃፍ በር ዘበኛ ይመለምሉት ነበር ::
| ዞብል 2 እንደጻፈ(ች)ው: | ክላሽ ተሸክሞ ከበሮ ሲደልቅ ይኖር ነበር
ዞብል ከፒያሳ |
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ወገናዊ

Joined: 14 Feb 2005 Posts: 27 Location: ethiopia
|
Posted: Wed Dec 10, 2008 3:42 am Post subject: |
|
|
| Quote: | | የሰው ልጅ እኩልነት የማይዋጥላቸው ዘውትር የሰብአዊ መብት እንባ ጠባቂ መስለው ይታያሉ : የሰውን ልጅ ምንነት በሚዛን ላይ አውጥተው ክብሩን ሲያጣጥሉ የሚውሉ ጎጠኛ ወገኖች ለመብቱና ለማንነቱ የሚዋደቀውን ድኃውንና ጭቁኑን ዘረኛና ከፋፋይ ሲሉ ይደመጣሉ :: እኛ ደግሞ የነሱን የገደል ማሚቶ ጩሄት ሳይሆን የምናዳምጠው ታሪክ ታዝቦና አርሞ ያቀረብልንን እውነታን ነው |
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ኅዳር 13. 1999 ዓ /ም መቐለ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ዘመድኩን

Joined: 16 Nov 2004 Posts: 207 Location: united states
|
Posted: Wed Dec 10, 2008 11:02 am Post subject: Re: ኦባማ በአባቱ ትግሬ ቢሆን ኖሮ ? |
|
|
| የካኩማው እንደጻፈ(ች)ው: | | በአለም እና አገራችን ላይ የሚኖረው ........ |
ሁላችንም ከተጠናወተን የዘረኝነት በሽታ እንላቀቅ ነበር _________________ Hi every one |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
የካኩማው

Joined: 20 Jul 2004 Posts: 34 Location: Canada
|
Posted: Wed Dec 10, 2008 11:07 pm Post subject: |
|
|
ሁላችንም ከተጠናወተን የዘረኝነት በሽታ እንላቀቅ ነበር
ዘመድኩን ... አባቱ አማራ ዎይም ጉራጌ ቢሆን እኮ አላልኩም |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ስሙ ይናገር

Joined: 14 Mar 2008 Posts: 379
|
Posted: Wed Dec 10, 2008 11:17 pm Post subject: |
|
|
ስቄ አላባራም ነበር ቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅ
ቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅ
ቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅ _________________ God is Great |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ቆቁ

Joined: 21 Sep 2003 Posts: 3823 Location: united states
|
Posted: Wed Dec 10, 2008 11:17 pm Post subject: |
|
|
[quote="ወገናዊ "] | Quote: | | የሰው ልጅ እኩልነት የማይዋጥላቸው ዘውትር የሰብአዊ መብት እንባ ጠባቂ መስለው ይታያሉ : የሰውን ልጅ ምንነት በሚዛን ላይ አውጥተው ክብሩን ሲያጣጥሉ የሚውሉ ጎጠኛ ወገኖች ለመብቱና ለማንነቱ የሚዋደቀውን ድኃውንና ጭቁኑን ዘረኛና ከፋፋይ ሲሉ ይደመጣሉ :: እኛ ደግሞ የነሱን የገደል ማሚቶ ጩሄት ሳይሆን የምናዳምጠው ታሪክ ታዝቦና አርሞ ያቀረብልንን እውነታን ነው |
እዚህ ላይ ወገናዊ ወገኔ ያልገባህ ነገር አለ መሰለኝ
ጭቁንና ጭቁንን የሚመራው ወገን ብለህ ለመነጠል ሞክር
1. ተጨቁዋኝ
2. የተጨቁዋኝ መሪ
በታሪክ እንደታየው እና እንደተረጋገጠው አንድም ቀን የተጨቁዋኝ መሪ ጭቁን ሆኖ አያውቅም
ለተጨቁዋኝ ሐሳቢና ተቆርቁዋሪ ሆኖ የሚቀርበው የተማረው ክፍል ነው
ይህ የተማረው ክፍል የምንለው ደግሞ ከድሀ ቤተ ሰብ ወይም ከጭቁን ቤተ ሰብ የተፈጠረ ሳይሆን ከጨቁዋኝ ቤተ ሰብ የተፈጠረ ነው ::
ይህንን ከላይ የሰጠሁህን ፍንጭ በመከተል ከላይ የተጻፈውን እንደገና እንድትመረምረው ይጋብዛሀል
ፈላስፋው ቆቁ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
|