|
|
|
| View previous topic :: View next topic |
| Author |
Message |
ባሻ ብሩ

Joined: 12 Feb 2005 Posts: 1368 Location: ዋርካ ቦተሊካ
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 6:41 pm Post subject: FIGHT!! FIGHT!! LOL! መድረኮች በቡጢ ተቡዋቀሱ ... |
|
|
በኦሮሚያ ክልል የመድረክ አባላት ተወዳዳሪዎች ... ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልነት የምወዳደረው እኔ ነኝ .. አንተ አይደለህም ... በሚል ከተሰዳደቡ ቦሀላ ላይቭ ኢቲቪ ላይ ተደባደቡ ::
አንደኛው አባል በድብድቡ መሀል ኡኡኡኡ ሲሉ ሰምቶ ልቡ ያልተነካ ተመልካች አልነበረም :: ቪድዮው የሆነ ቦታ እንደሚወጣ እርግጠኛ ነኝ :: ወስጄ www.psfights.com ላይ ፖስት አደርገዋለሁ ::
ባሻ ብሩ ድብድቡን በአይኑ በብረቱ ካየበት ቴሌቭዥኑ አጠገብ :: _________________ May God have mercy up on my enemies because I won't.
General George S. Patton |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ግስላው .

Joined: 16 Oct 2009 Posts: 202 Location: ደደቢት
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 7:33 pm Post subject: |
|
|
ምንጭ ወዲ በለንና እኛም እንሳቅ ጥሉ ግን ከባድ ሚዛን ነው ወይስ ቀላል ? ለነገሩ ከባድ ሳይሆን አይቀርም ምድረ ሆዳም ነው የበዛው _________________ " መሄድ ቢሉህ መሄድ ነው ወይ አር እየረገጡ " |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ግስላው .

Joined: 16 Oct 2009 Posts: 202 Location: ደደቢት
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ባሻ ብሩ

Joined: 12 Feb 2005 Posts: 1368 Location: ዋርካ ቦተሊካ
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 7:49 pm Post subject: |
|
|
ግስላው እኔንጃ ከባድ ሚዛን ይሁን አይሁን አላወኩም :: ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ተመልከት ! እርግጠኛ ነኝ አሁን ዜና ላይ ይደግሙታል :: "እሱ ጫካ እያደረ የኔን ስም ሰረዘብኝ ...." እያለ አንዱ ሲያማርርም አስቆኛል :: ከምሬ ነው ኢቲቪ ኦንላይን ላይ ወይ ያለህበት ቦታ ካለ ተመልከት ሀይለኛ ኡኡታና የገላጋይ ብዛትም አለው :: አሪፍ ፋይት ነው እንዳያመልጥህ :: ቅቅቅ
የሳሚና የሆሊፊልድ ግጥሚያ ለምኔ :
መድረክ እያለልኝ ከጎኔ ::  _________________ May God have mercy up on my enemies because I won't.
General George S. Patton |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ባሻ ብሩ

Joined: 12 Feb 2005 Posts: 1368 Location: ዋርካ ቦተሊካ
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 7:53 pm Post subject: |
|
|
ዋው ለኢትዮ ቲዩብ ! እውነትም በጣም ለኢንፎርሜሽን ቅርብ ቦታ ነው :: ከመቼው ቀለቡት ?  _________________ May God have mercy up on my enemies because I won't.
General George S. Patton |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 7:57 pm Post subject: Re: FIGHT!! FIGHT!! LOL! መድረኮች በቡጢ ተቡዋቀሱ ... |
|
|
ደግ አደረጉ እሰይ እንኳን ተቀጣቀጡ
ይሄንንና እንዲህ ያለ ዜና መስማት እንዴት አንጀትህን እንደሚያርሰው ሁላችንም እናውቀዋለን
ጥምብ ባንዳ
አንድነት ውስጥ አንጃ ተፈጠረ : ግምቦት ሰባት ተፈነከተ : ዲአስፖራው ተልከሰከሰ : ስዬ እንዲህ ሆነ .......... ገለመሌ የሚሉት የወገንን መበጣበጥ ዜና ላንተና አንተ ለምትፈድልለት የባንዳ ቡድን አንጀት ቅቤ እንደመጠጣት ያህል እንደሆነ እናውቀዋለንና ምንም አይደንቀንም
ይልቁኑ አርፈህ ቁጭ በልና ውሾችህን ጡት አጥባ
ዛሬ አሳንቴ የራዲዮ ኢንተርቪው አለባት ሲሉ ሰምቼ ነበር ለመሆኑ ..... በምን ርዕስ ላይ ነው የተነጋገረችው እ እ እ እ እ አልስማሁህም የሾርባናዳቦ አባል ለመሆን ማመልከቻ አስገባች በለው ይሄ ነው ገና የቀራችሁ ለፓርላማ አባልነት ትወዳደራላችሁ ማለት ነዋ ምን ምን ርቦሃል መሰለኝ የምትለው አይሰማም ሆዳም ሂድና ጠቅጥቅ
አንድ ቦታ ላይ ምንድነው ያልከው ሁላችንም (ማናችንም ) ድህነትን ለመሸሽ እንጂ በፖሎቲካ የተሰደድን የለንም ነው ያልከው በምን አወክ እንደፈጣሪ መለኮታዊም እያደረገህ ነው ማለት ነው ጥምባታም ስለራስህ አውራ አውቅሽ ሲሏት ...... እንደሚባለው ያንጠራራሃል ድፋታም ግም
| ባሻ ብሩ እንደጻፈ(ች)ው: | በኦሮሚያ ክልል የመድረክ አባላት ተወዳዳሪዎች ... ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልነት የምወዳደረው እኔ ነኝ .. አንተ አይደለህም ... በሚል ከተሰዳደቡ ቦሀላ ላይቭ ኢቲቪ ላይ ተደባደቡ ::
አንደኛው አባል በድብድቡ መሀል ኡኡኡኡ ሲሉ ሰምቶ ልቡ ያልተነካ ተመልካች አልነበረም :: ቪድዮው የሆነ ቦታ እንደሚወጣ እርግጠኛ ነኝ :: ወስጄ www.psfights.com ላይ ፖስት አደርገዋለሁ ::
ባሻ ብሩ ድብድቡን በአይኑ በብረቱ ካየበት ቴሌቭዥኑ አጠገብ :: |
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ጅብገደል

Joined: 14 Jan 2009 Posts: 924 Location: BULGA ENBUR GEBYAW GA
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 7:57 pm Post subject: |
|
|
እኛ ሀገር ሴት ነች እኡ እኡ እኡ እኡ እኡ የምትለው ምንድነው ማየው እነ ስሙ ይናገር ሀገር ???/
አኒ በዴ አኒ በዴ ጉዲ ሰዲ ጉዲ ሰዲ
ገና ይጋደላሉ
ኢ ህ አ ዲ ግ የፖለቲካ ትርፍ አተረፈ በሉኛ ያ ኪፍት አፍ መራራ እንዴት ሆኖ ይሆን ??? |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
መገንሀያት

Joined: 05 Nov 2009 Posts: 19
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 8:09 pm Post subject: |
|
|
አይ ኦሮሞ ኡ ኡ ኡ ኡታውን ለቀቀው እኮ : ልክ እንደ ኦነግ .
ለመለስ ዚናዊ መገንሀያት ከነበተሰቡ በ አስር ጣቱ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ተድላ ሀይሉ

Joined: 17 Mar 2006 Posts: 1716
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 8:11 pm Post subject: Re: FIGHT!! FIGHT!! LOL! መድረኮች በቡጢ ተቡዋቀሱ ... |
|
|
| ባሻ ብሩ እንደጻፈ(ች)ው: | በኦሮሚያ ክልል የመድረክ አባላት ተወዳዳሪዎች ... ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልነት የምወዳደረው እኔ ነኝ .. አንተ አይደለህም ... በሚል ከተሰዳደቡ ቦሀላ ላይቭ ኢቲቪ ላይ ተደባደቡ ::
አንደኛው አባል በድብድቡ መሀል ኡኡኡኡ ሲሉ ሰምቶ ልቡ ያልተነካ ተመልካች አልነበረም :: ቪድዮው የሆነ ቦታ እንደሚወጣ እርግጠኛ ነኝ :: ወስጄ www.psfights.com ላይ ፖስት አደርገዋለሁ ::
ባሻ ብሩ ድብድቡን በአይኑ በብረቱ ካየበት ቴሌቭዥኑ አጠገብ :: |
የድብድቡን ድራማ የመብራቱ ገብረሕይወት (በረከት ስምዖን ) የትያትር ቡድን ሲመራ በእርሱው አርጩሜ እየተሸነቆጠ ጭራውን የሚቆላው የወያኔ ቴሌቪዥን ደግሞ ይህንን ትርኢት በሥፍራው ተገኝቶ ለመቅረጽ ከፈጣሪ የማያንስ የቅድሚያ ዕውቀቱን ተጠቅሞ ይጠብቅ ነበር
ተድላ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 8:22 pm Post subject: Re: FIGHT!! FIGHT!! LOL! መድረኮች በቡጢ ተቡዋቀሱ ... |
|
|
እኛ ጥንት ገብቶናል --- የእናንተ ትሪክ
እኛ ነን መሳቅ ያለብን እኮ
ሆዳም ሁላ ተነቃቅተናል እምይ
እዳሪያም ሁላ
ለእናንተ ሳንቲም ሰጥቶ እዳሪያችሁን ብሉ ብትባሉ ጥርግ አድርጋችሁ ነው የምትጠቀጥቁት
ይልቁኑ ይህቺን ተጭነሃት ተዝናና : አእምሮህን ቀይር ሾጠል
| ሀዳስ እንደጻፈ(ች)ው: | ደግ አደረጉ እሰይ እንኳን ተቀጣቀጡ
ይሄንንና እንዲህ ያለ ዜና መስማት እንዴት አንጀትህን እንደሚያርሰው ሁላችንም እናውቀዋለን
ጥምብ ባንዳ
አንድነት ውስጥ አንጃ ተፈጠረ : ግምቦት ሰባት ተፈነከተ : ዲአስፖራው ተልከሰከሰ : ስዬ እንዲህ ሆነ .......... ገለመሌ የሚሉት የወገንን መበጣበጥ ዜና ላንተና አንተ ለምትፈድልለት የባንዳ ቡድን አንጀት ቅቤ እንደመጠጣት ያህል እንደሆነ እናውቀዋለንና ምንም አይደንቀንም
ይልቁኑ አርፈህ ቁጭ በልና ውሾችህን ጡት አጥባ
ዛሬ አሳንቴ የራዲዮ ኢንተርቪው አለባት ሲሉ ሰምቼ ነበር ለመሆኑ ..... በምን ርዕስ ላይ ነው የተነጋገረችው እ እ እ እ እ አልስማሁህም የሾርባናዳቦ አባል ለመሆን ማመልከቻ አስገባች በለው ይሄ ነው ገና የቀራችሁ ለፓርላማ አባልነት ትወዳደራላችሁ ማለት ነዋ ምን ምን ርቦሃል መሰለኝ የምትለው አይሰማም ሆዳም ሂድና ጠቅጥቅ
አንድ ቦታ ላይ ምንድነው ያልከው ሁላችንም (ማናችንም ) ድህነትን ለመሸሽ እንጂ በፖሎቲካ የተሰደድን የለንም ነው ያልከው በምን አወክ እንደፈጣሪ መለኮታዊም እያደረገህ ነው ማለት ነው ጥምባታም ስለራስህ አውራ አውቅሽ ሲሏት ...... እንደሚባለው ያንጠራራሃል ድፋታም ግም
| ባሻ ብሩ እንደጻፈ(ች)ው: | በኦሮሚያ ክልል የመድረክ አባላት ተወዳዳሪዎች ... ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልነት የምወዳደረው እኔ ነኝ .. አንተ አይደለህም ... በሚል ከተሰዳደቡ ቦሀላ ላይቭ ኢቲቪ ላይ ተደባደቡ ::
አንደኛው አባል በድብድቡ መሀል ኡኡኡኡ ሲሉ ሰምቶ ልቡ ያልተነካ ተመልካች አልነበረም :: ቪድዮው የሆነ ቦታ እንደሚወጣ እርግጠኛ ነኝ :: ወስጄ www.psfights.com ላይ ፖስት አደርገዋለሁ ::
ባሻ ብሩ ድብድቡን በአይኑ በብረቱ ካየበት ቴሌቭዥኑ አጠገብ :: |
|
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
መገንሀያት

Joined: 05 Nov 2009 Posts: 19
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 8:39 pm Post subject: |
|
|
እንዲት ያስቃል አንተው :: መገን አንዲህ አርጎ ጥል ምን ይሉታል ? መገን ሀያት አለ የዎሎ ሰው : እንዲት ያስቃል ?  |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 8:45 pm Post subject: |
|
|
| መገንሀያት እንደጻፈ(ች)ው: | አይ ኦሮሞ ኡ ኡ ኡ ኡታውን ለቀቀው እኮ : ልክ እንደ ኦነግ .
|
ጥምቦ ዘረኛነትም እንደሁኔታው ይነካካናልሳ ቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂ
| Quote: | | ለመለስ ዚናዊ መገንሀያት ከነበተሰቡ በ አስር ጣቱ |
ውሾችህንም እንዳትረሳ ታዲያ ቂቅቂኢቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂኢ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ስልኪ

Joined: 22 Aug 2007 Posts: 1089
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 9:13 pm Post subject: |
|
|
ባሻ ብሩ ወንድሜ ,
ይቅርታ -ያንተን ሳላይ ነበር እኔ በርእስ መልክ የለጠፍኩት :: ነገሩ በጣም ያሳዝናል እቺ ሀገር በቃ ፓርቲ ላይወጣላት ነው ? ገዢው ፓርቲ ባይኖር እሚተኩ እነኝህ ነበሩ ማለት ነው ::
ስልኪ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ስሙ ይናገር

Joined: 14 Mar 2008 Posts: 379
|
Posted: Wed Feb 03, 2010 9:32 pm Post subject: |
|
|
እኔ -ve ነገር አላይም በዚህ ጥል ላይ ይልቁንስ ሰዎች በቃኝ ተቀምጬ ለወያኔ አልገዛም ነው እያሉት ያሉት እንግዲህ በመድረክ ውስጥ የዲሞክራሲ ግንባታ እየታየ እንደሆነ ይህ ምስክር ነው በማደግ ላይ ያሉ ሀገሮች በፓርላማ ወንበር አንስቶ ይደባደቡ የለም ወያኔ ጉዳችሁ ፍልቷል ማለት ነው ሰው እዚህ መደባደብ ከጀመረ ፓርላማ ውስጥ ይቀጥላል ከዛም ዲሞክራሲን መለማመድ ይጀምራሉ ማለት ነው :: እናንተ በፊት ለፊት ስትጠብቁ በኃላ በር እየመጣንባችሁ ነን እኛ ስል የዲሞክራሲ ፈላጊዎችን ነው ግን አንድ ነገር ሳልል አላልፍም ከ 18 አመት የዲሞክራሲ ጉዞ በኃላ ይህንን ዲሞክራሲን እየገነባው ነኝ በሚል መንግስት ውስጥ መታየቱ አሳፋሪ ነው ይህንን እራሱ ወያኔ ለራሱ ስም ሲል መደበቅ ነበረበት ወያኔ ከ 18 የግንባታ ዘመን በኃላ አሁንም ዲሞክራሲ ሀ ሁ ላይ ነው ግን ችግር የለውም መምጣቱ አይቀርም ደግሞም የኤምባሲ ዘበኛው ስሜን ያነሳህ መስሎኝ ነበር ታዲያኮ እናሰልጥናችሁ ስንል እምቢ ያላችሁት አናንተ ናችሁ ኦኔግ ከትግል መጥቶ ያሰልጥንልህ እንዴ ? ወያኔ የሚጨማለቅበትን ፖለቲካ የኦነግ ሰዎች ቢያገኙት የት በተደረሰ ነበር የምሬን ነው ፖለቲካውን የሰሩት ነበር :::: _________________ God is Great |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
እዮባ

Joined: 20 Jun 2009 Posts: 671 Location: In the state of peace
|
Posted: Thu Feb 04, 2010 1:30 am Post subject: |
|
|
በለው
ከዚህ በኋላ መድረኮች ሲሰበሰቡ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን
በቀጥታ ላይቭ ነው የሚያስተላልፈው በሉኛ
ከስቴድየም  _________________ A+T ርኛ
MY THINKING IS CLEAR, MY SPEECH IS CRYPTIC. |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
|