WARKA Forum Index
 FAQFAQ   SearchSearch   MemberlistMemberlist   UsergroupsUsergroups   RegisterRegister 
 ProfileProfile   Log in to check your private messagesLog in to check your private messages   Log inLog in 
Become a supporting member
CyberEthiopia Home | About us | Contact us
ኢትዮጵያ እያደገች ነው
Goto page 1, 2, 3  Next
 
Post new topic   Reply to topic    WARKA Forum Index -> Warka Politics - ዋርካ ፖለቲካ
 
View previous topic :: View next topic  
Author Message
ሚሚ _ካናዳ

ኮትኳች


Joined: 15 Dec 2004
Posts: 109
Location: canada

PostPosted: Fri Feb 05, 2010 2:47 pm    Post subject: ኢትዮጵያ እያደገች ነው Reply with quote

ባአሁኑ ጊዜ አገራችን ዕድገቷ ብከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ንው :: ብታምንም አታምንም በዐለም 5 ተብሎላታል ብዚነስ ግሏል ኮንስትራክሺን ብዝቷል መንገዶች መብ ራትና ስልክ ሁሉንም የገጠርና የከተማ መንደሮች እያገንኝ ንው :: የመንግሥት ሠራታኝች ሰዐት ቆጥረው አይደለም ከብ የሚወጡት ሠራችንን ጨርሰን ወይ ብለው ቢመሽም ራሳቸውን ጠይቀው ንው :: ብራ V0
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ማካሮቭ

ኮትኳች


Joined: 07 Dec 2004
Posts: 441
Location: united states

PostPosted: Fri Feb 05, 2010 3:02 pm    Post subject: Reply with quote

ጥሩን ብለሻል ሚሚዬ ልንኮራ ይገባል

Ethiopia predicted as worlds 5th fastest growing economy in 2010
Tuesday 1 December 2009

Nov 30, 2009 (ADDIS ABABA) - A new global economic forecast released by the economist magazine has placed Ethiopia as the 5th fastest economy growing country for the year 2010.

The UK-based magazine predicts Qatar as the top fastest growing economies in the world, followed by china, Congo, Turkmenistan and Ethiopia.

The magazine argued that, with IMF rewarding the governments economic management with financial support, and a strong performance in agriculture, will make Ethiopia among the top five economy booming countries.

It further said that Ethiopias GDP is expected to reach 35 Billion USD in 2010.

If the forecast went accordingly, Ethiopia could soon become an economic power in the horn of Africas region, surpassing Kenya.

Ethiopia expects double-digit growth in 2010 for a seventh year running

While addressing to parliament, Ethiopian president Girma Woldegiorgis Last month said that country will register a growth rate of more than 10 percent for the seventh consecutive year and keep inflation at less than 10 percent.

Ethiopias gross domestic product (GDP) is expected to grow 10.1 percent during 2009.Ethiopian opposition parties routinely say the governments economic statistics are unreliable. The government denies that.

The current leadership led by Prime Minister Meles Zenawi has a mission to join the country in to the middle income countries category over the coming two decades.
_________________
Wisdom is better than weapons of war: but one sinner destroyeth much good.
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ባርናባስ _23

ኮትኳች


Joined: 31 May 2009
Posts: 235

PostPosted: Fri Feb 05, 2010 5:04 pm    Post subject: Re: ኢትዮጵያ እያደገች ነው Reply with quote

ሚሚ _ካናዳ እንደጻፈ(ች)ው:
ባአሁኑ ጊዜ አገራችን ዕድገቷ ብከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ንው :: ብታምንም አታምንም በዐለም 5 ተብሎላታል ብዚነስ ግሏል ኮንስትራክሺን ብዝቷል መንገዶች መብ ራትና ስልክ ሁሉንም የገጠርና የከተማ መንደሮች እያገንኝ ንው :: የመንግሥት ሠራታኝች ሰዐት ቆጥረው አይደለም ከብ የሚወጡት ሠራችንን ጨርሰን ወይ ብለው ቢመሽም ራሳቸውን ጠይቀው ንው :: ብራ V0


የጋለሞታ ቁጥር እንዴት ነው ጨመረ ወይንስ ቀነሰ እስኪ እሱንም አጣርተሽ ንገሪን
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


የአውራጃው _ሌባ

ኮትኳች


Joined: 19 Feb 2005
Posts: 387
Location: united states

PostPosted: Sat Feb 06, 2010 5:12 pm    Post subject: Reply with quote

በጣም አድጋለች እንደ ሮኬት መጥቃለች እንጂ ለመሆንኡ ወያነዎች ብር ያትማሉ እንዴ ? ብሩ ዋጋ አጣ ቢባልም ብዛቱ አስገረመኝ ሰው ሁሉ ብሊየነር ነው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


MIMI77

ዋና ኮትኳች


Joined: 31 Jan 2010
Posts: 554

PostPosted: Sat Feb 06, 2010 7:59 pm    Post subject: Reply with quote

በሶማሊ በሻቢያና በወያኔ ጦርነት የጦቢያ እኮኖሚ አይወድቁ ወድቆ ነበር Mad .እና ይህን እኮኖሚ በብድር 5% ቢያድግ ሚያስገርም ነገር የለውም Rolling Eyes 1 ብር ያለው ሰው 2 ብር ቢያገኝ ኢኮኖሚው 100% ተሻሻለ -- ያገኘው ገንዘብ ግን 1 ብር ነው ... Twisted Evil . 100ብር ያለው 150 ቢያገኝ ኢኮኖሚው 50% ተሻሻለ ..... ያገኘው ገንዘብ ግን 50 ብር ነው Laughing
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ሀዳስ

ኮትኳች


Joined: 14 Dec 2009
Posts: 375
Location: everywhere

PostPosted: Sat Feb 06, 2010 8:08 pm    Post subject: Re: ኢትዮጵያ እያደገች ነው Reply with quote

ሰላም ሚሚት Exclamation
አንድ የሆነ ወቅት የሆነ የሶሻል ግምገማ አድርገሽ ነበር Exclamation
ማነው ኖውን (ጥሩ ) መሪ የሚል ነገር Exclamation
በዛ መሰረት ያሸነፈው (ባንቺ ቤት ) መለስ ነበር Exclamation
አሁንም እያሸነፈ ነው ታዲያ Exclamation
ኤኮኖሚ አስገስግሷል : እንደተቅማጥ አሩጧል Exclamation
እውን ሴት ነሽ Question Laughing ብዙ ጊዜ ሴቶች ሃቅ ይወዳሉ Exclamation Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing


ሚሚ _ካናዳ እንደጻፈ(ች)ው:
ባአሁኑ ጊዜ አገራችን ዕድገቷ ብከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ንው :: ብታምንም አታምንም በዐለም 5 ተብሎላታል ብዚነስ ግሏል ኮንስትራክሺን ብዝቷል መንገዶች መብ ራትና ስልክ ሁሉንም የገጠርና የከተማ መንደሮች እያገንኝ ንው :: የመንግሥት ሠራታኝች ሰዐት ቆጥረው አይደለም ከብ የሚወጡት ሠራችንን ጨርሰን ወይ ብለው ቢመሽም ራሳቸውን ጠይቀው ንው :: ብራ V0
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ሾተል

ዋና አለቃ


Joined: 13 Jan 2005
Posts: 4802
Location: Vienna-Austria

PostPosted: Sat Feb 06, 2010 9:37 pm    Post subject: Reply with quote

ሚሚዬ እኔና አንቺ መቼ ነው ተጋብተን የምንጨቃጨቀው ?እነን ትተሽ ባል ፍለጋ አገር ቤት ሂደሽልኝ ነበር ለካ ?

ኢትዮዽያ አገራችን ካደገች እሰየው ነው የሚባለው ....የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው ነው .....የእሱዋ እድገት የሚያማቸው የቁርጥ ቀን ጅሎች ኢትዮዽያ አገራችን ካደገች ምን ሊውጣቸው ይሆን ?ሱናሚ ሲመኙላት እያደገች ካለች እሰየው ነው ::እኛ ስልጣኑን እስክንይዝ ምንም እንቅስቃሴ አይኑር እርዳታ የሚረዱን አገሮች አይርዱ ህዝቡ በራብ ይለቅ ብለው ሰላማዊ ሰልፍ የሚወጡ እኮ ናቸው ::ምን ያድርግ ....በዚህም በዚያም ብሎ ለቤተሰቡ ገንዘብ ስለሚልክ ሌላው ቢራብ ለላው በተወለጋገደ መንገድ ላይ እሄዳለሁ ብሎ በመኪና ተገልብጦ ቢያልቅ በጨለማ ቢኖር ውሀ ባይኖረው ምናቸው ነውና ነው ?እነሱ ስልጣን ሲይዙ የእግዚአብሄርን ቦታ ይዘው ውሀ በተፈለገው ጊዜ ያዘንባሉ ....ኤሌክትሪክ በዛን ሰአት አያስፈልግም ....ጸሀይን ጎትተው አገራችን አምጥተው ጨለማ የሚባል ነገር እንዳይኖር ያደርጋሉ .......መንገዱም እነሱ ስልጣን ሲይዙ ለህዝቡ ክንፍ ሰርተውለት ባየር እንደመልእክ ይበራል ......

በዚህ አጋጣሚ ሚሚ ካናዳ ባይንሽ በብረቱ አይተሽ ምስክር ሆነች ስለነገርሽን እናመሰግንሻለን ::

በቃ ወያኔ 500 ካሬ ሜትር የሰጠኝን መሬት ግራውንድ ማይነስ ወይም ፕላስ ወይም ግራውንድ መልቲፕል ወይም ሳብስትራክት እሰራበትና ሀብት ላይ ሀብት አድርገ ካላሙዲን ጋር ተወዳድረ ሚሚ ካናዳን ለምናኝ አግብቼ ልጅ ላይ ልጅ ወልደን በራሳችን ልጆች መዋእለ ህጻናት ከፍተን እናስተምራለን ::

በቃ ኢትዮዽያ ልመለስ የምጠብቀው የሚሚ ካናዳን ስልክ ብቻ ነው ::ቲኬት ሬዲ ነው

ሾተል ነን ......እምዬ ኢትዮዽያ ይመርልሽ ሰብሉ ....አውድማው ጎተራው ይሁንልሽ ሙሉ ....በቸር ውሎ ይደር ጋራሽ ሸንተረርሽ ...ወንዛወንዝሽ ሁሉ
_________________
እሰይ ተመስጌን አምላኬ ለካስ በክብርነቴ እራሴን ሆኜ እኔነቴን ፈልጌ አግኝቼዋለሁ !?
www.shottel.webs.com
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ጅብገደል

ዋና ኮትኳች


Joined: 14 Jan 2009
Posts: 924
Location: BULGA ENBUR GEBYAW GA

PostPosted: Sat Feb 06, 2010 9:51 pm    Post subject: Reply with quote

አገራችን ቁልቁልም ቢሆን እያደገች ነው እንደ ሽንበቆ
አዎ አሜሪካን ሀገር ቕጫ እየበላሁ ያጠራቀምኩትን $500,000 ሺህ ዶላር አገሬ ላይ አፍስሽዋለው እኔ 6 አመት ያጠራቀምኩዋትን ከወረወርኩ እንግዲህ 20 እና 30 አመት የቆያችሁትማ ከዚያም በላይ እንደሚኖራችሁ እርግጠኛ ነኝ አገራችሁ ገብታችሁ አንድ 3 የሚሆን ባጃጅ እንኩዋን ብትገዙ ላገር ሰራችሁ ማለት ነው አሁን ግን ማምሻየም ማደርያየም ዋርካ እና ፓልቶክ ላይ ሆኖ አሁን ከረጂነት ወደ ተረጅነት ልቀየር ትንሽ ነው የቀረኝ አሁን በቅርቡ ከዋርካ ላመልጥ አንድ ሳምንት ነው የቀረኝ ሥለዚህ በጊዜ ላምልጥ ::::
አበሻ ሲሚንቶ እና አበሻ ቢራ ማክሲመሙን አክስዬን ገዝቻለሁ የሬሳ መሬትና ሳጥን መግዣ ካለ ወደ ሀገር መሰበብ ነው
NB ያንድ ባጃጅ ዋጋ ብር 60,000 ሺህ ነው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Send e-mail Visit poster's website MSN Messenger Report post


ሀዳስ

ኮትኳች


Joined: 14 Dec 2009
Posts: 375
Location: everywhere

PostPosted: Sat Feb 06, 2010 10:19 pm    Post subject: Reply with quote

ሾተል እንደጻፈ(ች)ው:
ሚሚዬ እኔና አንቺ መቼ ነው ተጋብተን የምንጨቃጨቀው ?እነን ትተሽ ባል ፍለጋ አገር ቤት ሂደሽልኝ ነበር ለካ ?

እንደሴት ያደርግሃል Exclamation

Quote:
ኢትዮዽያ አገራችን ካደገች እሰየው ነው የሚባለው ....የትም ፍጪው ዱቄቱን አምጪው ነው .....የእሱዋ እድገት የሚያማቸው የቁርጥ ቀን ጅሎች ኢትዮዽያ አገራችን ካደገች ምን ሊውጣቸው ይሆን ?ሱናሚ ሲመኙላት እያደገች ካለች እሰየው ነው ::እኛ ስልጣኑን እስክንይዝ ምንም እንቅስቃሴ አይኑር እርዳታ የሚረዱን አገሮች አይርዱ ህዝቡ በራብ ይለቅ ብለው ሰላማዊ ሰልፍ የሚወጡ እኮ ናቸው ::ምን ያድርግ ....በዚህም በዚያም ብሎ ለቤተሰቡ ገንዘብ ስለሚልክ ሌላው ቢራብ ለላው በተወለጋገደ መንገድ ላይ እሄዳለሁ ብሎ በመኪና ተገልብጦ ቢያልቅ በጨለማ ቢኖር ውሀ ባይኖረው ምናቸው ነውና ነው ?እነሱ ስልጣን ሲይዙ የእግዚአብሄርን ቦታ ይዘው ውሀ በተፈለገው ጊዜ ያዘንባሉ ....ኤሌክትሪክ በዛን ሰአት አያስፈልግም ....ጸሀይን ጎትተው አገራችን አምጥተው ጨለማ የሚባል ነገር እንዳይኖር ያደርጋሉ .......መንገዱም እነሱ ስልጣን ሲይዙ ለህዝቡ ክንፍ ሰርተውለት ባየር እንደመልእክ ይበራል ......

ያው ምንም ቢጮሁ የምናሸንፈው እኛው ነን ለማለት ነው ይሄ የተባለው Exclamation ቅርንት ባለ አማርኛ : ግን ሰዉን በሚገባው ---- ኢህአዴግን አልደገፈም እንዲባል : የተለሳለሰ : ውስጥ ሰባሪ : የመዥገር ስራ

Quote:
በዚህ አጋጣሚ ሚሚ ካናዳ ባይንሽ በብረቱ አይተሽ ምስክር ሆነች ስለነገርሽን እናመሰግንሻለን ::


አሃ !!! ለካ ሃገር ቤት ሄዳም ነበር Question አንተም ረስተኸው ነው እንጂ ያለፈው አመት ባንተ ምክንያት ትልቅ ጭቅጭቅ የተነሳ ሰሞንና ቃርካዋ ላይ ስዕል መለጠፍ ሲከለከል ወደሀገር ቤት አቀጣጥነህ ከነመሌ ጋር ሻፓኝ ስትራጭ ከርመህ ነው የመጣኸው Exclamation ያኔ ለውጡ አልታየህም ማለት ነው Question ወይስ ብረት አልባ ባዶ አይን ነህ Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing

Quote:
በቃ ወያኔ 500 ካሬ ሜትር የሰጠኝን መሬት ግራውንድ ማይነስ ወይም ፕላስ ወይም ግራውንድ መልቲፕል ወይም ሳብስትራክት እሰራበትና ሀብት ላይ ሀብት አድርገ ካላሙዲን ጋር ተወዳድረ ሚሚ ካናዳን ለምናኝ አግብቼ ልጅ ላይ ልጅ ወልደን በራሳችን ልጆች መዋእለ ህጻናት ከፍተን እናስተምራለን ::


ማሾፍህ ነው Question እንዲህ ተባጥሰህ ይህቺ ብቻ ነች ያለችህ ? የምትፀዳዳው ራሱ 500 ካሬ በላይ ይሆናል

Quote:
በቃ ኢትዮዽያ ልመለስ የምጠብቀው የሚሚ ካናዳን ስልክ ብቻ ነው ::ቲኬት ሬዲ ነው


መብረርህ ነው Question ቅምቡርስ Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing Laughing አምሮብኛል ብለህ ልፍድድ ስትል ስታስጠላ Exclamation

[quote]ሾተል ነን ......እምዬ ኢትዮዽያ ይመርልሽ ሰብሉ ....አውድማው ጎተራው ይሁንልሽ ሙሉ ....በቸር ውሎ ይደር ጋራሽ ሸንተረርሽ ...ወንዛወንዝሽ ሁሉ [/quote

ባፋንኩሎ የሆንክ አስመሳይ Embarassed Embarassed Embarassed Embarassed Embarassed Embarassed Embarassed ]
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ሾተል

ዋና አለቃ


Joined: 13 Jan 2005
Posts: 4802
Location: Vienna-Austria

PostPosted: Sat Feb 06, 2010 10:29 pm    Post subject: Reply with quote

ከብተ ሀዳስ እንደጻፈው

Quote:
አሃ !!! ለካ ሃገር ቤት ሄዳም ነበር አንተም ረስተኸው ነው እንጂ ያለፈው አመት ባንተ ምክንያት ትልቅ ጭቅጭቅ የተነሳ ሰሞንና ቃርካዋ ላይ ስዕል መለጠፍ ሲከለከል ወደሀገር ቤት አቀጣጥነህ ከነመሌ ጋር ሻፓኝ ስትራጭ ከርመህ ነው የመጣኸው ያኔ ለውጡ አልታየህም ማለት ነው ወይስ ብረት አልባ ባዶ አይን ነህ


አይ የዛኔ ከኤርፖርት ቀጥታ ቤተመንግስት ስለነበር የኼድኩት ውጩን አላየሁም ነበር ::ቀጥታ ከመሌ ጋር እኔና የአውሮፓ ልኡካኖች ስንነጋገር ከርመን ስለነበር ልክ ልንመጣ 3 ቀን ሲቀረን ጊዜ ነበረኝ ታድያ ይኼንን ሻምፓኝ ስልግ ቆይቼ አንጎቨር ይዞኝ ስለነበር ከቤተመንግስቱ አልወጣሁም ነበር ::ሁለም የማልረሳው የመለስ ሚስት ወይዘሮ አዜብ በዛ በምወድላት የትግሬ ሹሩባና አበሻ ቀሚስ ተጋጊጣ ምን የመሰለ ጥኡም ቡን አፍልታ ያጠጣችኝ ነው ::አአቤት ሞያ ::አይ ቡና ....የድመት አይን የመሰለ ቡና ::ቡናቁርሱ ደግሞ አንባሻ ነበር ::አሁንም ስሄድ እርግጠኛ ነኝ ያንን ቡና አፍልታ ልጄ ተቀመጥ ብላ አፍልታ ስታጠጣኝ ::ከመለ ጋርም ስኩዋሽና የጠረዼዛ ቴኒስ ተጫውተን ነበር ::ሁለት ለሶስት ቀጣኝ ::በመሸነፌ እንዴት ደስ አለኝ መሰለኽ ....ከዛ ወዲህ ቴኒስ ሀይለኛ ሆኛለሁ ::ጠቅላይ ሚኒስቴርን ከሚያህል ሰው ጋር ሶስት ለሁለት መሸነፍ መታደል አይደል ?

ቤተመንግስቱ መዝናኛ መናፈሻ ውስጥ ፓስፖርቴን ጥዬው ስንፈልግ የሀይለስላሴን 5 ሳንቲም አገኘሁ ::አሁን አንገቴ ላይ አሰርቼው እንዴት ያምራል ?ዋው ነው ::

እና ጥሩ ጊዘ ነበር ያሳለፍኩት ::ከቤተመንግስቱ ስላልወጣሁ ነው የውጩን እድገት ሳላይ የመጣሁት ::

ሾተል ነን ........ከቢሆንስ አለም አለም አለም ፕሮግራም
_________________
እሰይ ተመስጌን አምላኬ ለካስ በክብርነቴ እራሴን ሆኜ እኔነቴን ፈልጌ አግኝቼዋለሁ !?
www.shottel.webs.com
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ባሻ ብሩ

ውሃ አጠጪ


Joined: 12 Feb 2005
Posts: 1368
Location: ዋርካ ቦተሊካ

PostPosted: Sat Feb 06, 2010 10:29 pm    Post subject: Reply with quote

ሚሚ
የኢትዮጵያ እድገት ለነኝህ የሻቢያ ውርንጭሎች መች ይዋጥላቸዋል ብለሽ ነው :: እድገትዋና ለውጥዋን ከነሱ በቀር እኮ መላው አለም አምኖ እየተቀበለው ነው ::

ያርግልን ጎሽ ! ገና እናድጋለን እንመነደጋለን :: Cool
_________________
May God have mercy up on my enemies because I won't.
General George S. Patton
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Yahoo Messenger Report post


MIMI77

ዋና ኮትኳች


Joined: 31 Jan 2010
Posts: 554

PostPosted: Sat Feb 06, 2010 10:35 pm    Post subject: Reply with quote

ሌላው መታለፍ የለለበት Idea
ብዙው የጦቢያ ንዋይ EFFORT እና TDA (ትግራይ ልማት ማህበር ) ስር የሚንቀሳቀስ ነው Exclamation የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አደገ ሲባል የነኝህ ሁለት ድርጅቶች ባንክ አካውንት አደገ ተመነደገ እንደማለት ነው Laughing Laughing Laughing

ምነው እቴ !!! አሁንስ አልበዛ Question Question ቱፍ ቱፍ ...


Last edited by MIMI77 on Sat Feb 06, 2010 10:39 pm; edited 1 time in total
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ሾተል

ዋና አለቃ


Joined: 13 Jan 2005
Posts: 4802
Location: Vienna-Austria

PostPosted: Sat Feb 06, 2010 10:38 pm    Post subject: Reply with quote

ውይ እረስቼ .....አንድ ሚስጥር ዛሬ ላውጣ ::የዛሬ አመት ዋርካ ፎቶ መለጠፍ አይቻልም በተባለ ጊዜ እኔ ኢትዮዽያ ቤተመንግስት በነበርኩ ጊዜ ከመሌ ጋር ያለማቁዋረጥ 16 ሰአት የሆድ የሆዳችንን ተጫውተን ነበር :Sadየስሙኒ ለባ 16ተኛው ወያኔ አድርጎን የለ )...ታድያ የሆድ የሆዳችንን ስንጫወት እኔና መሌ ለሁለት 16መጽሀፎችን ተባብረን እንድንጽፍና ለዋርካ ከብቶቼ ቸብችበን እኔ ባለሀብት ሆኜ በዛ ገንዘብ ከቦቶቼን በደንብ መኖ እያበላሁ ላደልብ ተስማምተን ነበር ::በርግጥ መጽሀፉን መጻፍ ልንጀምር ነበር መሌ እረፍቱ እሁድ እሁድ ብቻ ስለሆነና ስራ ስለሚበዛበት እነ ደግሞ እሁድ እድመ ለግብጥ በእሁድ ምንም አትስሩ ብለው ስላስተማሩን እሁድ እሁድ ከብቶቼን እንኩዋን መኖ ስለማላበላ ትንሽ የጊዜ ማጣት ነው እንጂ 16ስቱን መጽሀፍ ተባብረን ለመጻፍ እቅድ አለን ::

ሀዳስ ከብትዬ የኔ ድንጋይ እራስ አንድ ቀን እንደግንብ አጥር የማጥርሽ መጽሀፉ ሲያልቅ ጸሀይ ላይ እየተንቃቃኽ ታሻሽጥልኛለኽ .....16 መጽሀፍ በሸጥክ ቁጥር ከመኖኽ ጋር አተላ ይጨመርልኻል ::

ሾተል ነን .....ሆኖስ ቢሆን ?
_________________
እሰይ ተመስጌን አምላኬ ለካስ በክብርነቴ እራሴን ሆኜ እኔነቴን ፈልጌ አግኝቼዋለሁ !?
www.shottel.webs.com
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ኮኮቴ

ኮትኳች


Joined: 04 Nov 2009
Posts: 335

PostPosted: Sat Feb 06, 2010 10:44 pm    Post subject: Reply with quote

የኢትዮጵያ ሀገራችን ማደግ ደስ ከሚያሰኛቸው ሰዎች ውስጥ አንዱ ነኝ :: እኔ ደስ የማይለኝ ሳታድግ አደገች ብለው እያወሩ ሲያደነቁሩን መሰማት ነው :: እውነታው ግን ወያኔዎች ኢትዮጵያን ቁልቁል እንደ ካሮት አሳደገዋታል :: እሱን እኛም እናምናለን እነሱም በሆዳቸው ያምናሉ :: እርግጥ ነው ጥቂት ወያኔዎች 18 አመት ውሥጥ የሚያስደንቅ ሂሊኮፕተራዊ እድገት አሳይተዋል :: ገንዘባቸው ከኢትዮጵያ ባንኮች አልፎ የውጪ ባንኮችን አካውንት እያስጭነቀ ነው :: 80ሚሊዮን ህዝብ የሚኖርባት ሀገር እድገት በጥቂት ወያኔዎች የንብረትና የገንዘብ እድገት መለካት የለበትም ነው የምንለው ወገኔ :: እናንተ የምታወሩት እድገት ግን "እራቴን ምን እበላ ይሆን ልጆቼንስ ምን አበላቸው ይሆን ' በሎ ለሚያስበው በሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ ግን ለዛ የሌለው ቀልድ ስለሆነ ተወት አርጉት ::
ባሻ ብሩ እንደጻፈ(ች)ው:
ሚሚ
የኢትዮጵያ እድገት ለነኝህ የሻቢያ ውርንጭሎች መች ይዋጥላቸዋል ብለሽ ነው :: እድገትዋና ለውጥዋን ከነሱ በቀር እኮ መላው አለም አምኖ እየተቀበለው ነው ::

ያርግልን ጎሽ ! ገና እናድጋለን እንመነደጋለን :: Cool
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


ሀዳስ

ኮትኳች


Joined: 14 Dec 2009
Posts: 375
Location: everywhere

PostPosted: Sun Feb 07, 2010 6:25 pm    Post subject: Reply with quote

ወንዳታ
እንዲህ ያለ ሃቅ ደስ ያሰኘናል
ከሆድ የራቀ ጥሩ ሃሳብ : አስተያየት ነውና በርታ


ኮኮቴ እንደጻፈ(ች)ው:
የኢትዮጵያ ሀገራችን ማደግ ደስ ከሚያሰኛቸው ሰዎች ውስጥ አንዱ ነኝ :: እኔ ደስ የማይለኝ ሳታድግ አደገች ብለው እያወሩ ሲያደነቁሩን መሰማት ነው :: እውነታው ግን ወያኔዎች ኢትዮጵያን ቁልቁል እንደ ካሮት አሳደገዋታል :: እሱን እኛም እናምናለን እነሱም በሆዳቸው ያምናሉ :: እርግጥ ነው ጥቂት ወያኔዎች 18 አመት ውሥጥ የሚያስደንቅ ሂሊኮፕተራዊ እድገት አሳይተዋል :: ገንዘባቸው ከኢትዮጵያ ባንኮች አልፎ የውጪ ባንኮችን አካውንት እያስጭነቀ ነው :: 80ሚሊዮን ህዝብ የሚኖርባት ሀገር እድገት በጥቂት ወያኔዎች የንብረትና የገንዘብ እድገት መለካት የለበትም ነው የምንለው ወገኔ :: እናንተ የምታወሩት እድገት ግን "እራቴን ምን እበላ ይሆን ልጆቼንስ ምን አበላቸው ይሆን ' በሎ ለሚያስበው በሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ ግን ለዛ የሌለው ቀልድ ስለሆነ ተወት አርጉት ::
ባሻ ብሩ እንደጻፈ(ች)ው:
ሚሚ
የኢትዮጵያ እድገት ለነኝህ የሻቢያ ውርንጭሎች መች ይዋጥላቸዋል ብለሽ ነው :: እድገትዋና ለውጥዋን ከነሱ በቀር እኮ መላው አለም አምኖ እየተቀበለው ነው ::

ያርግልን ጎሽ ! ገና እናድጋለን እንመነደጋለን :: Cool
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post


Display posts from previous:   
Post new topic   Reply to topic    WARKA Forum Index -> Warka Politics - ዋርካ ፖለቲካ All times are GMT + 1 Hour
Goto page 1, 2, 3  Next
Page 1 of 3

 
Jump to:  
You cannot post new topics in this forum
You cannot reply to topics in this forum
You cannot edit your posts in this forum
You cannot delete your posts in this forum
You cannot vote in polls in this forum


Provided by CyberEthiopia.com , powered by phpBB © 2001, 2005 phpBB Group , Original Amharic translation by Ethiopic Open Source Translation modified by CyberEthiopia