|
|
|
| View previous topic :: View next topic |
| Author |
Message |
ስልኪ

Joined: 22 Aug 2007 Posts: 1089
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Sun Feb 07, 2010 7:55 pm Post subject: |
|
|
የበላኸው ጦር ሆኖ ጅማት ፈርስህን ይውጋውና አንተ ሃገር አፍራሽ ወያኔ ገንጣይ
ሐገር በማደጉ ማን ይናደዳል መሰለህ ሰው ያሳክ መስሎህ ትንሽ ተንበዣበዥክ
ዋናው ነገር የናንተ ስራ ሾው ብቻ ነው
ስራችሁ ክፋት : ውንብድና : ፋብሪኬሽን : ጥፋት : መርከስ : ነውና ምንም ብትዋሹ መያአዛችሁ አይቀርም
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
የአውራጃው _ሌባ

Joined: 19 Feb 2005 Posts: 387 Location: united states
|
Posted: Mon Feb 08, 2010 2:23 am Post subject: |
|
|
| ኢትዮጵያ ማደጓን በቅርብ ካዩት አንዱ ነኝ :: ሚሚ እውነ ትሽን ነው :: ሶፋ ላይ ቁጭ ብዬ አፍራሽ ዜና እየቀያየርኩና እየፈለኩ ከሚያዩት እንዲሁም ወያኔ ዘረኛ ነው ከሚሉትን አንዱ ነበርኩ አሁን ግን ወያኔ ማረኝ ብያለሁ እስከሠራ ድረስ አገርን ኢኮኖሚዋን እስከቀየረ ደረስ ሕዝቡ እስከተስማማው ድረስ ወሬ ብቻ ምን ያረጋል ??? ከምባታው ወላይታው ሲዳማው ትግሬው በክልሉ ሀላፊና በሙያው አለቃ በመሆኑ ክልሉን በዕልህና በቅናት በፍጥነት ያሳድጋል :: ወያኔ ሺ ዘመን ይግዛ አንዳቸውም ዘመዶቼ ኮምፕሌን ሲያደርጉ አላየሁም ተመችቷቸዋል :: የአገራችንን ለውጥ ለማየት እስቲ ሄዳችሁ መስክሩ :: |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ስልኪ

Joined: 22 Aug 2007 Posts: 1089
|
Posted: Mon Feb 08, 2010 12:01 pm Post subject: |
|
|
ንፁህ ህሊና ይሏል ይህ ነው :: ለተቃውሞም ለድጋፍም የእድሜ ልክ ብሎ ኮንትራት የለም :: ጥሩ ስናይ ጥሩ - ክፉ ስናይ ክፉ - ሁሉም ኢትዮጵያዊ ያግባባል :: ጠላት አይደርስብን -አንድነታችን አይላላ ::
ሰላም ሁን ወንድማለም ::
| የአውራጃው _ሌባ እንደጻፈ(ች)ው: | | ኢትዮጵያ ማደጓን በቅርብ ካዩት አንዱ ነኝ :: ሚሚ እውነ ትሽን ነው :: ሶፋ ላይ ቁጭ ብዬ አፍራሽ ዜና እየቀያየርኩና እየፈለኩ ከሚያዩት እንዲሁም ወያኔ ዘረኛ ነው ከሚሉትን አንዱ ነበርኩ አሁን ግን ወያኔ ማረኝ ብያለሁ እስከሠራ ድረስ አገርን ኢኮኖሚዋን እስከቀየረ ደረስ ሕዝቡ እስከተስማማው ድረስ ወሬ ብቻ ምን ያረጋል ??? ከምባታው ወላይታው ሲዳማው ትግሬው በክልሉ ሀላፊና በሙያው አለቃ በመሆኑ ክልሉን በዕልህና በቅናት በፍጥነት ያሳድጋል :: ወያኔ ሺ ዘመን ይግዛ አንዳቸውም ዘመዶቼ ኮምፕሌን ሲያደርጉ አላየሁም ተመችቷቸዋል :: የአገራችንን ለውጥ ለማየት እስቲ ሄዳችሁ መስክሩ :: |
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሓየት 11

Joined: 06 Apr 2008 Posts: 1061
|
Posted: Mon Feb 08, 2010 3:07 pm Post subject: |
|
|
አሮጋንቱ ስልኪ
አላስዋሽ ስላልኩህ ጸረ -ኢትዮጵያ አድርገህ ትፈርጀኝ ጀመር ? አገሬ በናንተ እጅ ላይ ሲጥላት ቀን ነው የፈረደባት እኮ ካደገች እሰዬው ነው :: ሌላ እኛ ምን እንፈልጋለን :: ነገር ግን በውሸት በተገነባ አሃዝና ተወዳዳሪ በሌለበት ሜዳ ይህንን የደረጃ ሰንጠረዥ ብታገኝ ምን የሚያስፈነድቅ ነገር አለው ? ማሰቢያህ ስለ ከዳህ እንጂ ባለፉት ዓመታት ነበረን ከምትሉት ዕድገት እኮ ዘንድሮ በግማች ወርዷል :: ዓለም በደረሰበት ፋይናንሺያል ክራይስስ ሲንኮታኮት ከነ እርዳታችን ነው ይህንን ደረጃ አገኘን ብለን የምንመጻደቀው ? የሚገርመው ደግሞ እኮ በናንተ አስተዳደር ኢትዮጵያ ከነ ቦትስዋና በልጣ መገኘቷ
እኔ የምልህ ግን Author Dambisa Moyo እንዳለችው ዌስተርነሮች ከአምስት አመት ብኋላ ምንም ዓይነት ዕርዳታ አንሰጥም ቢሉ , አይበለውና , ባንተ ፓርቲ የምትመራው አገር ህዝቧን ምን ሊውጠው እንደሚችል አስበህ ታውቃለህ
ለማንኛውም ከአገር ጠላት froud ወያኔዎች ተድላና ይታየዋል ጋ ቀላቅለህ ስሜን ስላነሳሀው ስምህን ቄስ ይጥራው አልልህም
ሓየት (ቁጥር የማይጥለት ) _________________ An eye for an eye, and the whole world would be blind. (KGK) |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሎቶ

Joined: 22 Jul 2009 Posts: 120
|
Posted: Mon Feb 08, 2010 4:25 pm Post subject: ትትት |
|
|
ንቄ ያለ ነቄ ይበል አገሪትዋ እያደገች ብቻ ሳይሆን ሰው ሚሊየነር እየሆነ ነው . ያባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ ነው ያለው ያገሬ ሰው ... አሁን ያልባነነና ፒሲ ስር ቁጭ ብሎ በማውራትና በማማት የምታሳልፊ ሁላ በሁዋላ በዲቪ ነው የምትገቢያት ....
እደግመዋለሁ የባነነ ያባንን አሁን ...
እነ ብርሀኑ ሳይቀር በግንቦት 7 ስም እየሰበሰቡ አዲስ ላይ ሆቴልና ፎቅ እየገነቡ ነው ...
እኔ ባንኛለሁ ባለኝ ኢንቨስት አደርጋለሁ |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ግስላው .

Joined: 16 Oct 2009 Posts: 202 Location: ደደቢት
|
Posted: Mon Feb 08, 2010 5:10 pm Post subject: |
|
|
እረ እኔም አሁንስ ላቀጥነው ነው ወደ ሀገር ቤት ....አትሊስት ለሰፈር ሰው እንኩዋን የሚሆን ቀበና ወንዝ ላይ የሆነች ሀይል ማመንጫ እስቲ እኔም ልስራ ......እድሜ ለኢሀአዴግ እንዲሁ ለዘመናት ሲፈሱ የኖሩትን ወንዞች በሙሉ ለሀይድሮ ፓውር ማመንጪያነት አውሏችዋል ...(ድሮ የኢትዮጵያ ወንዞች ለዘፈን ነበሩ አሁን ለመስኖ እና መብራት ....አይ ጊዜ ). የቀረችው ይቺ ቀበና ወንዝ ናት ማንም ሳይቀድመኝ ጋማ ልበላት  _________________ " መሄድ ቢሉህ መሄድ ነው ወይ አር እየረገጡ " |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ባሻ ብሩ

Joined: 12 Feb 2005 Posts: 1368 Location: ዋርካ ቦተሊካ
|
Posted: Mon Feb 08, 2010 5:26 pm Post subject: |
|
|
| ግስላው . እንደጻፈ(ች)ው: | እረ እኔም አሁንስ ላቀጥነው ነው ወደ ሀገር ቤት ....አትሊስት ለሰፈር ሰው እንኩዋን የሚሆን ቀበና ወንዝ ላይ የሆነች ሀይል ማመንጫ እስቲ እኔም ልስራ ......እድሜ ለኢሀአዴግ እንዲሁ ለዘመናት ሲፈሱ የኖሩትን ወንዞች በሙሉ ለሀይድሮ ፓውር ማመንጪያነት አውሏችዋል ...(ድሮ የኢትዮጵያ ወንዞች ለዘፈን ነበሩ አሁን ለመስኖ እና መብራት ....አይ ጊዜ ). የቀረችው ይቺ ቀበና ወንዝ ናት ማንም ሳይቀድመኝ ጋማ ልበላት  |
ግስላው
ቀበና ወንዝም ተይዛለች :: ከአራት ኪሎ አካባቢ ሰንጥቆ ,, በእንግሊዝ ስኩል ምናምን ወርዶ የቀበና ድልድይን ታክኮ ... ግድንግድ ቀለበት መንገድ እየተሰራ ነበር :: ይሄኔ ሳያልቅ ይቀራል :: የሆነች ምንጭ ምናምን ነገር እንፈልግ እንጂ ወንዝ እማ ማግኘት ዘንድሮ ከባድ ነው ::  _________________ May God have mercy up on my enemies because I won't.
General George S. Patton |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ጩጉዳ

Joined: 31 Jan 2005 Posts: 1100 Location: Studio City, Wilson Republic
|
Posted: Mon Feb 08, 2010 5:57 pm Post subject: |
|
|
የአገር ቤት ዕድገት ጉዳይ ዘንድሮ ጉድ ያሰኛል ጉድ እኮ ነው :: አንዱ 8ኛ ክፍል ማትሪክ አላልፍ ብሎ ለዘመናት ሲያውደለድል የነበረ የሰፈራችን ልጅ ባለ ዱቄት ፋብሪካ ባለቤት ሆኗል ::
ኢሕአዴግ ሚኒስትሪ ያቃተውን ሀብት ያሽራል ማትሪክ የገገመበትን ደግሞ ፓርላማ ተመራጭ ከዩኒቨርስቲ የተባረረውን ደግሞ ሚኒስትር ያረጋል የሚባለው እውነት ነው መሰለኝ :: እኔ እንኳ ባልባረርም ኮሙኒቲ ኮሌጅ ክሯን መበጠስ አቅቶኝ ዘመናት አሳልፊያለሁ እኔም ትንሽ ተስፋ ቢጤ ሳይኖረኝ አይቀርም :: ግድ የላችሁም ሻንጣዬን ፓክ ላርግ  _________________ መታገስንና መቻልን የመሰለ ብቀላ የለም :: |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሓየት 11

Joined: 06 Apr 2008 Posts: 1061
|
Posted: Mon Feb 08, 2010 11:26 pm Post subject: |
|
|
ስለ ዕድገት ሲነሳ ደማችን አይቀዘቅዝ አይፈላ :: እንደው ነገሮች ትውስ ይሉንና ፈገግ ፈገግ እንሰኛለን :: ስልኪ ዓርከይ !
መቼም አንተን ሁሌም ስህተት ባያጣህም በጣም የተሳሳትከው ቀን ግን ዛሬ ነው :: እንዴት ሓየት ያገሩን ዕድገት ሲሰማ ጦር የወጋው ያህል ያመዋል ልትል ቻልክ :: እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ ይህ መንግስት ከብዙ ጥፋቶቹ ጎን አገሪቱን በዕድገት ጎዳና እያስድሀ መሆኑን አልክድም :: የሚጠበቀውን ያክል ባይሆንም ::
አንዱ ያገሬ ገበሬ ያላውን ላጫውትህ :: በ 24 ሰዓቱ የኢትቪ ብሮድካስቲንግ ዴሞክራሲያችን መልህቁን ጣለ ... ኢኮኖሚያችን ኪሎማንጃሮን አስከነዳ , መሪያችን አገሳ , ገበሬያችን በቀን ሶስት መኪና ይነዳል : የኤሌክትሪክ ሀይል እስከ ደቡብ አፍሪቃ ብቸኛ ኤክስፖርተር ለመሆን የሚያስችለን ጥናት ተጠናቀቀ ..ብላ ብላ ፕሮግራሞች "የማያመልጠው " ገበሬ ነው :: እናም አንድ ቀን ተርኛ ሆነና ጋዜጠኛ ወደ እርሱ መጥቶ ይጠይቀዋል ::
ጋዜጠኛ : እንዴት ነው ዘንድሮ ዕድገት አለ ? ከበፊቱ ተለውጣችሃል ?
ገበሬው : እንግዲህ አድጋችሁአል ተለውጣችሁአል ትሉናላችሁ እኛም ተለውጠናል አድገናል እንላለን እንጂ ምን እናውቃለን
ይህ ፕሮግራም በሳምንት ለህዝብ የሚቀርበው ከአንድ ጊዜ በላይ ነበር :: ነገር ግን ሁለተኛው ቀን ይቺ የቃለመጠይቋ ፓርት አልነበረችም ::
እናም ስልኪ ሓወይ አድገናል ተመንድገናል ስትለኝ ቢያንስ እንደ የወንዜው ገበሬ መሆን አያቅተኝምና እኔን ለቀቅ :: የልማት ጎዳናህን ጠበቅ ::
Silky what is unique in this man? A man behind your hero, Meles.
ሓየት ዓጋመ _________________ An eye for an eye, and the whole world would be blind. (KGK) |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ጅብገደል

Joined: 14 Jan 2009 Posts: 924 Location: BULGA ENBUR GEBYAW GA
|
Posted: Mon Feb 08, 2010 11:33 pm Post subject: |
|
|
| ግስላው . እንደጻፈ(ች)ው: | እረ እኔም አሁንስ ላቀጥነው ነው ወደ ሀገር ቤት ....አትሊስት ለሰፈር ሰው እንኩዋን የሚሆን ቀበና ወንዝ ላይ የሆነች ሀይል ማመንጫ እስቲ እኔም ልስራ ......እድሜ ለኢሀአዴግ እንዲሁ ለዘመናት ሲፈሱ የኖሩትን ወንዞች በሙሉ ለሀይድሮ ፓውር ማመንጪያነት አውሏችዋል ...(ድሮ የኢትዮጵያ ወንዞች ለዘፈን ነበሩ አሁን ለመስኖ እና መብራት ....አይ ጊዜ ). የቀረችው ይቺ ቀበና ወንዝ ናት ማንም ሳይቀድመኝ ጋማ ልበላት
የቀበና ወንዝማ የኔ ነች ስለስዋ ማስብ ከጀመርኩ ሰነበትኩኝ SAN ANTONIO TEXAS እንዳለው river walk ለመስራት ካስብኩኝ ይህው አምስት አመቴ አሁን ፈንድ እያሰባሰብኩ ነው
ቀበና ወንዝ እና ጥንስስ የኔ ነው ያልተጀመረ ጀማ ወንዝ አለ ወደዛ አቅጥኑ
 |
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ግስላው .

Joined: 16 Oct 2009 Posts: 202 Location: ደደቢት
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 12:37 am Post subject: |
|
|
| ባሻ ብሩ እንደጻፈ(ች)ው: |
ግስላው
ቀበና ወንዝም ተይዛለች :: ከአራት ኪሎ አካባቢ ሰንጥቆ ,, በእንግሊዝ ስኩል ምናምን ወርዶ የቀበና ድልድይን ታክኮ ... ግድንግድ ቀለበት መንገድ እየተሰራ ነበር :: ይሄኔ ሳያልቅ ይቀራል :: የሆነች ምንጭ ምናምን ነገር እንፈልግ እንጂ ወንዝ እማ ማግኘት ዘንድሮ ከባድ ነው ::  |
አይ ዘንድሮ በቃ ዘንድሮ ወንዞች ከሀይል ማመንጫ ቢያመልጡ ከድልድይ አላመለጡም ሆና ነገሩ . ብሮ በቃ እኔ ወንዝ ቢጠፋም አንዱ ከርሳም ሆድ ላይ ቆሜ ባስፈሳው ፈሱ ጂኦተርማል ፓወር ያወጣል ሀይድሮ ፓውሩ ቢቀር _________________ " መሄድ ቢሉህ መሄድ ነው ወይ አር እየረገጡ " |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሾተል

Joined: 13 Jan 2005 Posts: 4802 Location: Vienna-Austria
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 12:52 am Post subject: |
|
|
ግስላው በለነጥቡ ::
ሰላም ብያለሁ ::ትላንት የሆነ ሩም የሆነ ዘፈን ጽፈኽ ነበር ::የሆነ ጊዜ ቡክማርኬ ላይ አድርጌው መልሶ ጠፋኝ ::አገኘኸው ?ድሮ ድሮ አዳምጬዋለሁ
"እንደማያልፍ የለም
ያሁሉ ታለፈ
ታጋይ የህዝብ ልጅ
በደሙ በላቡ
ጀግናው ታሪክ ጻፈ "
ቀጥሎ ያለው ግጥም ጠፋኝ ::
ቦንብ ይዝነብብን ወዘተ አይደል ?ጉደኛ የቁርጠኞች ዘፈን ነው ::ምን ዋጋ አለው ...እንደዛ ተዋግተው ሳለ ዛሬ ሰው ሰላማዊ ሰልፍ ወጣ ብለው በአጋዚ ጥይት ወገንን ፈጁ እንጂ ::ያ ሁሌም ምሬት ውስጥ ይከተኛል ::የሞቱት ያሳዝኑኛል ::
"እንደማያልፍ የለም ያ ሁሉ ታለፈ
ጀግና የህዝብ ልጅ በደሙ በላቡ ጀግናው ታሪክ ጻፈ "
ሾተል ነን .....አሁን ይኼንን ዘፈነ ብለው ወያኔ ወያኔ ሲሉኝ ...ቅቅቅቅ _________________ እሰይ ተመስጌን አምላኬ ለካስ በክብርነቴ እራሴን ሆኜ እኔነቴን ፈልጌ አግኝቼዋለሁ !?
www.shottel.webs.com |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
እዮባ

Joined: 20 Jun 2009 Posts: 671 Location: In the state of peace
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 1:13 am Post subject: |
|
|
ስልኪ ሰላም ነው
በዚህ አይነትማ እነ ግብጽና ሊብያንም እንቀድማቸዋለን ::
ግን ሊስቱ ላይ እኮ ሱዳን ትቀድመናለች ከምስራቅ አፍሪካ
አልተመደበችም ማለት ነው ??
ፖለቲካውን ላንድ አፍታ እንርሳውና አገር ሲለማ አንዴት ደስ ይላል ::
ወያኔ ተብሎ መጠራት አገር ሲለማ በተደሰተ ከሆነማ
አንደኛ መዝግቡን ብለን ቆርጠን ተነስተናል :: _________________ A+T ርኛ
MY THINKING IS CLEAR, MY SPEECH IS CRYPTIC. |
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
ሀዳስ

Joined: 14 Dec 2009 Posts: 375 Location: everywhere
|
Posted: Tue Feb 09, 2010 2:58 am Post subject: |
|
|
ትላንትና ልፅፍልህ ብዬ ምንም አልሆነልኝም ብጥብጡ
ከመሸ ብል ባደርግ ምንም አልሆነም ቀኑም በስራ በረረ
እስኪ ይሄንን ለምንበብ ሞክር ግሙ
መቼም ይሄንን ዋርካ እንዳራሙቻ ሞልታችሁታል እስኪ ይሄንን እያነበባችሁ ተዝናኑ
Ethiopia: Debunking the myth that GDP just became better than that of Kenya
Looking at the following World Bank data, it’ s false to say that Ethiopia’ s GDP became better than that of Kenya for the first time in 2010 (a misleading story on Nazret.com). During the dictatorial Derg regime, Ethiopia’ s GDP was much larger than that of Kenya (and also growing at a much faster rate than that of Kenya) – all throughout 1980’ s while Ethiopia was waging bloody internal wars, in the mist of a biblical famine and under extreme socialist system. Ethiopia’ s GDP made a nose dive downwards in 1992 when TPLF took power in Addis Ababa – the downward trend during TPLF’ s reign gave Kenya the advantage to be the biggest economy in east Africa. Therefore, even though Ethiopia’ s GDP was much better than that of Kenya during the Derg regime, that alone had not made Derg democratic. In other words, GDP size has no relation to whether a regime is repressive or democratic; it is possible for undemocratic regimes, such as Derg and Woyane, to have a bigger GDP size than any relatively democratic country.
Do Gilgel Gibe or GDP Tell Anything About People-Centered Economic Development
Remember 2005? Those who tuned to the Ethiopian state-owned TPLF media could remember how much the construction of Gilgel Gibe-I was propagandized for the election purpose. Merely a year after the inauguration of Gilgel Gibe-I and after countless reruns of Gilgel Gibe-I stories, TPLF faced its defeat at the 2005 election.
What’ s up with ultra-radical communist regimes and dams? When it comes to dams, no one beats in the pride North Korea has for dams. Look at the failed state’ s official symbol shown here – the dam holds a central place in “ development.” Despite having many dams for several years now, North Korea is a failed state (actually, Ethiopia is the 16th failed state while North Korea takes the 17th place). In addition, North Koreans die of famine and are dependent on international food aid. Does that
sound like a familiar description of Ethiopia?
Take Apartheid’ s South Africa – for all of economic indicators, South Africa had scored economic “ achievements” even under the Apartheid system and even when the rest of the world put an embargo on that repressive regime. Most of the buildings in Johannesburg, Dublin Durban, Pretoria, and other cities of South Africa were built while black South Africans were third-class citizens (after “ colored” group, including Indians, Arabs, etc) of their own country under the Apartheid regime.
In conclusion, it’ s the nature of the regime, whether it’ s repressive, democratic, etc, that determines if a country is on a path to people-centered economic development. In a country where the public is shut out of the political process, “ people-centered economic development” resulting in an increase in the standard of living can not be achieved; this follows the Amartya Sen’ s Law:
“ Shortfalls in food supply do not cause widespread deaths in a democracy because vote-seeking politicians will undertake relief efforts; but even modest food shortfalls can create deadly famines in authoritarian societies.” (Amartya Sen is an Indian Nobel Prize-winning economist)
ሶርስ : http://gadaa.com/oduu/?p=2748
You can get here so many ilustrations concerning (in pictures) the growth of a country and GDP
|
|
|
|
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
|
| Back to top |
|
|
|
|
 |
|