WARKA Forum Index  
 FAQFAQ   SearchSearch   MemberlistMemberlist   UsergroupsUsergroups   RegisterRegister 
 ProfileProfile   Log in to check your private messagesLog in to check your private messages   Log inLog in 

ዋርካ ቻት - በአማርኛ በቀጥታ ይወያዩ! Warka Live Chat | Home (New!) | About us | Contact us
ኦርቶዶክስ ቄስ ወደ ኢስላም ተቀየረ
Goto page Previous  1, 2, 3 ... 16, 17, 18 ... 23, 24, 25  Next
 
Post new topic   Reply to topic    WARKA Forum Index -> Warka General


 
View previous topic :: View next topic  
Author Message
ዲጎኔ

ዋና አለቃ


Joined: 19 Aug 2005
Posts: 3838
Location: united states

PostPosted: Tue Dec 06, 2011 4:18 pm    Post subject: Reply with quote

ሰላም ለሁላችን ይሁን /አሰላማሊኩም /ሻሎምኤሎኩም
ወድ ወገኖቼ አሉ -ኢላ እና ወልዲያ
በልዩ ልዩ ኒክ የሚገባ ወያኔ ዘመድኩን ከሆድ የተረፈ በአፍ ይፈሳል እነደሚል ቅዱስ መጽሀፍ እንደሚተፋው ያለ ስድብ ሳይበግራችሁ በመልካም ውይይት ግፉበት ::

የቄሱን እስልምና ምርጫ አከብርለታለሁ በተማርኩበት ተቁዋም የመጀመሪያ ድግሪውን የሰራ ኤፍሬም ይስሀቅ ከከርስትና ወደይሁዲ መግባቱን እንደማከብር ::ይህ ግን እስልምና ይሁዲነት ይሻላሉ ብዬ ሳይሆን እነደክርስቶስ ቃል ሁሉን የሰው ዘር ለመወደድና ለመከባበር ነው ::
በነሀጂ መሀመድ ሳኒ ቄስ ፍራንሲስ እስጢፋኖስ አባ /ሀይማኖት አቡነጳውሎስ ጸአዳ ዘመን የነበረ አይነት
መከባበር ያለው በሳል ውይይት ከልብ እንደማደንቅ ልገልጽ እወዳለሁ ::ዋርካ ሰሞኑን የሚሰዳደቡ ነውረኞች ባሉበት ድህረገጽ የናንተ መኖር ተስፋ እንዳልቆርጥ አድርጎኛል ::የሁሉ ፈጣሪ ይባርካችሁ ::
ዲጎኔ ሞረቴው ተሀድሶ ጸሎት ቤት ሻሎም ምኩራብ ጎን ከበኒን ሰፈር መስጊድ አጠገብ [/quote]
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
አሉ -ኡላ

ኮትኳች


Joined: 21 Apr 2004
Posts: 190
Location: ethiopia

PostPosted: Sun Dec 18, 2011 12:27 pm    Post subject: Reply with quote

ሰላም ሰላም ወልድያ

ዋርካ ጄነራል የተዘጋ መስሎኝ በጣም አዝኜ ነበር በዚያ ላይ ፒሲዬ ትንሽ ችግር አጋጥሞት ለመዘግየቴ የተደማመረ ምክንያት በመሆኑ ይቅርታ እጠይቃለሁ ::

እስክጨርስ በትዕግስት እየጠበከኝ ከሆነ ከልብ የመነጨ አድናቆቴን ልገልጽልህ እወዳለሁ ::
እየጠበከኝ እንደሆነ ስለማምንም የጀመርኩትን እቀጥላለሁ ::


የመጽሀፍ ቅዱስን ተአማኒነት ከተለያየ አቅጣጫ ለማሳየት የሞከርኩትን በመቀጠል በተለይ ከሁሉ የበለጠውን አሳማኝ ምክንያት ይኸውም ትንቢታዊ አፈጻጸሙን በተመለከተ የጀመርኩትን ልቀጥል ::

በንጉስ ናቡከደነጾር የሚመራው የባቢሎን መንግስት የይሁዳን ግዛት አጥፍቶ ከሞት የተረፈውን ህዝብም በምርኮ ወደ ባቢሎን በመውሰድ አምላክ በነቢዩ ኢሳያስና በነቢዩ ኤርሚያስ በኩል ያስነገረውን ትንቢት በትክክል ፈጽሞታል ::
በምርኮ ከተወሰዱት ሰዎች መካከል ወጣቱ ዳንኤልም ይገኝበታል :: (ዳንኤል 1: 6)
ዳንኤል ከወጣትነቱ ጀምሮ እስከሽምግልናው ድረስ በባቢሎን የኖረና ናቡከደነጾር ይሁዳን ሲያጠፋ የባቢሎን መንግስትም በሜዶ ፋርሳውያን ንጉስ በቂሮስ አማካንነት ተሸንፈው በሜዶ ፋርስ መንግስት ቁጥጥር ስር ስትሆን በአይን የተመለከተ የአይን ምስክር ነው :: በወቅቱ ያየውንና አምላክ በትንቢት ያስነገረውን ዘገባ ሁሉ በመጽሀፉ ጽፎታል ::

በትንቢተ ዳንኤል መጽሀፍ ውስጥ በርካታ የሆኑ ተፈጻሚነታቸውን ያገኙ ትንቢቶች ቢኖሩም የተወሰኑትን እንይ ::

ባቢሎን ገና በፋርስ መንግስት ሳትወድቅ በንጉሱ በብልጣሶር በነገሰ በመጀመሪያው አመት ዳንኤል ራእይ ተመልክቶ ነበር :: (ዳንኤል 7:1)
በድጋሚም በሶስተኛው አመትም የተመለከተውን እንይ :- ዳንኤል 8:1-8

... አይኔንም አንስቼ አየሁ እነሆም ሁለት ቀንዶች የነበሩት አንድ አውራ በግ በወዙ ዳር ቆሞ ነበር :: ሁለቱም ቀንዶቹ ከፍ ከፍ ይሉ ነበር ...
አውራውም በግ ወደ ምእራብ ወደ ሰሜንም ወደ ደቡብም በቀንዱ ሲጎሽም አየሁ :: ...
ራሱንም ታላቅ አደረገ ::


እኔም ስመለከት እነሆ ከምእራብ ወገን አንድ አውራ ፍየል በምድር ሁሉ ፊት ላይ ወጣ ...
ለፍየሉም በአይኖቹ መካከል አንድ ታላቅ ቀንድ ነበረው ::
ሁለትም ቀንድ ወዳለው በወንዙ ፊት ቆሞ ወዳየሁት አውራ በግ መጣ ...
አውራውንም በግ መታ ሁለቱንም ቀንዶች ሰበረ ... አውራውም ፍየት ራሱን እጅግ ታላቅ አደረገ ::
በበረታም ጊዜ ታላቁ ቀንዱ ተሰበረ ወደ አራቱም የሰማይ ነፋሳት የሚመለከቱ አራት ቀንዶች ከበታቹ ወጡ ::


ይህን ዳንኤል የተመለከተውን ትንቢታዊ ራእይ መልአኩ ገብርኤል ለዳንኤል እንዲያስረዳው ተልኮ ነበር ::
በዚሁ ምእራፍ 8 ውስጥ ከቁጥር 15 ጀምሮ ያለውን እንይ :: በተለይም 20 እስከ 22 እንዲህ ይላል :-

ባየኸው በአውራ በግ ላይ የነበሩት ሁለቱ ቀንዶች እነርሱ የሜዶንና የፋርስ ነገስታት ናቸው ::
አውራውም ፍየል የግሪክ ንጉስ ነው :: በአይኖቹም መካከል ያለው ታላቁ ቀንድ የመጀመሪያው ንጉስ ነው ::
እርሱም በተሰበረ ጊዜ በእርሱ ፈንታ አራቱ እንደተነሱ እንዲሁ ከወገኑ አራት መንግስታት ይነሳሉ ነገር ግን በሀይል አይተካከሉትም ::


ዳንኤል ይህንን ራእይ የተመለከተው ገና ባቢሎን ሳትወድቅ ነው ::
ባቢሎን በሜዶንና በፋርስ አገዛዝ ስር ከሆነች ቡሀላ በሜዶናዊው በንጉስ ዳርዮስ መጀመሪያው አመት ላይ የላይኛውን ትንቢት በተመለከተ በድጋሚ ለዳንኤል የተገለጠለትን እንይ :-
ዳንኤል 11:1-4

... አሁንም እውነትን አሳይሀለሁ ሶስት ነገስታት ደግሞ በፋርስ ይነሳሉ አራተኛውም ከሁሉ ይልቅ እጅግ ባለጠጋ ይሆናል በባለጠግነትም በበራታ ጊዜ በግሪክ መንግስት ላይ ሁሉን ያስነሳል ::
ኃያልም ንጉስ ይነሳል በትልቅ አገዛዝም ይገዛል እንደፈቃዱም ያደርጋል ::
እርሱም በተነሳ ጊዜ መንግስቱ ይሰበራል እስከ አራቱ የሰማይ ነፋሳት ይከፋፈላል ለዘሩ ግን አይከፋፈልም :: እንደገዛበት አገዛዝ አይሆንም መንግስቱ ይነቀላልና ከእነዚህም ለሌሎች ይሆናልና ::


ይህ ዳንኤል ያየው ትንቢታዊው ራእይ የተፈጸመው እንዴት ነው ?

የባቢሎንን መንግስት አገዛዝ እንዲያከትም ያደረገው የሜዶ ፋርስ ኃያል መንግስት አገዛዝ ወደ ሁለት መቶ ለሚያህሉ አመታት ዘልቆአል ::

የመቄዶንያው ንጉስ ፊሊፕ 336 አመተ አለም አካባቢ ከሞተ ቡሀላ 20 አመት ወጣት የነበረው ልጁ አሌክሳንደር (እስክንድር ) ዙፋኑን በመውረስ መቄዶንያንና ግሪክን በመጠቅለል ወረራውን ጀመረ ::
በወታደራዊ አመራር ብቃቱና በአጭር ጊዜ ውስጥ የፋርስ መንግስት ግዛት የነበሩትን ጨምሮ ወደ ኤሺያ በመዝለቅ እስከ ህንድና እንዲሁም እስከ አፍሪካዊቷ ግብጽ ድረስ ያሉትን አገሮች በሙሉ በቁጥጥሩ ስር በማዋሉ ታላቁ እስክንድር (Alexander the great) የሚለውን ስም ማትረፍ ችሏል ::
በእርግጥም ዳንኤል በትንቢታዊው ራእይ እንደተመለከተው አሌክሳንደርን የሚያመለክተው የፍየሉ ቀንድ ኃያል ሆኗል ::
በወቅቱ በነበረው አለም ተወዳዳሪ የሌለው ሰፊ ግዛት መመስረት ችሏል ::

ታላቁ አሌክሳንደር በዘመቻ ላይ እንዳለ 36 አመቱ ባቢሎን ውስጥ በድንገተኛ ህመም ምክንያት በመሞቱ የፍየሉ ቀንድ ተሰበር ::
አሌክሳንደር የመሰረተው ታላቅ ግዛቱ ለልጁ ወይም ለዘሩ አልተላለፈም :: ከህጋዊ ሚስቱና ከሌላ ሴት የተወለዱት ልጆቹን ጨምሮ የቅርብ ዘመዶቹ ተቀናቃኝ ይሆናሉ በሚል በአሳዛኝ ሁኔታ ተገድለውል ::
ይህም በራእዩ እንደተመለከተው ከቀንዱ መሰበር ቡሀላ መንግስቱ ለዘሩም አይከፋፈልም የሚለው ትንቢት ፍጻሜ ሲሆን አራት ቀንዶች ከበታቹ እንደወጡ ልብ በል ::

እነዚህ አራት ቀንዶች እነማን ናቸው ?

የአሌክሳንደርን ሞት ተከትሎ በጦር ጄኔራሎቹ መካከል ወደ ጦርንርት ያመራ መከፋፈል በመፈጠሩ አራቱ ጄኔራሎቹ ታላቁን የግሪክ ግዛት ለአራት ቦታ ተከፋፍለውታል ::

ካሳንደር (Kassander) መቄዶንያንና ግሪክን ;
ሊሲማኮስ (Lysimachos) ትሬስንና ትንሹ እስያን (Thrace and Asia Minor);
ኒካቶር ወይም ቀዳማዊ ሴሉኮስ (Nikator; Seleucos I) ሜሶፖታሚያንና ሶርያን
ፕቶሎማዮስ (Ptolomaios) ግብጽንና ፓለስቲናን በመያዝና ራሳቸውን የነዚህ አካባቢዎች ንጉስ በማድረግ ግዛቱን አራት ቦታ ተከፋፍለውታል ::
ግዛቱን ቢከፋፈሉትም ገዢዎቹ ግሪካውያን በመሆናቸው በነዚህ አገሮች በሙሉ የግሪካውያንን ባህል ነበር ያራምዱ የነበረው (የሄለናውያን ዘመን ይባል ነበር )

(ጉግል ውስጥ ገብተህ ብትበረብር የእነዚህን ታሪኮች በሙሉ ታገኛለህ )

በመቶ ከሚቆጠሩ አመታት ቡሀላ የሚፈጸምን ትንቢት ማን እርግጠኛ ሆኖ ሊናገር ይችላል ??
ከአምላክ በቀር ማንም ሊያውቅ አይችልም :: ይህንንም ቃሉን በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ እንዲመዘገብ አድርጎታል ::

ዳንኤል የተነበየው የፋርስንና የግሪክን አገዛዞች ብቻ አልነበረም :: የመሲሁንም (የክርስቶስን ) መምጣትና የሚመጣበትን ወቅትና የሚገደልበትንም ሁኔታ ተንብዮአል :: ዳንኤል 9: 24-26

የዚህን የዳንኤልን ትንቢት ያስተዋሉ አይሁዳውያን የተሰማቸውን በሉቃስ 3:15 ላይ ያለውን ተመልከት እንዲህ ይላል :-
ህዝቡም ሲጠብቁ ሳሉ ይህ ክርስቶስ ይሆንን ብለው ያስቡ ነበር ::
ህዝቡ የሚጠብቁት ምንድነው ?
መሲህ (ክርስቶስ ) እንደሚመጣ የደንኤል ትንቢትን ጨምሮ በርካታ ትንቢቶች ስለነበሩ ያንን ያስተዋሉ ሰዎች ናቸው የመሲህን መምጣት ይጠባበቁ የነበሩት ::

ሌላው የኢየሩሳሌምን ጥፋት በተመለከተ የተነገረው ትንቢት ነው ::
ኢየሱስ የኢየሩሳሌምን ጥፋት በተመለከተ በዳንኤል 9: 26 እና 27 ላይ ያለውን ትንቢት መሰረት በማድረግ የተናገረውን ልብ በል :-
ማቴዎስ 24: 15-22
እንግዲህ በነቢዩ በዳንኤል የተባለውን የጥፋት ርኩሰት በተቀደሰው ስፍራ ቆሞ ስታዩ አንባቢው ያስተውል ...

በተጨማሪም በሉቃስ 21: 20- 24 እንዲህ ይላል :-
ኢየሩሳሌም ግን በጭፍራ ተከባ ስታዩ በዚያን ጊዜ ጥፋቷ እንደቀረበ እወቁ ::...
በሰይፍ ስለት ይወድቃሉ ወደ አህዛብም ሁሉ ይማረካሉ ...


ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ላይ ስለሚደርስባት መከራ በማሰብ የተናገረውን ትንቢታዊ ቃል በሉቃስ 19: 41-44 ተመልከት እንዲህ ይላል :-
ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ አለቀሰላት እንዲህ እያለ :- ሰላምሽ የሚሆነውን በዚህ ቀን አንቺስ እንኩዋን ብታውቂ : አሁን ግን ከአይንሽ ተሰውሯል :: ወራት ይመጣብሻልና ጠላቶችሽም ቅጥር ይቀጥሩብሻል ይከቡሻልም በየበኩሉም ያስጨንቁሻል አንቺንም በአንቺ ውስጥ የሚኖሩትን ልጆችሽን ወደታች ይጥላሉ በአንቺ ውስጥ ድንጋይ በድንጋይ ላይ አይተዉም የመጎብኘትሽን ዘመን አላወቅሺምና ::

ይህም ትንቢት በትክክል ተፈጽሟል ::
ኢየሱስ በምድር ላይ በነበረበት ዘመን የግሪክን ኃያልነት ተክቶ የተነሳው የሮም ኃይል ነበር የአካባቢውን አለም የሚቆጣጠርው :: ይሁዳም የሮም ግዛት ክፍል ነበረች ::
አይሁዳውያን የአምላክን ህግ ችላ በማለታቸውና የራሳቸውን ህግ በመከተላቸው ምክንያትና ከሁሉም በላይ ደግሞ የላከውን መሲሁን (ክርስቶስን ) በብሄር ደረጃ ባለመቀበላቸውና ይባስ ብሎም በመግደላቸው አምላክ በሮማውያን ለሁለተኛ ጊዜ ኢየሩሳሌም እንድትጠፋና ከሞት የተረፉትም በምርኮ እንዲወሰዱ አድርጎአል ::

70 አመተ ምህረት ላይ የሮማውያን ሰራዊት የኢየሩሳሌምን ቅጥር ጥሰው በመግባት ህዝቡን በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለውታል :: ሮማውያን ኢየሩሳሌምን ባጠፉበት ወቅት አይሁዳውያን የፋሲካን በአል ለማክበር እጅግ በርካታ የሆነ ህዝብ ኢየሩሳሌም ተሰብስቦ ስለነበር በአሰቃቂ ሁኔታ አልቀዋል :: ከተማዋም ቤተመቅደሱን ጨምሮ ተቃጥለዋል ::
አምላክ ከዚህ ቡሀላ ከአይሁዳውያን ጋር ምንም አይነት መንፈሳዊ ግንኑነት አላደረግም :: ትቷቸዋል ::

እነዚህንና ብዙ በርካታ ትንቢቶች የተመዘገቡት መጽሀፍ ቅዱስ ላይ ነው :: ትንቢቶቹ ከመፈጸማቸው በርካታ መቶ አመታት በፊት እንዲነገሩ በማድረግ አምላክ ታላቅ ኃይሉን ገልጿል ::
ለዘመናችንም የተነገሩት ትንቢቶች ይህ ሁኔታ ማለትም ቀድሞ ያስነገራቸው ትንቢቶች የተፈጸሙ ከሆኑ ለዘመናችንም ያስነገረው ትንቢት እንደሚፈጸምም እርግጠኞች ያደርገናል ማለት ነው ::

በመሆኑም እነዚና ሌሎች በርካታ ማስረጃዎች መጽሀፍ ቅዱስ ከአምላክ የተላከ ለመሆኑ ማረጋገጫ ናቸው ::

በተጨማሪም ጊዜ የማይሽራቸው በተለያየ የኑሮ መስኮች ሊጠቅሙ የሚችሉ ምክሮችና ትምህርቶችም ከሰው ሳይሆን ከአምላክ የመጡ ለመሆናቸው ማስረጃ ነው ::

የሚነሱትን ጥያቄዎችህን ለማስተናገድ ዝግጁ ነኝ ::

ቁርአንን እውነተኛ ከአምላክ የተላከ ለመሆኑ ያቀረብከው አሳማኝ ማስረጃ እንደሌለህ አስብ ::

በእርግጥ ቁርአንንና መጽሀፍ ቅዱስን እያወዳደርን አምላካዊ መመሪያዎች ሊሆኑ የሚችሉት የትኞቹ እንደሚሆንም ለመወያየት እንችላለን ::

በትእግስት ስለጠበከኝ አመሰግናለሁ ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ወልድያ

ኮትኳች


Joined: 24 May 2010
Posts: 483

PostPosted: Sun Dec 18, 2011 8:37 pm    Post subject: Reply with quote

ሰላም አሉ ኡላ

ዋርካ ቆሽሾ ስለነበረ መግባት ትቼ ነበር አሁን አጋጣሚ ያንተን ስም ስላየው ነው የገባሁት እርግጥ ጽሁፍህን አላነበብኩትም ሆኖም ግዜ ወደህዋላ ተመልሼ ማንበብ ስለሚኖርብኝ እስቲ ግዜ አግኝቼ ልየውና የምለውን ለማለት ግዜው ሲመቸኝ እሞክራለው

ከሰላምታ ጋር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ወልድያ

ኮትኳች


Joined: 24 May 2010
Posts: 483

PostPosted: Mon Dec 26, 2011 7:43 am    Post subject: Reply with quote

ሰላም አሉ ኡላ

ከግዜ አንጻር ብዙ መሳተፍ አልቻልኩም
አሁን ተመልሼ የጻፍከውን ሳነበው ልመጽሀፍ ቅዱስ ማሳመኛ አርገህ ያቀረብካቸው ትንቢቶችንና አፈጻማቸውን ነው እዚህ ላይ የትንቢቶች መፈጸም አንድን መጽሀፍ የአምላክ ቃል የሚያደርገው ከሆነ የታዋቂው ትንቢት ተናጋሪ ኖስታራዳመስ መጽሀፍ እንከን የለሽ የአምላክ ቃል ነው ሊባል አይችልምን ? መጽሀፍ ቅዱስ ላይ የተፈጸሙ ትንቢቶች እንዳሉ ሁሉ ያልተፈጸሙ ትንቢቶችም አሉ አንድ እንክዋን ያልተፈጸመ ትንቢት ካለ ደግሞ መጽሀፉን ከአምላክ ቃልነት ሊያወርደው ይችላል ::
ሆኖም የኔ መነሻ ይህ አልነበረም ማለትም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ትንቢቶች የሉም አላልኩም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ቃል እንዳለበት ያለምንም አስገዳጅና አሳማኝ አምናለው ሆኖም ከአምላክ ቃል በተጨማሪ የተንታኞች ቃል የተራኪዎች ቃል የነብያት ቃል ቅዱሳን ናቸው የተባሉ ሰዎች ቃል የግለሰቦች የግል አስተያየት እና ታሪክ የመሳሰሉት በዚሁ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ከአምላክ ቃል ጋር ተቀይጠው ገብተዋል ነው ያልኩት

እስቲ ለምሳሌ ይህችን ከስር ያለችው እንዴት የአምላክ ቃል እንደሆነች አስረዳኝ
ካልሆነችስ ለምን በአምላክ ቃል መጽሀፍ ውስጥ ተካተተች ?

2 ወደጤሞጥዮስ 4:9-13
Quote:

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

10 ዴማስ የአሁኑን ዓለም ወዶ ትቶኛልና፥ ወደ ተሰሎንቄም ሄዶአል፤ ቄርቂስም ወደ ገላትያ ቲቶም ወደ ድልማጥያ ሄደዋል፤

11 ሉቃስ ብቻ ከእኔ ጋር አለ። ማርቆስ ለአገልግሎት ብዙ ይጠቅመኛልና ይዘኸው ከአንተ ጋር አምጣው።

12 ቲኪቆስን ግን ወደ ኤፌሶን ላክሁት።

13 ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱንና መጻሕፍቱን ይልቁንም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።



ከሰላምታ ጋር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
አሉ -ኡላ

ኮትኳች


Joined: 21 Apr 2004
Posts: 190
Location: ethiopia

PostPosted: Tue Jan 10, 2012 1:35 pm    Post subject: Reply with quote

ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው:
ሰላም አሉ ኡላ

ከግዜ አንጻር ብዙ መሳተፍ አልቻልኩም
አሁን ተመልሼ የጻፍከውን ሳነበው ልመጽሀፍ ቅዱስ ማሳመኛ አርገህ ያቀረብካቸው ትንቢቶችንና አፈጻማቸውን ነው እዚህ ላይ የትንቢቶች መፈጸም አንድን መጽሀፍ የአምላክ ቃል የሚያደርገው ከሆነ የታዋቂው ትንቢት ተናጋሪ ኖስታራዳመስ መጽሀፍ እንከን የለሽ የአምላክ ቃል ነው ሊባል አይችልምን ? መጽሀፍ ቅዱስ ላይ የተፈጸሙ ትንቢቶች እንዳሉ ሁሉ ያልተፈጸሙ ትንቢቶችም አሉ አንድ እንክዋን ያልተፈጸመ ትንቢት ካለ ደግሞ መጽሀፉን ከአምላክ ቃልነት ሊያወርደው ይችላል ::
ሆኖም የኔ መነሻ ይህ አልነበረም ማለትም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ትንቢቶች የሉም አላልኩም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ቃል እንዳለበት ያለምንም አስገዳጅና አሳማኝ አምናለው ሆኖም ከአምላክ ቃል በተጨማሪ የተንታኞች ቃል የተራኪዎች ቃል የነብያት ቃል ቅዱሳን ናቸው የተባሉ ሰዎች ቃል የግለሰቦች የግል አስተያየት እና ታሪክ የመሳሰሉት በዚሁ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ከአምላክ ቃል ጋር ተቀይጠው ገብተዋል ነው ያልኩት

እስቲ ለምሳሌ ይህችን ከስር ያለችው እንዴት የአምላክ ቃል እንደሆነች አስረዳኝ
ካልሆነችስ ለምን በአምላክ ቃል መጽሀፍ ውስጥ ተካተተች ?

2 ወደጤሞጥዮስ 4:9-13
Quote:

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

10 ዴማስ የአሁኑን ዓለም ወዶ ትቶኛልና፥ ወደ ተሰሎንቄም ሄዶአል፤ ቄርቂስም ወደ ገላትያ ቲቶም ወደ ድልማጥያ ሄደዋል፤

11 ሉቃስ ብቻ ከእኔ ጋር አለ። ማርቆስ ለአገልግሎት ብዙ ይጠቅመኛልና ይዘኸው ከአንተ ጋር አምጣው።

12 ቲኪቆስን ግን ወደ ኤፌሶን ላክሁት።

13 ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱንና መጻሕፍቱን ይልቁንም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።



ከሰላምታ ጋር


ሰላም ወልድያ

አሁን እንዳጋጣሚ ስገባ ነው ያየሁት ለትንሽ ጊዜ ካገር ወጥቼም ስለነበር ጠፋሁ በጣም ይቅርታ ::

ትንሽ ሰፋ አድርጌ ለመጻፍ እንደገና ብቅ እላለሁ

ነገር ግን ስለ ቁርአን ምንም ነገር አለማለትህ ቢያስገርመኝም የጠየከኝን ግን ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አስረዳሀለሁ ::

ከዚህ በፊት ግን :-
በቀላሉ እንድመልስልህ ክርስቲያኖች ክርስቲያን ከመባላቸው በፊት ምን ይባሉ ነበር ብለህ ከጠየከኝ ቡሀላ ብመልስልህም መልሱን እንዳልመለስክልኝ ላስታውስህ እወዳለሁ ::

በተረፈ ለለላው በቶሎ እመለሳለሁ
በድጋሚ ይቅርታ እጠይቃለሁ

ከአክብሮታዊ ሰላምታ ጋር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ወልድያ

ኮትኳች


Joined: 24 May 2010
Posts: 483

PostPosted: Thu Jan 12, 2012 6:31 am    Post subject: Reply with quote

አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው:
ሰላም አሉ ኡላ

ከግዜ አንጻር ብዙ መሳተፍ አልቻልኩም
አሁን ተመልሼ የጻፍከውን ሳነበው ልመጽሀፍ ቅዱስ ማሳመኛ አርገህ ያቀረብካቸው ትንቢቶችንና አፈጻማቸውን ነው እዚህ ላይ የትንቢቶች መፈጸም አንድን መጽሀፍ የአምላክ ቃል የሚያደርገው ከሆነ የታዋቂው ትንቢት ተናጋሪ ኖስታራዳመስ መጽሀፍ እንከን የለሽ የአምላክ ቃል ነው ሊባል አይችልምን ? መጽሀፍ ቅዱስ ላይ የተፈጸሙ ትንቢቶች እንዳሉ ሁሉ ያልተፈጸሙ ትንቢቶችም አሉ አንድ እንክዋን ያልተፈጸመ ትንቢት ካለ ደግሞ መጽሀፉን ከአምላክ ቃልነት ሊያወርደው ይችላል ::
ሆኖም የኔ መነሻ ይህ አልነበረም ማለትም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ትንቢቶች የሉም አላልኩም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ቃል እንዳለበት ያለምንም አስገዳጅና አሳማኝ አምናለው ሆኖም ከአምላክ ቃል በተጨማሪ የተንታኞች ቃል የተራኪዎች ቃል የነብያት ቃል ቅዱሳን ናቸው የተባሉ ሰዎች ቃል የግለሰቦች የግል አስተያየት እና ታሪክ የመሳሰሉት በዚሁ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ከአምላክ ቃል ጋር ተቀይጠው ገብተዋል ነው ያልኩት

እስቲ ለምሳሌ ይህችን ከስር ያለችው እንዴት የአምላክ ቃል እንደሆነች አስረዳኝ
ካልሆነችስ ለምን በአምላክ ቃል መጽሀፍ ውስጥ ተካተተች ?

2 ወደጤሞጥዮስ 4:9-13
Quote:

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

10 ዴማስ የአሁኑን ዓለም ወዶ ትቶኛልና፥ ወደ ተሰሎንቄም ሄዶአል፤ ቄርቂስም ወደ ገላትያ ቲቶም ወደ ድልማጥያ ሄደዋል፤

11 ሉቃስ ብቻ ከእኔ ጋር አለ። ማርቆስ ለአገልግሎት ብዙ ይጠቅመኛልና ይዘኸው ከአንተ ጋር አምጣው።

12 ቲኪቆስን ግን ወደ ኤፌሶን ላክሁት።

13 ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱንና መጻሕፍቱን ይልቁንም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።



ከሰላምታ ጋር


ሰላም ወልድያ

አሁን እንዳጋጣሚ ስገባ ነው ያየሁት ለትንሽ ጊዜ ካገር ወጥቼም ስለነበር ጠፋሁ በጣም ይቅርታ ::

ትንሽ ሰፋ አድርጌ ለመጻፍ እንደገና ብቅ እላለሁ

ነገር ግን ስለ ቁርአን ምንም ነገር አለማለትህ ቢያስገርመኝም የጠየከኝን ግን ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አስረዳሀለሁ ::

ከዚህ በፊት ግን :-
በቀላሉ እንድመልስልህ ክርስቲያኖች ክርስቲያን ከመባላቸው በፊት ምን ይባሉ ነበር ብለህ ከጠየከኝ ቡሀላ ብመልስልህም መልሱን እንዳልመለስክልኝ ላስታውስህ እወዳለሁ ::

በተረፈ ለለላው በቶሎ እመለሳለሁ
በድጋሚ ይቅርታ እጠይቃለሁ

ከአክብሮታዊ ሰላምታ ጋር


ሰላም አሉ ኡላ

እስቲ እንግዲህ ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አስረዳለው ያልከውን እየጠበቅኩ ነው

ቁርአን ላይም ማወቅ የምትፈልገው ስፔሲፊክ የሆነ ነገር ካለ ጠይቀኝ ካልሆነ አጠቃላይ የሆነ ነገር ላቀርብልህ እሞክራለው

በአክብሮት
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
አሉ -ኡላ

ኮትኳች


Joined: 21 Apr 2004
Posts: 190
Location: ethiopia

PostPosted: Sat Jan 14, 2012 11:10 pm    Post subject: Reply with quote

ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው:
አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው:
ሰላም አሉ ኡላ

ከግዜ አንጻር ብዙ መሳተፍ አልቻልኩም
አሁን ተመልሼ የጻፍከውን ሳነበው ልመጽሀፍ ቅዱስ ማሳመኛ አርገህ ያቀረብካቸው ትንቢቶችንና አፈጻማቸውን ነው እዚህ ላይ የትንቢቶች መፈጸም አንድን መጽሀፍ የአምላክ ቃል የሚያደርገው ከሆነ የታዋቂው ትንቢት ተናጋሪ ኖስታራዳመስ መጽሀፍ እንከን የለሽ የአምላክ ቃል ነው ሊባል አይችልምን ? መጽሀፍ ቅዱስ ላይ የተፈጸሙ ትንቢቶች እንዳሉ ሁሉ ያልተፈጸሙ ትንቢቶችም አሉ አንድ እንክዋን ያልተፈጸመ ትንቢት ካለ ደግሞ መጽሀፉን ከአምላክ ቃልነት ሊያወርደው ይችላል ::
ሆኖም የኔ መነሻ ይህ አልነበረም ማለትም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ትንቢቶች የሉም አላልኩም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ቃል እንዳለበት ያለምንም አስገዳጅና አሳማኝ አምናለው ሆኖም ከአምላክ ቃል በተጨማሪ የተንታኞች ቃል የተራኪዎች ቃል የነብያት ቃል ቅዱሳን ናቸው የተባሉ ሰዎች ቃል የግለሰቦች የግል አስተያየት እና ታሪክ የመሳሰሉት በዚሁ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ከአምላክ ቃል ጋር ተቀይጠው ገብተዋል ነው ያልኩት

እስቲ ለምሳሌ ይህችን ከስር ያለችው እንዴት የአምላክ ቃል እንደሆነች አስረዳኝ
ካልሆነችስ ለምን በአምላክ ቃል መጽሀፍ ውስጥ ተካተተች ?

2 ወደጤሞጥዮስ 4:9-13
Quote:

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

10 ዴማስ የአሁኑን ዓለም ወዶ ትቶኛልና፥ ወደ ተሰሎንቄም ሄዶአል፤ ቄርቂስም ወደ ገላትያ ቲቶም ወደ ድልማጥያ ሄደዋል፤

11 ሉቃስ ብቻ ከእኔ ጋር አለ። ማርቆስ ለአገልግሎት ብዙ ይጠቅመኛልና ይዘኸው ከአንተ ጋር አምጣው።

12 ቲኪቆስን ግን ወደ ኤፌሶን ላክሁት።

13 ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱንና መጻሕፍቱን ይልቁንም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።



ከሰላምታ ጋር


ሰላም ወልድያ

አሁን እንዳጋጣሚ ስገባ ነው ያየሁት ለትንሽ ጊዜ ካገር ወጥቼም ስለነበር ጠፋሁ በጣም ይቅርታ ::

ትንሽ ሰፋ አድርጌ ለመጻፍ እንደገና ብቅ እላለሁ

ነገር ግን ስለ ቁርአን ምንም ነገር አለማለትህ ቢያስገርመኝም የጠየከኝን ግን ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አስረዳሀለሁ ::

ከዚህ በፊት ግን :-
በቀላሉ እንድመልስልህ ክርስቲያኖች ክርስቲያን ከመባላቸው በፊት ምን ይባሉ ነበር ብለህ ከጠየከኝ ቡሀላ ብመልስልህም መልሱን እንዳልመለስክልኝ ላስታውስህ እወዳለሁ ::

በተረፈ ለለላው በቶሎ እመለሳለሁ
በድጋሚ ይቅርታ እጠይቃለሁ

ከአክብሮታዊ ሰላምታ ጋር


ሰላም አሉ ኡላ

እስቲ እንግዲህ ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አስረዳለው ያልከውን እየጠበቅኩ ነው

ቁርአን ላይም ማወቅ የምትፈልገው ስፔሲፊክ የሆነ ነገር ካለ ጠይቀኝ ካልሆነ አጠቃላይ የሆነ ነገር ላቀርብልህ እሞክራለው

በአክብሮት




ሰላም ወልድያ

በእርግጥ ቁርአን ላይ በተጻፉ ነገሮች ዙርያ ብዙ የምጠይቅህ ጥያቄዎች አሉኝ
ነገር ግን ስለቁርአን ምንም ያልከው የለም ያልኩህ በአምላክ የተነገረ ቃል ለመሆኑ እንደማስረጃ የምታቀርበው ነገር ያለመኖሩ ነው ::
ለማንኛውም ያጠየከኝን ላስረዳህ

የመጽሀፍ ቅዱስን አጻጻፍ ለመረዳት አዳጋች የሆነብህ የቁርአን የአጻጻፍ ስልት ወይም የተጻፈበት መንገድ እንደሆነ አስባለሁ ::
ቁርአን በጠቅላላው አላህ እየተናገረ እንዳለ በማስመሰል ነው የተጻፈው :: ይህ አጻጻፍ ምንም አይነት ትምህርት ሊሰጥ እንደማይችል የጠየከኝን ከመለስኩልህ ቡሀላ አብረን እናየዋልን ::

መጽሀፍ ቅዱስ የተጻፈበትን መንገድ ከዚህ ቀደም ብዬ አስረድቼህ ነበር አንተም ያነበብከው ይመስለኛል ::

አምላክ ሰዎችን ለማስተማር የተጠቀመው ሰዎችን ነው :: በመንፈሱ አማካኝነት በተለያየ መንገድ ሰዎች ሰዎችን እንዲያስተምሩ እድርጎአል :: ከነዚህም ሰዎች አንዱ ጳውሎስ ነው ::
ጳውሎስ ወንጌልን እንዲያስፋፋና እንዲያስተምር በአምላክ ነው የተላከው ሰዎች ወደ ክርስትናው ሀይማኖት ከመጡ ቡሀላ እየተሰበሰቡ ቃሉን ዘወትር ይማሩ ነበር ::
ለነዚህ በተለያየ አገሮችና ከተሞች ላሉት ክርስቲያኖች ደግሞ ዘወትር ማበረታቻና ተጨማሪ ትምህርት ያፈልጋቸው ነበር ::
ጢሞቲዎስ የጳውሎስ የስብከት ጉዋደኛው ነበር :: ነገር ግን ባንድ ወቅት ጢሞቲዎስ ሌላ ቦታ ስለነበር ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ ደብዳቤ እንዲጽፍለት በአምላክ መንፈስ አነሳሽነት ተነሳሳ :: ያቺን ብቻ ቆንጽለህ ከምታያት በሙሉ ብታነበው ምን ያህል መንፈሳዊ ምክርን ትምህርት እንዳለበት ልታስተውል ትችላለህ :: ጳውሎስ ይህን ሲጽፍ ሮም ውስጥ በእስር ላይ ሆኖ እንደሚገደል እየተሰማው ባለበት ወቅት ነበር :: 2ጢሞቲዎስ 1:8 እና 4:6,7 ::
በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ጳውሎስ ምን ያህል የመንፈስ ጥንካሬ እንደነበረው ከአጻጻፉ ልንረዳ እንችላለን :: ይህም ዛሬ ላለነውም ጭምር ትልቅ ትምህርት እንደሚሰጠን ግልጽ ነው ::

በመሆኑም ጢሞቴዎስን ወደርሱ እንዲመጣ አሳስቦታል ይህ ምን ያህል የጠበቀ ግንኙነት እንዳላቸው ለማወቅ ያስችለናል :: ዴማስ ያሁኑን አለም ወዶ ትቶት እንደሄደ መጥቀሱም አስፈላጊ ነበር :: መጽሀፍ ቅዱስ አለም የሚለውን ቃል ብዙውን ጊዜ የሚጠቀምበት የሰዎችን ቅጥ ያጣ ኑሮን ለማመልከት ነው :: በመሆኑም የዴማስን ከክርስትናው መንገድ መውጣት ማሳሰቡ ሌሎች ከዴማስ እንዲጠነቀቁ ያስችላቸዋል :: በተጨማሪም ሌሎቹንም ሰዎች የጠቀሰው በጠቅላላው ከስብከቱ ስራ ጋር በተያያዘ መሆኑን መረዳች አዳጋች አይሆንም :: - ማርቆስ ለአገልግሎት ይጠቅመኛልና ካንተ ጋር ይዘኸው አምጣው - ብሎ በቁጥር 11 መጻፉ ይህንን ያመለክታል ::
ጳውሎስ በሆነ ምክንያት አክርጳ ዘንድ ትቶት የነበረውን በርኖስ እንድያመጣለት ጢሞቲዎስን ማዘዙ ጳውሎስ የነበረበትን ሁኔታ እንድናስተውል ሊረዳን ይችላል :: አሁን እየነገርኩህ ያለሁት በጥቅሉ ነው በዝርዝዝር ልንማር የምንችላቸውን ነገሮች መዘርዘር ይቻላል ::
እናም በመቀጠል የጻፋቸው ነገሮች በሙሉ በዚያን ጊዜ የነበሩትን ክርስቲያኖች ማሳሰቢያ ከመስጠቱም በላይ ለኛም የነበረውን ሁኔታ እንድናውቅና በተለይም በአስቸጋሪም ሁኔታዎች ውስጥ ብንሆንም አምላክን ከማገልገል ወደሁዋላ እንዳንል ትምህርት እንዲሰጠን በማሰብ ነው አምላክ ጳውሎስን በመጠቀም ይህንንና ለሎቹንም መልእክቶቹን እንዲጽፍ ያነሳሳው ::
መጽሀፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ነው ሲባል በዲክቴሽን መልክ የተጻፈ ነው ማለት አይደለም ይህንን በተመለከተ ቀደም ብዬ የጻፍኩትን እንደገና ማየት ስለምትችል አልደግመውም ::

ባጠቃላይ ግን መጽሀፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ነው ሲባል በዲክቴሽን መልክ የተነገረ ቃል ነው ማለት አይደለም ከዚያ ይልቅ በአምላክ መንፈስ አነሳሽነት የተጻፈ መጽሀፍ ነው ::
ይህን በተመለከተ መጽሀፍ ቅዱስ ራሱ እንዲህ ይላል :-
የእግዚአብሄር ሰው ፍጹምና ለበጎ ስራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሄር መንፈስ ያለበት መጽሀፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሳጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል ::

በተጨማሪም ኢሳያስ 61: 1 ላይ ያለውን ተመለከት
የጌታ የእግዚአብሄር መንፈስ በኔ ላይ ነው ለድሆች የምስራችን እሰብክ ዘንድ እግዚአብሄር ቀብቶኛልና ....

ከላይ ያለውን እየተናገረ ያለው ሰው የሚያስተምረው ማለትም የሚናገረው በሙሉ በአምላክ መንፈስ እንደሆነ ግልጽ ነው :: በመሆኑም ቢያስተምርም ቢጽፍም በአምላክ መንፈስ ተገፋፍቶ በመሆኑ የጻፈውም ሆነ የተናገረው የአምላክ ቃል ነው ማለት ነው :: የአምላክን አላማና ትምህርት በመናገሩ ማለት ነው ::

ልብ በል መጽሀፍ ቅዱስ አምላክ እየተናገረ እንዳለ በዲክቴሽን መልክ ይጻፍ ቢባል ምን ሊመስል እንደሚችል አንድ ምሳሌ ላሳይህ :-

ቁርአንም እንደሚያምነው አምላክ ለሙሴ ተውራትን (ኦሪትን ) ሰጥቶታል :: ኦሪት ውስጥ ደግሞ ሙሴ እስራኤላውያንን ከፈርኦን እጅ እንዲያስለቅቅ አምላክ እንደላከውና ካስለቀቀም ቡሀላ የተለያዩ ተአምራቶችን እያደረገ በሲና ምድረበዳ እንደመራቸው ተጽፏል :: ልብ በል በቁርአን መልክ ቢጻፍ ሙሴ እንዴት እያለ ሊጽፍ እንደሚችል እይ :-

እኔ (አምላክ ) ወደ ፈርኦን ላኩህ እዛም ሄደህ ፈርኦንን እስራኤልን ልቀቅ ብለህ ተናገርክ ፈርኦንም አልለቅም አለህ ከዛም በተአምትር አስለቅቀህ መራሀቸው ... እንዲህ እንዲህ አደረግህ ...... እያለ ሙሴ ያደረገውን ነገር አምላክ ለራሱ ለሙሴ ዲክቴት እያደረገው ጻፈ ልንል ነው ::

የሌሎቹንም የመጽሀፍ ቅዱስ ክፍሎች በእንዲህ ያለ መንገድ ቢጻፉ ፈጽሞ ለመረዳትም ሆነ ለማወቅ አስቸጋሪ ነበር የሚሆነው ::

ቁርአንን የሚያነብ ሰው መረዳት የማይችለው ለዚህ ነው ::

በሌላ በኩል ግን የአይን ምስክር የሆነው ራሱ ሙሴ ያደረገውን ከአምላክ ጋር የተነጋገረውን ከሰዎች ጋርም የተነጋገረውን ያደረገውን ድርጊትም በሙሉ በታሪክ መልክ በመጻፉ ለመረዳት ምን ያህል እንደሚቀል ተመልከት ::

ቁርአን ስለሙሴ በሚናገረው ላይ ምን እንዳደረገ ምንም ግልጽ የሆነ ነገር የለውም ይህም ብቻ አይደለም : ለምሳሌ ያህል የዩኑስ ምእራፍ የሚል ቁራን ውስጥ አለ እንግዲህ አላህ የተናገረው ከሆነ እነዚህን ጥያቄዎች አንድ ሙስሊም እንዴት ይረዳል :-

ዩኑስ (ዮናስ ) ማነው ?

ያደረገውስ በዝርዝር ምንድነው ?

አንድ ሙስሊምስ ከዚህ ምን ትምህርት ያገኛል ?

ቁርአንን በመጠቀም እነዚህን ልታስረዳኝ አትችልም ::

ሌላው ልጠይቅህ የምፈልገው ::

ቁርአን ላይ በተደጋጋሚ ከሀዲዎች እያለ የሚገልጻቸው አለ ::
እነዚህ ከሀዲዎች የተባሉት እነማናቸው ?
የካዱትስ ክህደት ምንድነው ?

ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱት ወዴት ነው ? ጻድቅም ሀጢአተኛም ማለት ነው ::

እነዚህን ቁርአንን በመጠቀም ብታስረዳኝ ደስ ይለኛል ::

ከአክብሮት ጋር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ወልድያ

ኮትኳች


Joined: 24 May 2010
Posts: 483

PostPosted: Mon Jan 16, 2012 8:36 am    Post subject: Reply with quote

አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው:
አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው:
ሰላም አሉ ኡላ

ከግዜ አንጻር ብዙ መሳተፍ አልቻልኩም
አሁን ተመልሼ የጻፍከውን ሳነበው ልመጽሀፍ ቅዱስ ማሳመኛ አርገህ ያቀረብካቸው ትንቢቶችንና አፈጻማቸውን ነው እዚህ ላይ የትንቢቶች መፈጸም አንድን መጽሀፍ የአምላክ ቃል የሚያደርገው ከሆነ የታዋቂው ትንቢት ተናጋሪ ኖስታራዳመስ መጽሀፍ እንከን የለሽ የአምላክ ቃል ነው ሊባል አይችልምን ? መጽሀፍ ቅዱስ ላይ የተፈጸሙ ትንቢቶች እንዳሉ ሁሉ ያልተፈጸሙ ትንቢቶችም አሉ አንድ እንክዋን ያልተፈጸመ ትንቢት ካለ ደግሞ መጽሀፉን ከአምላክ ቃልነት ሊያወርደው ይችላል ::
ሆኖም የኔ መነሻ ይህ አልነበረም ማለትም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ትንቢቶች የሉም አላልኩም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ቃል እንዳለበት ያለምንም አስገዳጅና አሳማኝ አምናለው ሆኖም ከአምላክ ቃል በተጨማሪ የተንታኞች ቃል የተራኪዎች ቃል የነብያት ቃል ቅዱሳን ናቸው የተባሉ ሰዎች ቃል የግለሰቦች የግል አስተያየት እና ታሪክ የመሳሰሉት በዚሁ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ከአምላክ ቃል ጋር ተቀይጠው ገብተዋል ነው ያልኩት

እስቲ ለምሳሌ ይህችን ከስር ያለችው እንዴት የአምላክ ቃል እንደሆነች አስረዳኝ
ካልሆነችስ ለምን በአምላክ ቃል መጽሀፍ ውስጥ ተካተተች ?

2 ወደጤሞጥዮስ 4:9-13
Quote:

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

10 ዴማስ የአሁኑን ዓለም ወዶ ትቶኛልና፥ ወደ ተሰሎንቄም ሄዶአል፤ ቄርቂስም ወደ ገላትያ ቲቶም ወደ ድልማጥያ ሄደዋል፤

11 ሉቃስ ብቻ ከእኔ ጋር አለ። ማርቆስ ለአገልግሎት ብዙ ይጠቅመኛልና ይዘኸው ከአንተ ጋር አምጣው።

12 ቲኪቆስን ግን ወደ ኤፌሶን ላክሁት።

13 ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱንና መጻሕፍቱን ይልቁንም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።



ከሰላምታ ጋር


ሰላም ወልድያ

አሁን እንዳጋጣሚ ስገባ ነው ያየሁት ለትንሽ ጊዜ ካገር ወጥቼም ስለነበር ጠፋሁ በጣም ይቅርታ ::

ትንሽ ሰፋ አድርጌ ለመጻፍ እንደገና ብቅ እላለሁ

ነገር ግን ስለ ቁርአን ምንም ነገር አለማለትህ ቢያስገርመኝም የጠየከኝን ግን ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አስረዳሀለሁ ::

ከዚህ በፊት ግን :-
በቀላሉ እንድመልስልህ ክርስቲያኖች ክርስቲያን ከመባላቸው በፊት ምን ይባሉ ነበር ብለህ ከጠየከኝ ቡሀላ ብመልስልህም መልሱን እንዳልመለስክልኝ ላስታውስህ እወዳለሁ ::

በተረፈ ለለላው በቶሎ እመለሳለሁ
በድጋሚ ይቅርታ እጠይቃለሁ

ከአክብሮታዊ ሰላምታ ጋር


ሰላም አሉ ኡላ

እስቲ እንግዲህ ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አስረዳለው ያልከውን እየጠበቅኩ ነው

ቁርአን ላይም ማወቅ የምትፈልገው ስፔሲፊክ የሆነ ነገር ካለ ጠይቀኝ ካልሆነ አጠቃላይ የሆነ ነገር ላቀርብልህ እሞክራለው

በአክብሮት




ሰላም ወልድያ

በእርግጥ ቁርአን ላይ በተጻፉ ነገሮች ዙርያ ብዙ የምጠይቅህ ጥያቄዎች አሉኝ
ነገር ግን ስለቁርአን ምንም ያልከው የለም ያልኩህ በአምላክ የተነገረ ቃል ለመሆኑ እንደማስረጃ የምታቀርበው ነገር ያለመኖሩ ነው ::
ለማንኛውም ያጠየከኝን ላስረዳህ

የመጽሀፍ ቅዱስን አጻጻፍ ለመረዳት አዳጋች የሆነብህ የቁርአን የአጻጻፍ ስልት ወይም የተጻፈበት መንገድ እንደሆነ አስባለሁ ::
ቁርአን በጠቅላላው አላህ እየተናገረ እንዳለ በማስመሰል ነው የተጻፈው :: ይህ አጻጻፍ ምንም አይነት ትምህርት ሊሰጥ እንደማይችል የጠየከኝን ከመለስኩልህ ቡሀላ አብረን እናየዋልን ::

መጽሀፍ ቅዱስ የተጻፈበትን መንገድ ከዚህ ቀደም ብዬ አስረድቼህ ነበር አንተም ያነበብከው ይመስለኛል ::

አምላክ ሰዎችን ለማስተማር የተጠቀመው ሰዎችን ነው :: በመንፈሱ አማካኝነት በተለያየ መንገድ ሰዎች ሰዎችን እንዲያስተምሩ እድርጎአል :: ከነዚህም ሰዎች አንዱ ጳውሎስ ነው ::
ጳውሎስ ወንጌልን እንዲያስፋፋና እንዲያስተምር በአምላክ ነው የተላከው ሰዎች ወደ ክርስትናው ሀይማኖት ከመጡ ቡሀላ እየተሰበሰቡ ቃሉን ዘወትር ይማሩ ነበር ::
ለነዚህ በተለያየ አገሮችና ከተሞች ላሉት ክርስቲያኖች ደግሞ ዘወትር ማበረታቻና ተጨማሪ ትምህርት ያፈልጋቸው ነበር ::
ጢሞቲዎስ የጳውሎስ የስብከት ጉዋደኛው ነበር :: ነገር ግን ባንድ ወቅት ጢሞቲዎስ ሌላ ቦታ ስለነበር ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ ደብዳቤ እንዲጽፍለት በአምላክ መንፈስ አነሳሽነት ተነሳሳ :: ያቺን ብቻ ቆንጽለህ ከምታያት በሙሉ ብታነበው ምን ያህል መንፈሳዊ ምክርን ትምህርት እንዳለበት ልታስተውል ትችላለህ :: ጳውሎስ ይህን ሲጽፍ ሮም ውስጥ በእስር ላይ ሆኖ እንደሚገደል እየተሰማው ባለበት ወቅት ነበር :: 2ጢሞቲዎስ 1:8 እና 4:6,7 ::
በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ጳውሎስ ምን ያህል የመንፈስ ጥንካሬ እንደነበረው ከአጻጻፉ ልንረዳ እንችላለን :: ይህም ዛሬ ላለነውም ጭምር ትልቅ ትምህርት እንደሚሰጠን ግልጽ ነው ::

በመሆኑም ጢሞቴዎስን ወደርሱ እንዲመጣ አሳስቦታል ይህ ምን ያህል የጠበቀ ግንኙነት እንዳላቸው ለማወቅ ያስችለናል :: ዴማስ ያሁኑን አለም ወዶ ትቶት እንደሄደ መጥቀሱም አስፈላጊ ነበር :: መጽሀፍ ቅዱስ አለም የሚለውን ቃል ብዙውን ጊዜ የሚጠቀምበት የሰዎችን ቅጥ ያጣ ኑሮን ለማመልከት ነው :: በመሆኑም የዴማስን ከክርስትናው መንገድ መውጣት ማሳሰቡ ሌሎች ከዴማስ እንዲጠነቀቁ ያስችላቸዋል :: በተጨማሪም ሌሎቹንም ሰዎች የጠቀሰው በጠቅላላው ከስብከቱ ስራ ጋር በተያያዘ መሆኑን መረዳች አዳጋች አይሆንም :: - ማርቆስ ለአገልግሎት ይጠቅመኛልና ካንተ ጋር ይዘኸው አምጣው - ብሎ በቁጥር 11 መጻፉ ይህንን ያመለክታል ::
ጳውሎስ በሆነ ምክንያት አክርጳ ዘንድ ትቶት የነበረውን በርኖስ እንድያመጣለት ጢሞቲዎስን ማዘዙ ጳውሎስ የነበረበትን ሁኔታ እንድናስተውል ሊረዳን ይችላል :: አሁን እየነገርኩህ ያለሁት በጥቅሉ ነው በዝርዝዝር ልንማር የምንችላቸውን ነገሮች መዘርዘር ይቻላል ::
እናም በመቀጠል የጻፋቸው ነገሮች በሙሉ በዚያን ጊዜ የነበሩትን ክርስቲያኖች ማሳሰቢያ ከመስጠቱም በላይ ለኛም የነበረውን ሁኔታ እንድናውቅና በተለይም በአስቸጋሪም ሁኔታዎች ውስጥ ብንሆንም አምላክን ከማገልገል ወደሁዋላ እንዳንል ትምህርት እንዲሰጠን በማሰብ ነው አምላክ ጳውሎስን በመጠቀም ይህንንና ለሎቹንም መልእክቶቹን እንዲጽፍ ያነሳሳው ::
መጽሀፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ነው ሲባል በዲክቴሽን መልክ የተጻፈ ነው ማለት አይደለም ይህንን በተመለከተ ቀደም ብዬ የጻፍኩትን እንደገና ማየት ስለምትችል አልደግመውም ::

ባጠቃላይ ግን መጽሀፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ነው ሲባል በዲክቴሽን መልክ የተነገረ ቃል ነው ማለት አይደለም ከዚያ ይልቅ በአምላክ መንፈስ አነሳሽነት የተጻፈ መጽሀፍ ነው ::
ይህን በተመለከተ መጽሀፍ ቅዱስ ራሱ እንዲህ ይላል :-
የእግዚአብሄር ሰው ፍጹምና ለበጎ ስራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሄር መንፈስ ያለበት መጽሀፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሳጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል ::

በተጨማሪም ኢሳያስ 61: 1 ላይ ያለውን ተመለከት
የጌታ የእግዚአብሄር መንፈስ በኔ ላይ ነው ለድሆች የምስራችን እሰብክ ዘንድ እግዚአብሄር ቀብቶኛልና ....

ከላይ ያለውን እየተናገረ ያለው ሰው የሚያስተምረው ማለትም የሚናገረው በሙሉ በአምላክ መንፈስ እንደሆነ ግልጽ ነው :: በመሆኑም ቢያስተምርም ቢጽፍም በአምላክ መንፈስ ተገፋፍቶ በመሆኑ የጻፈውም ሆነ የተናገረው የአምላክ ቃል ነው ማለት ነው :: የአምላክን አላማና ትምህርት በመናገሩ ማለት ነው ::

ልብ በል መጽሀፍ ቅዱስ አምላክ እየተናገረ እንዳለ በዲክቴሽን መልክ ይጻፍ ቢባል ምን ሊመስል እንደሚችል አንድ ምሳሌ ላሳይህ :-

ቁርአንም እንደሚያምነው አምላክ ለሙሴ ተውራትን (ኦሪትን ) ሰጥቶታል :: ኦሪት ውስጥ ደግሞ ሙሴ እስራኤላውያንን ከፈርኦን እጅ እንዲያስለቅቅ አምላክ እንደላከውና ካስለቀቀም ቡሀላ የተለያዩ ተአምራቶችን እያደረገ በሲና ምድረበዳ እንደመራቸው ተጽፏል :: ልብ በል በቁርአን መልክ ቢጻፍ ሙሴ እንዴት እያለ ሊጽፍ እንደሚችል እይ :-

እኔ (አምላክ ) ወደ ፈርኦን ላኩህ እዛም ሄደህ ፈርኦንን እስራኤልን ልቀቅ ብለህ ተናገርክ ፈርኦንም አልለቅም አለህ ከዛም በተአምትር አስለቅቀህ መራሀቸው ... እንዲህ እንዲህ አደረግህ ...... እያለ ሙሴ ያደረገውን ነገር አምላክ ለራሱ ለሙሴ ዲክቴት እያደረገው ጻፈ ልንል ነው ::

የሌሎቹንም የመጽሀፍ ቅዱስ ክፍሎች በእንዲህ ያለ መንገድ ቢጻፉ ፈጽሞ ለመረዳትም ሆነ ለማወቅ አስቸጋሪ ነበር የሚሆነው ::

ቁርአንን የሚያነብ ሰው መረዳት የማይችለው ለዚህ ነው ::

በሌላ በኩል ግን የአይን ምስክር የሆነው ራሱ ሙሴ ያደረገውን ከአምላክ ጋር የተነጋገረውን ከሰዎች ጋርም የተነጋገረውን ያደረገውን ድርጊትም በሙሉ በታሪክ መልክ በመጻፉ ለመረዳት ምን ያህል እንደሚቀል ተመልከት ::

ቁርአን ስለሙሴ በሚናገረው ላይ ምን እንዳደረገ ምንም ግልጽ የሆነ ነገር የለውም ይህም ብቻ አይደለም : ለምሳሌ ያህል የዩኑስ ምእራፍ የሚል ቁራን ውስጥ አለ እንግዲህ አላህ የተናገረው ከሆነ እነዚህን ጥያቄዎች አንድ ሙስሊም እንዴት ይረዳል :-

ዩኑስ (ዮናስ ) ማነው ?

ያደረገውስ በዝርዝር ምንድነው ?

አንድ ሙስሊምስ ከዚህ ምን ትምህርት ያገኛል ?

ቁርአንን በመጠቀም እነዚህን ልታስረዳኝ አትችልም ::

ሌላው ልጠይቅህ የምፈልገው ::

ቁርአን ላይ በተደጋጋሚ ከሀዲዎች እያለ የሚገልጻቸው አለ ::
እነዚህ ከሀዲዎች የተባሉት እነማናቸው ?
የካዱትስ ክህደት ምንድነው ?

ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱት ወዴት ነው ? ጻድቅም ሀጢአተኛም ማለት ነው ::

እነዚህን ቁርአንን በመጠቀም ብታስረዳኝ ደስ ይለኛል ::

ከአክብሮት ጋር


ሰላም አሉ ኡላ

Quote:
አምላክ ሰዎችን ለማስተማር የተጠቀመው ሰዎችን ነው :: በመንፈሱ አማካኝነት በተለያየ መንገድ ሰዎች ሰዎችን እንዲያስተምሩ እድርጎአል :: ከነዚህም ሰዎች አንዱ ጳውሎስ ነው ::
ጳውሎስ ወንጌልን እንዲያስፋፋና እንዲያስተምር በአምላክ ነው የተላከው ሰዎች ወደ ክርስትናው ሀይማኖት ከመጡ ቡሀላ እየተሰበሰቡ ቃሉን ዘወትር ይማሩ ነበር ::


አምላክ ጳውሎስን እንደመረጠው ማስረጃው ምንድነው ? ፓውሎስ የመጀመርያ አማኞችን ይጨፈጭፍ የነበረ ግለሰብ እንደሆነ ይታወቃል :; በመጨራሻ በህልም ተገለጠልኝ ብሎ የአቋም ለውጥ ያደረገ ሰው ነው ሆኖም በሀይል ማጥፋት ያልቻለውን የቀደምት የእየሱስ ተከታዮችን ጽናት ተመሳስሎ በመግባት እምነቱን እሱ በሚፈልገው መንገድ ለማስኬድ የሰራ ሰው ሊሆን አይችልም ? ለዚህ ግለሰብ ከራሱ ህልም ሌላ ለሀቀኛነቱ የመሰከረለት ነብይ አለ ? እንደውም በወቅቱ የነበሩ ግለሰቦች ሰዎች እንዳይገረዙ በመስበኩ እንዲሁም ከክርስቶስ ትምርት ጋር የሚጋጭ ነገር በማስተማሩ ይወቅሱት እንደነበር ይታወቅል
Quote:

ለነዚህ በተለያየ አገሮችና ከተሞች ላሉት ክርስቲያኖች ደግሞ ዘወትር ማበረታቻና ተጨማሪ ትምህርት ያፈልጋቸው ነበር ::
ጢሞቲዎስ የጳውሎስ የስብከት ጉዋደኛው ነበር :: ነገር ግን ባንድ ወቅት ጢሞቲዎስ ሌላ ቦታ ስለነበር ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ ደብዳቤ እንዲጽፍለት በአምላክ መንፈስ አነሳሽነት ተነሳሳ :: ያቺን ብቻ ቆንጽለህ ከምታያት በሙሉ ብታነበው ምን ያህል መንፈሳዊ ምክርን ትምህርት እንዳለበት ልታስተውል ትችላለህ :: ጳውሎስ ይህን ሲጽፍ ሮም ውስጥ በእስር ላይ ሆኖ እንደሚገደል እየተሰማው ባለበት ወቅት ነበር :: 2ጢሞቲዎስ 1:8 እና 4:6,7 ::
በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ጳውሎስ ምን ያህል የመንፈስ ጥንካሬ እንደነበረው ከአጻጻፉ ልንረዳ እንችላለን :: ይህም ዛሬ ላለነውም ጭምር ትልቅ ትምህርት እንደሚሰጠን ግልጽ ነው ::

በመሆኑም ጢሞቴዎስን ወደርሱ እንዲመጣ አሳስቦታል ይህ ምን ያህል የጠበቀ ግንኙነት እንዳላቸው ለማወቅ ያስችለናል :: ዴማስ ያሁኑን አለም ወዶ ትቶት እንደሄደ መጥቀሱም አስፈላጊ ነበር :: መጽሀፍ ቅዱስ አለም የሚለውን ቃል ብዙውን ጊዜ የሚጠቀምበት የሰዎችን ቅጥ ያጣ ኑሮን ለማመልከት ነው :: በመሆኑም የዴማስን ከክርስትናው መንገድ መውጣት ማሳሰቡ ሌሎች ከዴማስ እንዲጠነቀቁ ያስችላቸዋል :: በተጨማሪም ሌሎቹንም ሰዎች የጠቀሰው በጠቅላላው ከስብከቱ ስራ ጋር በተያያዘ መሆኑን መረዳች አዳጋች አይሆንም :: - ማርቆስ ለአገልግሎት ይጠቅመኛልና ካንተ ጋር ይዘኸው አምጣው - ብሎ በቁጥር 11 መጻፉ ይህንን ያመለክታል ::
ጳውሎስ በሆነ ምክንያት አክርጳ ዘንድ ትቶት የነበረውን በርኖስ እንድያመጣለት ጢሞቲዎስን ማዘዙ ጳውሎስ የነበረበትን ሁኔታ እንድናስተውል ሊረዳን ይችላል :: አሁን እየነገርኩህ ያለሁት በጥቅሉ ነው በዝርዝዝር ልንማር የምንችላቸውን ነገሮች መዘርዘር ይቻላል ::
እናም በመቀጠል የጻፋቸው ነገሮች በሙሉ በዚያን ጊዜ የነበሩትን ክርስቲያኖች ማሳሰቢያ ከመስጠቱም በላይ ለኛም የነበረውን ሁኔታ እንድናውቅና በተለይም በአስቸጋሪም ሁኔታዎች ውስጥ ብንሆንም አምላክን ከማገልገል ወደሁዋላ እንዳንል ትምህርት እንዲሰጠን በማሰብ ነው አምላክ ጳውሎስን በመጠቀም ይህንንና ለሎቹንም መልእክቶቹን እንዲጽፍ ያነሳሳው ::
መጽሀፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ነው ሲባል በዲክቴሽን መልክ የተጻፈ ነው ማለት አይደለም ይህንን በተመለከተ ቀደም ብዬ የጻፍኩትን እንደገና ማየት ስለምትችል አልደግመውም ::

የጥያቄዬ መንፈስ ፓውሎስ ለምን በርኖሴን አምጡልኝ አለ ሳይሆን ይህ ቃል የጳውሎስ ቃል ነው ወይንስ የአምላክ የሚል ነበረ
Quote:

ባጠቃላይ ግን መጽሀፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ነው ሲባል በዲክቴሽን መልክ የተነገረ ቃል ነው ማለት አይደለም ከዚያ ይልቅ በአምላክ መንፈስ አነሳሽነት የተጻፈ መጽሀፍ ነው ::
ይህን በተመለከተ መጽሀፍ ቅዱስ ራሱ እንዲህ ይላል :-
የእግዚአብሄር ሰው ፍጹምና ለበጎ ስራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሄር መንፈስ ያለበት መጽሀፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሳጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል ::

በተጨማሪም ኢሳያስ 61: 1 ላይ ያለውን ተመለከት
የጌታ የእግዚአብሄር መንፈስ በኔ ላይ ነው ለድሆች የምስራችን እሰብክ ዘንድ እግዚአብሄር ቀብቶኛልና ....

ከላይ ያለውን እየተናገረ ያለው ሰው የሚያስተምረው ማለትም የሚናገረው በሙሉ በአምላክ መንፈስ እንደሆነ ግልጽ ነው :: በመሆኑም ቢያስተምርም ቢጽፍም በአምላክ መንፈስ ተገፋፍቶ በመሆኑ የጻፈውም ሆነ የተናገረው የአምላክ ቃል ነው ማለት ነው :: የአምላክን አላማና ትምህርት በመናገሩ ማለት ነው ::


አሁንም ጥያቄዬ ድጋሚ ይነሳል ጳውሎስ በአምላክ መንፈስ ለማውራቱ ማስረጃው ምንድነው ? አምላካዊ ባልሆነ መንፈስ ተናግሮ ቢሆንስ ??
Quote:

ልብ በል መጽሀፍ ቅዱስ አምላክ እየተናገረ እንዳለ በዲክቴሽን መልክ ይጻፍ ቢባል ምን ሊመስል እንደሚችል አንድ ምሳሌ ላሳይህ :-

ቁርአንም እንደሚያምነው አምላክ ለሙሴ ተውራትን (ኦሪትን ) ሰጥቶታል :: ኦሪት ውስጥ ደግሞ ሙሴ እስራኤላውያንን ከፈርኦን እጅ እንዲያስለቅቅ አምላክ እንደላከውና ካስለቀቀም ቡሀላ የተለያዩ ተአምራቶችን እያደረገ በሲና ምድረበዳ እንደመራቸው ተጽፏል :: ልብ በል በቁርአን መልክ ቢጻፍ ሙሴ እንዴት እያለ ሊጽፍ እንደሚችል እይ :-

እኔ (አምላክ ) ወደ ፈርኦን ላኩህ እዛም ሄደህ ፈርኦንን እስራኤልን ልቀቅ ብለህ ተናገርክ ፈርኦንም አልለቅም አለህ ከዛም በተአምትር አስለቅቀህ መራሀቸው ... እንዲህ እንዲህ አደረግህ ...... እያለ ሙሴ ያደረገውን ነገር አምላክ ለራሱ ለሙሴ ዲክቴት እያደረገው ጻፈ ልንል ነው ::


አምላክ ሙሴ ያደገውን ነገር ለራሱ ለሙሴ እንደዚህ አደረግክ እያለ ያደረገውን ነገር መደጋገም አያስፈልገውም ይሆናል ሆኖም አንተን በነብይነት መረጥኩህ ህዝቤን ከፈርኦን አድን ለህዝቦቸ እንዲህ በላቸው ወዘተ ሊለው ይችላል እንዲሁም ያለፈ የራሱን የሙሰን ታሪክ ሊተርክለት ይችላል እንደት ከገዳዮቹ እንዳዳነው እና በፈሮን እጅ እንዳሳደገው ወዘተ .. ቀጥተኛ የአምላክ ቃል መጻፍ ያለበት በዚህ መልኩ ነው ሌላውን ትረካ የሚጽፉት ግን ታሪክ ጸሀፊዎች ናቸው ከአምላክ ጋር ግንኙነት የላቸውም ያዩትን ድርጊት ይጽፋሉ ለምሳሌ የሙሴ አሟሟት እና ከሞተ ቡሀላ ያለው ሁኔታ ተጽፍዋል ይህን ሙሴ አልጻፈውም ሙሴም ሞቶ እያለ ሊጽፍ አይችልም የጻፉት ታሪክ ጸሀፊዎች ናቸው ያዩትን ነገር ለመጻፍ የግድ በአምላክ መመራት የለባቸውም የሙሀመድ አሟማትም ተጽፍዋል ይህ ግን ታሪክ ስለሆነ የተጻፈውም በተራኪዎች ስለሆነ የአምላክ ቃል ተብሎ በቁርአን አልተካተተም !ይህ ነው ልዩነታችን እኛ የታሪኩን መጽሀፍ ከአምላክ ቃል ጋር አልቀየጥንም

Quote:
የሌሎቹንም የመጽሀፍ ቅዱስ ክፍሎች በእንዲህ ያለ መንገድ ቢጻፉ ፈጽሞ ለመረዳትም ሆነ ለማወቅ አስቸጋሪ ነበር የሚሆነው ::

ቁርአንን የሚያነብ ሰው መረዳት የማይችለው ለዚህ ነው ::


አንተ ታሪክ ማንበብ ስለለመድክ መረዳቱ አስቸግሮህ ይሆናል እኔና 1.5 ቢልየን የሚሆነው የአለም ህዝብ ግን ይህን ያልተወሳሰበ እና ቀላል ፍሰት ያለውን አገላለጽ በቀላሉ እንረዳዋለን ከዚህም አልፎ በሚልየን የሚቆጠሩ ህዝቦች መጽሀፉን ቃል በቃል ሸምድደው በልባቸው ሴቭ አድርገውት ይገኛል

Quote:
በሌላ በኩል ግን የአይን ምስክር የሆነው ራሱ ሙሴ ያደረገውን ከአምላክ ጋር የተነጋገረውን ከሰዎች ጋርም የተነጋገረውን ያደረገውን ድርጊትም በሙሉ በታሪክ መልክ በመጻፉ ለመረዳት ምን ያህል እንደሚቀል ተመልከት ::


አዳም የበላውን ፍሬ በቀላሉ ይቅር ሊል የሚችለው አምላክ የራሱን ህግ ላለመሻር ሌላ ወንጀል የሌለበት ሰው በግፍ እንዲገደል ከተደረገ በህዋላ ሰውን ይቅር ማለቱ ...ወዘተ እጅግ ውስብስብና መጽሀፉ ላይ ያለው ታሪክ ጋር የሚጋጭ ለመረዳትም እጅግ አስቸጋሪ ነው

Quote:
ቁርአን ስለሙሴ በሚናገረው ላይ ምን እንዳደረገ ምንም ግልጽ የሆነ ነገር የለውም ይህም ብቻ አይደለም : ለምሳሌ ያህል የዩኑስ ምእራፍ የሚል ቁራን ውስጥ አለ እንግዲህ አላህ የተናገረው ከሆነ እነዚህን ጥያቄዎች አንድ ሙስሊም እንዴት ይረዳል :-

ዩኑስ (ዮናስ ) ማነው ?


ቁርአን ታሪክ ለማስተማር አይደለም የመጣው ይህ ቢሆን የመሀመድ ታሪክ ከውልደታቸው እስከሞታቸው በዝርዝር ይሰፍርበት ነበር ሆኖም አንድ ቦታም መሀመድ (ሰአወ ) መቼ እና የት እንደተወለዱ ምን እንድበሉ የት እንደተዘዋወረ ምን እንዳደረጉ መቼ እንዳገቡና የት እና መቼ እንደሞቱ ያሰፍር ነበር የቁርአን አላማ ግን በዚህ ዝርዝር መጽሀፉን ማጣበብ አይደለም ቁርአን መመርያ ነው ለምን እንደተፈጠርንና ወዴት እንድምንሄድ የህይወት ግባችን ምን መሆን እንዳለበትና ምድር ላይ ስንኖር ከፈጣሪና ከፍጡራን ጋር ያለን ግንኙነት እንዴት መሆን እንዳለበት የሚያስረዳን መጽሀፍ ነው ይህን ሲያደርግ ለዚህ የሚረዳንን ያለፉ ነብያት ታሪክ ትምህርት ልንወስድበት የምንችለውን ክፍል አላስፈላጊ ዝርዝሩን በመተው ቅልብጭ ባለ መልኩ ይገልጽልናል

ዮናስ ማነው ብለሀል

ዮናስ ነብይ መሆኑ ተገልጽዋል
ዮናስ በአሳ ሆድ ውስጥ በጨለማ እንደተቀመጠ እና አምላኩን ከጨለማው ሆኖ እንደተጣራ አምላኩም እንደሰማው አሳውም እንደተፋው መቶ በላይ ወደሚሆኑ ህዝቦች መላኩንና ህዝቦቹም እንደተቀበሉት ይገልጻል ታሪኩ ይህ ስለሆነ ይህንን ሳመራይዝ አድርጎ ያቀርባል ታሪኩን ልለጥጠው ካልክ አንድ መጽሀፍ ልታወጣበት ትችላለህ ግን በመጨረሻ ከታሪኩ የምትወስደው ትምህርት ቁርአን ላይ ያለውን ብቻ ነው ይህንን ቁራን በአምስትና ስድስት አረፍተነገሮች ጨርሶታል


Quote:
ያደረገውስ በዝርዝር ምንድነው ?


እንደገለጽኩልህ ዝርዝሩ አስፈላጊ አይደለም

Quote:
አንድ ሙስሊምስ ከዚህ ምን ትምህርት ያገኛል ?

ቁርአንን በመጠቀም እነዚህን ልታስረዳኝ አትችልም ::


በሚገባ እችላለው

ዮናስ በመጀመርያ ከአምላክ ትእዛዝ ሊሸሽ ስለሞከረ በአሳ ነባሪ ተዋጠ
ትምህርቱ ከአምላክ ትእዛዝ መሸሻ የለም !
ዮናስ በአሳ ነባሪ ሆድ ውስጥ በጨለማ ሆኖ ተጸጽቶ ተመለሰ የአምላኩን አንድነት አረጋግጦ አምላኩን ከአሳሆድ ጨለማ ውስጥ ሆኖ ተጣራ አምላኩ ሰማው አሳውም ተፋው
ትምህርቱ :- አምላክ ተመላሾችን በሱ አንድነት መስካሪዎችን የትም ቦታ ቢሆኑ ይሰማቸዋል ጸሎታቸውን ይቀበላል

ለላ ዝርዝር መጽሀፉን ከማክበድ ለላ ፋይዳ የለውም
Quote:
ሌላው ልጠይቅህ የምፈልገው ::

ቁርአን ላይ በተደጋጋሚ ከሀዲዎች እያለ የሚገልጻቸው አለ ::
እነዚህ ከሀዲዎች የተባሉት እነማናቸው ?
የካዱትስ ክህደት ምንድነው ?


ከሀዲ የሚባለው በአምላክ ህልውና ብቸኛ ፈጠሪነትና ብቸኛ ተመላኪነት የካደ ሰው ነው የካዱት ክህደትም ወይ ፈጣሪ የለም ብለዋል ወይንም ከሱ ውጪ ያለ ነገር ፈጠረን ብለዋል ወይንም እሱ ብቻውን ፈጥርዋቸው ሳለ ከሱ ጋር በተመላኪነት ለሎችንም ነገሮች /ሰዎች መላእክት ቅርጻቅርጽ ሊሆኑ ይችላሉ / አድርገውል

Quote:
ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱት ወዴት ነው ? ጻድቅም ሀጢአተኛም ማለት ነው ::

እነዚህን ቁርአንን በመጠቀም ብታስረዳኝ ደስ ይለኛል ::



ሰዎችን ከምንም ነገር የፈጠረው ገታ ሰዎች ሞተው ከበሰበሱና አፈር ከሆኑ ቡሀላም ድጋሚ ይፈጥራቸዋል በምድራዊ ህይወታቸው ባመኑበት እምነትኝኣ በፈጸሙት ድርጊት ይመዘናሉ ጻድቁ እና አማኙ ወደገነት ከሀዲና አመጸኛው ደግሞ ወደገሀነም ! ይህ የሱ ፍርድ ነው የቁርአን ትምህርት አብዛኛው ይህ ነው
ስለዚህም ሆነ ስለዮናስ የሚገልጹትን ቁራናዊ አንቀጾች ከፈለግክ ተመልሼ አቀርብልሀለው


ከሰላምታ ጋር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
አሉ -ኡላ

ኮትኳች


Joined: 21 Apr 2004
Posts: 190
Location: ethiopia

PostPosted: Sat Jan 21, 2012 10:27 pm    Post subject: Reply with quote

[quote="ወልድያ "]
አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው:
አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው:
ሰላም አሉ ኡላ

ከግዜ አንጻር ብዙ መሳተፍ አልቻልኩም
አሁን ተመልሼ የጻፍከውን ሳነበው ልመጽሀፍ ቅዱስ ማሳመኛ አርገህ ያቀረብካቸው ትንቢቶችንና አፈጻማቸውን ነው እዚህ ላይ የትንቢቶች መፈጸም አንድን መጽሀፍ የአምላክ ቃል የሚያደርገው ከሆነ የታዋቂው ትንቢት ተናጋሪ ኖስታራዳመስ መጽሀፍ እንከን የለሽ የአምላክ ቃል ነው ሊባል አይችልምን ? መጽሀፍ ቅዱስ ላይ የተፈጸሙ ትንቢቶች እንዳሉ ሁሉ ያልተፈጸሙ ትንቢቶችም አሉ አንድ እንክዋን ያልተፈጸመ ትንቢት ካለ ደግሞ መጽሀፉን ከአምላክ ቃልነት ሊያወርደው ይችላል ::
ሆኖም የኔ መነሻ ይህ አልነበረም ማለትም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ትንቢቶች የሉም አላልኩም መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ቃል እንዳለበት ያለምንም አስገዳጅና አሳማኝ አምናለው ሆኖም ከአምላክ ቃል በተጨማሪ የተንታኞች ቃል የተራኪዎች ቃል የነብያት ቃል ቅዱሳን ናቸው የተባሉ ሰዎች ቃል የግለሰቦች የግል አስተያየት እና ታሪክ የመሳሰሉት በዚሁ በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ከአምላክ ቃል ጋር ተቀይጠው ገብተዋል ነው ያልኩት

እስቲ ለምሳሌ ይህችን ከስር ያለችው እንዴት የአምላክ ቃል እንደሆነች አስረዳኝ
ካልሆነችስ ለምን በአምላክ ቃል መጽሀፍ ውስጥ ተካተተች ?

2 ወደጤሞጥዮስ 4:9-13
Quote:

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

10 ዴማስ የአሁኑን ዓለም ወዶ ትቶኛልና፥ ወደ ተሰሎንቄም ሄዶአል፤ ቄርቂስም ወደ ገላትያ ቲቶም ወደ ድልማጥያ ሄደዋል፤

11 ሉቃስ ብቻ ከእኔ ጋር አለ። ማርቆስ ለአገልግሎት ብዙ ይጠቅመኛልና ይዘኸው ከአንተ ጋር አምጣው።

12 ቲኪቆስን ግን ወደ ኤፌሶን ላክሁት።

13 ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱንና መጻሕፍቱን ይልቁንም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።



ከሰላምታ ጋር


ሰላም ወልድያ

አሁን እንዳጋጣሚ ስገባ ነው ያየሁት ለትንሽ ጊዜ ካገር ወጥቼም ስለነበር ጠፋሁ በጣም ይቅርታ ::

ትንሽ ሰፋ አድርጌ ለመጻፍ እንደገና ብቅ እላለሁ

ነገር ግን ስለ ቁርአን ምንም ነገር አለማለትህ ቢያስገርመኝም የጠየከኝን ግን ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አስረዳሀለሁ ::

ከዚህ በፊት ግን :-
በቀላሉ እንድመልስልህ ክርስቲያኖች ክርስቲያን ከመባላቸው በፊት ምን ይባሉ ነበር ብለህ ከጠየከኝ ቡሀላ ብመልስልህም መልሱን እንዳልመለስክልኝ ላስታውስህ እወዳለሁ ::

በተረፈ ለለላው በቶሎ እመለሳለሁ
በድጋሚ ይቅርታ እጠይቃለሁ

ከአክብሮታዊ ሰላምታ ጋር


ሰላም አሉ ኡላ

እስቲ እንግዲህ ምክንያታዊ በሆነ መንገድ አስረዳለው ያልከውን እየጠበቅኩ ነው

ቁርአን ላይም ማወቅ የምትፈልገው ስፔሲፊክ የሆነ ነገር ካለ ጠይቀኝ ካልሆነ አጠቃላይ የሆነ ነገር ላቀርብልህ እሞክራለው

በአክብሮት




ሰላም ወልድያ

በእርግጥ ቁርአን ላይ በተጻፉ ነገሮች ዙርያ ብዙ የምጠይቅህ ጥያቄዎች አሉኝ
ነገር ግን ስለቁርአን ምንም ያልከው የለም ያልኩህ በአምላክ የተነገረ ቃል ለመሆኑ እንደማስረጃ የምታቀርበው ነገር ያለመኖሩ ነው ::
ለማንኛውም ያጠየከኝን ላስረዳህ

የመጽሀፍ ቅዱስን አጻጻፍ ለመረዳት አዳጋች የሆነብህ የቁርአን የአጻጻፍ ስልት ወይም የተጻፈበት መንገድ እንደሆነ አስባለሁ ::
ቁርአን በጠቅላላው አላህ እየተናገረ እንዳለ በማስመሰል ነው የተጻፈው :: ይህ አጻጻፍ ምንም አይነት ትምህርት ሊሰጥ እንደማይችል የጠየከኝን ከመለስኩልህ ቡሀላ አብረን እናየዋልን ::

መጽሀፍ ቅዱስ የተጻፈበትን መንገድ ከዚህ ቀደም ብዬ አስረድቼህ ነበር አንተም ያነበብከው ይመስለኛል ::

አምላክ ሰዎችን ለማስተማር የተጠቀመው ሰዎችን ነው :: በመንፈሱ አማካኝነት በተለያየ መንገድ ሰዎች ሰዎችን እንዲያስተምሩ እድርጎአል :: ከነዚህም ሰዎች አንዱ ጳውሎስ ነው ::
ጳውሎስ ወንጌልን እንዲያስፋፋና እንዲያስተምር በአምላክ ነው የተላከው ሰዎች ወደ ክርስትናው ሀይማኖት ከመጡ ቡሀላ እየተሰበሰቡ ቃሉን ዘወትር ይማሩ ነበር ::
ለነዚህ በተለያየ አገሮችና ከተሞች ላሉት ክርስቲያኖች ደግሞ ዘወትር ማበረታቻና ተጨማሪ ትምህርት ያፈልጋቸው ነበር ::
ጢሞቲዎስ የጳውሎስ የስብከት ጉዋደኛው ነበር :: ነገር ግን ባንድ ወቅት ጢሞቲዎስ ሌላ ቦታ ስለነበር ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ ደብዳቤ እንዲጽፍለት በአምላክ መንፈስ አነሳሽነት ተነሳሳ :: ያቺን ብቻ ቆንጽለህ ከምታያት በሙሉ ብታነበው ምን ያህል መንፈሳዊ ምክርን ትምህርት እንዳለበት ልታስተውል ትችላለህ :: ጳውሎስ ይህን ሲጽፍ ሮም ውስጥ በእስር ላይ ሆኖ እንደሚገደል እየተሰማው ባለበት ወቅት ነበር :: 2ጢሞቲዎስ 1:8 እና 4:6,7 ::
በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ጳውሎስ ምን ያህል የመንፈስ ጥንካሬ እንደነበረው ከአጻጻፉ ልንረዳ እንችላለን :: ይህም ዛሬ ላለነውም ጭምር ትልቅ ትምህርት እንደሚሰጠን ግልጽ ነው ::

በመሆኑም ጢሞቴዎስን ወደርሱ እንዲመጣ አሳስቦታል ይህ ምን ያህል የጠበቀ ግንኙነት እንዳላቸው ለማወቅ ያስችለናል :: ዴማስ ያሁኑን አለም ወዶ ትቶት እንደሄደ መጥቀሱም አስፈላጊ ነበር :: መጽሀፍ ቅዱስ አለም የሚለውን ቃል ብዙውን ጊዜ የሚጠቀምበት የሰዎችን ቅጥ ያጣ ኑሮን ለማመልከት ነው :: በመሆኑም የዴማስን ከክርስትናው መንገድ መውጣት ማሳሰቡ ሌሎች ከዴማስ እንዲጠነቀቁ ያስችላቸዋል :: በተጨማሪም ሌሎቹንም ሰዎች የጠቀሰው በጠቅላላው ከስብከቱ ስራ ጋር በተያያዘ መሆኑን መረዳች አዳጋች አይሆንም :: - ማርቆስ ለአገልግሎት ይጠቅመኛልና ካንተ ጋር ይዘኸው አምጣው - ብሎ በቁጥር 11 መጻፉ ይህንን ያመለክታል ::
ጳውሎስ በሆነ ምክንያት አክርጳ ዘንድ ትቶት የነበረውን በርኖስ እንድያመጣለት ጢሞቲዎስን ማዘዙ ጳውሎስ የነበረበትን ሁኔታ እንድናስተውል ሊረዳን ይችላል :: አሁን እየነገርኩህ ያለሁት በጥቅሉ ነው በዝርዝዝር ልንማር የምንችላቸውን ነገሮች መዘርዘር ይቻላል ::
እናም በመቀጠል የጻፋቸው ነገሮች በሙሉ በዚያን ጊዜ የነበሩትን ክርስቲያኖች ማሳሰቢያ ከመስጠቱም በላይ ለኛም የነበረውን ሁኔታ እንድናውቅና በተለይም በአስቸጋሪም ሁኔታዎች ውስጥ ብንሆንም አምላክን ከማገልገል ወደሁዋላ እንዳንል ትምህርት እንዲሰጠን በማሰብ ነው አምላክ ጳውሎስን በመጠቀም ይህንንና ለሎቹንም መልእክቶቹን እንዲጽፍ ያነሳሳው ::
መጽሀፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ነው ሲባል በዲክቴሽን መልክ የተጻፈ ነው ማለት አይደለም ይህንን በተመለከተ ቀደም ብዬ የጻፍኩትን እንደገና ማየት ስለምትችል አልደግመውም ::

ባጠቃላይ ግን መጽሀፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ነው ሲባል በዲክቴሽን መልክ የተነገረ ቃል ነው ማለት አይደለም ከዚያ ይልቅ በአምላክ መንፈስ አነሳሽነት የተጻፈ መጽሀፍ ነው ::
ይህን በተመለከተ መጽሀፍ ቅዱስ ራሱ እንዲህ ይላል :-
የእግዚአብሄር ሰው ፍጹምና ለበጎ ስራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሄር መንፈስ ያለበት መጽሀፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሳጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል ::

በተጨማሪም ኢሳያስ 61: 1 ላይ ያለውን ተመለከት
የጌታ የእግዚአብሄር መንፈስ በኔ ላይ ነው ለድሆች የምስራችን እሰብክ ዘንድ እግዚአብሄር ቀብቶኛልና ....

ከላይ ያለውን እየተናገረ ያለው ሰው የሚያስተምረው ማለትም የሚናገረው በሙሉ በአምላክ መንፈስ እንደሆነ ግልጽ ነው :: በመሆኑም ቢያስተምርም ቢጽፍም በአምላክ መንፈስ ተገፋፍቶ በመሆኑ የጻፈውም ሆነ የተናገረው የአምላክ ቃል ነው ማለት ነው :: የአምላክን አላማና ትምህርት በመናገሩ ማለት ነው ::

ልብ በል መጽሀፍ ቅዱስ አምላክ እየተናገረ እንዳለ በዲክቴሽን መልክ ይጻፍ ቢባል ምን ሊመስል እንደሚችል አንድ ምሳሌ ላሳይህ :-

ቁርአንም እንደሚያምነው አምላክ ለሙሴ ተውራትን (ኦሪትን ) ሰጥቶታል :: ኦሪት ውስጥ ደግሞ ሙሴ እስራኤላውያንን ከፈርኦን እጅ እንዲያስለቅቅ አምላክ እንደላከውና ካስለቀቀም ቡሀላ የተለያዩ ተአምራቶችን እያደረገ በሲና ምድረበዳ እንደመራቸው ተጽፏል :: ልብ በል በቁርአን መልክ ቢጻፍ ሙሴ እንዴት እያለ ሊጽፍ እንደሚችል እይ :-

እኔ (አምላክ ) ወደ ፈርኦን ላኩህ እዛም ሄደህ ፈርኦንን እስራኤልን ልቀቅ ብለህ ተናገርክ ፈርኦንም አልለቅም አለህ ከዛም በተአምትር አስለቅቀህ መራሀቸው ... እንዲህ እንዲህ አደረግህ ...... እያለ ሙሴ ያደረገውን ነገር አምላክ ለራሱ ለሙሴ ዲክቴት እያደረገው ጻፈ ልንል ነው ::

የሌሎቹንም የመጽሀፍ ቅዱስ ክፍሎች በእንዲህ ያለ መንገድ ቢጻፉ ፈጽሞ ለመረዳትም ሆነ ለማወቅ አስቸጋሪ ነበር የሚሆነው ::

ቁርአንን የሚያነብ ሰው መረዳት የማይችለው ለዚህ ነው ::

በሌላ በኩል ግን የአይን ምስክር የሆነው ራሱ ሙሴ ያደረገውን ከአምላክ ጋር የተነጋገረውን ከሰዎች ጋርም የተነጋገረውን ያደረገውን ድርጊትም በሙሉ በታሪክ መልክ በመጻፉ ለመረዳት ምን ያህል እንደሚቀል ተመልከት ::

ቁርአን ስለሙሴ በሚናገረው ላይ ምን እንዳደረገ ምንም ግልጽ የሆነ ነገር የለውም ይህም ብቻ አይደለም : ለምሳሌ ያህል የዩኑስ ምእራፍ የሚል ቁራን ውስጥ አለ እንግዲህ አላህ የተናገረው ከሆነ እነዚህን ጥያቄዎች አንድ ሙስሊም እንዴት ይረዳል :-

ዩኑስ (ዮናስ ) ማነው ?

ያደረገውስ በዝርዝር ምንድነው ?

አንድ ሙስሊምስ ከዚህ ምን ትምህርት ያገኛል ?

ቁርአንን በመጠቀም እነዚህን ልታስረዳኝ አትችልም ::

ሌላው ልጠይቅህ የምፈልገው ::

ቁርአን ላይ በተደጋጋሚ ከሀዲዎች እያለ የሚገልጻቸው አለ ::
እነዚህ ከሀዲዎች የተባሉት እነማናቸው ?
የካዱትስ ክህደት ምንድነው ?

ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱት ወዴት ነው ? ጻድቅም ሀጢአተኛም ማለት ነው ::

እነዚህን ቁርአንን በመጠቀም ብታስረዳኝ ደስ ይለኛል ::

ከአክብሮት ጋር


በመጀመሪያ የከበረ ሰላምታዬን አቀርባለሁ
ሰላም ወልድያ

ቁርአንን በተመለከተ የአምላክ ቃል ሊሆን የሚችልበትን ምክንያት ወይም አሳማኝ ማስረጃ ለማቅረብ አለሞመከርህ ቢያስደንቀኝም እኔ ግን የምታነሳቸውን ጥያቄዎች መጽሀፍ ቅዱስን እየተጠቀምኩ አስረዳሀለሁ :: በሌላ በኩል ግን ቁርአንን በተመለከተ ሊቀርብ የሚችል አሳማኝ ማስረጃ ባለመኖሩና አንተም ልታቀርብ ባለመቻልህ አልደነቅም ::





Quote:

አምላክ ጳውሎስን እንደመረጠው ማስረጃው ምንድነው ? ፓውሎስ የመጀመርያ አማኞችን ይጨፈጭፍ የነበረ ግለሰብ እንደሆነ ይታወቃል :; በመጨራሻ በህልም ተገለጠልኝ ብሎ የአቋም ለውጥ ያደረገ ሰው ነው ሆኖም በሀይል ማጥፋት ያልቻለውን የቀደምት የእየሱስ ተከታዮችን ጽናት ተመሳስሎ በመግባት እምነቱን እሱ በሚፈልገው መንገድ ለማስኬድ የሰራ ሰው ሊሆን አይችልም ? ለዚህ ግለሰብ ከራሱ ህልም ሌላ ለሀቀኛነቱ የመሰከረለት ነብይ አለ ? እንደውም በወቅቱ የነበሩ ግለሰቦች ሰዎች እንዳይገረዙ በመስበኩ እንዲሁም ከክርስቶስ ትምርት ጋር የሚጋጭ ነገር በማስተማሩ ይወቅሱት እንደነበር ይታወቅል


ጳውሎስ በአምላክ የተላከ ወይም የአምላክ አገልጋይ እንደነበር ቢያንስ ከሁለት አቅጣጫ ልናየው እንችላለን ::
በመጀመሪያ ሌላ ጸሀፊ በጻፈው የመጽሀፍ ቅዱስ ክፍል ላይ ማለትም በሀዋርያት ሥራ መጽሀፍ ላይ ጳውሎስ ያጋጠመውን እና ሩቅ ወደሚገኙ አምላክን ወዳላወቁ አህዛብ እንደሚላክ እንደተነገረው የሚገልጸውን ኡእገባ በምእራፍ 9 ላይ ታገኘዋለህ :: በተጨማሪም የክርስቶስ ሀዋርያ የሆነው ጴጥሮስ ስለጳውሎስ የመሰከረውን ልብ ማለትም ትችላለህ ::

2ጴጥሮስ 15:- ... እንዲህም የተወደደው ወንድማችን ጳውሎስ ደግሞ እንደተሰጠው ጥበብ መጠን ጻፈላችሁ በመልእክቱም ሁሉ ደግሞ እንደነገረ ስለዚህ ነገር ተናገረ ...

ራሱም ጳውሎስም ቢሆን ያስተማረውን በመመልከት ትምህርት ከማን እንደመጣ ልናይ እንችላለን ::
ሁሉንም ለማየት ጊዜና ቦታ ባይበቃን የተወሰኑትን እንደምሳሌ ልንመለከት እንችላለን ::

ኢየሱስ በአምላክ የተላከና ያስተማረውም ትምህርት ከአምላክ የመነጨ ነው ::
እስቲ ካተማራቸው ትምህርቶች መካከል አንዳንዱን እንይና ጳውሎስ ካስተማረው ጋር እናወዳድረው ::
ማቴዎስ 5: 43:- ... እኔ ግን እላችሁዋለሁ በሰማያት ላለው አባታችሁ ልጆች ትሆኑ ዘንድ ጠላቶቻችሁን ውደዱ የሚረግሙአችሁን መርቁ ለሚጠሉአችሁም መልካም አድርጉ ለሚያሳድዱአችሁም ጸልዩ ...

ጳውሎስ በሮሜ 12: 14- 21 ላይ የጻፈውን ልብ በለው :-
የሚያሳድዱአችሁን መርቁ : መርቁ እንጂ አትርገሙ :: ... ለማንም ስለክፉ ፋንታ ክፉ አትመልሱ በሰው ሁሉ ፊት መልካም የሆነውን አስቡ :: ... ራሳችሁ አትበቀሉ ለቁጣው ፈንታ ስጡ ... ጠላትህ ቢራብ አብላው ቢጠማ አጠጣው ... ::

ሌሎችም በርካታ ትምህርቶቹን ብትመለከት በሙሉ አምላካዊ ትምህርቶችና ተስማሚ እንደነበሩ ታያለህ :: ለማየት ግን ከፈለክ ነው ::

በእርግጥ ጳውሎስ አስቀድሞ ክርስቲያኖችን ያሳድድ የነበረ ሰው እንደነበር በግልጽ ተጽፏል :: ይህ ግልጽነት ራሱ እውነተኛነቱን ይመሰክራል :: ማንም ሰው ራሱ ያደረገውን ስህተት ለሎች እንዲያውቁ ብሎ የሚጽፍ የለም እንዲያውም ለመደበቅ እና ወይም ለማስተባበል ይሞክራል እንጂ ::
መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ስህተታቸውን ሳይደብቁ የጻፉ ሰዎች አሉ :: ከዚህ የምንማረው በርካታ ትምህርት ይኖራል :: ጳውሎስ ራሱ የተሰማውን እንዴት እንደገለጸው እይ ::

ገላትያ 1: 11- 17 :-
ወንድሞች ሆይ በእኔ የተሰበከው ወንጌል እንደሰው እንዳይደለ አስታውቃችሁዋለሁ ኢየሱስ ክርስቶስ ገልጦልኛል እንጂ እነ ከሰው አልተቀበልኩትም አልተማርኩትምም :: ... የእግዚአብሄርን በተክርስቲያን ያለ ልክ አሳድድና አጠፋ ነበር ለአባቶችም ወግ ከመጠን በላይ እየቀናሁ ... ነገር ግን በናቴ ማህጸን ሳለሁ የለየኝ በጸጋውም የጠራኝ እግዚአብሄር በአህዛብ መካከል ስለ እርሱ ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ልጁን በእኔ ሁኔታ ሊገልጥ በወደደ ጊዜ ...

ጳውሎስ እንዲህ ያደርግ የነበረው ለሀይማኖቱ ካለው ቅንአት የተነሳ ነበር በመሆኑም አምላክ ልቡን ስለሚያውቀው እውነቱን በማሳወቅና ከአይሁድ የግብዝነት እምነት እንዲላቀቅና ትክክለኛውን መንገድ እንዲያስተምር ረድቶታል ::

ከዚህ ቢያንስ ሁለት ነገሮችን እንማራለን ::

አንደኛ የተወለድንበትና ያደግንበት እምነት ምንም ያህል ቅናት ቢኖረንም ትክክለኛነቱን ሊያረጋግጥ አይችልም በመሆኑም በቅንነት እምነታችንን ልንመረምረው ይገባናል :: ባንድ ወቅት አምላክ ተቀብሏቸው የበሩትን አይሁዶችን በክህደታቸው ምክንያት ከተዋቸው ይልቁንም እንደተቀበላቸው ምንም አይነት ማረጋገጫ የሌለውን እምነትማ ምን ያህል መመርመር ይገባን !!

ሌላው ትምህርት ደግሞ ምንም እንኩዋን ከባድ ሀጢአት ብናደርግም በሙሉ ልባችን ወደአምላክ ከቀረብንና ይቅርታ ከለመንነው ሀቲአታችንን ይቅር እንደሚለን ተግባራዊ የሆነ ትምህርት ከመስጠቱም በላይ በአምላክ እንድንተማመን ያደርገናል ::


Quote:

ለነዚህ በተለያየ አገሮችና ከተሞች ላሉት ክርስቲያኖች ደግሞ ዘወትር ማበረታቻና ተጨማሪ ትምህርት ያፈልጋቸው ነበር ::
ጢሞቲዎስ የጳውሎስ የስብከት ጉዋደኛው ነበር :: ነገር ግን ባንድ ወቅት ጢሞቲዎስ ሌላ ቦታ ስለነበር ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ ደብዳቤ እንዲጽፍለት በአምላክ መንፈስ አነሳሽነት ተነሳሳ :: ያቺን ብቻ ቆንጽለህ ከምታያት በሙሉ ብታነበው ምን ያህል መንፈሳዊ ምክርን ትምህርት እንዳለበት ልታስተውል ትችላለህ :: ጳውሎስ ይህን ሲጽፍ ሮም ውስጥ በእስር ላይ ሆኖ እንደሚገደል እየተሰማው ባለበት ወቅት ነበር :: 2ጢሞቲዎስ 1:8 እና 4:6,7 ::
በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ጳውሎስ ምን ያህል የመንፈስ ጥንካሬ እንደነበረው ከአጻጻፉ ልንረዳ እንችላለን :: ይህም ዛሬ ላለነውም ጭምር ትልቅ ትምህርት እንደሚሰጠን ግልጽ ነው ::

በመሆኑም ጢሞቴዎስን ወደርሱ እንዲመጣ አሳስቦታል ይህ ምን ያህል የጠበቀ ግንኙነት እንዳላቸው ለማወቅ ያስችለናል :: ዴማስ ያሁኑን አለም ወዶ ትቶት እንደሄደ መጥቀሱም አስፈላጊ ነበር :: መጽሀፍ ቅዱስ አለም የሚለውን ቃል ብዙውን ጊዜ የሚጠቀምበት የሰዎችን ቅጥ ያጣ ኑሮን ለማመልከት ነው :: በመሆኑም የዴማስን ከክርስትናው መንገድ መውጣት ማሳሰቡ ሌሎች ከዴማስ እንዲጠነቀቁ ያስችላቸዋል :: በተጨማሪም ሌሎቹንም ሰዎች የጠቀሰው በጠቅላላው ከስብከቱ ስራ ጋር በተያያዘ መሆኑን መረዳች አዳጋች አይሆንም :: - ማርቆስ ለአገልግሎት ይጠቅመኛልና ካንተ ጋር ይዘኸው አምጣው - ብሎ በቁጥር 11 መጻፉ ይህንን ያመለክታል ::
ጳውሎስ በሆነ ምክንያት አክርጳ ዘንድ ትቶት የነበረውን በርኖስ እንድያመጣለት ጢሞቲዎስን ማዘዙ ጳውሎስ የነበረበትን ሁኔታ እንድናስተውል ሊረዳን ይችላል :: አሁን እየነገርኩህ ያለሁት በጥቅሉ ነው በዝርዝዝር ልንማር የምንችላቸውን ነገሮች መዘርዘር ይቻላል ::
እናም በመቀጠል የጻፋቸው ነገሮች በሙሉ በዚያን ጊዜ የነበሩትን ክርስቲያኖች ማሳሰቢያ ከመስጠቱም በላይ ለኛም የነበረውን ሁኔታ እንድናውቅና በተለይም በአስቸጋሪም ሁኔታዎች ውስጥ ብንሆንም አምላክን ከማገልገል ወደሁዋላ እንዳንል ትምህርት እንዲሰጠን በማሰብ ነው አምላክ ጳውሎስን በመጠቀም ይህንንና ለሎቹንም መልእክቶቹን እንዲጽፍ ያነሳሳው ::
መጽሀፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ነው ሲባል በዲክቴሽን መልክ የተጻፈ ነው ማለት አይደለም ይህንን በተመለከተ ቀደም ብዬ የጻፍኩትን እንደገና ማየት ስለምትችል አልደግመውም ::



Quote:
የጥያቄዬ መንፈስ ፓውሎስ ለምን በርኖሴን አምጡልኝ አለ ሳይሆን ይህ ቃል የጳውሎስ ቃል ነው ወይንስ የአምላክ የሚል ነበረ


ወልድያ ይህ አባባልህ የሞኝ ለቅሶ አይነት ሆነብኝ - የሞኝ ለቅሶ መልሶ መልሶ - ይባላል
ምን ማለት መሆኑን በተደጋጋሚ በግልጽ አስረድቼሀለሁ ::
ምናልባት ልብ ብለህ አላነበብከውና አልተረዳኸው ከሆነ ሌላ ነገር ነው ::

ከዚህ በፊት የገለጽኩልህን ትተህ ከታች ያለውን እንኩዋን ብታነበው ግልጽ መልስ ይሰጥሀል :: በተጨማሪም ቀደም ብዬ የገለጽኩልህንም እየው ::

Quote:

ባጠቃላይ ግን መጽሀፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ነው ሲባል በዲክቴሽን መልክ የተነገረ ቃል ነው ማለት አይደለም ከዚያ ይልቅ በአምላክ መንፈስ አነሳሽነት የተጻፈ መጽሀፍ ነው ::
ይህን በተመለከተ መጽሀፍ ቅዱስ ራሱ እንዲህ ይላል :-
የእግዚአብሄር ሰው ፍጹምና ለበጎ ስራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሄር መንፈስ ያለበት መጽሀፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሳጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል ::

በተጨማሪም ኢሳያስ 61: 1 ላይ ያለውን ተመለከት
የጌታ የእግዚአብሄር መንፈስ በኔ ላይ ነው ለድሆች የምስራችን እሰብክ ዘንድ እግዚአብሄር ቀብቶኛልና ....

ከላይ ያለውን እየተናገረ ያለው ሰው የሚያስተምረው ማለትም የሚናገረው በሙሉ በአምላክ መንፈስ እንደሆነ ግልጽ ነው :: በመሆኑም ቢያስተምርም ቢጽፍም በአምላክ መንፈስ ተገፋፍቶ በመሆኑ የጻፈውም ሆነ የተናገረው የአምላክ ቃል ነው ማለት ነው :: የአምላክን አላማና ትምህርት በመናገሩ ማለት ነው ::



Quote:
አሁንም ጥያቄዬ ድጋሚ ይነሳል ጳውሎስ በአምላክ መንፈስ ለማውራቱ ማስረጃው ምንድነው ? አምላካዊ ባልሆነ መንፈስ ተናግሮ ቢሆንስ ??


የጳውሎስ ትምህርት አምላካዊ ሊሆን የሚችልበትን ምክንያት ከላይ በመጠኑም ቢሆን አስረድቼሀለሁ ::

አንተ ሙሀመድ አምላክ አወረደልኝ ያለው ቁርአን ሌላ መንፈስ ያወረደለት እንደሆነ ምንድነው ማረጋገጫህ ????

አንድ ጥቅስ ከቁራንም ከመጽሀፍ ቅዱስም እናስተያየውና ሁለቱም ያንድ አምላክ መልክቶች እንደሆኑ ወይም እንዳልሆኑ እይ :

ኢየሱስ ያስተማረውን ከላይ የጻፍኩትን እይ ማጤዎስ 5: 43- 46
ጳውሎስም በሮሜ ላይ ያለውን ተመልከት ሁለቱም ተመሳሳይ ናቸው :: ከአንድ አምላክ የወጡ ::

ቁርአን 2: 191 እንዲህ ይላል :-
ባገኛችሁዋቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው :: ከአወጡዋችሁም ስፍራ አውጡዋቸው መከራምከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት :: በተከበረው መስጊድ ዘንድ በእርሱ ውስጥ እስከሚጋደሉዋችሁ ድረስ አትጋደሉ ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው የከሀዲዎች ቅጣት እንደዚህ ነው ::


9: 5 , 14 :- የተከበሩም ወሮች ባለቁ ጊዜ አጋሪዎችን ባገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው ያዙዋቸውም ክበቡዋቸውም ... ተጋደሉዋቸው አላህ በጆቻችሁ ያሰቃያቸዋል ያዋርዳቸዋል ...

ሌላም ሌላም በርካታ ቦታዎች ላይ ተመሳሳይ ቃል አለ ::

ክርስቲያኖችን ከሁሉም ጋር ሰላም ሁኑ አትበቀሉ አትግደሉ ማንንም አትትሉ ይልቁንም ጠላቶቻችሁንም ውደዱ .... እያለ እያስተማረ ሙስሊሞችን ደግሞ ግደሉዋቸው እያለ ይነግራቸዋል ...

እናም አምላክ ለሙሀመድ ቃሉን ለመንገሩ ምንድነው ማስረጃህ ????





Quote:

አንተ ታሪክ ማንበብ ስለለመድክ መረዳቱ አስቸግሮህ ይሆናል እኔና 1.5 ቢልየን የሚሆነው የአለም ህዝብ ግን ይህን ያልተወሳሰበ እና ቀላል ፍሰት ያለውን አገላለጽ በቀላሉ እንረዳዋለን ከዚህም አልፎ በሚልየን የሚቆጠሩ ህዝቦች መጽሀፉን ቃል በቃል ሸምድደው በልባቸው ሴቭ አድርገውት ይገኛል


ያልተወሳሰብ ፍሰት ያለው አገላለጽ .. አልክ ?... የሚገርም ነው :: ብትልም አያስደንቅም ኒውትራል ሆነህ ብትመለከተው ግን እንዲህ አትልም ነበር ::

ሌላው የደነቀኝ በቃል መሸምደዱን እንደማስርጃ ማቅረብህ ነው :: ከተጠና ማንኛውም ጽሁፍ በቃል ሊጠና ይችላል :: ይህ ማስረጃ አይሆንም ::
ለውይይታችን መነሻ የሆነን ካሊድን አላየኸውም ግእዙን በቃሉ ሲወጣው . እንደውሀ ጠጥቶታል ነው የሚባለው ! ያውም መጽሀፍ ቅዱስ ከቁራን ሁለትና ሶስት እጥፍ ይሆናል ብዛቱ ግን ሸምድዶታል :: ታድያ ማስረጃ ከሆነ ከነበረበት መውጣቱ ስህተት ነው ማለትህ ነው ::



Quote:
አዳም የበላውን ፍሬ በቀላሉ ይቅር ሊል የሚችለው አምላክ የራሱን ህግ ላለመሻር ሌላ ወንጀል የሌለበት ሰው በግፍ እንዲገደል ከተደረገ በህዋላ ሰውን ይቅር ማለቱ ...ወዘተ እጅግ ውስብስብና መጽሀፉ ላይ ያለው ታሪክ ጋር የሚጋጭ ለመረዳትም እጅግ አስቸጋሪ ነው


እስቲ ይህን በተመለከተ ቁርአን የሚያስተምረውን ንገረኝ አዳምን ለምን ከገነት አስወጣው ? ለምን ይቅርታ አድርጎለት እዛው ገነት ውስጥ አላስቀረውም ???
እኛንስ ለምን ሙዋቾች አድርጎ ፈጠረን ?? ሁሉን የሚችል አምላክ ነው ለምን መከራ እንዲደርስብን አደረገ ?
ሰይጣንንስ ለምን በህይወት እንዲቀጥልና ሰዎችን እንዲያሳስት አደረገው ??

ለነዚህ ጥያቄዎች ቁርአንን እየጠቀስክ አስረዳኝ ::


Quote:
ቁርአን ታሪክ ለማስተማር አይደለም የመጣው ይህ ቢሆን የመሀመድ ታሪክ ከውልደታቸው እስከሞታቸው በዝርዝር ይሰፍርበት ነበር ሆኖም አንድ ቦታም መሀመድ (ሰአወ ) መቼ እና የት እንደተወለዱ ምን እንድበሉ የት እንደተዘዋወረ ምን እንዳደረጉ መቼ እንዳገቡና የት እና መቼ እንደሞቱ ያሰፍር ነበር የቁርአን አላማ ግን በዚህ ዝርዝር መጽሀፉን ማጣበብ አይደለም ቁርአን መመርያ ነው ለምን እንደተፈጠርንና ወዴት እንድምንሄድ የህይወት ግባችን ምን መሆን እንዳለበትና ምድር ላይ ስንኖር ከፈጣሪና ከፍጡራን ጋር ያለን ግንኙነት እንዴት መሆን እንዳለበት የሚያስረዳን መጽሀፍ ነው ይህን ሲያደርግ ለዚህ የሚረዳንን ያለፉ ነብያት ታሪክ ትምህርት ልንወስድበት የምንችለውን ክፍል አላስፈላጊ ዝርዝሩን በመተው ቅልብጭ ባለ መልኩ ይገልጽልናል

ዮናስ ማነው ብለሀል

ዮናስ ነብይ መሆኑ ተገልጽዋል
ዮናስ በአሳ ሆድ ውስጥ በጨለማ እንደተቀመጠ እና አምላኩን ከጨለማው ሆኖ እንደተጣራ አምላኩም እንደሰማው አሳውም እንደተፋው መቶ በላይ ወደሚሆኑ ህዝቦች መላኩንና ህዝቦቹም እንደተቀበሉት ይገልጻል ታሪኩ ይህ ስለሆነ ይህንን ሳመራይዝ አድርጎ ያቀርባል ታሪኩን ልለጥጠው ካልክ አንድ መጽሀፍ ልታወጣበት ትችላለህ ግን በመጨረሻ ከታሪኩ የምትወስደው ትምህርት ቁርአን ላይ ያለውን ብቻ ነው ይህንን ቁራን በአምስትና ስድስት አረፍተነገሮች ጨርሶታል


Quote:
ያደረገውስ በዝርዝር ምንድነው ?


እንደገለጽኩልህ ዝርዝሩ አስፈላጊ አይደለም

Quote:
አንድ ሙስሊምስ ከዚህ ምን ትምህርት ያገኛል ?

ቁርአንን በመጠቀም እነዚህን ልታስረዳኝ አትችልም ::


በሚገባ እችላለው

ዮናስ በመጀመርያ ከአምላክ ትእዛዝ ሊሸሽ ስለሞከረ በአሳ ነባሪ ተዋጠ
ትምህርቱ ከአምላክ ትእዛዝ መሸሻ የለም !
ዮናስ በአሳ ነባሪ ሆድ ውስጥ በጨለማ ሆኖ ተጸጽቶ ተመለሰ የአምላኩን አንድነት አረጋግጦ አምላኩን ከአሳሆድ ጨለማ ውስጥ ሆኖ ተጣራ አምላኩ ሰማው አሳውም ተፋው
ትምህርቱ :- አምላክ ተመላሾችን በሱ አንድነት መስካሪዎችን የትም ቦታ ቢሆኑ ይሰማቸዋል ጸሎታቸውን ይቀበላል

ለላ ዝርዝር መጽሀፉን ከማክበድ ለላ ፋይዳ የለውም


ለምን ከዩኑስ ምእራፍ ላይ እየጠቀስክ አታስረዳኝም ነበር ? የፈለኩት እንደዛ ነው :: ከላይ ያልከውን ከዩኑስ ምእራፍ ውስጥ ጠቅሰህ አስረዳኝ ::


Quote:
ሌላው ልጠይቅህ የምፈልገው ::

ቁርአን ላይ በተደጋጋሚ ከሀዲዎች እያለ የሚገልጻቸው አለ ::
እነዚህ ከሀዲዎች የተባሉት እነማናቸው ?
የካዱትስ ክህደት ምንድነው ?


Quote:
ከሀዲ የሚባለው በአምላክ ህልውና ብቸኛ ፈጠሪነትና ብቸኛ ተመላኪነት የካደ ሰው ነው የካዱት ክህደትም ወይ ፈጣሪ የለም ብለዋል ወይንም ከሱ ውጪ ያለ ነገር ፈጠረን ብለዋል ወይንም እሱ ብቻውን ፈጥርዋቸው ሳለ ከሱ ጋር በተመላኪነት ለሎችንም ነገሮች /ሰዎች መላእክት ቅርጻቅርጽ ሊሆኑ ይችላሉ / አድርገውል


ይህን ግልጽ አላደረክልኝም ክህደት ማለት ጥሬ ቃሉ ትርጉሙ ምንድነው ?
ከቁርአን አባባል ጋር የሚያገናኘውስ ምንድነው ?


Quote:
ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱት ወዴት ነው ? ጻድቅም ሀጢአተኛም ማለት ነው ::

እነዚህን ቁርአንን በመጠቀም ብታስረዳኝ ደስ ይለኛል ::



Quote:
ሰዎችን ከምንም ነገር የፈጠረው ገታ ሰዎች ሞተው ከበሰበሱና አፈር ከሆኑ ቡሀላም ድጋሚ ይፈጥራቸዋል በምድራዊ ህይወታቸው ባመኑበት እምነትኝኣ በፈጸሙት ድርጊት ይመዘናሉ ጻድቁ እና አማኙ ወደገነት ከሀዲና አመጸኛው ደግሞ ወደገሀነም ! ይህ የሱ ፍርድ ነው የቁርአን ትምህርት አብዛኛው ይህ ነው
ስለዚህም ሆነ ስለዮናስ የሚገልጹትን ቁራናዊ አንቀጾች ከፈለግክ ተመልሼ አቀርብልሀለው


እንደገና ይፈጥራቸዋል ስትል ምን ማለት ነው ? እንደ አዲስ እንደገና ይፈጠራሉ ነው ?
ይህ የሚሆነው ወዲያው እንደሞቱ ነው ወይስ የተወሰነ ቀን የሚጠብቁት አለ ?
ትንሳኤ ከሚለው ጋር ተመሳሳይነት አለው ? ወይስ ልዩነት አለው ?

የማያምኑትን ፈጥሯቸውስ ወዲያው እሳት ውስጥ ነው የሚከታቸው ?? ከዚያስ ህያው ሆነው ይቀጥላሉ ? ወይስ ህይወት አልባ ?

እነዚህን ብታስረዳኝ ደስ ይለኛል ::


ለመልስህ በቅድሚያ አመሰግናለሁ ::

ሰላም ሁን
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ተስፍሽ

ጀማሪ ኮትኳች


Joined: 04 Jan 2004
Posts: 68

PostPosted: Mon Jan 30, 2012 11:44 am    Post subject: በርቱ Reply with quote

ሰላም ወልድያ እና አሉ ኡላ

ጠብና ስድድብ በሞላበት ክፍል ውስጥ ይህን የመሰለ ሰላማዊና ትምህርት ሰጪ የሆነ ውይይት በማድረጋችሁ እጅግ አድርጌ ነው የማደንቃችሁ
ሰው ሁሉ ከናንተ ሊማር ይገባል ብዬ አምናለሁ

ውይይታችሁን በተመለከተ በተለይ እንደኔ ላለው ከሁለቱም ሀይማኖት ቤተሰቦች ለተወለደ ሰው እጅግ ጠቃሚ ነው ባይ ነኝ ::

እናቴ ክርስቲያን አባቴ ሙስሊም ቢሆኑም ሁለቱም አጥባቂ ሀይማኖተኞች ስላልሆኑ በኔና በወንድሞቼም ሆነ በእህቴ ላይ ምንም አይነት ተጽእኖ አላሳደሩብንም ::

ስለሀይማኖቱም ብዙም የማውቀው ነገር የለም :: የትኛውን እንደምይዝም አስቤውም አላውቅም :: ሁለቱም ያው ሀይማኖቶች ስለሚመስሉኝ ልዩነታቸው ውጫዊ ጥላቻ ብቻ ይመስለኝ ነበር ::

ነገር ግን አሁን የናንተን ውይይት በትኩረት ነው ያነበብኩት እናም የጎላ ሀይማኖታዊ ልዩነት እንዳለ ነው የተረዳሁት :: የትኛው ትክክል የትኛው ስህተት እንደሆነ ለመፍረድ እውቀቱም ችሎታውም ስለለለኝ እከሌ ትክክል ነው ማለት ባልችልም ትልቅ ትምህርት ግን እንዳገኘሁበትና የማወቅ ጉጉቴን እንዳስነሳው ግን መደበቅ አልችልም
በተለይ አሉ ኡላ የጠለቀ የመጽሀፍ ቅዱስ እውቀት እንዳለው ማስተዋል ቻያለሁ የሚሰጣቸው ትምህርቶች ሁሉ ምክንያታዊ ይመስላሉ ::
ወልድያም የምታቀርበው ሀሳብና ጥያቄም ጥሩ ይመስለኛል

ለማንኛውም ውይይታችሁ ትልቅ አስተማሪ ነውና ቀጥሉበት እላለሁ ::

ሁለታችሁንም በአክብሮት አመሰግናችሁዋለሁ

አምላክ ይርዳችሁ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ወልድያ

ኮትኳች


Joined: 24 May 2010
Posts: 483

PostPosted: Tue Jan 31, 2012 8:02 am    Post subject: Reply with quote

ሰላም አሉ ኡላ

የስራ ባህሪዬ ዲሴምበርና ጃንዋሪ ላይ ውጥረት ስላለበት እንደልብ ዋርካ ላይ ምላሽ ለመስጠት አላስቻለኝም ሆኖም እነተስፋም ኢንተረስት ስላሳዩ ግዜ ሰርቄ እስቲ ትንሽ ትንሽ እያደረግኩ ለመመለስ ልሞክር

Quote:
ቁርአንን በተመለከተ የአምላክ ቃል ሊሆን የሚችልበትን ምክንያት ወይም አሳማኝ ማስረጃ ለማቅረብ አለሞመከርህ ቢያስደንቀኝም እኔ ግን የምታነሳቸውን ጥያቄዎች መጽሀፍ ቅዱስን እየተጠቀምኩ አስረዳሀለሁ :: በሌላ በኩል ግን ቁርአንን በተመለከተ ሊቀርብ የሚችል አሳማኝ ማስረጃ ባለመኖሩና አንተም ልታቀርብ ባለመቻልህ አልደነቅም ::


አየህ አሉ ኡላ አንተ መጽሀፍ ቅዱስ ላይ ጠለቅ ያለ ንባብ አድርገሀል እንደኔ ለግንዛቤ የሚረዳ የገረፋ ንባብ ብቻ አይደለም ያነበብከው እና በዛ ግንዛቤ መጽሀፉን ከኔ እጅግ የተሻለ ታውቃለህ ብዬ ስለማምን በዚህ እምነት ነው ነው የምጠይቅህ በቁርአን ረገድ ደግሞ እኔ ከልጅነቴ በአረብኛ ከዛም ትርጉሙን በአማርኛ በእንግሊዝኛ ጭምር ያነበብኩት ሲሆን ማብራርያውንም ከአዋቂዎች የምችለውን ያህል ሰምቻለው ታድያ ያም ሆኖ የቁርአን ኤክስፐርት ነኝ አልልም አሁንም እማረዋለው ሆኖም አንተ ተባራሪ ነገር ካነበብከው ይልቅ እጅግ የተሻለ የቁርአን እውቀት ስላለኝ ከላይ ያሰፈርከው ድምዳሜህ እጅግ ጥራዝ ነጠቃዊ ድምዳሜ ይመስለኛል

Quote:

Quote:
የጥያቄዬ መንፈስ ፓውሎስ ለምን በርኖሴን አምጡልኝ አለ ሳይሆን ይህ ቃል የጳውሎስ ቃል ነው ወይንስ የአምላክ የሚል ነበረ


ወልድያ ይህ አባባልህ የሞኝ ለቅሶ አይነት ሆነብኝ - የሞኝ ለቅሶ መልሶ መልሶ - ይባላል
ምን ማለት መሆኑን በተደጋጋሚ በግልጽ አስረድቼሀለሁ ::
ምናልባት ልብ ብለህ አላነበብከውና አልተረዳኸው ከሆነ ሌላ ነገር ነው ::

ከዚህ በፊት የገለጽኩልህን ትተህ ከታች ያለውን እንኩዋን ብታነበው ግልጽ መልስ ይሰጥሀል :: በተጨማሪም ቀደም ብዬ የገለጽኩልህንም እየው ::


ከዚህ በፊት ስለጳውሎስ የሰጠኸኝን ምላሽ እመለስበታለው

ሆኖም ይህ አንተ የሞኝ ለቅሶ የመሰለህን ጥያቄ እንዳልጠይቅህ ቀላል ምላሽ ልትሰጠኝ ትችላለህ

ስምህ ማነው ብልህ አሉ ኡላ ትለኛለህ ሲምፕል አዝ ዛት

ስምህ ማነው ስልህ ግን የስምን ታሪካዊ አመጣጥ በረጅሙ ገልጸህ ያንተን ስም ሳትነግረኝ ብትጨርስ ድጋሚ ስምህን መጠየቄ አይቀርም

የሞኝ ለቅሶ የመሰለህን ጥያቄዬን በአጭሩ

የአምላክ ቃል ነው ወይንም የጳውሎስ ቃል ነው በሚል ልትመልስልኝ ትችላለህ

አሁንም ለቅሶዬ ቀጥሏል Very Happy

የረሳሁትን በርኖስ አምጡልኝ የሚለው የአምላክ ቃል ነው ወይንስ የጳውሎስ ቃል ደግሜ እንዳላለቅስ አንዱን በለኝ ማወሳሰብ የሚፈልግ ጥያቄ አይደለም

Quote:
የጳውሎስ ትምህርት አምላካዊ ሊሆን የሚችልበትን ምክንያት ከላይ በመጠኑም ቢሆን አስረድቼሀለሁ ::


አንተ ሙሀመድ አምላክ አወረደልኝ ያለው ቁርአን ሌላ መንፈስ ያወረደለት እንደሆነ ምንድነው ማረጋገጫህ ????

አንድ ጥቅስ ከቁራንም ከመጽሀፍ ቅዱስም እናስተያየውና ሁለቱም ያንድ አምላክ መልክቶች እንደሆኑ ወይም እንዳልሆኑ እይ :

ኢየሱስ ያስተማረውን ከላይ የጻፍኩትን እይ ማጤዎስ 5: 43- 46
ጳውሎስም በሮሜ ላይ ያለውን ተመልከት ሁለቱም ተመሳሳይ ናቸው :: ከአንድ አምላክ የወጡ ::


ይህ ትንሽ ማብራርያ ስለሚፈልግ ሰሞኑን እመለስበታለው ቃል ነው


Quote:

ቁርአን 2: 191 እንዲህ ይላል :-
ባገኛችሁዋቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው :: ከአወጡዋችሁም ስፍራ አውጡዋቸው መከራምከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት :: በተከበረው መስጊድ ዘንድ በእርሱ ውስጥ እስከሚጋደሉዋችሁ ድረስ አትጋደሉ ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው የከሀዲዎች ቅጣት እንደዚህ ነው ::


9: 5 , 14 :- የተከበሩም ወሮች ባለቁ ጊዜ አጋሪዎችን ባገኛችሁባቸው ስፍራ ግደሉዋቸው ያዙዋቸውም ክበቡዋቸውም ... ተጋደሉዋቸው አላህ በጆቻችሁ ያሰቃያቸዋል ያዋርዳቸዋል ...

ሌላም ሌላም በርካታ ቦታዎች ላይ ተመሳሳይ ቃል አለ ::

ክርስቲያኖችን ከሁሉም ጋር ሰላም ሁኑ አትበቀሉ አትግደሉ ማንንም አትትሉ ይልቁንም ጠላቶቻችሁንም ውደዱ .... እያለ እያስተማረ ሙስሊሞችን ደግሞ ግደሉዋቸው እያለ ይነግራቸዋል ...

እናም አምላክ ለሙሀመድ ቃሉን ለመንገሩ ምንድነው ማስረጃህ ????



ይህ በጣም ቀላል ነው

ግደሉ የተባሉት ማንን ነው
አንተ ለይተህ 191 አወጣህ አንቀጽ 191 ግን 190 እና 192 መሀል ነው አንተ በማወቅ ይሁን ባለማወቅ 191 ለብቻዋ አውጥተሀታል

ማንን ነው ተጋደሉ ያለው ?

190 እነዚያን የሚጋደልዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ ወሰንንም አትለፉ አላህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና

አየህ ግልጽና ፌይር ነው የሚጋደልህን ከቤትህ የሚያስወጣህን ከሀይማኖትህ ሊያስወጥህ የሚወጋህን አቅፈው አትስመውም ትዋጋዋለህ

የቀደምት ሙስሊሞች (አምላክ አንድ ነው ስላሉ ብቻ ) ብዙ ከተንገላቱ ከተገደሉ ከተሰቃዩ ከቤታቸው ከተባረሩ በህዋላ ነበር እራሳቸውን እንዲከላከሉ ይህ ፈቃድ የተሰጣቸው ከዚህ ሁሉ ጋርም ወሰንን አትለፉ ተብለዋል ማለትም በዚህ ሰበብ ያልተጋደልዋችሁንም ጭምር አትግደሉ አላህ ወሰን አላፊን አይወድምና ይላል

ከዛስ 193 ምን ይላል

193
ቢከለከሉም አላህ መሀሪ አዛኝ ነው

ይህም ግልጽ ነው እነሱ ከተቆጠቡ እናንተም ተቆጠቡ

መጽሀፍ ቅዱስ ግን ፍቅርን አስተማሪ ነው አልክ

መልካም ነገር ነው ሆኖም ግን ሌላውን ገጽታም እየው እስኪ

መዝሙረ ዳዊት 137/9

Quote:
አንቺ ወራዳ የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ስለ ተበቀልሽን የሚበቀልሽ የተመሰገነ ነው።

9 ሕፃናቶችሽን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸው የተመሰገነ ነው።


ይህ ፍቅር ይሆን ?

ኢሳያስ 13/15
Quote:
15 የተገኘ ሁሉ የተወጋ ይሆናል፥ የተያዘም ሁሉ በሰይፍ ይወድቃል።

16 ሕፃናቶቻቸውም በፊታቸው ይጨፈጨፋሉ፥ ቤቶቻቸውም ይበዘበዛሉ፥ ሚስቶቻቸውም ይነወራሉ።

17 እነሆ፥ ብር የማይሹትን፥ ወርቅም የማያምራቸውን ሜዶናውያንን በላያቸው አስነሣለሁ።

18 ፍላጾቻቸውም ጎበዞችን ይጨፈጭፋሉ፥ የማኅፀንንም ፍሬ አይምሩም፥ ዓይኖቻቸውም ለሕፃናት አይራሩም።


እጅግ በርካታ የዚህ አይነት ታሪኮች አሉ ምንም የማያውቁ የዋሀን ህጻናት የሚያልቁበት አስቃቂ ሁኔታ አለ እኔ ግን የውይይቱን መስመር ውደዚህ መውሰድ አልፈለግኩም ነበር ይህን ታድያ የሚጋደልዋችሁን ተጋደሉ ወሰን ግን አትለፉ ከሚለው ጋር አወዳድረውና የቱ ነው እስቲ ሪዝነብል ያልሆነው እና ጭካነ የታየበት ንገረኝ

ለሌሎቹ ጥያቄዎች እመለሳለው








.
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ወልድያ

ኮትኳች


Joined: 24 May 2010
Posts: 483

PostPosted: Wed Feb 08, 2012 10:22 am    Post subject: Reply with quote

ሰላም አሉ ኡላ

አንዳንድ ጥያቄዎችን ልመልስ

Quote:
እስቲ ይህን በተመለከተ ቁርአን የሚያስተምረውን ንገረኝ አዳምን ለምን ከገነት አስወጣው ? ለምን ይቅርታ አድርጎለት እዛው ገነት ውስጥ አላስቀረውም ???
እኛንስ ለምን ሙዋቾች አድርጎ ፈጠረን ?? ሁሉን የሚችል አምላክ ነው ለምን መከራ እንዲደርስብን አደረገ ?
ሰይጣንንስ ለምን በህይወት እንዲቀጥልና ሰዎችን እንዲያሳስት አደረገው ??

ለነዚህ ጥያቄዎች ቁርአንን እየጠቀስክ አስረዳኝ ::


Quote:
እስቲ ይህን በተመለከተ ቁርአን የሚያስተምረውን ንገረኝ አዳምን ለምን ከገነት አስወጣው ?




አምላክ አዳምን ገነት ውስጥ ፈጥሮታል ገነት ማለት ሊትራሊ የአትክልት ቦታ ጋርደን እንደማለት ነው የተለያየ ቦታም ቁርአን ምድር ውስጥ ያለን የሚያምር የአትክልት ቦታም ጀነት እያለ እንደሚጠራ እናያለን

አምላክም ለመላእክት ሰውን ምድር ላይ ምትክ (ከሊፋ ) እንድሚያደርግ ሲነግራቸው እንዲህ ይላል

"Behold, thy Lord said to the Angels: I will create a vicegerent on earth.'...(The Noble Quran, 2:34)"


እዚህ ላይ በጥልቀት ባልገባም ገነት የሚባል አዳም የሚፈልገውን ነገር በሙሉ የሚያገኝበት ቦታ ላይ ያኖረው እንደነበር ከሱም ጥንዱን ሀዋ (ሄዋንን ) እንደፈጠረለት አብረውም በዚሁ ስፍራ ይኖሩ እንደነበር ይገልጻል ሆኖም ሁሉም ነገር ሲፈቀድላቸው የተከለከሉት የአንዲት ዛፍ ፍረ ነበረች

ይህንንም ቁርአን ሲገልጽ እንዲህ ይላል

"We said: 'O Adam! dwell thou and thy wife in the Garden; and eat of the bountiful things therein as (where and when) ye will; but approach not this tree, or ye run into harm and transgression.' (The Noble Quran, 2:35)"


ሆኖም ከጋኔል የሆነው ሰይጣን ሰውን ለማሳሳት ቃል እንደገባም በዚህ መልክ እናያለን

It is We Who Created you and gave you shape; then We bade the Angels bow down to Adam, and they bowed down; not so Iblis; he refused to be of those who bow down. (Allah) said: 'What prevented thee from bowing down when I commanded thee? He said: 'I am better than he: Thou didst create me from fire, and him from clay. (Allah) said: 'Get thee down from this: it is not for thee to be arrogant here: get out, for thou art of the meanest (of creatures). He said: 'Give me respite till the day they are raised up. (Allah) said: 'Be thou amongst those who have respite.' He said: 'Because thou hast thrown me out of the Way, lo! I will lie in wait for them on thy Straight Way: Then will I assault them from before them and behind them, from their right and their left: Nor wilt Thou find, in most of them, gratitude (of Thy mercies).' (Allah) said: 'Get out from this, disgraced and expelled. If any of them follow thee - Hell will I fill with you all. (The Noble Quran, 11-1Cool"



ሰይጣንም አድምንና ሄዋንን ( ከመጽሀፍ ቅዱስ በተለየ ሁለቱም እኩል ; ተሳስተዋል የሚል እምነት ነው ያለን ) እንዳሳሳታቸው እዚህ እናያለን

Then did Satan make them slip from the (Garden), and get them out of the state (of felicity) in which they had been. We said: 'Get ye down, all (ye people) with enmity between yourselves. On earth will be your dwelling place and your means of livelihood for a time. (The Noble Quran, 2:36)"



ስለዚህም አዳምን ከገነት ያወጣው በዚህ ምክንያት ነው




Quote:
ለምን ይቅርታ አድርጎለት እዛው ገነት ውስጥ አላስቀረውም ???


አዳም እንደተጸጸተና በንስሀ እንደተመለሰና አምላክም ይቅር እንዳለው ቁርአን ሲገልጽ

"Then learnt Adam from his Lord Words of inspiration, and his Lord Turned towards him; for He is Oft-Returning, Most Merciful. (The Noble Quran, 2:37)"


ሆኖም የሰው ልጅ በምርጫ የተፈጠረ ነው ማለትም አስቦ የመምረጥ መብት ተሰጥቶታል ውጠቱም ተነግሮታል

እንዲህ የሚል ቃልም ከአምላክ አልፍዋል

We said: 'Get ye down all from here: And if, as is sure, there comes to you Guidance from Me, whosoever follows My guidance, on them shall be no fear, nor shall they grieve. But those who reject Faith and belie our Signs, they shall be companions of the Fire; they shall abide therein.' (The Noble Quran, 2:38-39)"


ስለዚህም የአምላክንን መመርያ የተቀበሉና የተከተሉ መልካም መመለሻ ሲኖራቸው የአምላክን ምልክቶች የሚክዱት ግን የእሳት ጓዶች ናቸው ይላል

አምላክ ለምን እንደዛ አደረገ ብትለኝ በራሴ ግምት ልናገር አልችልም የሱ ዊዝደም ፍጹም በኛ ግምት የማይደረስበት ነውና የነገረንን ብቻ ነው ልነግርህ የምችለው

ሆኖም የአዳም ሀጥያት በለሎች ሰዎች ላይ ምንም ኢፌክት የለውም አዳም አጠፋ ተጸጸተ ንስሀው ተቀባይነት እንዳገኘም ተነግሮናል ለሎችም ሰዎች እንደስራቸው ይዳኛሉ
ሰው ሁሉ የሚጠየቀው በገዛ ራሱ ስራ ብቻ ነው እኛ original sin አናምንም

ለዚህ ዋቢ የሚሆኑ የቁርአን አንቀጾችን አስፍሬልሀለው


"And fear the Day when ye shall be brought back to God. Then shall every soul be paid what it earned, and none shall be dealt with unjustly. (The Noble Quran, 2:281)"


"But how (will they fare) when we gather them together against a day about which there is no doubt, and each soul will be paid out just what it has earned, without (favour or) injustice? (The Noble Quran, 3:25)"

"On the Day when every soul will be confronted with all the good it has done, and all the evil it has done, it will wish there were a great distance between it and its evil. But God cautions you (To remember) Himself. And God is full of kindness to those that serve Him. (The Noble Quran, 3:30)"

"No prophet could (ever) be false to his trust. If any person is so false, He shall, on the Day of Judgment, restore what he misappropriated; then shall every soul receive its due,- whatever it earned,- and none shall be dealt with unjustly. (The Noble Quran, 3:161)"

"Every soul shall have a taste of death: And only on the Day of Judgment shall you be paid your full recompense. Only he who is saved far from the Fire and admitted to the Garden will have attained the object (of Life): For the life of this world is but goods and chattels of deception. (The Noble Quran, 3:185)"

"If any one does evil or wrongs his own soul but afterwards seeks God's forgiveness, he will find God Oft-forgiving, Most Merciful. (The Noble Quran, 4:110)"

"And if any one earns sin. he earns it against His own soul: for God is full of knowledge and wisdom. (The Noble Quran, 4:111)"

"

"But those who believe and work righteousness,- no burden do We place on any soul, but that which it can bear,- they will be Companions of the Garden, therein to dwell (for ever). (The Noble Quran, 7:42)"



[/color]



Quote:
እኛንስ ለምን ሙዋቾች አድርጎ ፈጠረን ??


ለምን ሞትን ፈጠረ የሚለውን ቁርአን ባጭሩ እንዲህ መልሶታል

He it is who created death and life so He may try you as to which of you is best in deeds. [Sû rah al-Mulk: 2]


ስለዚህ ይህ ምድራዊ ህይወት የመፈተኛ እንደመሆኑ የተኛው ስራው ያማረ እንደሆነ ይፈትን ዘንድ ሞትንና ህይወትን የፈጠረ ነው ይላል

ይህ ምድር ዘውታሪ የምንሆንበት አይደለም ስራችን የሚታይበት ብቻ ነው

እኛ ሰው ሞተ ስንል ከአንድ ፎርም ወደሌላ ፎርም ተለወጠ እንጂ ኤግዚስተንሱ ጭራሹን ጠፋ አንልም ተመልሶ በነበረበት ሁነታ እንደሚቀሰቀስም ለፍርድ እንደሚቀርብም እናምናለን

ከዛ በህዋላ አሁን የምናውቀው ሞት አይኖርም ::በሁለቱም ቦታ !


Quote:
ሁሉን የሚችል አምላክ ነው ለምን መከራ እንዲደርስብን አደረገ ?


ይህ እንግዲህ አለማዊ ህይወት ነው

አስቀያሚ ነበር ባይኖር የቆንጆው ቁንጅና አይታወቀንም ነበር መከራም ባይኖር ድሎት ምን እንደሆነ አናውቀውም አመስጋኝም አንሆንም ነበር
የተቸገረውንም በችግሩ ሊፈትነው የደላውንም በድሎቱ ሊፈትነው ይህንን አደረገ ምድራዊ ህይወት ፈተና ነው እስካልን ፈተናው በተለያየ መልክ ይገለጻል

የህዋላውንና መጪውን የሚያውቅ አምላክን ይህን ለምን አደረገ ብየ አልጠይቅም መልካም የሚመስለው መጥፎ መጥፎ የመሰለን ደግሞ ለኛ በጎ ሊሆን ይችላል በኛ እምነት ግን መከራ የሚመጣው በርግጠኛነት አዳም ፍሬ ስለበላ አይደለም


Quote:
ሰይጣንንስ ለምን በህይወት እንዲቀጥልና ሰዎችን እንዲያሳስት አደረገው ??


ሰይጣን በኩራት የአምላክን ትእዛዝ አልፈጽምም በማለቱ እንደተባረረና ሰይጣንም አምላኩን ሰዎች ዳግም እስከሚቀሰቀሱበት ድረስ እንዲያቆየው እንደለመነ ሰውንም ለማሳሳት ቃል እንደገባ አምላክም እሱን የተከተለን አብሮት ገሀነምን እንደሚሞላት መግለጹን ገልጫለው

ድጋሚ
It is We Who Created you and gave you shape; then We bade the Angels bow down to Adam, and they bowed down; not so Iblis; he refused to be of those who bow down. (Allah) said: 'What prevented thee from bowing down when I commanded thee? He said: 'I am better than he: Thou didst create me from fire, and him from clay. (Allah) said: 'Get thee down from this: it is not for thee to be arrogant here: get out, for thou art of the meanest (of creatures). He said: 'Give me respite till the day they are raised up. (Allah) said: 'Be thou amongst those who have respite.' He said: 'Because thou hast thrown me out of the Way, lo! I will lie in wait for them on thy Straight Way: Then will I assault them from before them and behind them, from their right and their left: Nor wilt Thou find, in most of them, gratitude (of Thy mercies).' (Allah) said: 'Get out from this, disgraced and expelled. If any of them follow thee - Hell will I fill with you all. (The Noble Quran, 11-1"



ለምን ፈቀደለት አትበለኝ እንዳልኩህ ከኔ ዊዝደም በላይ ነው

Quote:
ለነዚህ ጥያቄዎች ቁርአንን እየጠቀስክ አስረዳኝ ::


እኔም ሀሳቤም ቁራን በዚህ ጉዳይ ላይ ምን እንደሚል ለመግለጽ ብቻ ነው ::

ለሌሎቹ ጥያቄ Rዎች ደግሞ እመለሳለው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ወልድያ

ኮትኳች


Joined: 24 May 2010
Posts: 483

PostPosted: Wed Feb 08, 2012 2:07 pm    Post subject: Reply with quote

ሰላምታየን በድጋሚ አቀርባለው
[quote]
Quote:

ቁርአን ታሪክ ለማስተማር አይደለም የመጣው ይህ ቢሆን የመሀመድ ታሪክ ከውልደታቸው እስከሞታቸው በዝርዝር ይሰፍርበት ነበር ሆኖም አንድ ቦታም መሀመድ (ሰአወ ) መቼ እና የት እንደተወለዱ ምን እንድበሉ የት እንደተዘዋወረ ምን እንዳደረጉ መቼ እንዳገቡና የት እና መቼ እንደሞቱ ያሰፍር ነበር የቁርአን አላማ ግን በዚህ ዝርዝር መጽሀፉን ማጣበብ አይደለም ቁርአን መመርያ ነው ለምን እንደተፈጠርንና ወዴት እንድምንሄድ የህይወት ግባችን ምን መሆን እንዳለበትና ምድር ላይ ስንኖር ከፈጣሪና ከፍጡራን ጋር ያለን ግንኙነት እንዴት መሆን እንዳለበት የሚያስረዳን መጽሀፍ ነው ይህን ሲያደርግ ለዚህ የሚረዳንን ያለፉ ነብያት ታሪክ ትምህርት ልንወስድበት የምንችለውን ክፍል አላስፈላጊ ዝርዝሩን በመተው ቅልብጭ ባለ መልኩ ይገልጽልናል

ዮናስ ማነው ብለሀል

ዮናስ ነብይ መሆኑ ተገልጽዋል
ዮናስ በአሳ ሆድ ውስጥ በጨለማ እንደተቀመጠ እና አምላኩን ከጨለማው ሆኖ እንደተጣራ አምላኩም እንደሰማው አሳውም እንደተፋው መቶ በላይ ወደሚሆኑ ህዝቦች መላኩንና ህዝቦቹም እንደተቀበሉት ይገልጻል ታሪኩ ይህ ስለሆነ ይህንን ሳመራይዝ አድርጎ ያቀርባል ታሪኩን ልለጥጠው ካልክ አንድ መጽሀፍ ልታወጣበት ትችላለህ ግን በመጨረሻ ከታሪኩ የምትወስደው ትምህርት ቁርአን ላይ ያለውን ብቻ ነው ይህንን ቁራን በአምስትና ስድስት አረፍተነገሮች ጨርሶታል


Quote:
ያደረገውስ በዝርዝር ምንድነው ?


እንደገለጽኩልህ ዝርዝሩ አስፈላጊ አይደለም

Quote:
አንድ ሙስሊምስ ከዚህ ምን ትምህርት ያገኛል ?

ቁርአንን በመጠቀም እነዚህን ልታስረዳኝ አትችልም ::



በሚገባ እችላለው

ዮናስ በመጀመርያ ከአምላክ ትእዛዝ ሊሸሽ ስለሞከረ በአሳ ነባሪ ተዋጠ
ትምህርቱ ከአምላክ ትእዛዝ መሸሻ የለም !
ዮናስ በአሳ ነባሪ ሆድ ውስጥ በጨለማ ሆኖ ተጸጽቶ ተመለሰ የአምላኩን አንድነት አረጋግጦ አምላኩን ከአሳሆድ ጨለማ ውስጥ ሆኖ ተጣራ አምላኩ ሰማው አሳውም ተፋው
ትምህርቱ :- አምላክ ተመላሾችን በሱ አንድነት መስካሪዎችን የትም ቦታ ቢሆኑ ይሰማቸዋል ጸሎታቸውን ይቀበላል

ለላ ዝርዝር መጽሀፉን ከማክበድ ለላ ፋይዳ የለውም




ለምን ከዩኑስ ምእራፍ ላይ እየጠቀስክ አታስረዳኝም ነበር ? የፈለኩት እንደዛ ነው :: ከላይ ያልከውን ከዩኑስ ምእራፍ ውስጥ ጠቅሰህ አስረዳኝ ::





አሉ ኡላ አማርኛው ቁርአን ቢኖረኛም እንደ መጽሀፍ ቅዱሱ ኦን ላይን እንድልብ ኮፒ ፔስት ሊደረግ በሚችል መልኩ ስላልሆነ ያለው የምፈልገውን ሁሉ ለመተየብም ግዜው ስለለለኝ እንደፈለግኩኝ ኮፒ ፔስት ለማድረግ እንዲመቸኝ የምጠቀመው የእንግሊዝኛውን የቁርአን ትርጉም ነው አማርኛ ትርጉሙን ከፈለግክ በቁጥሩ መሰረት ከአማርኛው ትርጉም መመልከት ትችላለህ

ስለቁርአን እንደነገርኩህ በጣም የተጨመቀና አስፈላጊ ኢንሲደንቶች ብቻ የቀረቡበት አኳሀን ነው ያለው የከተማ ስሞች የግለሰብ ስሞችን (ከነብይት ) ውጪ ኦልሞስት አናገኝም ማለት ትችላለህ ሆኖም ይህን የተጨመቀ ታሪክ ያብራሩርት ነብዩ ሞሀመድ (ሰአወ ) ናቸው ስለዚህም ሁለቱን አጣምረን በማየት ነው በጣም ግልጽ የሚሆንልን

ስለዩኑስ ቁርአን እንዲ ይላል

"And Jonah was also one of the Messengers, when he fled to the laden ship. He (agreed to) cast lots and he was of the rebutted. Then the whale swallowed him, and he was blameworthy. Had he not been of those who glorify God, he would certainly have stayed in its belly until the Day of Resurrection. So, We cast him out upon the bare shore in a state of sickness, and We caused to grow over him a marrow plant. And We sent him to a hundred thousand or more, and they believed, so We bestowed on them provision until their appointed time." (37:139-148)


ይህ ቁርአን ምእራፍ 37 ቁጥር 139-148 ላይ ይገኛል

በሌላ ምእራፍ ላይም እንዲህ ይላል

"And (remember) Dhun-Nun (Jonah), when he went off in anger, and imagined that We shall not punish him, then he called out in the darkness: 'There is no God but You. Glory be to You! I was indeed wrong.' So, We responded to his call, and rescued him from distress, thus do We rescue the believers." (21:87, 8Cool



ይህ 21 ቁጥር 87-88 ላይ ይገኛል ዩኑስ በአሳው ሆድ ውስጥ (በጭለማ ይጸልይ እንደነበር ከተስፋ መቁረጥም አምላክ እንዳዳነው ይገልጻል

እንዲሁም ለሎ ቦታዎች ላይም ዩኑስ የተጠቀሰበት አለ

ሆኖም የነነዌህ ሰው መሆኑን አሳው ውስጥ ያጋጠመው ሁኔታ እንዲሁም ለሎች ዝርዝሮች በነብያዊ ሀዲሶች ውስጥ እናገኛቸዋለን እኛ የነብዩ ንግግር ሁሉ ዋህይ (ወይንም በራእይ የተገለጸ እንደሆነ ነው የምናምነው ) ከቁርአን የሚለየው ቁርአን ቀጥተኛ የአላህ ንግግር ሲሆን ነብያዊው ሀዲስ ግን ራእያቸውን በራሳቸው መንገድ አብራርተው የገለጹበት መሆኑ ነው

ይሄ ከነብያዊ መግለጫ የተገኘ ነው

When they drew the lots, the name of Jonah appeared, so they did not want to throw him as they knew of his piety. They repeated the draw, and his name was again drawn the second time. He was to be thrown in the sea, as it was already decreed for him.

After he was thrown in the sea, Allah sent a huge whale fish which swallowed him. This fish was not allowed by the Command of Allah to eat his flesh or crack his bones. When Jonah felt settled down in the belly of the fish, he thought he was dead. He pinched his body and tried to move around, and so he found that he was not dead. So he fell in prostration, and said: "O my Lord! I have made a place of prayer, where no body else has ever worshipped You."

Allah made that fish going around in the depth of the sea. He heard the glorifying acts of fish to Allah therein. Then he started glorifying Allah himself, as the Qur'an has described it: And it said in Surat Al-Anbiya: "And (remember) Dhun-Nun (Jonah), when he went off in anger, and imagined that We shall not punish him, then he called out in the darkness: 'There is no God but You. Glory be to You! I was indeed wrong.' So, We responded to his call, and rescued him from distress, thus do We rescue the believers." (21:87, 8

"Then he called out in the darkness." This is the darkness of the inside of the fish which is meant here, as well as the darkness of the sea and night.

Ibn Jareer has narrated in his book of Tafsir that the Prophet (PBUH) said: "When Allah wanted to keep Jonah in the belly of the fish. He revealed to it: 'Take him inside, but do not scratch his flesh or break his bones.' When the fish went down in the depth of the sea, Jonah heard a voice. He thought of it in his mind and said: 'What is that?' Allah revealed to him that it was the glorifying acts of sea animals. Then he glorified Allah in the belly of that fish, which the angels heard and said: 'O Lord! We hear a very weak voice in a very unusual land!' Allah said: 'This is My slave Jonah, who disobeyed me, so I detained him inside a fish in the depth of sea.' They enquired: Is he Your pious slave from whom every day and night a good deed ascended to you?' He replied: 'Yes.' So the angels then pleaded to Allah on behalf of Jonah, so Allah commanded the fish to throw him out on the shore."

Ibn Abu Hatim has mentioned in his Tafsir that the Prophet (PBUH) said: "When Jonah realised that he should say these words in the belly of the fish, he said: 'O Allah! There is no God but You, You are glorified! It is indeed I who was from wrongdoers.'

Ibn Abu Hatim further said that Abu Sakhr Ibn Ziyad said: Ibn Qusait informed me when I was telling this Hadith that he heard Abu Hurairah saying: "Jonah was dejected on a bare shore, then Allah caused to grow marrow plant on him." We said: "O Abu Hurairah! What is the marrow plant?" He replied: "The spreading plants of the gourd kind." Abu Hurairah further said: "And Allah brought there some wild goats who ate the insects. Jonah drank from their milk every day."


ዋናው ነጥብ ግን የቁርአን አላማ ታሪኮችን ዘርዝሮ ማቅረብ አይደለም ቢሆን ዘላኖችንና ተረስተው የነበሩ ህዝቦችን መሪዎች ማድረግ የቻለው የነብዩና የባልደረቦቻቸው ህይወት ታሪክ በሞላው ነበር ግን የነብዩ ባልደረቦች ( በክርስትናው መጠርያ የሀዋርያት ተመጣጣኝ ናቸው ) ስም እና ገድል በቁርአን ሰፍሮ አናገኘውም

ቁርአን የታሪክ መጽሀፍ ሳይሆን የመመርያ የማስጠንቀቅያ የማብሰርያ በምን መንገድ አምላክን መገዛት እንዳለብን የሚያሳየን መጽሀፍ ነው ምድራዊ ህይወታችን ምን መምሰል እንዳለብት የሚመራን ከህይወት በህዋላ ስላለው ዘልአለማዊ ህይወት የሚያስረዳ ነው

የነብያት ታሪኮች በቁርአን የተተረኩት በአስተማሪ መልካቸው ነው

ከሰላምታ ጋር እመለሳለው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ወልድያ

ኮትኳች


Joined: 24 May 2010
Posts: 483

PostPosted: Thu Feb 09, 2012 6:41 am    Post subject: Reply with quote

ሰላም አሉ ኡላ

ጥያቄዎቹን በዝግታ ልመልሳቸው

Quote:
Quote:
Quote:
ከሀዲ የሚባለው በአምላክ ህልውና ብቸኛ ፈጠሪነትና ብቸኛ ተመላኪነት የካደ ሰው ነው የካዱት ክህደትም ወይ ፈጣሪ የለም ብለዋል ወይንም ከሱ ውጪ ያለ ነገር ፈጠረን ብለዋል ወይንም እሱ ብቻውን ፈጥርዋቸው ሳለ ከሱ ጋር በተመላኪነት ለሎችንም ነገሮች /ሰዎች መላእክት ቅርጻቅርጽ ሊሆኑ ይችላሉ / አድርገውል



ይህን ግልጽ አላደረክልኝም ክህደት ማለት ጥሬ ቃሉ ትርጉሙ ምንድነው ?
ከቁርአን አባባል ጋር የሚያገናኘውስ ምንድነው ?


ክህደት ማለት በደፈናው አለማመን ማለት ነው እኛ ሙስሊሞች እራሱ ከማመናችን በፊት በቅድምያ አጥብቀን እንድንክድ እንጠየቃለን

በምንድነው የምንክደው ?

ከአንድ አምላክ ሌላ በሚመለክ በማንኛውም ነገር ከዛ በህዋላ ነው ነው በአንድ አምላክ ብቻ እንደምናምን የምንመሰክረው በሱ አንድነት ስናምንም እሱ እንድናምንበት ባዘዘን ነገርም እናምናለን ማለትም መላእክቶች እንዳሉት መጽሀፋትን እንዳወረደ መለክተኞችን እንደላከ በፍርድ ቀን ... ሁሉ እናምናለን

የምስክርነት ቃላችንም ይህን ይመስላል

በፍጹም ሊገዙት የሚገባ ምንም አምላክ የለም ከአንዱ ፍጹም አምላክ በስተቀር

በዚ አንጻር እኛ በቡዲስቶች አይን ከሀዲዎች ነን ምክንያቱም እነሱ በሚያመልኩት ነገር ስለምንክድ እነሱ ደግሞ በቁርአን ተርም ከሀዲ ይባላሉ ምክንያቱም እኛ በምንገዛው አንድ አምላክ ስለማያምኑ

ስለዚህ ቁርአን ከሀዲ የሚላቸው እንድናምንበት ባዘዘን በአምላክ አንድነት በመላእክቱ በአወረዳቸው መጻህፍት በመለክተኞቹ በፍርድ ቀን እና በመሳሰሉት ያስተባበሉትን ነው ለምሳሌ በአንድ አምላክ አምናለው ሆኖም እየሱስ በሚባል መለክተኛ የለም ወይንም ሙሴ በሚባል መለክተኛ አላምንም ቢል ከሀዲ ይባላል እንደገለጽኩት እኛም ከአንድ አምላክ ለላ በሚመለክ ነገር ሁሉ እንክዳለን ስለዚህም ከአንድ አምላክ ሌላ የሚገዙ ሰዎች እኛን ከሀዲ ሊሉን ይችላሉ ምክንያቱም እነሱ በሚገዙት ነገር ክደናልና

ቁርአን ምእራፍ 109 ሱርቱል ካፊሩን የከሀዲዎች ምእራፍ እንዲህ ይላል

109. Surah Al-Kaafiroon (The Disbelievers)


1. Say (O Muhammad () to these Mushrikun and Kafirun): "O Al-Kafirun (disbelievers in Allah, in His Oneness, in His Angels, in His Books, in His Messengers, in the Day of Resurrection, and in Al-Qadar, etc.)!

2. "I worship not that which you worship,

3. "Nor will you worship that which I worship.

4. "And I shall not worship that which you are worshipping.

5. "Nor will you worship that which I worship.

6. "To you be your religion, and to me my religion (Islamic Monotheism)."



እመለሳለው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
ሸሌው ሙሓመድ

ኮትኳች


Joined: 20 Oct 2011
Posts: 175

PostPosted: Thu Feb 09, 2012 4:11 pm    Post subject: Reply with quote

And argue not with the People of the Scripture unless it be in (a way) that is better, save with such of them as do wrong; and say: We believe in that which hath been revealed unto us and revealed unto you; our God and your God is One, and unto Him we surrender. S. 29:46 Pickthall


በአዚዝ እንምላለን አላህ ሸርሙጣ ነው :: ሱራ 2:223 ይመልከቱ :: በሸርሙጣው ሙሓመድ እንምላለን አዚዝ አስከሬን በድቷል


የስላሞች ነቢይ ነኝ ያለው ሸርሙጣው አረብ የወር አበባ ሲልስ ይመልከትና ይዝናኑ
Narrated 'Aisha:
The Prophet and I used to take a bath from a single pot while we were Junub. During the menses, he used to order me to put on an Izar (dress worn below the waist) and used to fondle me. While in Itikaf, he used to bring his head near me and I would wash it while I used to be in my periods (menses). (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 6, Number 298)

ብዱ አላህ በጣቱ እምስ ሲጎረጉር አይተው ይፈሩ
Narrated 'Abdur-Rahman bin Al-Aswad:
(on the authority of his father) 'Aisha said: "Whenever Allah's Apostle wanted to fondle anyone of us during her periods (menses), he used to order her to put on an Izar and start fondling her." 'Aisha added, "None of you could control his sexual desires as the Prophet could." (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 6, Number 299; see also Number 300)







እንደው ዝም ብሎ ለሰው ያለስሙ ስም ቢሰጡት ስድብ ይሆናል ወይ ? ያለተግባሩ ያልተጻፈውን ?? አረ እሱንስ ከዚህም ግባ የሚለው የለም :::::

ነገሩ እንዲህ ነው
Musnad Ahmad, Hadith Number 16245, "I saw the prophet pbuh sucking on the tongue or the lips of Al-Hassan son of Ali, may the prayers of Allah be upon him. For no tongue or lips that the prophet sucked on will be tormented (by hell fire).

ይህ ከሸርሙጣው አረባዊ ነቢይ የወረስከው ሱና ነው :: የወንድ ምላስ ጠባ ብለን አንሳደብም መጥባቱን ግን ከነመረጃው ዱብ !!!

ነገሩ እንድህ ነው
Faid al-Qabir (3/371), wherein Muhammad is on record saying, My greatest loves are women and perfume: the hungry is satisfied after eating, but I never have enough of women.
አላህ የተባለ ውሻ ሴት እንዲያሳድድ የላከው አረባዊ ሸርሙጣ ነቢይ ተብሎ አንተንና ያችን ሸርሙጣዋን እስላም እናትህን እድሜያችሁን በሙሉ ያስፈነድዳል

ነገሩ እንዲህ ነው
Al Bukhari Volume 8, Book 82, Number 799 :The Prophet said, "Whoever guarantees me (the chastity of) what is between his legs (i.e. his private parts), and what is between his jaws (i.e., his tongue), I guarantee him Paradise."

ወንዳገረዱ አረባዊ ሸርሙጣ የወንድ ምላስ አልበቃ ብሎ ከላይ የጠየቀውን ተመልከት :: አላህስ ሙሓመድን ላለመብዳቱ ማስረጃ አለህን ?

ነገሩ እንዲህ ነው
I (Muhammad) put on her my shirt that she may wear the clothes of heaven, and I SLEPT with her in her coffin (grave) that I may lessen the pressure of the grave. She was the best of Allah s creatures to me after Abu Talib" The prophet was referring to Fatima , the mother of Ali.Narrated by ibn abbas. Sunan abu dawud book 2 Number 403 (Ali Sina Page 6 and Hadith 34424)

ይህ ሁሉ አልበቃ ብሎት በመሸረሻ አስከሬን በዳና አረፈው ቂቂቂቂቂቂቂቂቂቂ እናቱን ቃር ይብዳትና ይህ የውሻ ልጅ


Narrated Aisha, Ummul Mu'minin:
When I menstruated, I left the bed and lay on the reed-mat and did not approach or come near the Apostle of Allah (peace_be_upon_him) until we were purified. (Sunan Abu Dawud, Book 1, Number 0271)

ይህን የተባዳ ነቢይህ ተመልከት የሸርሞጠው አነሰውና ይዋሻል ከላይ ያለውን ሀዲና ከታች ያለውን አመሳክረው

Narrated 'Aisha:
The Prophet and I used to take a bath from a single pot while we were Junub. During the menses, he used to order me to put on an Izar (dress worn below the waist) and used to fondle me. While in Itikaf, he used to bring his head near me and I would wash it while I used to be in my periods (menses). (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 6, Number 298)

Narrated 'Abdur-Rahman bin Al-Aswad:
(on the authority of his father) 'Aisha said: "Whenever Allah's Apostle wanted to fondle anyone of us during her periods (menses), he used to order her to put on an Izar and start fondling her." 'Aisha added, "None of you could control his sexual desires as the Prophet could." (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 6, Number 299; see also Number 300)

እናቱን በዳልሀለሁ ጠብቀኝ

በአላህ እንምላለን ሙሓመድ አስከሬን ስለመብዳቱ በገዛ አፉ መስክሯል

ስራችንን መጀመራችን ይታወቅል [/quote]
_________________
Sahih Muslim Book 004, Number 0903 Jinis are the brothers of Muslims.
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
View user's profile Send private message Report post
Display posts from previous:   
Post new topic   Reply to topic    WARKA Forum Index -> Warka General All times are GMT + 1 Hour
Goto page Previous  1, 2, 3 ... 16, 17, 18 ... 23, 24, 25  Next
Page 17 of 25

 
Jump to:  
You cannot post new topics in this forum
You cannot reply to topics in this forum
You cannot edit your posts in this forum
You cannot delete your posts in this forum
You cannot vote in polls in this forum


Provided by CyberEthiopia.com , powered by phpBB © 2001, 2005 phpBB Group , Original Amharic translation by Ethiopic Open Source Translation modified by CyberEthiopia