View previous topic :: View next topic
Author
Message
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 482
Posted: Tue Mar 27, 2012 9:44 am Post subject:
[quote="አሉ -ኡላ "] ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው : ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም ወልድያ
አንዳንድ የቁርአን ጥቅሶችን ምን ማለት እንደሆኑ ትነግርኛለህ ::
ቁርአን 15: 104, 105 ላይ
ለመጽሀፎች የኾኑ ገጾች እንደሚጠቀለሉ ሰማይን የምንጠቀልልበትን ቀን (አስታውስ ) የመጀመሪያን ፍጥረት እንደጀመርን እንመልሰዋለን ...
ምድርንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል ማለትን ከመጽሀፉ (ከተጠበቀው ሰሌዳ ) በሁዋላ በመጽሀፎቹ በርግጥ ጽፈናል ::
ሌሎችም አሉኝ ነገር ግን ሁሉንም ባንድ ጊዜ አቅርቤው ጫና እንዳላበዛብህ መጀመሪያ እነዚህን እስቲ ምን ማለት እንደሆኑ አብራራልኝ ::
ስለመልስህ በቅድሚያ አመሰግናለሁ
ሰላም ወልድያ
ስለ እርማትህ አመሰግናለሁ በመሳሳቴም ይቅርታ
ስጽፍ ተሳስቼ ነው ::
Quote: ሰላም አሉ ኡላ
ይህን እኔ አሁን ነው ያየሁት
በቅድምያ እነዚህ የጠቀስካቸው አንቀጾች ያሉት ምእራፍ 21 ላይ እንጂ 15 ላይ አለመሆኑን ማረም እወዳለው እንዲሁም አንድ አንቀጽን ለብቻው ለይቶ ማየት ምናልባት ሀሳቡን እንዳያዛባብህ መጠንቀቅ ያስፈልጋል እነ የቁርአን ኤክስፐርት ስላልሆንኩም በጣም ተጠንቅቄ ከአዋቂዎች አጥርቼ ብቻ እንደምመልስ እወቅልኝ ምክንያቱም ያለ
እዚህጋ አባባልህ የተጋጨ መሰለኝ ወይስ ተሳስቼ ይሆን ?
አነጋገርህ ቃሉን አክብደህ የተናገርከው ይመስላል የቁርአንም ኤክስፐርት እንዳልሆንክ ስትናገር የአንቀጹን ትርጉም እንዳልተረዳኸውና አዋቂዎችን ጠይቀህ እንደምትመልስ ከተናገርክ ቡሀላ ከታች ያለውን ግራ የሚያጋባ እንዳልሆነ ማለትም ቀላል እንደሆነ ስትናገር የሚጋጭ አባባል ሆነብኝ ::
Quote: ከላይ የጠቀስካቸው እምብዛም ግራ የሚያጋባ ነገር አልየሁባቸውም
ለማንኛውም መልስህ ከራስህም ይሁን አዋቂ ጠይቀህ ለኔ ግን ግልጽ አይደለም ::
Quote: የመጀመርያው በአለም ፍጻመ ላይ ከሚከሰቱት ነገሮች ውስጥ ነው ወረቀትን scroll አድገህ እንደምትጨብጠው አምላክ ሰማይን ምድርንም በመሀከላቸው ውስት ያለውን ሁሉ ተቅልሎ ጭብጡ ውስጥ ያስገባዋል
በርግጥ አንድን አንቀጽ ነጥሎ በማየት ብቻ ቃሉን መረዳት አዳጋች ይሆናል :: ነገር ግን አንቀጹ ያለበትን ምእራፍ በሙሉ በማንበብ ወይም ከሌሎች ተዛማጅ ምእራፎች ጋር እያመሳከሩ ትርጉሙን ማወቅ ይቻላል ::
አንተ ግን እንዲህ አድርገህ አላብራራህልኝም ::
ሰማይን በአለም መጨረሻ የሚጠቀልለው ለምንድነው ? ሰማይ የሱና (የአምላክና ) የመላእክቱ መኖሪያ አይደለም እንዴ ?
ለመሆኑ ሰማይ ማለትስ ምንድነው ? እንደወረቀት የሚጠቀለል ነገር ነው እንዴ ማለትም ሰማይ ግዑዝ ነገር ነው እንዴ ?
በቁርአን አባባል መሰረት ሰማይ ምንድነው ?
የሚጠቀለለውስ እንዴት ነው ?
እነዚህን ነው ማብራራት ያለብህ ይመስለኛል ::
Quote: ፍጥረትንም እንደነበረ እንመልሰዋለን ማለት ከአለም ጥፋት በህዋላ ፍጥረት እንዳዲስ እንደነበረው ይመለሳል ነብዩ በሀዲስ ሰው ሁሉ ያለ መጫምያ ያለልብስ ያልተገረዘ ሆኖ ልክ መጀመርያ እንደተፈጠረው ሆኖ ይቀሰቀሳል ብለዋል
እዚህ ላይ ግን በጣም የገረመኝ ነገር አለ ::
በቁርአን ውስጥ ብዙ ቦታዎች ላይ ሙሀመድን አንተ ማድረስ እንጂ ምንም አደለህም አንተ መልእክተኛ እንጂ ምንም አይደለህም ይለዋል ::
በመሆኑም ቁርአንን እንዲያደርስ ተላከ
አምላክ ደግሞ በቁርአን ውስጥ መላክ የፈለገውን ሁሉ ተናግሯል ተብሎ ይታመናል ::
ታድያ አምላክ ያልተናገረውን ከላይ ያለውን አባባል ለምን ሙሀመድ ከራሱ ተናገረ ?? ያልተላከውን ትንቢት ለምን ጨመረ ??
Quote: ሁለተኛው
ምድር የተባለው የገነት ምድር ነው ብለው አብዛኞቹ ሙፈሲሮች ተርጉመውታል ስለዚህ የገነትን ምድር መልካም ባሮቸ ይወርስዋታል ማለትን በቀደምት መጽስሀፍትም ጽፈናል ማለት ነው ስለዚህ የገነትን ምድር መልካም ባሮች ይወርስዋታል
ግልጽ ነገር ይመስለኛል
እንደ እውነቱ ከሆነ ለኔ ምንም ግልጽ አይደለም :: ምንም ያብራራኸው ነገር የለምኮ ::
ሙሲፈሮችስ ለምን መተርጎም አስፈለጋቸው ? ቁርአን ራሱ የተሙዋላ ትርጉም አይሰጥም እንዴ ?
እኔ የፈለኩት ከራሱ ከቁርአን ውስጥ እያብራራህ እንድትመልስልኝ ነው እንጂ ቁርአን ውስጥ ያልተጠቀሱ ሰዎች እንዲህ ብለዋል ብለህ እንድትመልስልኝ አልነበረም ::
የገነት ምድር ማለት የትኛው ምድር ነው ? አዲስ የሚፈጠር ወይስ ይህቺኛዋ ያለንባት ምድር ??
በቀደምት መጽሀፍ ተጽፏል የተባለውስ ምን ማለት ነው ?? የትኞቹ መጻህፍት ናቸው ?
እናም እነዚህን ሁሉ ነው እንድታብራራልኝ ፈልጌ የነበረው ::
እናም ከቻልክ እንደገና እስቲ አብራራው ::
Quote: ተሳስቼ ከሆነ ከራሴ ድክመት ነው (የሚያርሙኝ ታድያ የቁርአን ምሁራን ብቻ ናቸው )
ለዚህ አታስብ እኔ ቁርአንን መተርጎም ችሎታው የለኝም :: እርማት እኔ አልሰጥህም :
አመሰግናለሁ
ሰላም ሁን
ሰላም አሉ ኡላ
Quote: እዚህጋ አባባልህ የተጋጨ መሰለኝ ወይስ ተሳስቼ ይሆን ?
አነጋገርህ ቃሉን አክብደህ የተናገርከው ይመስላል የቁርአንም ኤክስፐርት እንዳልሆንክ ስትናገር የአንቀጹን ትርጉም እንዳልተረዳኸውና አዋቂዎችን ጠይቀህ እንደምትመልስ ከተናገርክ ቡሀላ ከታች ያለውን ግራ የሚያጋባ እንዳልሆነ ማለትም ቀላል እንደሆነ ስትናገር የሚጋጭ አባባል ሆነብኝ
::
አሉ ኡላ እነ እራሴን አዋቂ አድርጌ መቅረብ ባለመፈለግ ብቻ ነው እንደዛ ያልኩት መሰረታዊው የእስልምና እውቀት አለኝ ሌላውንም አላህ የተመሰገነ ይሁን አንብቤ የመረዳት ብቃቱ አለኝ ሆኖም ሰው ተሳሳች መሆኑን ለማስታወስና ቁርአናዊ ጥያቄ ማንም እንደመጣለት የሚተረትረው አለመሆኑን ለምስታወስ ነው ይህን ስልህ ያንተ ጥያቄ ከብዶኛል ማለቴ አይደለም ግልጹን አማርኛ ነው ምን ማለት ነው ያልከኝ አሁንም ተጨማሪ ማብራራያ የፈለግክበትን አብራራለው
Quote:
በርግጥ አንድን አንቀጽ ነጥሎ በማየት ብቻ ቃሉን መረዳት አዳጋች ይሆናል :: ነገር ግን አንቀጹ ያለበትን ምእራፍ በሙሉ በማንበብ ወይም ከሌሎች ተዛማጅ ምእራፎች ጋር እያመሳከሩ ትርጉሙን ማወቅ ይቻላል ::
አንተ ግን እንዲህ አድርገህ አላብራራህልኝም ::
ሰማይን በአለም መጨረሻ የሚጠቀልለው ለምንድነው ? ሰማይ የሱና (የአምላክና ) የመላእክቱ መኖሪያ አይደለም እንዴ ?
ለመሆኑ ሰማይ ማለትስ ምንድነው ? እንደወረቀት የሚጠቀለል ነገር ነው እንዴ ማለትም ሰማይ ግዑዝ ነገር ነው እንዴ ?
በቁርአን አባባል መሰረት ሰማይ ምንድነው ?
የሚጠቀለለውስ እንዴት ነው ?
እነዚህን ነው ማብራራት ያለብህ ይመስለኛል ::
እኛ አንድ ሰማይ ብቻ ሳይሆን አምላክ ሰባት ሰማያትን እንደፈጠረ ነው የምናምነው ከሰባቱ ሰማይ በላይ የሱ ዙፋን (አርሽ አለ ከዓርሽ (ዙፋን ) በላይ አምላክ አለ ከሱ በላይ ምንም ነገር የለም ይህ ለኛ ለና በከዋክብት ተጊጦ የምናየው የቅርቢቱ አለም ሰማይ ወይንም የመጀመርያው ሰማይ ነው በእርግጥ ግኡዝ አካል ነው ሊዳሰስ ሊጨበጥ የሚችል እርግት ሳይንስ ሰማይን አየር ነው ብሎ ያምናል መሰለኝ አንተም እምነትህ እንደዛው ከሆነ የምታምነው ሳይንስን ነው ማለት ነው ቢሆንም ሳይንስም ቢሆን ለዚህ ምንም ማረጋገጫ የለውም እንክዋን ሰማይ ላይ ጸሀይ ላይ መድረስ አይችሉም ሰማይ ደግሞ ከጸሀይ በጣም ይርቃል ስለዚህ የነሱ በመላ ምት ደረጃ ብቻ ያለ እንጂ ምንም የተረጋገጠ ነ \ገር የለውም እና እኛ ደግሞ የፈጠራቸውን ጌታ ቃል እንጂ መላ ምትን አንከተልም
እንዴት ይጠቀለላል ላልከው በግልጽ ተገልጽዋል 'ለወረቀት የሆኑ ገጾች እንደሚጠቀለሉ ' አምላክ ወረቀት እንደሚሸበለለው ሊሸበልለው ይችላል ወይንስ ሊሸበልለው አይችልም እያልከኝ ነው ?
Quote: እዚህ ላይ ግን በጣም የገረመኝ ነገር አለ ::
በቁርአን ውስጥ ብዙ ቦታዎች ላይ ሙሀመድን አንተ ማድረስ እንጂ ምንም አደለህም አንተ መልእክተኛ እንጂ ምንም አይደለህም ይለዋል ::
በመሆኑም ቁርአንን እንዲያደርስ ተላከ
አምላክ ደግሞ በቁርአን ውስጥ መላክ የፈለገውን ሁሉ ተናግሯል ተብሎ ይታመናል ::
ታድያ አምላክ ያልተናገረውን ከላይ ያለውን አባባል ለምን ሙሀመድ ከራሱ ተናገረ ?? ያልተላከውን ትንቢት ለምን ጨመረ ??
እኛ ሁለት አይነት መጽሀፍት አሉን አንደኛው ቀጥተኛ የአምላክ ቃል ነው ይህ ቁርአን ነው ሌላው መልእክተኛው በራእይ የሚታያቸውን የሚናገሩበት ነው በቁርአንም ይህ ተመስክርዋል
ማንኛውንም መለክተኛው ያዘዛችሁን ተቀበሉ የከለከላችሁን ተከልከሉ ይላል
And whatever the Messenger gives you, take it, and whatever he forbids you, leave it. And fear Allah: truly Allah is severe in punishment. ” [Qur'an 59:7]
እንዲሁም ከራሱ ምንም አይናገርም በራእይ የታየውን ብቻ ነው የሚናገረው ይላል
Neither does he speak out of his own desire: that [which he conveys to you] is but [a divine] inspiration with which he is being inspired.” (Quran 53:3-4)
ይህንን ከዮሀንስ 16: 13 ጋር ልታወዳድረው ትችላለህ :
ለሌላው በህዋላ እመለሳለው
ከሰላምታ ጋር
ሰላም ወልድያ
እኔ እንኩዋን ጥያቄውን ያነሳሁት እንዲያው ለእውቀት ያህል እንጂ በዚህ ጉዳይ ላይ ሌላ ውይይት ወይም ክርክር ለማንሳት ፈልጌ አይደለም ::
ጥቅሱን ሳነበው በምእራፉ ውስጥም ሆነ ሌላ ምእራፍ ላይ ሁኔታውን ግልጽ የሚያደርግ ሀሳብ ስላላገኘሁ አንተ ምን የምትለው እንዳለህ ለማወቅ ነው ::
ለማንኛውም ሀሳብህን ተረድቼዋለሁ ::
ዮሀንስ 16: 13 ከዚህ ጋር እንዴት እንዳገናኘኸው ባላውቅም
ሀዲስን ሙሀመድ በራእይ ያየውን ማለትም አምላክ በራእይ ያሳየውንና የነገረውን እንደተናገረ እንጂ ሙሀመድ ከራሱ ምንም እንዳልጨመረ ነው የዘረዘርክልኝ ::
ይህ ማለት በማያሻማ መልኩ ሀዲስ የሙሀመድ ቃል ሳይሆን የአምላክ ቃል ነው ማለት ነው ::
ከዚህ በፊት ስለ ኢስላም መጻህፍት ስትናገር ቁርአን የአምላክ ቃል እንደሆነ ሀዲስ የነቢዩ ቃል እንደሆነ አደርገህ ነበር የተናገርከው ::
ታድያ ይህ አባባልህ እርስ በርሱ አይጋጭም ?
ሀዲስ የአምላክ ቃል ከሆነ የነቢዩ ካልሆነ ለምን አብሮ አልተጠረዘም ? ማለትም አንድ መጽሀፍ አሆነም ? ሁለቱም ያምላክ ቃል ስለሆነ አንድ መጽሀፍ ለምን አልሆነም ?
የሱናን ሀዲስን ሺአዎችስ ይቀበሉታል ? ማለትም የሺአና የሱና ሀዲስ አንድ አይነት ነው ወይ ?
ስለመልስህ በቅድሚያ አመሰግናለሁ
ሰላም አሉ ኡላ
ቁርአን የአምላክ ቃል ነው ስንል ቃል በቃል ከአምላክ በወጣው መሰረት ተደግምዋል ማለታችን ነው reported speech ሳይሆን direct speech ነው
ለምሳሌ ' በል አምላክ አንድ ነው " የሚል ይገኛል በዚህ ግዜ ነብዩ በል የምትለውን እንክዋን ቆርጠው አምላክ አንድ ነው በሚል ብቻ አይደለም ያስተላለፉት በሰሙት መሰረት " በል አምላክ አንድ ነው " ብለው ነው የደገሙት ሀሳቡን የማይለውጥ እንዲያውን ይበልጥ የሚያብራራ ቢሆን እንክዋን ቃል እንክዋን ቢሆን የራሳቸውን ቃል አላስገቡበትም አልተጠቀሙም
ወደሀዲስ ስንመጣ ግን የተለየ ነው በራእይ የታያቸው ነገር ይኖራል ያን ነገር እንዲህ በል ተብለው አይደለም የተናገሩት ያዩትን ወይንም የሰሙትን ራእይ በራሳቸው አገላለጽ ነው የገለጹት ስለዚህ ይህንን ቀጥተኛ የአምላክ ቃል ነው ብለን አንወስደውም ግን አሁንም ቢሆን ንግግሩ it is inspired by God ብለን ነው የምንወስደው ከመሬት አንስተው እንደፈለጉ አይናገሩም ምክንያቱም ከላይ እንደገለጽኩልህ ቁርአን 53:3-4 ላይ ከልበወለድ አይናገርም ብሎ ምስክርነት ይሰጥላቸዋል አሁንም ታድያ ያየህእውን ነገር በራስህ አገላለጽ መግለጽና የሰማኸውን ንግግር መልሰህ እራሱን ቃል ሳትጨምር ወይንም ሳትቀንስ መድገም ይለያያል
እና ልዩነቱ ይህ ነው ቁርአን ቃል በቃል የአላህ ንግግር ነው ብለን ስናምን ሀዲስ ደግሞ የነብዩ ንግግር ነው ብለን እናምናለን ሆኖም ኢት ኢዝ ኢንስፓየርድ ባይ ጋድ የሚል እምነት ነው ያለን አምላክ በቀጥታ የተናገረው ባይሆንም ያን ንግግር እንዲናገር ያደረጋቸው እሱ ነው (ይህ እንግዲህ የኛ እምነት ነው )
ሱና ማለት ልምድ ድርጊት ... ማለት ነው የነብዩ ሱና ሲባል ደግሞ የነብዩ ድርጊት ልምድ .. ማለት ነው ሱኒ ማለት የነብዩን ፈለግ ተከታይ ማለት ነው ጸጉርህን እንደቦብ ማርሊ ማድረግ ከፈለግክ የራስታዎች ሱና ተከታይ ነህ ማለት ነው ስለነብዩ ሱና ከሆነ የተነሳው ነብዩ የነብራቸው የታወቀ ሱና ነው የተለያየ ሱና የሚባል ነገር ሊኖር አይችልም የተለየ ሱና አለ ከተባለ የሌላ ሰው ሱና ነው የሚሆነው
የጠየቅከው ስለሀዲስ ከሆነ ግን ሺዓዎችም የተለየ ሀዲስ ያላቸው አይመስለኝም ሀዲስ ግን ትክክለኛ ሀዲስ አለ የተሳሳተ ወይንም ደካማ ሀዲስም አለ ይህንንም አጥርተው ያወጡ ምሁራን አሉ ሺኣዎች የትኞቹን ሀዲሶች ትክክል ሰሂህ ብለው እንደሚወስዱ ስለሺዓ ጠለቀ ያለ እውቀት ስለሌለኝ አላውቅም
ከሰላምታ ጋር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 189 Location: ethiopia
Posted: Sun Apr 01, 2012 10:03 pm Post subject:
ሰላም ወልድያ
የሱኒ ሙስሊሞችና የሺአ ሙስሊሞች ሀዲስ በተወሰነ መጠን ልዩነት እንዳለው በሚገባ ከሁለቱም ወገኖች ሰምቻለሁ ::በእርግጥ እኔም ራሴ ያነበብኩትም አለ :: ወደፊት ልዩነቱን በደንብ በማስረጃ ከተረዳሁ ቡሀላ ላሳውቅህ እችላለሁ ::
ከአንድ ምንጭ የሆነ መጽሀፍ ምናልባት ሲተረጎም የትርጉም ልዩነት ጥቃቅን ስህተት ሊፈጠር ይችል እንደሆን ነው እንጂ የጎላ የህግም ሆነ የመመሪያ ልዩነት ሊኖረው አይገባም ::
ላሁን ግን አሁንም ከቁርአን ላይ ያነበብኩትን እንድታስረዳኝ ጥያቄ አቀርብልሀለሁ ::
ቁርአን ላይ ነብዩ ሙሀመድ ስላደረጋቸው ዘመቻዎች የሚናገርበት ቦታዎች አሉ ለአብነት ያህል :-
9: 81,
እነዚያ ከዘመቻ የቀሩት ከአላህ መልክተኛ ቡሀላ በመቀመጣቸው ተደሰቱ በአላህም መንገድ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው መታገልን ጠሉ በሀሩር አትሂዱ አሉም የገሀነም እሳት ተኩዋስነቱ በጣም የበረታ ነው በላቸው :: የሚያውቁ ቢሆኑ ኖሮ (አይቀሩም ነበር )
9: 117
በነቢዩ በነዚያም በችግሪቱ ጊዜያት (በተቡክ ዘመቻ ) ከነሱ የከፊሎቹ ልቦች (ለመቅረት ) ሊዘነበሉ ከተቃረቡ ቡሀላ በተከተሉት ስደተኞችና ረዳቶች ላይ አላህ በእርግጥ ጸጸታቸውን ተቀበለ ...
47: 4
እነዚያንም የካዱትን (በጦር ላይ ) ባገኛችሁ ጊዜ ጫንቃዎችን በሀይል ምቱ ባደከማችሁዋቸውም ጊዜ (አትግደሉዋቸው ማርኩዋቸው ) ማሰሪያውንም አጥብቁ በሁዋላም ወይም በነጻ ትለቁዋቸዋላችሁ ወይም ትበዧቸዋላችሁ (ይህም ) ጦሪቱ መሳሪያዋን እስከምትጥል ድረስ ነው (ነገሩ ይህ ነው ) ...
48: 15, 16, 17
ወደ ዘረፋዎች ልትይዟት በሄዳችሁ ጊዜ እነዚያ ወደ ሁዋላ የቀሩት ሰዎች ተዉን እንከተላችሁ ይሏችሁዋል ...
ከአዕራቦች ወደሁዋላ ለቀሩት በላቸው :- የብርቱ ጭካኔ ባለቤት ወደሆኑ ህዝቦች (ውጊያ ) ወደፊት ትጥጠራላችሁ ትጋደሏቸዋላችሁ ወይም ይሰልማሉ ...
በእውር ላይ (ከዘመቻ በመቅረቱ ) ሀጢአት የለበትም በአንካሳም ላይ ሀጢአት የለበትም ...
እነዚህ የጦር ዘመቻዎች ምንድናቸው ?
ሙሀመድ ምን ለማድረግ የዘመተባቸው ዘመቻዎች ናቸው ?
በዝርዝር አሳማኝ በሆነ መንገድ እንደምትመልስልኝ እተማመናለሁ ::
ስለመልስህ በቅድሚያ አመሰግናለሁ ::
ሰላም ሁን
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 482
Posted: Wed Apr 04, 2012 7:36 am Post subject:
አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም ወልድያ
የሱኒ ሙስሊሞችና የሺአ ሙስሊሞች ሀዲስ በተወሰነ መጠን ልዩነት እንዳለው በሚገባ ከሁለቱም ወገኖች ሰምቻለሁ ::በእርግጥ እኔም ራሴ ያነበብኩትም አለ :: ወደፊት ልዩነቱን በደንብ በማስረጃ ከተረዳሁ ቡሀላ ላሳውቅህ እችላለሁ ::
ከአንድ ምንጭ የሆነ መጽሀፍ ምናልባት ሲተረጎም የትርጉም ልዩነት ጥቃቅን ስህተት ሊፈጠር ይችል እንደሆን ነው እንጂ የጎላ የህግም ሆነ የመመሪያ ልዩነት ሊኖረው አይገባም ::
ላሁን ግን አሁንም ከቁርአን ላይ ያነበብኩትን እንድታስረዳኝ ጥያቄ አቀርብልሀለሁ ::
ቁርአን ላይ ነብዩ ሙሀመድ ስላደረጋቸው ዘመቻዎች የሚናገርበት ቦታዎች አሉ ለአብነት ያህል :-
9: 81,
እነዚያ ከዘመቻ የቀሩት ከአላህ መልክተኛ ቡሀላ በመቀመጣቸው ተደሰቱ በአላህም መንገድ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው መታገልን ጠሉ በሀሩር አትሂዱ አሉም የገሀነም እሳት ተኩዋስነቱ በጣም የበረታ ነው በላቸው :: የሚያውቁ ቢሆኑ ኖሮ (አይቀሩም ነበር )
9: 117
በነቢዩ በነዚያም በችግሪቱ ጊዜያት (በተቡክ ዘመቻ ) ከነሱ የከፊሎቹ ልቦች (ለመቅረት ) ሊዘነበሉ ከተቃረቡ ቡሀላ በተከተሉት ስደተኞችና ረዳቶች ላይ አላህ በእርግጥ ጸጸታቸውን ተቀበለ ...
47: 4
እነዚያንም የካዱትን (በጦር ላይ ) ባገኛችሁ ጊዜ ጫንቃዎችን በሀይል ምቱ ባደከማችሁዋቸውም ጊዜ (አትግደሉዋቸው ማርኩዋቸው ) ማሰሪያውንም አጥብቁ በሁዋላም ወይም በነጻ ትለቁዋቸዋላችሁ ወይም ትበዧቸዋላችሁ (ይህም ) ጦሪቱ መሳሪያዋን እስከምትጥል ድረስ ነው (ነገሩ ይህ ነው ) ...
48: 15, 16, 17
ወደ ዘረፋዎች ልትይዟት በሄዳችሁ ጊዜ እነዚያ ወደ ሁዋላ የቀሩት ሰዎች ተዉን እንከተላችሁ ይሏችሁዋል ...
ከአዕራቦች ወደሁዋላ ለቀሩት በላቸው :- የብርቱ ጭካኔ ባለቤት ወደሆኑ ህዝቦች (ውጊያ ) ወደፊት ትጥጠራላችሁ ትጋደሏቸዋላችሁ ወይም ይሰልማሉ ...
በእውር ላይ (ከዘመቻ በመቅረቱ ) ሀጢአት የለበትም በአንካሳም ላይ ሀጢአት የለበትም ...
እነዚህ የጦር ዘመቻዎች ምንድናቸው ?
ሙሀመድ ምን ለማድረግ የዘመተባቸው ዘመቻዎች ናቸው ?
በዝርዝር አሳማኝ በሆነ መንገድ እንደምትመልስልኝ እተማመናለሁ ::
ስለመልስህ በቅድሚያ አመሰግናለሁ ::
ሰላም ሁን
ሰላም አሉ ኡላ
በቅድምያ እኔ ሺዓን ስለማልወክል የነሱ ልዩነት ይኑረው አይኑረው ለኔ ምንም አይደርግልኝም
ቀሪዎቹን ጥያቄዎችህን ልመልስልህ እሞክራለው ሆኖም እኔም ያንተ አይነት የአጠያየቅ ስልት ተከትዬ ጥያቄዎችን ስለማቀርብልህ brace yourself እላለው
በቅድምያ እንግዲህ ጥያቄዎቹን ያቀረብከው የተለመደውን ኢስላም በጦር ነው የተስፋፋው የሚል myth ለማስረገጥ እንደሆነ ይገባኛል ግን እስቲ ወድህዋላ ተመልሸ የኢስላምን አጀማመር በአጭሩ ልግለጽልህ
ነብዩ ሞሀመድ (ሰአወ ) ከኢስላም በፊት በመካ ማህበረሰብ ውስጥ 40 አመታትን ኖረዋል በመካ ከተከበረ ቤተሰብ የተወለዱ በመሆናቸውና በነበራቸው ትልቅ ስብእና በሁሉም ሰው ዘንድ እጅግ ተወዳጅ ሰው ነበሩ ከነብይነት በፊት የነበራቸው ኢኮኖምያዊ ሁኔታም እጅግ ጥሩ የሚባል ነበረ
ሆኖም ከ 40 አመት በህዋላ ወዳጅን በሙሉ ወደመረረ ጥላትነት የሚቀይር ሁኔታ ተፈጠረ አንድ ሰው ብቻውን ስር በሰደደ የጣኦት እምነት ውስጥ ተዘፍቆ የነበረ ማህበረሰብ ውስጥ ይህን እምነት ተቃውሞ እና አውግዞ ሲጋፈጥ ሊፈጠር የሚችለውን ማሰብ ትችላለህ አካባቢው በሙሉ ሳር ቅጠሉ ሁሉ የአደጋ እና የስጋት ምንጭ ሆነባቸው ጥሪውን የተቀበሉ የመጀመርያ ሙስሊሞች ለ 13 አመታት ተወግረዋል ተገድለዋል ንብረታቸው ተዘርፍዋል ማህበራዊ ማእቀብ ተጥሎባቸው እንዲራቡ እንዲጠሙ ተደርገውል ግፉ ከሚቅዋቅዋሙት በላይ ሲሆን ለእምነታቸው ወደ አበሻ ምድር የተሰደዱም ነበሩ ይህ ሁሉ የደሰረሰባቸው አምላክ አንድ ነው በማለታቸው ብቻ ነበረ :: የሀይማኖት ነጻነት እጦት የመጀመርያ ስለባ ነበሩ ከ 13 አመታት የስቃይ ቆይታ በህዋላ አማኞች ረጅም መንገድን ወደመዲና እንዲሰደዱ ሆነ የመዲና ህዝብ መካም አቀባበልን ተቀበላቸው ኢስላምም መሰረት ያዘ ሆኖም ጨቅላው ኢስላም አሁንም በኮንስታንት አደጋ ውስጥ ነበረ ቁረይሾች የአካባቢውን ጎሳዎች አስተባብረው እጅግ ግዙፍና አስፈሪ ጦር ይዘው ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ ሊገላገሉት መዲና ድረስ ዘምተውበት ነበር እነዚህን አደጋዎች ለመከላከል ሙስሊሞች መታገል ግድ ተደርጎባቸውል ያለ በቂ ምክንያት ከነዚህ ትግሎች መቅረትም እጅግ ትልቅ ሀጥያት ተደርግዋል በእምነታቸው ጥንካሬ ምክንያትም እጅግ አናሳ ቁጥር እና ጥቂት መሳርያ የነበራቸው ሙስሊሞችም ግዙፉን የቁረይሾች ሀይል በየጊዘው መክተው አሸንፈዋል ከዚህ በህዋላ በመዲና እና በአካባቢው ያሉ ጎሳዎች ኢስላምን መቀበል ጀመሩ ኢስላምን እንዲቀበል የተገደደ አንድም ሰው አልነበረም ምክንያቱን
ቁርአን 2:256
በሀይማኖት ማስገደድ የለም ይላል
ቁራን 16 :82 ላይም
ባይቀበሉህም አንተ ያለብህ መልእክቱን ማድረስ ብቻ ነው ይላቸዋል ሌላ የተለያዩ ቦታዎች ላይ ሰው በራሱ ምርጫ ብቻ መሄድ እንዳለበት ይገልጻል
ከዛ በህዋላ አደጋው ከሌላ ከፍ ካለ ቦታ መጣ :: አካክባቢውን ይቆጣጠሩ ከነበሩት ከባዛንታይኖችና ከሮሞች ! እነዚህን እንክዋን ልትዋጋቸው ስማቸው ብቻ ሲጠራ ሰውነት ላይ ብርድና ቅጥቃጤ የሚለቁ ኢምፓየሮች ነበሩ እነሱም ኢስላም የአንድስ ወቅት ንፋስ ብቻ አለመሆኑን ሲረዱና እነሱ የሚቆጣጠሩት አካባቢም ንፋሱ ሲመጣ በእንጭጩ መቅጨት እንዳለባቸው ተሰማቸው እነዚህን የሰማይ ስባሪ የነበሩ መንግታትን አደጋ መከላከልም የወቅቱ ሙስሊሞች ጫንቃ ላይ ያረፈ ግዴታ ነበረ
ቁርአን በየወቅቱ ይወርድ ስለነበረ አንተ ያመጣሀቸው አንቀጾች በአብዛኛው ስለተቡክ (ባዛንታይኖች /ሮሞችን ) ለመመከት ስለተደረገው ዘመቻ የሚያወሱ ናቸው ይህ ዘመቻ አማኞች እምነታቸው የተፈተነበት መናፍቃን ደግሞ ንፍቅናቸው የታወቀበት ነበረ ለዘመቻው ጥሪ የተደረገው እጅግ አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ በሚኖርበት እጅግ ሞቃታማው የበጋ ወራት ነበረ
እመለሳለው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 482
Posted: Wed Apr 04, 2012 1:15 pm Post subject:
እንደገለጽኩት የባዛንታይን ጦር እጅግ ግዙፍና ዝናው ብቻ አስፈሪ ጦር ነበር ሙስሊሞቹ ተቀመጠው ከጠበቁት sitting duck አይነት ነገር ይሆናሉ ስለዚህ ወደድንበሩ ወጥተው ይህን ግዙፍ ሀይል መጥበቅ ነበረባቸው በዚህ ዘመቻ ከሚጠብቃቸው ፍጹም ተመጣጣኝ ያልሆነ ሀይል በተጨማሪ ሌሎች አሉታዊ ነገሮች ነበሩ ወቅቱ የበረሀው ሙቀት እጅግ የሚበረታበት ወቅት ነበር ከዚህም በተጨማሪ ቴምሩ የሚያሸትበትና ሰብሳቢ የሚፈልግበት የስራ ወቅት ነበር እውነተኛ አማኝ ግን ይህን ፈተና ተቅዋቅሞ ለጥሪው ምላሽ የሚሰጥ ነበር መናፍቅ ማለት ደግሞ ሲመች የሚያምን ሳይመች የሚንሸራተት ሙልጭልጭ ከነፈሰው ጋር የሚነፍስ ግዜ አይቶ የሚከዳ ሁለም የራሱን ጥቅም ብቻ አሳዳጅ ነው በመሆኑም ይህን ጦር የመጋፈጥ ጥሪ ለሙስሊሞች ሲቀርብ እውነተኛ አማኞች ገንዘባቸውንም ነፍሳቸውንም ለዚህ ጥሪ አቀረቡ ቤታቸውን ሰብሳቢ የሚጠብቀውን እርሻቸውን ጥለው እጅግ አስፈሪ የነበረውን ጦር ለመጋፈጥ በተክዋሳው ሀሩር ተነሱ በአንጻሩ መናፍቆቹ የተለያየ ተልካሻ ምክንያት በማቅረብ ከዘመቻው ላይ ላለመሳተፍ ምክንያት አቀረቡ ከራሳቸው አልፎም ሌሎችን በዚህ የሀሩር ወቅት አትዝመቱ የሚል ፕሮፖጋንዳ ነዙ እውነተኛው ፈተና እንግዲህ ይህ ነው በመልካም ግዜ ሁሉም አማኝ መስሎ ሊቀርብ ይችላል እምነት ግን የሚለካው በንዲህ አይነት የጭንቅ ወቅት ነው
ይህንን የመናፍቃን ሁኔታ አስመልክቶ ቁራን እንዲህ ይላል
: 81,
እነዚያ ከዘመቻ የቀሩት ከአላህ መልክተኛ ቡሀላ በመቀመጣቸው ተደሰቱ በአላህም መንገድ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው መታገልን ጠሉ በሀሩር አትሂዱ አሉም የገሀነም እሳት ተኩዋስነቱ በጣም የበረታ ነው በላቸው :: የሚያውቁ ቢሆኑ ኖሮ (አይቀሩም ነበር )
በዚህ ጦር ከመናፍቃን ሌላ ትቂት ሰዎች ልባቸው ለመቅረት ከጅሎ ከዋናው ጦር ከቀሩ በህዋላ ተጸጽተው ረጅሙን ጉዞ ብቻቸውን ተጉዘው ከዋናው ጦር ጋር የተቀላቀሉ አማኝፕች ነበሩ
ስለነዚህም ቁርአን እንዲ ያወሳቸውል
: 117
በነቢዩ በነዚያም በችግሪቱ ጊዜያት (በተቡክ ዘመቻ ) ከነሱ የከፊሎቹ ልቦች (ለመቅረት ) ሊዘነበሉ ከተቃረቡ ቡሀላ በተከተሉት ስደተኞችና ረዳቶች ላይ አላህ በእርግጥ ጸጸታቸውን ተቀበለ ...
ሀይማኖትህ ለአደጋ ሲጋለጥ የመከላከል ግደታ በሁሉም ላይ ተጥልዋል ከዚህ ግዴታ ነጻ የተደረጉት የማይችሉት ብቻ ናቸው ይህንን ነው ቁርአን
በእውር ላይ (ከዘመቻ በመቅረቱ ) ሀጢአት የለበትም በአንካሳም ላይ ሀጢአት የለበትም ...
በጦርነት ወቅት ጠንክረህ መዋጋት እንዳለብህ አሌ አይባልም በዚህ ወቅት የሚማረከው ምርኮ ሁሉ ለተዋጊዎቹ የሚታደል ነበረ የተማረኩ ሰዎችም በአግባቡ እንዲያዙ እንጂ እንዲገደሉ እንክዋን አያዝም በነጻ ወይንም በክፍያ የሚለቀቁበት ሁኔታ ነው የተገለጸው የጄኔቭ ስምምነት ሳይኖር ምርኮኛ እንደት መያዝ እንዳለበት ኢስላም አስተምርዋል
47: 4
እነዚያንም የካዱትን (በጦር ላይ ) ባገኛችሁ ጊዜ ጫንቃዎችን በሀይል ምቱ ባደከማችሁዋቸውም ጊዜ (አትግደሉዋቸው ማርኩዋቸው ) ማሰሪያውንም አጥብቁ በሁዋላም ወይም በነጻ ትለቁዋቸዋላችሁ ወይም ትበዧቸዋላችሁ (ይህም ) ጦሪቱ መሳሪያዋን እስከምትጥል ድረስ ነው (ነገሩ ይህ ነው ) ...
48: 15, 16, 17
ወደ ዘረፋዎች ልትይዟት በሄዳችሁ ጊዜ እነዚያ ወደ ሁዋላ የቀሩት ሰዎች ተዉን እንከተላችሁ ይሏችሁዋል ...
ከአዕራቦች ወደሁዋላ ለቀሩት በላቸው :- የብርቱ ጭካኔ ባለቤት ወደሆኑ ህዝቦች (ውጊያ ) ወደፊት ትጥጠራላችሁ ትጋደሏቸዋላችሁ ወይም ይሰልማሉ ...
በእውር ላይ (ከዘመቻ በመቅረቱ ) ሀጢአት የለበትም በአንካሳም ላይ ሀጢአት የለበትም ...
Quote:
እነዚህ የጦር ዘመቻዎች ምንድናቸው ?
ሙሀመድ ምን ለማድረግ የዘመተባቸው ዘመቻዎች ናቸው ?
በዝርዝር አሳማኝ በሆነ መንገድ እንደምትመልስልኝ እተማመናለሁ ::
በጠቅላላው እነዚህ ዘመቻዎች እራስን የመከላከል ዘመቻዎች ነበሩ ጭቁን ህዝቦችን የመታደግ ዘመቻዎች ነበሩ ማንኛውንም ዘርም ሀይማኖትም የማጥፋት ተልእኮ አልነበራቸውም በየትኛውም መንገድ የጅምላ ግድያ (ጄኖሳይድ ) ቁርአን ላይ አታገኝም የሚዋጋህ ጦር ጦሩን ካወረደ አንተም ታወርዳለህ እንጂ ህጻናት አሮጊት ሴት እንሳሳ ከብት ሳትል ያገኘኸውን ጨፍጭፍ አይልም ሌሎችም ጦረኛ አንቀጾች የመሰሉህን አቅርብልኝ ምክንያቱን ላስረዳህ እሞክራለው
አንተም በመጽሀፍ ቅዱስ ካለው ዘመቻ አንዱን ላሳይህ
መጽሀፈ እያሱ ወልደነዌ ላይ ምእራፍ 10 ቁጥር 27ጀምሮ እንዲህ ይነበባል
27፤ ፀሐይም ልትገባ በቀረበች ጊዜ ኢያሱ አዘዘ፥ ከዛፎችም አወረዱአቸው፥ ተሸሽገውም በነበሩበት ዋሻ ጣሉአቸው፥ እስከ ዛሬም ድረስ በዋሻው አፍ ታላላቅ ድንጋይ ተደርጎአል።
28፤ በዚያም ቀን ኢያሱ መቄዳን ያዛት፥ እርስዋንና ንጉሥዋንም በሰይፍ ስለት መታ፤ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋቸው፥ ከእነርሱም አንዱን ስንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ እንዳደረገ በመቄዳ ንጉሥ አደረገ።
29፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከመቄዳ ወደ ልብና አለፉ፥ ልብናንም ወጉ።
30፤ እግዚአብሔርም እርስዋንና ንጉሥዋን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጠ፤ እርስዋንም በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መታ፥ በእርስዋም አንዱን ስንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ እንዳደረገው በልብና ንጉሥ አደረገ።
31፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከልብና ወደ ለኪሶ አለፉ፥ ከበቡአትም፥ ወጉአትም።
32፤ እግዚአብሔርም ለኪሶን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣት፥ በሁለተኛውም ቀን ያዙአት፤ በልብናም እንዳደረጉት ሁሉ፥ እርስዋን በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱአቸው።
33፤ በዚያን ጊዜም የጌዝር ንጉሥ ሆራም ለኪሶን ለመርዳት ወጣ፤ ኢያሱም አንድ ስንኳ ሳይቀር እርሱንና ሕዝቡን መታ።
34፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከለኪሶ ወደ ኦዶላም አለፉ፥ ከበቡአትም፥ ወጉአትም፤
35፤ በዚያም ቀን ያዙአት፥ በሰይፍም ስለት መቱአት፤ በለኪሶም እንዳደረገው ሁሉ፥ በእርስዋ ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በዚያ ቀን ፈጽሞ አጠፋ።
36፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከኦዶላም ወደ ኬብሮን ወጡ፥ ወጉአትም፥ ያዙአትም፤
37፤ እርስዋንም ንጉሥዋንም ከተሞችዋንም ሁሉ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ፤ በኦዶላም እንዳደረገው ሁሉ ማንንም አላስቀረም፤ እርስዋንም በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ።
38፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ወደ ዳቤር ተመለሱ፥ ወጉአትም፥
39፤ እርስዋንም ንጉሥዋንም ከተሞችዋንም ያዙ፤ በሰይፍም ስለት መቱአቸው፥ በእነርሱም ውስጥ ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽመው አጠፉ፤ ማንንም አላስቀረም፤ በኬብሮን፥ ደግሞ በልብናና በንጉሥዋ እንዳደረገው እንዲሁ በዳቤርና በንጉሥዋ አደረገ።
40፤ እንዲሁም ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ተራራማውን አገር ደቡቡንም ቈላውንም ቍልቍለቱንም ነገሥታቶቻቸውንም ሁሉ መታ፤ ማንንም አላስቀረም፤ *** የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዳዘዘውም ነፍስ ያለበትን ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ።
***
41፤ ኢያሱም ከቃዴስ በርኔ እስከ ጋዛ ድረስ የጎሶምንም ምድር ሁሉ እስከ ገባዖን ድረስ መታ።
42፤ የእስራኤልም አምላክ እግዚአብሔር ለእስራኤል ስለ ተዋጋላቸው ኢያሱ እነዚህን ነገሥታት ሁሉ ምድራቸውንም በአንድ ጊዜ ያዘ።
43፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ወደ ሰፈሩ ወደ ጌልገላ ተመለሱ። a
ይህንን እንዴት ትመለከተዋለህ ?
ከሰላምታ ጋር
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 189 Location: ethiopia
Posted: Sun Apr 08, 2012 8:45 pm Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም ወልድያ
የሱኒ ሙስሊሞችና የሺአ ሙስሊሞች ሀዲስ በተወሰነ መጠን ልዩነት እንዳለው በሚገባ ከሁለቱም ወገኖች ሰምቻለሁ ::በእርግጥ እኔም ራሴ ያነበብኩትም አለ :: ወደፊት ልዩነቱን በደንብ በማስረጃ ከተረዳሁ ቡሀላ ላሳውቅህ እችላለሁ ::
ከአንድ ምንጭ የሆነ መጽሀፍ ምናልባት ሲተረጎም የትርጉም ልዩነት ጥቃቅን ስህተት ሊፈጠር ይችል እንደሆን ነው እንጂ የጎላ የህግም ሆነ የመመሪያ ልዩነት ሊኖረው አይገባም ::
ላሁን ግን አሁንም ከቁርአን ላይ ያነበብኩትን እንድታስረዳኝ ጥያቄ አቀርብልሀለሁ ::
ቁርአን ላይ ነብዩ ሙሀመድ ስላደረጋቸው ዘመቻዎች የሚናገርበት ቦታዎች አሉ ለአብነት ያህል :-
9: 81,
እነዚያ ከዘመቻ የቀሩት ከአላህ መልክተኛ ቡሀላ በመቀመጣቸው ተደሰቱ በአላህም መንገድ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው መታገልን ጠሉ በሀሩር አትሂዱ አሉም የገሀነም እሳት ተኩዋስነቱ በጣም የበረታ ነው በላቸው :: የሚያውቁ ቢሆኑ ኖሮ (አይቀሩም ነበር )
9: 117
በነቢዩ በነዚያም በችግሪቱ ጊዜያት (በተቡክ ዘመቻ ) ከነሱ የከፊሎቹ ልቦች (ለመቅረት ) ሊዘነበሉ ከተቃረቡ ቡሀላ በተከተሉት ስደተኞችና ረዳቶች ላይ አላህ በእርግጥ ጸጸታቸውን ተቀበለ ...
47: 4
እነዚያንም የካዱትን (በጦር ላይ ) ባገኛችሁ ጊዜ ጫንቃዎችን በሀይል ምቱ ባደከማችሁዋቸውም ጊዜ (አትግደሉዋቸው ማርኩዋቸው ) ማሰሪያውንም አጥብቁ በሁዋላም ወይም በነጻ ትለቁዋቸዋላችሁ ወይም ትበዧቸዋላችሁ (ይህም ) ጦሪቱ መሳሪያዋን እስከምትጥል ድረስ ነው (ነገሩ ይህ ነው ) ...
48: 15, 16, 17
ወደ ዘረፋዎች ልትይዟት በሄዳችሁ ጊዜ እነዚያ ወደ ሁዋላ የቀሩት ሰዎች ተዉን እንከተላችሁ ይሏችሁዋል ...
ከአዕራቦች ወደሁዋላ ለቀሩት በላቸው :- የብርቱ ጭካኔ ባለቤት ወደሆኑ ህዝቦች (ውጊያ ) ወደፊት ትጥጠራላችሁ ትጋደሏቸዋላችሁ ወይም ይሰልማሉ ...
በእውር ላይ (ከዘመቻ በመቅረቱ ) ሀጢአት የለበትም በአንካሳም ላይ ሀጢአት የለበትም ...
እነዚህ የጦር ዘመቻዎች ምንድናቸው ?
ሙሀመድ ምን ለማድረግ የዘመተባቸው ዘመቻዎች ናቸው ?
በዝርዝር አሳማኝ በሆነ መንገድ እንደምትመልስልኝ እተማመናለሁ ::
ስለመልስህ በቅድሚያ አመሰግናለሁ ::
ሰላም ሁን
ሰላም አሉ ኡላ
በቅድምያ እኔ ሺዓን ስለማልወክል የነሱ ልዩነት ይኑረው አይኑረው ለኔ ምንም አይደርግልኝም
ሰላም ወልድያ
ልዩነቱን ማወቁ እንኩዋን ጠቀሜታ አለው እላለሁ ::
የሺአም ሆነ የሱኒ ሙስሊሞች ሁለቱም ሀይማኖታቸው ኢስላም እንደሆነ እንደሚያምኑ ግልጽ ነው :: ነገር ግን ሁለቱም የተለያየ እምነቶች ካሉዋቸውና በሚከተሉዋቸው ስርአቶች ላይ ለውጥ ካለ በተለይም እንደ አምላክ ቃል ወይም የሁለቱም የጋራ ነቢይ እንደሆነ የሚያምኑትን የሙሀመድን ቃል ነው ብለው በሚቀበሉት መጽሀፍ ላይ የጎላ ልዩነት ካለ አንድ ችግር አለ ማለት ነው :: ያንን ችግር ደግሞ ማወቅህ ወይ ያንተ ወይም ደግሞ የነሱ እምነት ትክክል እንደሆነ ማወቅ ያስችልሀል :: ለሚነሳውም ጥያቄ በቂ የሆነ መልስ መስጠት ያስችልሀል ::
በተለይ ግን ሁለቱም እንደ ነቢዩ ቃል የሚቆጠሩ መጽሀፎች ላይ ልዩነት ካለና ሁለቱም የኔ ትክክል ነው ካሉ በሁለቱም በመጽሀፎች አጻጻፍ ላይ አንድ ችግር አለ ማለት ነው ::
ለማንኛውም ወደፊት በመጠኑም ቢሆን የምናነሳው ርእስ ሊሆን ይችላል ::
Quote: ቀሪዎቹን ጥያቄዎችህን ልመልስልህ እሞክራለው ሆኖም እኔም ያንተ አይነት የአጠያየቅ ስልት ተከትዬ ጥያቄዎችን ስለማቀርብልህ brace yourself እላለው
ከቁርአን ጥቅሶች ጋር እያወዳደርክ ለምታነሳቸው ጥያቄዎች በጣም ደስ እንደሚለኝ ልነግርህ እወዳለሁ :: መጽሀፍ ቅዱስን በተመለከተ የፈለከውን ጥያቄ በፈለከው ጥቅስ ላይ የተመሰረተ ጥያቄ ልትጠይቀኝ እንደምትችል ልነግርህ እወዳለሁ :: በምችለው መጠን ላብራራልህም እችላለሁ ::
Quote: በቅድምያ እንግዲህ ጥያቄዎቹን ያቀረብከው የተለመደውን ኢስላም በጦር ነው የተስፋፋው የሚል myth ለማስረገጥ እንደሆነ ይገባኛል ግን እስቲ ወድህዋላ ተመልሸ የኢስላምን አጀማመር በአጭሩ ልግለጽልህ
ነብዩ ሞሀመድ (ሰአወ ) ከኢስላም በፊት በመካ ማህበረሰብ ውስጥ 40 አመታትን ኖረዋል በመካ ከተከበረ ቤተሰብ የተወለዱ በመሆናቸውና በነበራቸው ትልቅ ስብእና በሁሉም ሰው ዘንድ እጅግ ተወዳጅ ሰው ነበሩ ከነብይነት በፊት የነበራቸው ኢኮኖምያዊ ሁኔታም እጅግ ጥሩ የሚባል ነበረ
ሆኖም ከ 40 አመት በህዋላ ወዳጅን በሙሉ ወደመረረ ጥላትነት የሚቀይር ሁኔታ ተፈጠረ አንድ ሰው ብቻውን ስር በሰደደ የጣኦት እምነት ውስጥ ተዘፍቆ የነበረ ማህበረሰብ ውስጥ ይህን እምነት ተቃውሞ እና አውግዞ ሲጋፈጥ ሊፈጠር የሚችለውን ማሰብ ትችላለህ አካባቢው በሙሉ ሳር ቅጠሉ ሁሉ የአደጋ እና የስጋት ምንጭ ሆነባቸው ጥሪውን የተቀበሉ የመጀመርያ ሙስሊሞች ለ 13 አመታት ተወግረዋል ተገድለዋል ንብረታቸው ተዘርፍዋል ማህበራዊ ማእቀብ ተጥሎባቸው እንዲራቡ እንዲጠሙ ተደርገውል ግፉ ከሚቅዋቅዋሙት በላይ ሲሆን ለእምነታቸው ወደ አበሻ ምድር የተሰደዱም ነበሩ ይህ ሁሉ የደሰረሰባቸው አምላክ አንድ ነው በማለታቸው ብቻ ነበረ :: የሀይማኖት ነጻነት እጦት የመጀመርያ ስለባ ነበሩ ከ 13 አመታት የስቃይ ቆይታ በህዋላ አማኞች ረጅም መንገድን ወደመዲና እንዲሰደዱ ሆነ የመዲና ህዝብ መካም አቀባበልን ተቀበላቸው ኢስላምም መሰረት ያዘ ሆኖም ጨቅላው ኢስላም አሁንም በኮንስታንት አደጋ ውስጥ ነበረ ቁረይሾች የአካባቢውን ጎሳዎች አስተባብረው እጅግ ግዙፍና አስፈሪ ጦር ይዘው ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ ሊገላገሉት መዲና ድረስ ዘምተውበት ነበር እነዚህን አደጋዎች ለመከላከል ሙስሊሞች መታገል ግድ ተደርጎባቸውል ያለ በቂ ምክንያት ከነዚህ ትግሎች መቅረትም እጅግ ትልቅ ሀጥያት ተደርግዋል በእምነታቸው ጥንካሬ ምክንያትም እጅግ አናሳ ቁጥር እና ጥቂት መሳርያ የነበራቸው ሙስሊሞችም ግዙፉን የቁረይሾች ሀይል በየጊዘው መክተው አሸንፈዋል ከዚህ በህዋላ በመዲና እና በአካባቢው ያሉ ጎሳዎች ኢስላምን መቀበል ጀመሩ ኢስላምን እንዲቀበል የተገደደ አንድም ሰው አልነበረም ምክንያቱን
ቁርአን 2:256
በሀይማኖት ማስገደድ የለም ይላል
ቁራን 16 :82 ላይም
ባይቀበሉህም አንተ ያለብህ መልእክቱን ማድረስ ብቻ ነው ይላቸዋል ሌላ የተለያዩ ቦታዎች ላይ ሰው በራሱ ምርጫ ብቻ መሄድ እንዳለበት ይገልጻል
ከዛ በህዋላ አደጋው ከሌላ ከፍ ካለ ቦታ መጣ :: አካክባቢውን ይቆጣጠሩ ከነበሩት ከባዛንታይኖችና ከሮሞች ! እነዚህን እንክዋን ልትዋጋቸው ስማቸው ብቻ ሲጠራ ሰውነት ላይ ብርድና ቅጥቃጤ የሚለቁ ኢምፓየሮች ነበሩ እነሱም ኢስላም የአንድስ ወቅት ንፋስ ብቻ አለመሆኑን ሲረዱና እነሱ የሚቆጣጠሩት አካባቢም ንፋሱ ሲመጣ በእንጭጩ መቅጨት እንዳለባቸው ተሰማቸው እነዚህን የሰማይ ስባሪ የነበሩ መንግታትን አደጋ መከላከልም የወቅቱ ሙስሊሞች ጫንቃ ላይ ያረፈ ግዴታ ነበረ
ቁርአን በየወቅቱ ይወርድ ስለነበረ አንተ ያመጣሀቸው አንቀጾች በአብዛኛው ስለተቡክ (ባዛንታይኖች /ሮሞችን ) ለመመከት ስለተደረገው ዘመቻ የሚያወሱ ናቸው ይህ ዘመቻ አማኞች እምነታቸው የተፈተነበት መናፍቃን ደግሞ ንፍቅናቸው የታወቀበት ነበረ ለዘመቻው ጥሪ የተደረገው እጅግ አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ በሚኖርበት እጅግ ሞቃታማው የበጋ ወራት ነበረ
እመለሳለው
ወደ መልስህ ማገባደጃና ጥያቄዎችህን ወዳቀረብክበት ገጽ ልለፍ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 189 Location: ethiopia
Posted: Mon Apr 09, 2012 1:12 am Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : እንደገለጽኩት የባዛንታይን ጦር እጅግ ግዙፍና ዝናው ብቻ አስፈሪ ጦር ነበር ሙስሊሞቹ ተቀመጠው ከጠበቁት sitting duck አይነት ነገር ይሆናሉ ስለዚህ ወደድንበሩ ወጥተው ይህን ግዙፍ ሀይል መጥበቅ ነበረባቸው በዚህ ዘመቻ ከሚጠብቃቸው ፍጹም ተመጣጣኝ ያልሆነ ሀይል በተጨማሪ ሌሎች አሉታዊ ነገሮች ነበሩ ወቅቱ የበረሀው ሙቀት እጅግ የሚበረታበት ወቅት ነበር ከዚህም በተጨማሪ ቴምሩ የሚያሸትበትና ሰብሳቢ የሚፈልግበት የስራ ወቅት ነበር እውነተኛ አማኝ ግን ይህን ፈተና ተቅዋቅሞ ለጥሪው ምላሽ የሚሰጥ ነበር መናፍቅ ማለት ደግሞ ሲመች የሚያምን ሳይመች የሚንሸራተት ሙልጭልጭ ከነፈሰው ጋር የሚነፍስ ግዜ አይቶ የሚከዳ ሁለም የራሱን ጥቅም ብቻ አሳዳጅ ነው በመሆኑም ይህን ጦር የመጋፈጥ ጥሪ ለሙስሊሞች ሲቀርብ እውነተኛ አማኞች ገንዘባቸውንም ነፍሳቸውንም ለዚህ ጥሪ አቀረቡ ቤታቸውን ሰብሳቢ የሚጠብቀውን እርሻቸውን ጥለው እጅግ አስፈሪ የነበረውን ጦር ለመጋፈጥ በተክዋሳው ሀሩር ተነሱ በአንጻሩ መናፍቆቹ የተለያየ ተልካሻ ምክንያት በማቅረብ ከዘመቻው ላይ ላለመሳተፍ ምክንያት አቀረቡ ከራሳቸው አልፎም ሌሎችን በዚህ የሀሩር ወቅት አትዝመቱ የሚል ፕሮፖጋንዳ ነዙ እውነተኛው ፈተና እንግዲህ ይህ ነው በመልካም ግዜ ሁሉም አማኝ መስሎ ሊቀርብ ይችላል እምነት ግን የሚለካው በንዲህ አይነት የጭንቅ ወቅት ነው
ይህንን የመናፍቃን ሁኔታ አስመልክቶ ቁራን እንዲህ ይላል
: 81,
እነዚያ ከዘመቻ የቀሩት ከአላህ መልክተኛ ቡሀላ በመቀመጣቸው ተደሰቱ በአላህም መንገድ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው መታገልን ጠሉ በሀሩር አትሂዱ አሉም የገሀነም እሳት ተኩዋስነቱ በጣም የበረታ ነው በላቸው :: የሚያውቁ ቢሆኑ ኖሮ (አይቀሩም ነበር )
በዚህ ጦር ከመናፍቃን ሌላ ትቂት ሰዎች ልባቸው ለመቅረት ከጅሎ ከዋናው ጦር ከቀሩ በህዋላ ተጸጽተው ረጅሙን ጉዞ ብቻቸውን ተጉዘው ከዋናው ጦር ጋር የተቀላቀሉ አማኝፕች ነበሩ
ስለነዚህም ቁርአን እንዲ ያወሳቸውል
: 117
በነቢዩ በነዚያም በችግሪቱ ጊዜያት (በተቡክ ዘመቻ ) ከነሱ የከፊሎቹ ልቦች (ለመቅረት ) ሊዘነበሉ ከተቃረቡ ቡሀላ በተከተሉት ስደተኞችና ረዳቶች ላይ አላህ በእርግጥ ጸጸታቸውን ተቀበለ ...
ሀይማኖትህ ለአደጋ ሲጋለጥ የመከላከል ግደታ በሁሉም ላይ ተጥልዋል ከዚህ ግዴታ ነጻ የተደረጉት የማይችሉት ብቻ ናቸው ይህንን ነው ቁርአን
በእውር ላይ (ከዘመቻ በመቅረቱ ) ሀጢአት የለበትም በአንካሳም ላይ ሀጢአት የለበትም ...
በጦርነት ወቅት ጠንክረህ መዋጋት እንዳለብህ አሌ አይባልም በዚህ ወቅት የሚማረከው ምርኮ ሁሉ ለተዋጊዎቹ የሚታደል ነበረ የተማረኩ ሰዎችም በአግባቡ እንዲያዙ እንጂ እንዲገደሉ እንክዋን አያዝም በነጻ ወይንም በክፍያ የሚለቀቁበት ሁኔታ ነው የተገለጸው የጄኔቭ ስምምነት ሳይኖር ምርኮኛ እንደት መያዝ እንዳለበት ኢስላም አስተምርዋል
47: 4
እነዚያንም የካዱትን (በጦር ላይ ) ባገኛችሁ ጊዜ ጫንቃዎችን በሀይል ምቱ ባደከማችሁዋቸውም ጊዜ (አትግደሉዋቸው ማርኩዋቸው ) ማሰሪያውንም አጥብቁ በሁዋላም ወይም በነጻ ትለቁዋቸዋላችሁ ወይም ትበዧቸዋላችሁ (ይህም ) ጦሪቱ መሳሪያዋን እስከምትጥል ድረስ ነው (ነገሩ ይህ ነው ) ...
48: 15, 16, 17
ወደ ዘረፋዎች ልትይዟት በሄዳችሁ ጊዜ እነዚያ ወደ ሁዋላ የቀሩት ሰዎች ተዉን እንከተላችሁ ይሏችሁዋል ...
ከአዕራቦች ወደሁዋላ ለቀሩት በላቸው :- የብርቱ ጭካኔ ባለቤት ወደሆኑ ህዝቦች (ውጊያ ) ወደፊት ትጥጠራላችሁ ትጋደሏቸዋላችሁ ወይም ይሰልማሉ ...
በእውር ላይ (ከዘመቻ በመቅረቱ ) ሀጢአት የለበትም በአንካሳም ላይ ሀጢአት የለበትም ...
Quote:
እነዚህ የጦር ዘመቻዎች ምንድናቸው ?
ሙሀመድ ምን ለማድረግ የዘመተባቸው ዘመቻዎች ናቸው ?
በዝርዝር አሳማኝ በሆነ መንገድ እንደምትመልስልኝ እተማመናለሁ ::
በጠቅላላው እነዚህ ዘመቻዎች እራስን የመከላከል ዘመቻዎች ነበሩ ጭቁን ህዝቦችን የመታደግ ዘመቻዎች ነበሩ ማንኛውንም ዘርም ሀይማኖትም የማጥፋት ተልእኮ አልነበራቸውም በየትኛውም መንገድ የጅምላ ግድያ (ጄኖሳይድ ) ቁርአን ላይ አታገኝም የሚዋጋህ ጦር ጦሩን ካወረደ አንተም ታወርዳለህ እንጂ ህጻናት አሮጊት ሴት እንሳሳ ከብት ሳትል ያገኘኸውን ጨፍጭፍ አይልም ሌሎችም ጦረኛ አንቀጾች የመሰሉህን አቅርብልኝ ምክንያቱን ላስረዳህ እሞክራለው
አድሏዊነት ያለው መልስ ይመስለኛል ::
በሳውዲ አረቢያ አካባቢ የተጀመረውን ኢስላም ለመከላከል እዚያው አካባቢ ብቻ በተደረገ ጦርነት ነው ባጭር ጊዜ መካከለኛው ምስራቅን ጨምሮ ኤሺያንና አፍሪካን ማጥለቅለቅ የቻለው ?
ያውም ግዙፍ የተባለውን የባይዛንታይንን የክርስትና ግዛት ገልብጦ መቀመጫው የሆነውን ቱርክን ጨምሮ ያካባቢውን አገሮች በሙሉ ኢስላማዊ መንግስት ያደረገው ለመከላከል በተደረገ ዘመቻ ብቻ ነው ?
ኒውትራል የሆኑ ታሪክ ጸሀፊዎች እንዳሉ የምትጠራጠር አይመስለኝም እናም ይህንን በተመለከተ ትክክለኛ የታሪክ መረጃ አለ ::
ነገር ግን ቁርአን ዘመቻ መውጣት ጦርነት ከማለት ውጪ የት የትና ለምን አላማ የተደረጉ ዘመቻዎች መሆናቸውን አለመዘርዘሩ ድንቅ ነው ::
በዛሬ ጊዜ የሚታየው የሙስሊም አክራሪነትና ጽንፈኛነት ምንጩ ከዬት ነው ትላለህ ?
በርግጥ በፖለቲካ ሳቢያ የሚደረጉ አመጾች ቢኖሩም ዛሬ ባብዛኛው አጥፍቶ ጠፊ ችብርተኝነት ከሙስሊሞች ጋር የተያያዘ ነው :: አላማውም ሆነ ምንጩ ከየት ነው ትላለህ ?
Quote: አንተም በመጽሀፍ ቅዱስ ካለው ዘመቻ አንዱን ላሳይህ
መጽሀፈ እያሱ ወልደነዌ ላይ ምእራፍ 10 ቁጥር 27ጀምሮ እንዲህ ይነበባል
27፤ ፀሐይም ልትገባ በቀረበች ጊዜ ኢያሱ አዘዘ፥ ከዛፎችም አወረዱአቸው፥ ተሸሽገውም በነበሩበት ዋሻ ጣሉአቸው፥ እስከ ዛሬም ድረስ በዋሻው አፍ ታላላቅ ድንጋይ ተደርጎአል።
28፤ በዚያም ቀን ኢያሱ መቄዳን ያዛት፥ እርስዋንና ንጉሥዋንም በሰይፍ ስለት መታ፤ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋቸው፥ ከእነርሱም አንዱን ስንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ እንዳደረገ በመቄዳ ንጉሥ አደረገ።
29፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከመቄዳ ወደ ልብና አለፉ፥ ልብናንም ወጉ።
30፤ እግዚአብሔርም እርስዋንና ንጉሥዋን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጠ፤ እርስዋንም በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መታ፥ በእርስዋም አንዱን ስንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ እንዳደረገው በልብና ንጉሥ አደረገ።
31፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከልብና ወደ ለኪሶ አለፉ፥ ከበቡአትም፥ ወጉአትም።
32፤ እግዚአብሔርም ለኪሶን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣት፥ በሁለተኛውም ቀን ያዙአት፤ በልብናም እንዳደረጉት ሁሉ፥ እርስዋን በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱአቸው።
33፤ በዚያን ጊዜም የጌዝር ንጉሥ ሆራም ለኪሶን ለመርዳት ወጣ፤ ኢያሱም አንድ ስንኳ ሳይቀር እርሱንና ሕዝቡን መታ።
34፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከለኪሶ ወደ ኦዶላም አለፉ፥ ከበቡአትም፥ ወጉአትም፤
35፤ በዚያም ቀን ያዙአት፥ በሰይፍም ስለት መቱአት፤ በለኪሶም እንዳደረገው ሁሉ፥ በእርስዋ ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በዚያ ቀን ፈጽሞ አጠፋ።
36፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከኦዶላም ወደ ኬብሮን ወጡ፥ ወጉአትም፥ ያዙአትም፤
37፤ እርስዋንም ንጉሥዋንም ከተሞችዋንም ሁሉ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ፤ በኦዶላም እንዳደረገው ሁሉ ማንንም አላስቀረም፤ እርስዋንም በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ።
38፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ወደ ዳቤር ተመለሱ፥ ወጉአትም፥
39፤ እርስዋንም ንጉሥዋንም ከተሞችዋንም ያዙ፤ በሰይፍም ስለት መቱአቸው፥ በእነርሱም ውስጥ ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽመው አጠፉ፤ ማንንም አላስቀረም፤ በኬብሮን፥ ደግሞ በልብናና በንጉሥዋ እንዳደረገው እንዲሁ በዳቤርና በንጉሥዋ አደረገ።
40፤ እንዲሁም ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ተራራማውን አገር ደቡቡንም ቈላውንም ቍልቍለቱንም ነገሥታቶቻቸውንም ሁሉ መታ፤ ማንንም አላስቀረም፤ *** የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዳዘዘውም ነፍስ ያለበትን ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ።
***
41፤ ኢያሱም ከቃዴስ በርኔ እስከ ጋዛ ድረስ የጎሶምንም ምድር ሁሉ እስከ ገባዖን ድረስ መታ።
42፤ የእስራኤልም አምላክ እግዚአብሔር ለእስራኤል ስለ ተዋጋላቸው ኢያሱ እነዚህን ነገሥታት ሁሉ ምድራቸውንም በአንድ ጊዜ ያዘ።
43፤ ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ወደ ሰፈሩ ወደ ጌልገላ ተመለሱ። a
ይህንን እንዴት ትመለከተዋለህ ?
ከሰላምታ ጋር
ሰፋ አድርጌ የጻፍኩትን በምን ምክንያት እንደሆነ ሳላውቅ ሳልልከው ድንገት አጠፋብኝ እንደገና ለመጻፍ ሀሞቴ ፈሰሰ ቢሆንም ግልጽ በሆነ መንገድ ባጭር ባጭሩ እንደገና ላስረዳህ እሞክራለሁ ::
ጥያቄህን ለመመለስ ከእስራኤላውያን የመጀመሪያ ታሪክ ከአብርሀም እንጀምር ::
አምላክ አብርሀምን ከሚኖርበት ዑር ከተባለችው የከለዳውያን ከተማ እርሱ ወደሚያሳየው ምድር እንዲሄድ አዘዘው ::
አብርሀምም በታዘዘው መሰረት ሚስቱንና ለሎችን ጨምሮ ከነጉዋዙ ወደ ከነዐን ምድር ሄደ ::
እዚያም እንደደረሰ አምላክ ተገለጠለትና በዘፍጥረት 12: 7 ላይ ያለውን ቃል ገባለት ::
ይህችን ምድር (የከነዐንን ምድር ማለት ነው ) ለዘርህ እሰጣለሁ ::
ቡሀላም እንደገና በዘፍጥረት 17: 4- 8 ላይ ያንኑ አረጋገጠለት :: በተለይ 7 እና 8ን እንይ እንዲህ ይላል :-
ቃል ኪዳኔን በኔና በአንተ መካከል ከአንተም ቡሀላ ከዘርህ ጋር በትውልዳቸው ለዘላለም ኪዳን አቆማለሁ ለአንተና ከአንተ ቡሀላ ለዘርህ አምላክ እሆን ዘንድ :: በእንግድነት የምትኖርባትን ምድር የከነዐን ምድር ሁሉ ለዘላለም ግዛት ይሆንህ ዘንድ ለአንተና ከአንተ ቡሀላ ለዘርህ እሰጣለሁ አምላክም እሆናቸዋለሁ ::
ይህንን ቃልኪዳንም ቡሀላ ከልጆቹ ማለትም ለይስሀቅና ለያእቆብም አጽንቶላቸዋል ::
እስራኤላውያን በግብጽ በባርነት ሳሉ ይጩኸታቸውን ልቅሶ አምላክ ሰማ ከአብርሀም ከይስሀቅና ከያእቆብ ጋር የገባውን ቃል ኪዳን አሰበ ይላል ዘጸአት 2: 24
ቡሀላም በሙሴ አማካኝነት እስራኤላውያንን በታላቅ ሀይሉ ከፈርኦን እጅ በማስለቀቅ ካወጣቸው ቡሀላ ለአብርሀምና ለይስሀቅ እንዲሁም ለያእቆብ ወደ ማለላቸው የከነዐን ምድር መራቸው ::
ያቺ የተስፋይቱ የከነዐን ምድር በአምላክ ለአብርሀምና ለዘሩ የተሰጠ ምድር ነው :: በላዩ ላይ ግን ነዋሪዎች ነበሩባቸው ::
እነዚህ ነዋሪዎች ከቦታው መነሳት አለባቸው ::
ለምንድነው ግን መነሳት ያለባቸው ?
በሲና ተራራ ስር ሰፍረው በነበረበት ወቅት በሙሴ አማካኝነት እስራኤላውንያን ከአምላክ ጋር ቃል ኪዳን ተገባብተው ነበር ::
ዘጸአት 19: 5 እንዲህ ይላል :-
አሁንም ቃሌን በእውነት ብትሰሙ ኪዳኔንም ብትጠብቁ ምድር ሁሉ የእኔ ናትና ከአህዛብ ሁሉ የተመረጠ ርስት ትሆኑልኛላችሁ :: እናንተም የካህናት መንግስት የተቀደሰም ህዝብ ትሆኑልኛላችሁ :: ለእስራኤል ልጆች የምትነግራቸው ቃል ይህ ነው ::
የአምላክ ህዝቦች ቅዱስ ሆነው አምላክን በቅድስና እንዲያመልኩትና እንዲያገለግሉት የሚኖሩበትም ምድር ሁሉ ከርኩሰት የነጻ መሆን አለበት ::
እነዚህ በከነዐን ምድርና አካባቢው የሚኖሩት ሰዎች ምን ያደርጉ እንደነበር ለእስራኤል ልጆች ወደ ምድርሪቱ መዳረሻ ላይ የተነገራቸውን ማስጠንቀቂያ ተመልከት :-
ዘዳግም 12: 29- 31 እንዲህ ይላል :-
አምላክህ እግዚአብሄር ትወርሳቸው ዘንድ የምትሄድባቸውን አህዛብን በፊትህ ባጠፋ ጊዜ አንተም በወረስካቸው ጊዜ በምድራቸውም በተቀመጥክ ጊዜ ከፊትህ ከጠፉ ቡሀላ እነሱን ለመከተል እንዳትጠመድ :: ...
እግዚአብሄር የሚጠላውን ርኩሰት ሁሉ እነሱ ለአማልክቶቻቸው አድርገዋልና ወንዶች ልጆቻቸውንና ሴቶች ልጆቻቸውን ደግሞ ለአማልክቶቻቸው በእሳት ያቃጥሏቸዋልና
አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሄር እንዲሁ አታድርግ ::
ልብ በል የገዛ ልጆቻቸውን ለአምላኮቻቸው ማለትም ለጣኦቶቻቸው ይሰዉ እንደነበር አስበው ምን ያህል ዘግናኝ ነገር እያደረጉ እንዳለ ሳትረዳው አትቀርም ::
ሌላም ሌላም አጸያፊ ድርጊቶች በማድረግ አምላክን ያስቆጡት ነበር ::
በዚህም ምክንያት የእስራኤልን ህዝብ በአምልኮ እንዳይበክሉ አምላክ እስራኤላውያን ማድረግ የሚገባቸውን ነገር ሁሉ በዘዳግም 7: 1- 5 ላይ ይዘረዝራል (አውጥተህ አንብበው ) በተጨማሪም ዘዳግም 20: 17 እና 18, አንብበው ::
ልብ ማለት የሚገባህ አምላክ እነዚህን ህዝቦች የሚያጠፋቸው ለእስራኤል ልጆች ሲል አልነበረም :: በገዛ ሀጢአታቸው እንደነበር የሚከተለውን የዘዳግም 9: 4- 6 ተመልከት እንዲህ ይላል :-
አምላክህ እግዚአብሄር ከፊትህ ካወጣቸው ቡሀላ :- ስለጽድቄ እወርሳት ዘንድ ወደዚች ምድር እግዚአብሄር አገባኝ ስትል በልብህ አትናገር : እነዚህን አህዛብ ስለሀጢአታቸው እግዚአብሄር ከፊትህ ያወጣቸዋል
ምድራቸውን ትወርሳት ዘንድ የምትገባው ስለጽድቅህና ስለ ልብህ ቅንነት አይደለም ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሄር ከፊትህ በሚያጠፋቸው በእነዚያ አህዛብ ሀጢአት ምክንያትና ለአባቶችህ ለአብርሀምና ለይስሀቅ ለያእቆብም የማለላቸውን ቃል ይፈጽም ዘንድ ነው ::
በመሆኑም የእስራኤልን ልጆች እነዚያን እርኩሰት የሚያደርጉትን ህዝቦች እንዲያጠፉ አምላክ መመሪያና ትእዛዝ ሰጣቸው :: ዘዳግም 7: 17- 26ን አንብበው ::
ከ 23 እስከ 26 ላይ እንዲህ ይላል :-
አምላክህ እግዚአብሄር ግን እነርሱን በእጅህ አሳልፎ ይሰጣቸዋል ... የተቀረጸውንም የአምላክኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ የተሰራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ በአምላክህም በእግዚአብሄር ፊት ርኩስ ነውና እንዳትጠመድ ከእርሱ ምንም አትውሰድ እንደእርሱም ርጉም እንዳትሆን ወደ ቤትህ አታግባ ርጉም ነውና ተጸየፈውም ጥላውም ::
ስለዚህ ሙሴን በተካው በኢያሱ መሪነት ከላይ :: የጠቀስካቸውን ዘመቻዎች በሙሉ በማድረግ የአምላክን ፍርድ ፈጽመዋል ::
ሁሉም የተገደሉት በገዛ ሀጢአታቸው አምላክ እንዲጠፉ በመወሰኑ ነው ::
እንዲያውም ራሱ አምላክ እያገዛቸው እንደነበር ካደረጋቸው ተአምራቶችም መረዳት ይቻላል ::
ኢያሱ 10: 12 እና 42ን አንብብ
መጽሀፍ ቅዱስ በግልጽነት የተደረጉትን ነገሮች ሁሉ ከነ ቦታቸው ከነጠፉበት ምክንያት ጭምር ነው የዘረዘረው ::
አምላክ የእስራኤል ልጆችን በአምልኮ ንጹህ ሆነው እንዲቀጥሉ ይፈልግ የነበረበት አላማ ነበረው ::
ይህን በተመለከተ ወደፊት የምለው ይኖረኝ ይሆናል ::
ያልተብራራ ነገር ካለ ጠይቀኝና ላብራራው ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 482
Posted: Mon Apr 09, 2012 9:48 am Post subject:
ሰላም አሉ ኡላ
Quote:
ልዩነቱን ማወቁ እንኩዋን ጠቀሜታ አለው እላለሁ ::
የሺአም ሆነ የሱኒ ሙስሊሞች ሁለቱም ሀይማኖታቸው ኢስላም እንደሆነ እንደሚያምኑ ግልጽ ነው :: ነገር ግን ሁለቱም የተለያየ እምነቶች ካሉዋቸውና በሚከተሉዋቸው ስርአቶች ላይ ለውጥ ካለ በተለይም እንደ አምላክ ቃል ወይም የሁለቱም የጋራ ነቢይ እንደሆነ የሚያምኑትን የሙሀመድን ቃል ነው ብለው በሚቀበሉት መጽሀፍ ላይ የጎላ ልዩነት ካለ አንድ ችግር አለ ማለት ነው :: ያንን ችግር ደግሞ ማወቅህ ወይ ያንተ ወይም ደግሞ የነሱ እምነት ትክክል እንደሆነ ማወቅ ያስችልሀል :: ለሚነሳውም ጥያቄ በቂ የሆነ መልስ መስጠት ያስችልሀል ::
በተለይ ግን ሁለቱም እንደ ነቢዩ ቃል የሚቆጠሩ መጽሀፎች ላይ ልዩነት ካለና ሁለቱም የኔ ትክክል ነው ካሉ በሁለቱም በመጽሀፎች አጻጻፍ ላይ አንድ ችግር አለ ማለት ነው ::
ለማንኛውም ወደፊት በመጠኑም ቢሆን የምናነሳው ርእስ ሊሆን ይችላል ::
አሉ ኡላ እስከሚገባኝ ድረስ አንተ ሺዓ አይደለህም እኔ ደግሞ ፈጽሞ ሺዓ አይደለሁም ስለዚህ ስለሺዓ ብናወራ ትርጉም የለሽ ይሆናል ሺኣ ከሱኒ ጋር የሚለያዩበት ብዙ ነገሮች ይኖራሉ ስለዚህ መወያየት የምንችለው ከሌላ ሺዐ ከሆነ ሰው ጋር ነው እሱም ማስረጃውን ያቀርባል እኛም እናቀርባለን አሁን ግን መቀላቀል ይሆንብናል መቸም አንተም ብትሆን ከኢንተርነት ከምታገኘው ሽርፍራፊ መረጃ በቀር ስለሺዓ የጠለቀ እውቀት ያለህ አይመስለኝም አንተ አለኝ ካልክም ጥሩ ነው ሆኖም እኔ ስለሌለኝ እዚህ ላይ ምንም ልል አልችልም
Quote:
አድሏዊነት ያለው መልስ ይመስለኛል ::
በሳውዲ አረቢያ አካባቢ የተጀመረውን ኢስላም ለመከላከል እዚያው አካባቢ ብቻ በተደረገ ጦርነት ነው ባጭር ጊዜ መካከለኛው ምስራቅን ጨምሮ ኤሺያንና አፍሪካን ማጥለቅለቅ የቻለው ?
ያውም ግዙፍ የተባለውን የባይዛንታይንን የክርስትና ግዛት ገልብጦ መቀመጫው የሆነውን ቱርክን ጨምሮ ያካባቢውን አገሮች በሙሉ ኢስላማዊ መንግስት ያደረገው ለመከላከል በተደረገ ዘመቻ ብቻ ነው ?
ኒውትራል የሆኑ ታሪክ ጸሀፊዎች እንዳሉ የምትጠራጠር አይመስለኝም እናም ይህንን በተመለከተ ትክክለኛ የታሪክ መረጃ አለ ::
ምን ነው አድሏዊነት ?
አንተ የዛን ግዜ ሙስሊሞችን አታውቃቸውም ፍትህን እኩልነትን ነጻነትን በተግባር ኖረው ያሳዩ ጀግኖች ነበሩ ያሸነፉት ግዙፍ ጦርን አልነበረም ያሸነፉት የሰውን ልብ ነበረ ኢስላም በወቅቱ ትልቅ ፍትህን አመጣ የዘር የቀለም ልዩነት ጠፋ የሴቶች መብት ተከበረ አንዱ ከአቅሙ በላይ ሲበላ ሌላው የሚራብበትን ሁኔታ አጠፋ በፍርድ አይን ሁሉም ሰው እኩል ሆነ መበደል ጠፋ ስርቆት ዝሙት ሽፍትነት ጠፋ ትምህርት ተስፋፋ ማህበራዊ ፍትህ እና ሰላም ነገሰ የወቅቱ የሙስሊሞች ባህሪ ነበር ብዙዎችን እንደሰደድ እሳት ባጭር ግዜ ኢስላምን እንዲቀበሉ ያደረጋቸው አንተ ኒውትራል ያልካቸው ጸሀፊዎች ካሉ ሊነግሩህ የሚችሉት ይህንን ነው በወቅቱ ሰይፍ ተደቅኖበት እንዲያምን የተደረገ አልነበረም ምሳሌ ኢንዶኔዥያን ማየት ትችላለህ ከአለም አንደኛ የሙስሊም ቁጥር ያለባት አገር ናት ከ 200 000 000 ህዝብ በላይ ሆኖም አንድ የሙስሊም ወታደር ኢንዶኔዥያን ረግጦ አያውቅም አሁንም የሚሰልሙ ብዙ ሰዎች አሉ ሰይፍ የደቀነባቸው አለ ? የዚህ በት መነሻ የሆነውን ካሊድን ያስገደደው አለ ? በየአመቱ ወደኢስላም የሚገቡትን አሜሪካውያን ያስገደዳቸው አለ ?
አሁን ያሉ ሙስሊሞች እኔም ጭምር ማለት ነው ፈጽሞ ያን ወርቃማ ትውልድ የኖረውን ህይወት መኖር አልቻልንም ትክክለኛውን ኢስላም ሆነንና ኖረን ማሳየት አልቻልንም ስለዚህ በኛ ድርጊት እምነቱ ሊገመገም አይችልም ምክንያቱም ፈጽሞ ኢስላምን አልኖርነውም በመሆኑም ውጤቱን ደግሞ እያየነው ነው
Quote:
ነገር ግን ቁርአን ዘመቻ መውጣት ጦርነት ከማለት ውጪ የት የትና ለምን አላማ የተደረጉ ዘመቻዎች መሆናቸውን አለመዘርዘሩ ድንቅ ነው ::
ድንቅ ነው ያልከውን እኔም እጋራሀለው ይህ የታሪክ መጽሀፍ ስላልሆነ አላማውም ታሪክን መዘገብ ብቻ ባለመሆኑ ዝርዝር ታሪኩን ለታሪክ ጸሀፊዎች መተዉ ድንቅ ያደርገዋል ዝርዝር ቢበዛ በምን አይጫንም ነው የሚባለው ? Quote:
በዛሬ ጊዜ የሚታየው የሙስሊም አክራሪነትና ጽንፈኛነት ምንጩ ከዬት ነው ትላለህ ?
አንተ አክራሪነትና ጽንፈኝነት የምትለው ምንን ነው ይህንን እስቲ በደንብ አብራራልኝ መልስ እንድሰጥበት ምክንያቱም የማይገቡኝ ቃላት እየበዙ ነው ለምሳሌ ኪራይ ሰብሳቢነት የሚለው ቃል መጀመርያ ሰሞን ያሰነግጠኝ ነበር መቸም አምላክ ፈቅዶ አገሬ ብመለስ ብየ የሰራህዋት ጎጆ አለችኝ ታድያ ባዶ ከምትሆን ብዬ ለአንድ ትሩ ሰው አከራይቻት ሂሳቡን ምንም ሳያዛንፍ በየወሩ ሂሳበ ላይ ያስገባልኛል ታድያ ይህም ወንጅል ሁኖ ኪራይ ሰብሳቢ ተብዬ እወነጀል ይሆን ብዬ ስሰጋ አይ ነገሩ ወዲህ ነው አሉኝ እልሀለው ታድያ ቃሉን ከማስተጋባት በፊት ትርጉሙን ልብ ብሎ ማወቁ ለውይይት ይበጃልና አንተ ጽንፈኛ እና አክራሪ ብለህ የምትፈርጃቸው እነማንን ነው ?
Quote:
በርግጥ በፖለቲካ ሳቢያ የሚደረጉ አመጾች ቢኖሩም ዛሬ ባብዛኛው አጥፍቶ ጠፊ ችብርተኝነት ከሙስሊሞች ጋር የተያያዘ ነው :: አላማውም ሆነ ምንጩ ከየት ነው ትላለህ
?
አሉ ኡላ መቸም የእምነት ሰው ነህ አማኝ ደግሞ ሀቅን ለማየት ይጥራል የ CNN እና የ BBC ወሬ ተቀብሎ እንደባይብል ቃል አያምንበትም አያናፍሰውምም ኢቲቪ ም በአቅሙ ዶ /ር ብርሀኑን አሸባሪ ሲል ይውላል ታድያ በዚህ ስያመ ብቻ ዶክተሩን አሸባሪ ብለህ ትደመድማለህ ?
አንድ ግዜ ከሚድያ ውጪ ተጨባጩን ሀቅ ረጋ ብለህ አስበው ማን ነው ወራሪ ? ማነው ተወራሪ ?ማነው ከስማይና ከምድር እየተቀጠቀጠ ያለው ማነው ለነጻነቱ እየታገለ ያለው ? ማነው የአገሩን ሀብት እየተዘረፈ እና እየተገደለ ያለው ? ማን ነው ባገሩ ላይ የመኖር መብት ተነፍጎት ያለው ? ማነው ቤቱ በላዩላይ የሚፈርስበት ? ሚድያው ያለውስ በማን እጅ ነው ? እስቲ እነዚህን በፋክት አስቀምጥልኝና አሸባሪውን እንለይ ?
ለሌላው እመለሳለው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 482
Posted: Tue Apr 10, 2012 7:57 am Post subject:
ሰላም አሉ ኡላ
አሁን ደግሞ በሰጠኸኝ መልስ ላይ ያልገባኝን ብታራራልኝ ብየ ነው
Quote: ሰፋ አድርጌ የጻፍኩትን በምን ምክንያት እንደሆነ ሳላውቅ ሳልልከው ድንገት አጠፋብኝ እንደገና ለመጻፍ ሀሞቴ ፈሰሰ ቢሆንም ግልጽ በሆነ መንገድ ባጭር ባጭሩ እንደገና ላስረዳህ እሞክራለሁ ::
ጥያቄህን ለመመለስ ከእስራኤላውያን የመጀመሪያ ታሪክ ከአብርሀም እንጀምር ::
አምላክ አብርሀምን ከሚኖርበት ዑር ከተባለችው የከለዳውያን ከተማ እርሱ ወደሚያሳየው ምድር እንዲሄድ አዘዘው ::
አብርሀምም በታዘዘው መሰረት ሚስቱንና ለሎችን ጨምሮ ከነጉዋዙ ወደ ከነዐን ምድር ሄደ ::
እዚያም እንደደረሰ አምላክ ተገለጠለትና በዘፍጥረት 12: 7 ላይ ያለውን ቃል ገባለት ::
ይህችን ምድር (የከነዐንን ምድር ማለት ነው ) ለዘርህ እሰጣለሁ ::
ቡሀላም እንደገና በዘፍጥረት 17: 4- 8 ላይ ያንኑ አረጋገጠለት :: በተለይ 7 እና 8ን እንይ እንዲህ ይላል :-
ቃል ኪዳኔን በኔና በአንተ መካከል ከአንተም ቡሀላ ከዘርህ ጋር በትውልዳቸው ለዘላለም ኪዳን አቆማለሁ ለአንተና ከአንተ ቡሀላ ለዘርህ አምላክ እሆን ዘንድ :: በእንግድነት የምትኖርባትን ምድር የከነዐን ምድር ሁሉ ለዘላለም ግዛት ይሆንህ ዘንድ ለአንተና ከአንተ ቡሀላ ለዘርህ እሰጣለሁ አምላክም እሆናቸዋለሁ ::
ይህንን ቃልኪዳንም ቡሀላ ከልጆቹ ማለትም ለይስሀቅና ለያእቆብም አጽንቶላቸዋል ::
እስራኤላውያን በግብጽ በባርነት ሳሉ ይጩኸታቸውን ልቅሶ አምላክ ሰማ ከአብርሀም ከይስሀቅና ከያእቆብ ጋር የገባውን ቃል ኪዳን አሰበ ይላል ዘጸአት 2: 24
ቡሀላም በሙሴ አማካኝነት እስራኤላውያንን በታላቅ ሀይሉ ከፈርኦን እጅ በማስለቀቅ ካወጣቸው ቡሀላ ለአብርሀምና ለይስሀቅ እንዲሁም ለያእቆብ ወደ ማለላቸው የከነዐን ምድር መራቸው ::
ያቺ የተስፋይቱ የከነዐን ምድር በአምላክ ለአብርሀምና ለዘሩ የተሰጠ ምድር ነው :: በላዩ ላይ ግን ነዋሪዎች ነበሩባቸው ::
እነዚህ ነዋሪዎች ከቦታው መነሳት አለባቸው ::
ለምንድነው ግን መነሳት ያለባቸው ?
በሲና ተራራ ስር ሰፍረው በነበረበት ወቅት በሙሴ አማካኝነት እስራኤላውንያን ከአምላክ ጋር ቃል ኪዳን ተገባብተው ነበር ::
ዘጸአት 19: 5 እንዲህ ይላል :-
አሁንም ቃሌን በእውነት ብትሰሙ ኪዳኔንም ብትጠብቁ ምድር ሁሉ የእኔ ናትና ከአህዛብ ሁሉ የተመረጠ ርስት ትሆኑልኛላችሁ :: እናንተም የካህናት መንግስት የተቀደሰም ህዝብ ትሆኑልኛላችሁ :: ለእስራኤል ልጆች የምትነግራቸው ቃል ይህ ነው ::
የአምላክ ህዝቦች ቅዱስ ሆነው አምላክን በቅድስና እንዲያመልኩትና እንዲያገለግሉት የሚኖሩበትም ምድር ሁሉ ከርኩሰት የነጻ መሆን አለበት ::
እነዚህ በከነዐን ምድርና አካባቢው የሚኖሩት ሰዎች ምን ያደርጉ እንደነበር ለእስራኤል ልጆች ወደ ምድርሪቱ መዳረሻ ላይ የተነገራቸውን ማስጠንቀቂያ ተመልከት :-
ዘዳግም 12: 29- 31 እንዲህ ይላል :-
አምላክህ እግዚአብሄር ትወርሳቸው ዘንድ የምትሄድባቸውን አህዛብን በፊትህ ባጠፋ ጊዜ አንተም በወረስካቸው ጊዜ በምድራቸውም በተቀመጥክ ጊዜ ከፊትህ ከጠፉ ቡሀላ እነሱን ለመከተል እንዳትጠመድ :: ...
እግዚአብሄር የሚጠላውን ርኩሰት ሁሉ እነሱ ለአማልክቶቻቸው አድርገዋልና ወንዶች ልጆቻቸውንና ሴቶች ልጆቻቸውን ደግሞ ለአማልክቶቻቸው በእሳት ያቃጥሏቸዋልና
አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሄር እንዲሁ አታድርግ ::
ልብ በል የገዛ ልጆቻቸውን ለአምላኮቻቸው ማለትም ለጣኦቶቻቸው ይሰዉ እንደነበር አስበው ምን ያህል ዘግናኝ ነገር እያደረጉ እንዳለ ሳትረዳው አትቀርም ::
ሌላም ሌላም አጸያፊ ድርጊቶች በማድረግ አምላክን ያስቆጡት ነበር ::
በዚህም ምክንያት የእስራኤልን ህዝብ በአምልኮ እንዳይበክሉ አምላክ እስራኤላውያን ማድረግ የሚገባቸውን ነገር ሁሉ በዘዳግም 7: 1- 5 ላይ ይዘረዝራል (አውጥተህ አንብበው ) በተጨማሪም ዘዳግም 20: 17 እና 18, አንብበው ::
ልብ ማለት የሚገባህ አምላክ እነዚህን ህዝቦች የሚያጠፋቸው ለእስራኤል ልጆች ሲል አልነበረም :: በገዛ ሀጢአታቸው እንደነበር የሚከተለውን የዘዳግም 9: 4- 6 ተመልከት እንዲህ ይላል :-
አምላክህ እግዚአብሄር ከፊትህ ካወጣቸው ቡሀላ :- ስለጽድቄ እወርሳት ዘንድ ወደዚች ምድር እግዚአብሄር አገባኝ ስትል በልብህ አትናገር : እነዚህን አህዛብ ስለሀጢአታቸው እግዚአብሄር ከፊትህ ያወጣቸዋል
ምድራቸውን ትወርሳት ዘንድ የምትገባው ስለጽድቅህና ስለ ልብህ ቅንነት አይደለም ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሄር ከፊትህ በሚያጠፋቸው በእነዚያ አህዛብ ሀጢአት ምክንያትና ለአባቶችህ ለአብርሀምና ለይስሀቅ ለያእቆብም የማለላቸውን ቃል ይፈጽም ዘንድ ነው ::
በመሆኑም የእስራኤልን ልጆች እነዚያን እርኩሰት የሚያደርጉትን ህዝቦች እንዲያጠፉ አምላክ መመሪያና ትእዛዝ ሰጣቸው :: ዘዳግም 7: 17- 26ን አንብበው ::
ከ 23 እስከ 26 ላይ እንዲህ ይላል :-
አምላክህ እግዚአብሄር ግን እነርሱን በእጅህ አሳልፎ ይሰጣቸዋል ... የተቀረጸውንም የአምላክኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ የተሰራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ በአምላክህም በእግዚአብሄር ፊት ርኩስ ነውና እንዳትጠመድ ከእርሱ ምንም አትውሰድ እንደእርሱም ርጉም እንዳትሆን ወደ ቤትህ አታግባ ርጉም ነውና ተጸየፈውም ጥላውም ::
ስለዚህ ሙሴን በተካው በኢያሱ መሪነት ከላይ :: የጠቀስካቸውን ዘመቻዎች በሙሉ በማድረግ የአምላክን ፍርድ ፈጽመዋል ::
ሁሉም የተገደሉት በገዛ ሀጢአታቸው አምላክ እንዲጠፉ በመወሰኑ ነው ::
እንዲያውም ራሱ አምላክ እያገዛቸው እንደነበር ካደረጋቸው ተአምራቶችም መረዳት ይቻላል ::
ኢያሱ 10: 12 እና 42ን አንብብ
መጽሀፍ ቅዱስ በግልጽነት የተደረጉትን ነገሮች ሁሉ ከነ ቦታቸው ከነጠፉበት ምክንያት ጭምር ነው የዘረዘረው ::
አምላክ የእስራኤል ልጆችን በአምልኮ ንጹህ ሆነው እንዲቀጥሉ ይፈልግ የነበረበት አላማ ነበረው ::
ይህን በተመለከተ ወደፊት የምለው ይኖረኝ ይሆናል ::
ያልተብራራ ነገር ካለ ጠይቀኝና ላብራራው ::
እንግዲህ ከመልሱ እንደገባኝ እያሱ እየዞረ ነፍስ ያለውን ሁሉ ያጠፋው ሀጥያተኞች ስለሆኑ ነው
እዚህ ላይ ታድያ የኔ ጥያቄ አንድ ብቻ ነው
እአሱ የገደለው ነፍስ ያለውን ሁሉ ነው ይህም ነፍስ ያላወቁ ህጻናትን ልጆችን ሴቶችን የቤት እንስሳትን ውዘተ ያካትታል
አንተ ከላይ ያልከኝን አስብ
Quote:
ልብ በል የገዛ ልጆቻቸውን ለአምላኮቻቸው ማለትም ለጣኦቶቻቸው ይሰዉ እንደነበር አስበው ምን ያህል ዘግናኝ ነገር እያደረጉ እንዳለ ሳትረዳው አትቀርም ::
ጥያቄዬን ልትገምተው እንደምትችለው የነዚህ ፍጡራን ወንጀል ምንድነው ? ጣኦት አምላኪዎቹም ከገደልዋቸው እያሱም ከገደላቸው እኩል ዘግናኝ ስራ አይሆንም ወይ ?
የህጻናትንና የእንስሳትን ግድያ እንዴት ጀስቲፋይ ታደርገዋለህ ?
አመሰግናለው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 189 Location: ethiopia
Posted: Sun Apr 15, 2012 11:31 pm Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
Quote:
ልዩነቱን ማወቁ እንኩዋን ጠቀሜታ አለው እላለሁ ::
የሺአም ሆነ የሱኒ ሙስሊሞች ሁለቱም ሀይማኖታቸው ኢስላም እንደሆነ እንደሚያምኑ ግልጽ ነው :: ነገር ግን ሁለቱም የተለያየ እምነቶች ካሉዋቸውና በሚከተሉዋቸው ስርአቶች ላይ ለውጥ ካለ በተለይም እንደ አምላክ ቃል ወይም የሁለቱም የጋራ ነቢይ እንደሆነ የሚያምኑትን የሙሀመድን ቃል ነው ብለው በሚቀበሉት መጽሀፍ ላይ የጎላ ልዩነት ካለ አንድ ችግር አለ ማለት ነው :: ያንን ችግር ደግሞ ማወቅህ ወይ ያንተ ወይም ደግሞ የነሱ እምነት ትክክል እንደሆነ ማወቅ ያስችልሀል :: ለሚነሳውም ጥያቄ በቂ የሆነ መልስ መስጠት ያስችልሀል ::
በተለይ ግን ሁለቱም እንደ ነቢዩ ቃል የሚቆጠሩ መጽሀፎች ላይ ልዩነት ካለና ሁለቱም የኔ ትክክል ነው ካሉ በሁለቱም በመጽሀፎች አጻጻፍ ላይ አንድ ችግር አለ ማለት ነው ::
ለማንኛውም ወደፊት በመጠኑም ቢሆን የምናነሳው ርእስ ሊሆን ይችላል ::
አሉ ኡላ እስከሚገባኝ ድረስ አንተ ሺዓ አይደለህም እኔ ደግሞ ፈጽሞ ሺዓ አይደለሁም ስለዚህ ስለሺዓ ብናወራ ትርጉም የለሽ ይሆናል ሺኣ ከሱኒ ጋር የሚለያዩበት ብዙ ነገሮች ይኖራሉ ስለዚህ መወያየት የምንችለው ከሌላ ሺዐ ከሆነ ሰው ጋር ነው እሱም ማስረጃውን ያቀርባል እኛም እናቀርባለን አሁን ግን መቀላቀል ይሆንብናል መቸም አንተም ብትሆን ከኢንተርነት ከምታገኘው ሽርፍራፊ መረጃ በቀር ስለሺዓ የጠለቀ እውቀት ያለህ አይመስለኝም አንተ አለኝ ካልክም ጥሩ ነው ሆኖም እኔ ስለሌለኝ እዚህ ላይ ምንም ልል አልችልም
ሰላም ወልድያ
ወልድያ እውነት ነው እኔ ሺአም አይደለሁኝም ስለሺአም የጥለቀ እውቀት ቀርቶ ግማሹም የለኝም :: ያሰብኩትም በዚህ ጉዳይ ላይ ለመነጋገር አይደለም አላማውም የለኝም :: ምን አገባኝና ::
ነገር ግን ከላይ ስለዚህ ነገር የማነሳው ርእስ ይኖራል ስል ስለሺአና ሱኒ ልዩነት እኔ ካንተ ጋር ለመወያየት ሳይሆን አንድ ከዚህ በፊት ያልከውን ሀሳብ መሰረት በማድረግ ላስታውስህ አስቤ ነው :: አሁን በመጠኑም ቢሆን ላንሳው ::
ከዚህ በፊት ሀሰተኛ እና እውነተኛ ኢስላም የሚባል አለ ወይ ብዬ ጠይቄህ በሱኒና በሺአ መካከል የጎላ ልዩነቶች እንዳሉና በተጨማሪም ሴክቶች እንዳሉም ዘርዝረህ ከነገርክርኝ ቡሀላ ነገር ግን ሀሰተኛና እውነተኛ ኢስላም ብዬ መናገር አልችልም ብለሀል ::
ይህን ነው ለማንሳት የፈለኩት የነበረው ::
እናም ከላይ እንዳልከው ከሆነ ሺአ ከሱኒ በተለየ መልኩ አላህን ሲያመልኩ ከቁርአንም ሆነ ከሀዲስ ትእዛዞች የወጣ መስመር እንደሚከተሉ መናገርህ ነው :: ያ ደግሞ ከአላህም ሆነ ከነቢዩ ሙሀመድ ትእዛዝ ውጪ ነው ማለት ነው :: በመሆኑም የሚያደርጉት ስህተት ነው - ወይም ያልታዘዙትን በመሆኑ ሀሰት ነው እያልክ እንደሆነ አስበው :: ስለዚህ በጥቅሉ የነሱ እስልምና ትክክል አይደለም ማለትህ ነው :: በመሆኑም ሺአዎች የምንከተለው ኢስላምን ነው ቢሉም ሀሰተኞች ናቸው ማለትህ በመሆኑ ከበፊቱ አባባልህ ጋር ስለተጋጨብኝ ነው ማንሳት የፈለኩት ::
ወይስ አባባልህን በቅጡ አልተረዳሁት እንደሆነ ምን ትላለህ ?
Quote: Quote:
አድሏዊነት ያለው መልስ ይመስለኛል ::
በሳውዲ አረቢያ አካባቢ የተጀመረውን ኢስላም ለመከላከል እዚያው አካባቢ ብቻ በተደረገ ጦርነት ነው ባጭር ጊዜ መካከለኛው ምስራቅን ጨምሮ ኤሺያንና አፍሪካን ማጥለቅለቅ የቻለው ?
ያውም ግዙፍ የተባለውን የባይዛንታይንን የክርስትና ግዛት ገልብጦ መቀመጫው የሆነውን ቱርክን ጨምሮ ያካባቢውን አገሮች በሙሉ ኢስላማዊ መንግስት ያደረገው ለመከላከል በተደረገ ዘመቻ ብቻ ነው ?
ኒውትራል የሆኑ ታሪክ ጸሀፊዎች እንዳሉ የምትጠራጠር አይመስለኝም እናም ይህንን በተመለከተ ትክክለኛ የታሪክ መረጃ አለ ::
ምን ነው አድሏዊነት ?
አንተ የዛን ግዜ ሙስሊሞችን አታውቃቸውም ፍትህን እኩልነትን ነጻነትን በተግባር ኖረው ያሳዩ ጀግኖች ነበሩ ያሸነፉት ግዙፍ ጦርን አልነበረም ያሸነፉት የሰውን ልብ ነበረ ኢስላም በወቅቱ ትልቅ ፍትህን አመጣ የዘር የቀለም ልዩነት ጠፋ የሴቶች መብት ተከበረ አንዱ ከአቅሙ በላይ ሲበላ ሌላው የሚራብበትን ሁኔታ አጠፋ በፍርድ አይን ሁሉም ሰው እኩል ሆነ መበደል ጠፋ ስርቆት ዝሙት ሽፍትነት ጠፋ ትምህርት ተስፋፋ ማህበራዊ ፍትህ እና ሰላም ነገሰ የወቅቱ የሙስሊሞች ባህሪ ነበር ብዙዎችን እንደሰደድ እሳት ባጭር ግዜ ኢስላምን እንዲቀበሉ ያደረጋቸው አንተ ኒውትራል ያልካቸው ጸሀፊዎች ካሉ ሊነግሩህ የሚችሉት ይህንን ነው በወቅቱ ሰይፍ ተደቅኖበት እንዲያምን የተደረገ አልነበረም ምሳሌ ኢንዶኔዥያን ማየት ትችላለህ ከአለም አንደኛ የሙስሊም ቁጥር ያለባት አገር ናት ከ 200 000 000 ህዝብ በላይ ሆኖም አንድ የሙስሊም ወታደር ኢንዶኔዥያን ረግጦ አያውቅም አሁንም የሚሰልሙ ብዙ ሰዎች አሉ ሰይፍ የደቀነባቸው አለ ? የዚህ በት መነሻ የሆነውን ካሊድን ያስገደደው አለ ? በየአመቱ ወደኢስላም የሚገቡትን አሜሪካውያን ያስገደዳቸው አለ ?
አሁን ያሉ ሙስሊሞች እኔም ጭምር ማለት ነው ፈጽሞ ያን ወርቃማ ትውልድ የኖረውን ህይወት መኖር አልቻልንም ትክክለኛውን ኢስላም ሆነንና ኖረን ማሳየት አልቻልንም ስለዚህ በኛ ድርጊት እምነቱ ሊገመገም አይችልም ምክንያቱም ፈጽሞ ኢስላምን አልኖርነውም በመሆኑም ውጤቱን ደግሞ እያየነው ነው
ወልድያ እውነትህን ነው እኔ በመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች ወቅት እንዳልኖርኩ ምንም አያጠያይቅም በታሪክ ከምሰማው ውጪ ያየሁት ነገር የለም ::
አንተም ብትሆን መቼም በዚያን ወቅት ነበርኩኝ አይቻለሁ እንደማትል አምናለሁ :: ስለዚህ እኔ ከሰማሁበት የታሪክ መስመር ውጪ የምታውቅበት ሌላ መንገድ አለ ብዬ አላስብም ::
በርግጥ እዳልከው ባብዛኛው ስለም እየተባለ በግድ አልሰለመ ይሆናል ነገር ግን ኢስላም እንደተመሰረተ ወዲያው ሙስሊሞች ባካባቢያቸውም ሆነ ካካባቢያቸው ሩቅ ወደ ሆኑት ህዝቦች ዘምተው መንግስታቶቻቸውን አጥፍተው ኢስላማዊ መንግስታትን እንደመሰረቱ ግልጽ ነው :: በመሆኑም በኢስላም መንግስታት መካከል ሌላ እምነትን ማራመድ እስካሁንም በጣም አዳጋች ነው ያውም ባሁኑ ዲሞክራሲ አለ ሀይማኖት የግል ምርጫ ነው በሚባልበት ዘመን በእስልምና ተከታይ አገሮች ውስጥ ክርስቲያኖችን ጨምሮ በሌሎች ሀይማኖቶች የሚደርስባቸው ችግርና እንግልት እምነታቸውን ወደ መለወጥ ሊያደርሳቸው አሊያም እንዲሰደዱም ሊያደርጋቸው ይችላል :: በመሆኑም ኢስላም የወሰደው ትልቁ እርምጃ የፖለቲካውን ስልጣን መያዝና ሀይማኖቱንም በመጨመር ኢስላማዊ (ወይም ቁራናዊ ) ህግን ባገሪቱ ማወጅ ነው :: ይህ ደግሞ ሌሎችን እንዳይንቀሳቀሱ ከማገዱም ሌላ ኢስላም እየተስፋፋ እንዲሄድ ያደርገዋል ::
መጀመሪያው ላይ በችግርም ሆነ በሌላ ምክንያት ቢሰልሙም ከነሱ ቡሀላ የሚወለዱት ልጆቻቸው በሀይማኖቱ ውስጥ ስለሚወለዱ አጥብቀው ይይዙታል ::
ዋናው እኔ ለማለት የፈለኩት ይህን ሁኔታ አይደለም ነገር ግን ለማሳመንም ይሁን ለሌላ አላማ ኢስላም እንደተመሰረተ ወዲያው ሙስሊሞች ያካባቢያቸውንና የሩቁን የመንግስታቱን የፖለቲካ ስልጣን ለመውሰድ የጦር ዘመቻዎች እንዳደረጉና ያም ደግሞ ኢስላምን ለመስፋፋት እንደረዳ ነው ::
እኔ ክርስቲያን እንደመሆኔ መጠን አሁንም በዚህ ጉዳይ ላይ ከክርስትናው ጋር እያወዳደርኩ በሰፊው የማነሳው ነገር አለኝ ::
Quote: Quote:
ነገር ግን ቁርአን ዘመቻ መውጣት ጦርነት ከማለት ውጪ የት የትና ለምን አላማ የተደረጉ ዘመቻዎች መሆናቸውን አለመዘርዘሩ ድንቅ ነው ::
ድንቅ ነው ያልከውን እኔም እጋራሀለው ይህ የታሪክ መጽሀፍ ስላልሆነ አላማውም ታሪክን መዘገብ ብቻ ባለመሆኑ ዝርዝር ታሪኩን ለታሪክ ጸሀፊዎች መተዉ ድንቅ ያደርገዋል ዝርዝር ቢበዛ በምን አይጫንም ነው የሚባለው ?
አይ ወልድያ መቼም ዘገባዎች አስፈላጊነታቸው ሳይገባህ ቀርቶ ነው አልልም ነገር ግን ከዚህ ውጪ ለማለት ስለማትችል ይመስለኛል እንዲህ ያልከው :: ለማንኛውም ለጠየከኝ ጥያቄዎች ስመልስልህ ከተደረጉት ድርጊቶችና ከተጻፉት ምክንያቶቻቸው ተነስቼ እንጂ ከቃሌ እንዳልሆነ ሳታስተውል አልቀረህም እነዚህ ዘገባዎ ባይኖሩ ኖሮ አምላክ ነገሮችን ለምን እንደሚያደርግና እርሱም ምን አይነት አምላክ እንደሆነ ለመረዳት አንችልም ነበር ::
እስቲ አንተ ስለዘመቻዎች የገለጽክልኝ ከቃልህ ወይም ከምታውቀው ታሪክ በመሆኑና ቁርአን ላይ ምንም ግልጽ ባልሆነ መልኩ በመጻፉ ያልከውን ወይም የመለስክልኝን እውነተኛነት እንዴት ማረጋገጥ ይቻላል ?
ነገር ግን የዘገባዎች መኖር ስለ አምላክም ሆነ ስለባህሪዎቹ እንድናውቅ ይረዳናል ::
እንደምሳሌ ለመውሰድ ያህል ይህንን መልስልኝ :-
አምላክ መሀሪ እንደሆነና አዛኝ እንደሆነ ቁርአን ይገልጻል :: በእርግጥ አላህ መሀሪና አዛኝ መሆኑን በምን ታረጋግጣለህ ? መሀሪነቱን ያሳየበትን አጋጣሚ እስቲ ንገረኝ :: ምን ያህል እንደሚያዝንና በሰዎች በደልም ሆነ መልካም ስራ የሚሰማውን ስሜት እስቲ ንገረኝ ::
ማወቅ አያስፈልግም እንደማትል አምናለሁ ::
Quote: Quote:
በዛሬ ጊዜ የሚታየው የሙስሊም አክራሪነትና ጽንፈኛነት ምንጩ ከዬት ነው ትላለህ ?
አንተ አክራሪነትና ጽንፈኝነት የምትለው ምንን ነው ይህንን እስቲ በደንብ አብራራልኝ መልስ እንድሰጥበት ምክንያቱም የማይገቡኝ ቃላት እየበዙ ነው ለምሳሌ ኪራይ ሰብሳቢነት የሚለው ቃል መጀመርያ ሰሞን ያሰነግጠኝ ነበር መቸም አምላክ ፈቅዶ አገሬ ብመለስ ብየ የሰራህዋት ጎጆ አለችኝ ታድያ ባዶ ከምትሆን ብዬ ለአንድ ትሩ ሰው አከራይቻት ሂሳቡን ምንም ሳያዛንፍ በየወሩ ሂሳበ ላይ ያስገባልኛል ታድያ ይህም ወንጅል ሁኖ ኪራይ ሰብሳቢ ተብዬ እወነጀል ይሆን ብዬ ስሰጋ አይ ነገሩ ወዲህ ነው አሉኝ እልሀለው ታድያ ቃሉን ከማስተጋባት በፊት ትርጉሙን ልብ ብሎ ማወቁ ለውይይት ይበጃልና አንተ ጽንፈኛ እና አክራሪ ብለህ የምትፈርጃቸው እነማንን ነው ?
Quote:
በርግጥ በፖለቲካ ሳቢያ የሚደረጉ አመጾች ቢኖሩም ዛሬ ባብዛኛው አጥፍቶ ጠፊ ችብርተኝነት ከሙስሊሞች ጋር የተያያዘ ነው :: አላማውም ሆነ ምንጩ ከየት ነው ትላለህ
?
ባሁኑ ጊዜ በጣም አጥባቂ ሙስሊሞች እየበዙ መሄዳቸው የማይታበል ሀቅ ነው :: እየጠበቀ ሲመጣ ደግሞ እየከረረ ይሄዳል ::
ለዚህም የኢስላምን ሀይማኖት የአገራቸው መመሪያ ለማድረግም በውጊያም ይሁን በሌላ መንገድ ስልጣን ከያዙ ቡሀላ ለህዝቦቻቸው የሚያወጡት ህግ ከሌሎች የሙስሊም አገር ህግጋት በተለየ መልኩ የከረረ እየሆነ እንደሚመጣ ሳታይ አትቀርም :: ታሊባኖች በስልጣን በነበሩበት ወቅት የሚመሩበት ያገሪቱ ህግ ባንዳንድ የኢስላም መንግስታት እኩዋን የተተቸበት ወቅት አለ :: አፍጋኒስታን አሁንም የሙስሊም መንግስት ቢሆንም ከታሊባኖች የተለየ ነው ::
ፓኪስታን የሙስሊም አገርና መንግስት ቢሆንም በጣም አክራሪ በሆኑ ወገኖች የሚደርሰውን ጥቃት ሳትሰማ አልቀረህም
ባብዛኛው በስውር የሚደረጉ ፍንዳታዎች ጀርባ ያሉ ሰዎች አላህ ዋክበር እያሉ እንደሚያደርጉት ስታይ ድርጊቱን ከእምነታቸው ጋር እያያያዙት እንደሆነ ግልጽ ነው ::
እንደዚህ የሚያደርጉት ሰዎች ከኢስላም ትምህርት አልፈው የሄዱ ሰዎች እንደሆኑ አንተም የምታስብ ይመስለኛል ::
በእርግጥ ሙስሊሞች ብቻም አይደሉም ፍንዳታ የሚያደርጉ የፖለቲካ ችግሮችም የተቃውሞ እልቂቶችን ያስከትላሉ ::
የሙስሊሞቹ ግን ከእምነታቸውና ሀይማኖታቸው ጋር የሚያያይዙት መሆኑ ነገሩን ለየት ያደርገዋል ::
እንደዚህ የሚያደርጉ ሰዎች መቼም ቁርአን ላይ የተመለከቱት ህግም ይሁን መመሪያ ሳይኖራቸው እንደማይቀር አምናለሁ ::
ዛሬ ባብዛኛው ኢስላም የአለም ስጋት እየሆነ መምጣቱ ሙስሊሞች ባይቀበሉትም የማይታበል ሀቅ ነው ::
እስልምናና ፖለቲካ የማይነጣጠሉ ነገሮች እንደሆኑ የብዙ ሙስሊሞች እምነት በመሆኑ ችግሮችን ሌሎች አገሮች ከፖለቲካው አንጻር ሲመለከቱት ሙስሊሞች ግን ከእስልምና እምነታቸው ጋር ያያይዙታል :: ይህ መሆኑ ደግሞ አደገኛነቱ የከፋ ነው ::
እንግዲህ ይህ መሰረቱ ምንድነው ትላለህ ነው የኔ ጥያቄ
Quote: አሉ ኡላ መቸም የእምነት ሰው ነህ አማኝ ደግሞ ሀቅን ለማየት ይጥራል የ CNN እና የ BBC ወሬ ተቀብሎ እንደባይብል ቃል አያምንበትም አያናፍሰውምም ኢቲቪ ም በአቅሙ ዶ /ር ብርሀኑን አሸባሪ ሲል ይውላል ታድያ በዚህ ስያመ ብቻ ዶክተሩን አሸባሪ ብለህ ትደመድማለህ ?
አንድ ግዜ ከሚድያ ውጪ ተጨባጩን ሀቅ ረጋ ብለህ አስበው ማን ነው ወራሪ ? ማነው ተወራሪ ?ማነው ከስማይና ከምድር እየተቀጠቀጠ ያለው ማነው ለነጻነቱ እየታገለ ያለው ? ማነው የአገሩን ሀብት እየተዘረፈ እና እየተገደለ ያለው ? ማን ነው ባገሩ ላይ የመኖር መብት ተነፍጎት ያለው ? ማነው ቤቱ በላዩላይ የሚፈርስበት ? ሚድያው ያለውስ በማን እጅ ነው ? እስቲ እነዚህን በፋክት አስቀምጥልኝና አሸባሪውን እንለይ ?
ለሌላው እመለሳለው
በመሰረቱ በሜዲያ የሚነገረው ሁሉም ነገር እውነት ላይሆን ይችላል :: ነገር ግን በግልጽ የሚታዩ ድርጊቶችን በዜናው የምታይበት ወቅት አለ :: ለምሳሌ ለአፍጋኒስታን የምእራባውያን ወረራ ምክንያት የሆነበት ነገር የመስከረም 11, 2001 እልቂት ነው :: ያ እልቂት በአላህ ስም የተደረገ እልቂት ነው ::
ቢን ላደን በአላህ ስም ነው ሁሉንም ነገሮች ሲያደርግ የነበረው ::
በየጊዜው ለእስልምና ተቆርቁዋሪ በመሆን ብዙ ወጣቶች እየበዙ መምጣታቻው የማይታበል ሀቅ ነው :: አንዳንዶቹም ወደ ሚስጥራዊ ማሰልጠኛ ቦታዎች እየሄዱ የፈንጂ ሙያን እየተማሩና ወደ ተለያዩ አገሮችና ቦታዎች እየሄዱ ለማፈንዳት ሲሞክሩና አንዳንዴ ሲሳካላቸው ይታያሉ ::
እኔ ያለሁበት አካባቢም የደረሰ ጉዳይ አለ :: ቢፈነዳ ኖሮ እጅግ በርካታ ሰዎችን ከመግደሉም በላይ ከፍተኛ የሆነ ንብረት ያጠፋ የነበረ የስውር ፈንዳታ እቅድ በቴክኒክ ጉድለት ምክንያት ሳይፈነዳ ቀርቶ ሰዎቹ በክትትል ከተያዙ ቡሀላ ፍርድ ቤት በግልጽ በድፍረት የተናገሩትን እዚያው ሆኜ ሰምቻለሁ :: እንዲህ የሚያደርጋቸው ሀይማኖታዊ ምክንያት እንደሚኖር እሙን ነው ::
በእርግጥ የምእራባውያንን አገሮች ወረራና እልቂትንም አልደግፍም የችግሩ መባባስም ምክንያት መሆናቸው የማይታበል ሀቅ ነው ::
ነገር ግን እዚህ ለማለት የፈለጉት ኢስላምን ብቻ እንደ ጥፋተኛ ለመውሰድ አይደለም ሁለቱም ወገኖች በእልቂቱ ተጠያቂዎች መሆናቸውን አምናለሁ :: በመሆኑም የእልቂቱ ተባባሪዎች በሙሉ ከተጠያቂነት አያመልጡም :: ያደረሱት እልቂት በምንም መልኩ ይሁን እልቂት እልቂት ነው ::
ለሚቀጥለው እመለሳለሁ ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 189 Location: ethiopia
Posted: Mon Apr 16, 2012 12:33 am Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
አሁን ደግሞ በሰጠኸኝ መልስ ላይ ያልገባኝን ብታራራልኝ ብየ ነው
Quote: ሰፋ አድርጌ የጻፍኩትን በምን ምክንያት እንደሆነ ሳላውቅ ሳልልከው ድንገት አጠፋብኝ እንደገና ለመጻፍ ሀሞቴ ፈሰሰ ቢሆንም ግልጽ በሆነ መንገድ ባጭር ባጭሩ እንደገና ላስረዳህ እሞክራለሁ ::
ጥያቄህን ለመመለስ ከእስራኤላውያን የመጀመሪያ ታሪክ ከአብርሀም እንጀምር ::
አምላክ አብርሀምን ከሚኖርበት ዑር ከተባለችው የከለዳውያን ከተማ እርሱ ወደሚያሳየው ምድር እንዲሄድ አዘዘው ::
አብርሀምም በታዘዘው መሰረት ሚስቱንና ለሎችን ጨምሮ ከነጉዋዙ ወደ ከነዐን ምድር ሄደ ::
እዚያም እንደደረሰ አምላክ ተገለጠለትና በዘፍጥረት 12: 7 ላይ ያለውን ቃል ገባለት ::
ይህችን ምድር (የከነዐንን ምድር ማለት ነው ) ለዘርህ እሰጣለሁ ::
ቡሀላም እንደገና በዘፍጥረት 17: 4- 8 ላይ ያንኑ አረጋገጠለት :: በተለይ 7 እና 8ን እንይ እንዲህ ይላል :-
ቃል ኪዳኔን በኔና በአንተ መካከል ከአንተም ቡሀላ ከዘርህ ጋር በትውልዳቸው ለዘላለም ኪዳን አቆማለሁ ለአንተና ከአንተ ቡሀላ ለዘርህ አምላክ እሆን ዘንድ :: በእንግድነት የምትኖርባትን ምድር የከነዐን ምድር ሁሉ ለዘላለም ግዛት ይሆንህ ዘንድ ለአንተና ከአንተ ቡሀላ ለዘርህ እሰጣለሁ አምላክም እሆናቸዋለሁ ::
ይህንን ቃልኪዳንም ቡሀላ ከልጆቹ ማለትም ለይስሀቅና ለያእቆብም አጽንቶላቸዋል ::
እስራኤላውያን በግብጽ በባርነት ሳሉ ይጩኸታቸውን ልቅሶ አምላክ ሰማ ከአብርሀም ከይስሀቅና ከያእቆብ ጋር የገባውን ቃል ኪዳን አሰበ ይላል ዘጸአት 2: 24
ቡሀላም በሙሴ አማካኝነት እስራኤላውያንን በታላቅ ሀይሉ ከፈርኦን እጅ በማስለቀቅ ካወጣቸው ቡሀላ ለአብርሀምና ለይስሀቅ እንዲሁም ለያእቆብ ወደ ማለላቸው የከነዐን ምድር መራቸው ::
ያቺ የተስፋይቱ የከነዐን ምድር በአምላክ ለአብርሀምና ለዘሩ የተሰጠ ምድር ነው :: በላዩ ላይ ግን ነዋሪዎች ነበሩባቸው ::
እነዚህ ነዋሪዎች ከቦታው መነሳት አለባቸው ::
ለምንድነው ግን መነሳት ያለባቸው ?
በሲና ተራራ ስር ሰፍረው በነበረበት ወቅት በሙሴ አማካኝነት እስራኤላውንያን ከአምላክ ጋር ቃል ኪዳን ተገባብተው ነበር ::
ዘጸአት 19: 5 እንዲህ ይላል :-
አሁንም ቃሌን በእውነት ብትሰሙ ኪዳኔንም ብትጠብቁ ምድር ሁሉ የእኔ ናትና ከአህዛብ ሁሉ የተመረጠ ርስት ትሆኑልኛላችሁ :: እናንተም የካህናት መንግስት የተቀደሰም ህዝብ ትሆኑልኛላችሁ :: ለእስራኤል ልጆች የምትነግራቸው ቃል ይህ ነው ::
የአምላክ ህዝቦች ቅዱስ ሆነው አምላክን በቅድስና እንዲያመልኩትና እንዲያገለግሉት የሚኖሩበትም ምድር ሁሉ ከርኩሰት የነጻ መሆን አለበት ::
እነዚህ በከነዐን ምድርና አካባቢው የሚኖሩት ሰዎች ምን ያደርጉ እንደነበር ለእስራኤል ልጆች ወደ ምድርሪቱ መዳረሻ ላይ የተነገራቸውን ማስጠንቀቂያ ተመልከት :-
ዘዳግም 12: 29- 31 እንዲህ ይላል :-
አምላክህ እግዚአብሄር ትወርሳቸው ዘንድ የምትሄድባቸውን አህዛብን በፊትህ ባጠፋ ጊዜ አንተም በወረስካቸው ጊዜ በምድራቸውም በተቀመጥክ ጊዜ ከፊትህ ከጠፉ ቡሀላ እነሱን ለመከተል እንዳትጠመድ :: ...
እግዚአብሄር የሚጠላውን ርኩሰት ሁሉ እነሱ ለአማልክቶቻቸው አድርገዋልና ወንዶች ልጆቻቸውንና ሴቶች ልጆቻቸውን ደግሞ ለአማልክቶቻቸው በእሳት ያቃጥሏቸዋልና
አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሄር እንዲሁ አታድርግ ::
ልብ በል የገዛ ልጆቻቸውን ለአምላኮቻቸው ማለትም ለጣኦቶቻቸው ይሰዉ እንደነበር አስበው ምን ያህል ዘግናኝ ነገር እያደረጉ እንዳለ ሳትረዳው አትቀርም ::
ሌላም ሌላም አጸያፊ ድርጊቶች በማድረግ አምላክን ያስቆጡት ነበር ::
በዚህም ምክንያት የእስራኤልን ህዝብ በአምልኮ እንዳይበክሉ አምላክ እስራኤላውያን ማድረግ የሚገባቸውን ነገር ሁሉ በዘዳግም 7: 1- 5 ላይ ይዘረዝራል (አውጥተህ አንብበው ) በተጨማሪም ዘዳግም 20: 17 እና 18, አንብበው ::
ልብ ማለት የሚገባህ አምላክ እነዚህን ህዝቦች የሚያጠፋቸው ለእስራኤል ልጆች ሲል አልነበረም :: በገዛ ሀጢአታቸው እንደነበር የሚከተለውን የዘዳግም 9: 4- 6 ተመልከት እንዲህ ይላል :-
አምላክህ እግዚአብሄር ከፊትህ ካወጣቸው ቡሀላ :- ስለጽድቄ እወርሳት ዘንድ ወደዚች ምድር እግዚአብሄር አገባኝ ስትል በልብህ አትናገር : እነዚህን አህዛብ ስለሀጢአታቸው እግዚአብሄር ከፊትህ ያወጣቸዋል
ምድራቸውን ትወርሳት ዘንድ የምትገባው ስለጽድቅህና ስለ ልብህ ቅንነት አይደለም ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሄር ከፊትህ በሚያጠፋቸው በእነዚያ አህዛብ ሀጢአት ምክንያትና ለአባቶችህ ለአብርሀምና ለይስሀቅ ለያእቆብም የማለላቸውን ቃል ይፈጽም ዘንድ ነው ::
በመሆኑም የእስራኤልን ልጆች እነዚያን እርኩሰት የሚያደርጉትን ህዝቦች እንዲያጠፉ አምላክ መመሪያና ትእዛዝ ሰጣቸው :: ዘዳግም 7: 17- 26ን አንብበው ::
ከ 23 እስከ 26 ላይ እንዲህ ይላል :-
አምላክህ እግዚአብሄር ግን እነርሱን በእጅህ አሳልፎ ይሰጣቸዋል ... የተቀረጸውንም የአምላክኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ የተሰራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ በአምላክህም በእግዚአብሄር ፊት ርኩስ ነውና እንዳትጠመድ ከእርሱ ምንም አትውሰድ እንደእርሱም ርጉም እንዳትሆን ወደ ቤትህ አታግባ ርጉም ነውና ተጸየፈውም ጥላውም ::
ስለዚህ ሙሴን በተካው በኢያሱ መሪነት ከላይ :: የጠቀስካቸውን ዘመቻዎች በሙሉ በማድረግ የአምላክን ፍርድ ፈጽመዋል ::
ሁሉም የተገደሉት በገዛ ሀጢአታቸው አምላክ እንዲጠፉ በመወሰኑ ነው ::
እንዲያውም ራሱ አምላክ እያገዛቸው እንደነበር ካደረጋቸው ተአምራቶችም መረዳት ይቻላል ::
ኢያሱ 10: 12 እና 42ን አንብብ
መጽሀፍ ቅዱስ በግልጽነት የተደረጉትን ነገሮች ሁሉ ከነ ቦታቸው ከነጠፉበት ምክንያት ጭምር ነው የዘረዘረው ::
አምላክ የእስራኤል ልጆችን በአምልኮ ንጹህ ሆነው እንዲቀጥሉ ይፈልግ የነበረበት አላማ ነበረው ::
ይህን በተመለከተ ወደፊት የምለው ይኖረኝ ይሆናል ::
ያልተብራራ ነገር ካለ ጠይቀኝና ላብራራው ::
እንግዲህ ከመልሱ እንደገባኝ እያሱ እየዞረ ነፍስ ያለውን ሁሉ ያጠፋው ሀጥያተኞች ስለሆኑ ነው
እዚህ ላይ ታድያ የኔ ጥያቄ አንድ ብቻ ነው
እአሱ የገደለው ነፍስ ያለውን ሁሉ ነው ይህም ነፍስ ያላወቁ ህጻናትን ልጆችን ሴቶችን የቤት እንስሳትን ውዘተ ያካትታል
አንተ ከላይ ያልከኝን አስብ
Quote:
ልብ በል የገዛ ልጆቻቸውን ለአምላኮቻቸው ማለትም ለጣኦቶቻቸው ይሰዉ እንደነበር አስበው ምን ያህል ዘግናኝ ነገር እያደረጉ እንዳለ ሳትረዳው አትቀርም ::
ጥያቄዬን ልትገምተው እንደምትችለው የነዚህ ፍጡራን ወንጀል ምንድነው ? ጣኦት አምላኪዎቹም ከገደልዋቸው እያሱም ከገደላቸው እኩል ዘግናኝ ስራ አይሆንም ወይ ?
የህጻናትንና የእንስሳትን ግድያ እንዴት ጀስቲፋይ ታደርገዋለህ ?
አመሰግናለው
እንደገና ተመለስኩ
በሚገባ ስላልተረዳኸው እንደገና ላስረዳህ ::
በመጀመሪያ ደረጃ አምላክ የተጸየፈውና እንደ ትልቅ ሀጢአት የቆጠረው የልጆቻቸውን መገደል አይደለም ; ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ይሰዋሉ እንዳለ ልብ በል ተራ መገዳደል በየትኛውም ህብረተሰብ ውስጥ ያለ በመሆኑ ያ አይደለም እየተጠቀሰ ያለው አምላክን ያስቆጣው ልጆቻቸውን ለአምላክ ብለው የሚቃጠል መስዋእት ማድረጋቸው ነው ለአምልኮ ተብሎ መቃጠላቸው ነው :: ይህ አጸያፊ ድርጊት ነው :: ሰውን ያህል ፍጡር ለሀሰተኛ ጣኦት መስዋእት መቅረቡ ነው በአምላክ ዘንድ እንደ ሀጢአት የተቆጠረው ::
ሌላው ቀደም ብዬ እንዳሳየሁህ የከነአን ምድር ለአብርሀም በመሀላ ቃል ኪዳን በተገባለት መሰረት ለእስራኤል ልጆች የተሰጠ ምድር ነው :: ህዝቡ ቅዱስ ሆነው እንዲቀጥሉ ምድሪቱም ከርኩሰት መንጻት አለባት :: በመሆኑም የዚያ ምድር ነዋሪዎች በሙሉ ከቦታው መነሳት ይኖርባቸዋል :: በአምላክ አይን የረከሱ በመሆናቸው እንደ ቅዱስ ህዝብ የሚመለከተውን የእስራኤልን ልጆች እንዲደባለቁዋቸው አይፈልግም :: ያ የአምላክ ፍርድ ነው ::
ይህን በምሳሌ ለማስረዳት
የኖህን የጥፋት ውሀ ሁኔታ እንመልከት :: በወቅቱ ምድር በሞላ በክፉ ነገሮች ረክሳ እንደነበር መጽሀፍ ቅዱስ ይናገራል በዚህም ምክንያት ምድርን በውሀ እንደሚያጠፋ ወሰነ :: ከኖህ ጋር የዳኑት ሰዎች ስንት ናቸው ? ኖህ የኖህ ሚስት የኖህ 3 ልጆቹና የልጆቹ ሚስቶች በድምሩ 8 ሰዎች ብቻ ነበሩ :: ከነሱ ጋር ለዘር የቀሩ ከየወገኑ ወንድና ሴት የሆኑ እንስሳትና አራዊትም ነበሩ ::
የተቀረው አለም ግን በሙሉ ጠፍቷል ::አዋቂ ህጻን ሴት እንስሳ አላለም ምድር በአምላክ አይን ምድር ረክሳ ነበር ::
የሎጥንም ሁኔታ እንይ ሰዶምና ገሞራን በእሳት ሲያጠፋ የዳኑት ሎጥና ቤተሰቡ ናቸው :: የቀረው ነዋሪ በሙሉ ጠፍቷል :: ሰት ወንድ ህጻን ሽማግሌ አላለም አገሪቱ ምድሪቱ በአምላክ አይን ረክሳ ነበር ::
ከዚህ የምንማረው ምንድነው ?
አምላክ አንድን ምድር (ነዋሪዎቹን ) በሀጥአቱ ምክንያት ሲፈርድበት በትክክል እርሱን የሚያመልኩትን ብቻ ሲያድን ሌላውን በሙሉ እንደሚያጠፋ ነው ::
ባብዛኛው ልጆች የወላጆቻቸውን ባህሪ እንደሚወርሱ የታወቀ ቢሆንም አምላክ በምድር ላይ ሲፈርድ ግን በአምልኮ ንጹህ የሆነውን ብቻ ነው የሚያድነው :: ይህ ሁኔታ በቅርቡ በምድር ላይ በሚወስደውም እርምጃ ተመሳሳይ ይሆናል ማለት ነው ::
ስለዚህ የከነአን ነዋሪዎች ምንም ዝርያ እንዲኖራቸው አምላክ አልፈቀደም :: ያን ቢያድረጉ ግን ማለትም የተወሰኑ ሰዎችን ቢተዉ ቡሀላ ላይ ለነሱ መዘዝ ሊሆኑ እንደሚችሉ ነው ያስጠነቀቀው ::
የሚያሳዝነው ግን እስራኤላውያን ሳይታዘዙ በመቅረታቸውና የተረፉ ሰዎች በመኖራቸው ቡሀላ ላይ ተጠናክረው በእርራኤላውያን አምልኮ ላይ ተጽእኖ ማሳደር ችለው ነበር እንዲያውም የእስራኤልን አምልኮ በክለውት ነበር
እንደምሳሌ ለመውሰድ ያህል :-
መጽሀፈ ነገስት ካልዕ 21: 1- 9 ላይ ያለውን አለፍ አለፍ እያልኩ ላሳይህ
ምናሴም መንገስ በጀመረ ጊዜ የአስራ ሁለት አመት ልጅ ነበር በኢየሩሳሌምም ሀምሳ አምስት አመት ነገሰ ... እግዚአብሄርም ከእስራኤል ልጆች ፊት እንዳወጣቸው እንደ አህዛብ እርኩሰት በእግዚአብሄር ፊት ክፉ ነገር አደረገ :: ... ለሰማይ ሰራዊት ሁሉ ሰገደ አመለካቸውም ...
ለሰማይም ሰራዊት መሰዊያዎችን ሰራ ልጁንም በእሳት አሳለፈ ሞራ ገላጭም ሆነ አስማትም አደረገ ...
ነገር ግን አልሰሙም እግዚአብሄርም ከእስራኤል ልጆች ፊት ካጠፋቸው ከአህዛብ ይልቅ ክፉ ይሰሩ ዘንድ ምናሴ አሳታቸው ::
ልብ በል ይህ ሁኔታ ቡሀላ ላይ ለእስራኤል ልጆች መዘዝ አምጥቶባቸዋል ::
እነሱንም ቢሆን ባለመታዘዛቸው ከተመሳሳይ ፍርድ አላመለጡም ::
በሌላ በኩል ግን በፍርድ ያልሆነ በሚደረጉ ጦርነቶች ወቅት ያለውን ሁኔታ ተመልከት
በዘዳግም 20: 10- 15 አሁንም አልፍ አለፍ እያልኩ ላሳይህ ሙሉውን አንተው ራስህ ከመጽሀፍ ቅዱስህ አንብበው ::
ለመዋጋት ወደ አንዲት ከተማ በደረስህ ጊዜ አስቀድመህ በእርቅ ቃል ጥራቸው :: የእርቅም ቃል ቢመልሱልህ ደጅም ቢከፍቱልህ በከተማው ውስጥ ያለው ህዝብ ሁሉ ይገብሩልህ ያገልግሉህም ... አምላክህ እግዚአብሄር በእጅህ አሳልፎ በሰጣት ጊዜ በእርሷ ያሉትን ወንዶች ሁሉ በሰይፍ ስለት ትገድላቸዋለህ ነገር ግን ሴቶቹንና ህጻናትን እንስሶቹንም በከተማይቱ ያለውንም ምርኮ ሁሉ በዝብዘህ ላንተ ትወስዳቸዋለህ ... የእነዚህ አህዛብ (የከነአን ምድር ) ከተሞች ባይደሉት ከአንተ እጅግ በራቁት ከተሞች ሁሉ እንዲሁ ታደርጋለህ ::
በመሆኑም የከነአን ምድር ፍርድ በአምላክ የተወሰነ በመሆኑ ምንም ነገር መቅረት አያስፈልግም ነበር ::
የቀረ ያልተረዳኸው ካለ አብራራለሁ ::
ወልድያ እኔ ክርስቲያን በመሆኔ ከክርስትናው ጋር ነው ባብዛኛው መወያየት የምፈልገው
እናም ይህን በተመለከተ የምለው ስላለኝ ሰሞኑን
እመለሳለሁ ::
አመሰግናለሁ ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 482
Posted: Thu Apr 19, 2012 2:30 pm Post subject:
ሰላም አሉ ኡላ
ከግዜ እጥረት አንጻር አንዳንድ ነገር ብቻ ልበል
Quote: ያሰብኩትም በዚህ ጉዳይ ላይ ለመነጋገር አይደለም አላማውም የለኝም :: ምን አገባኝና ::
ነገር ግን ከላይ ስለዚህ ነገር የማነሳው ርእስ ይኖራል ስል ስለሺአና ሱኒ ልዩነት እኔ ካንተ ጋር ለመወያየት ሳይሆን አንድ ከዚህ በፊት ያልከውን ሀሳብ መሰረት በማድረግ ላስታውስህ አስቤ ነው :: አሁን በመጠኑም ቢሆን ላንሳው ::
ከዚህ በፊት ሀሰተኛ እና እውነተኛ ኢስላም የሚባል አለ ወይ ብዬ ጠይቄህ በሱኒና በሺአ መካከል የጎላ ልዩነቶች እንዳሉና በተጨማሪም ሴክቶች እንዳሉም ዘርዝረህ ከነገርክርኝ ቡሀላ ነገር ግን ሀሰተኛና እውነተኛ ኢስላም ብዬ መናገር አልችልም ብለሀል ::
ይህን ነው ለማንሳት የፈለኩት የነበረው ::
እናም ከላይ እንዳልከው ከሆነ ሺአ ከሱኒ በተለየ መልኩ አላህን ሲያመልኩ ከቁርአንም ሆነ ከሀዲስ ትእዛዞች የወጣ መስመር እንደሚከተሉ መናገርህ ነው :: ያ ደግሞ ከአላህም ሆነ ከነቢዩ ሙሀመድ ትእዛዝ ውጪ ነው ማለት ነው :: በመሆኑም የሚያደርጉት ስህተት ነው - ወይም ያልታዘዙትን በመሆኑ ሀሰት ነው እያልክ እንደሆነ አስበው :: ስለዚህ በጥቅሉ የነሱ እስልምና ትክክል አይደለም ማለትህ ነው :: በመሆኑም ሺአዎች የምንከተለው ኢስላምን ነው ቢሉም ሀሰተኞች ናቸው ማለትህ በመሆኑ ከበፊቱ አባባልህ ጋር ስለተጋጨብኝ ነው ማንሳት የፈለኩት ::
ወይስ አባባልህን በቅጡ አልተረዳሁት እንደሆነ ምን ትላለህ ?
በደፈናው ከቁርአንና ከነብዩ መመርያ ውጪ የሚያደርጉት ነገር ካለ ትክክል አይደለም ብዬ እደመድማለው ሀሰተኛ ኢስላም እውነተኛ ኢስላም እያልኩኝ ልመድብ አልፈልግም አንተ እንዳልከው ምን አገባኝና ብየ ባልፈው ይሻለኛል ለግዜው እኔም አንተም ጥልቅ እውቀቱ የሌለን ጉዳይ ነውና አይመለከተንምና ጭምር
Quote:
ወልድያ እውነትህን ነው እኔ በመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች ወቅት እንዳልኖርኩ ምንም አያጠያይቅም በታሪክ ከምሰማው ውጪ ያየሁት ነገር የለም ::
አንተም ብትሆን መቼም በዚያን ወቅት ነበርኩኝ አይቻለሁ እንደማትል አምናለሁ :: ስለዚህ እኔ ከሰማሁበት የታሪክ መስመር ውጪ የምታውቅበት ሌላ መንገድ አለ ብዬ አላስብም ::
በርግጥ እዳልከው ባብዛኛው ስለም እየተባለ በግድ አልሰለመ ይሆናል ነገር ግን ኢስላም እንደተመሰረተ ወዲያው ሙስሊሞች ባካባቢያቸውም ሆነ ካካባቢያቸው ሩቅ ወደ ሆኑት ህዝቦች ዘምተው መንግስታቶቻቸውን አጥፍተው ኢስላማዊ መንግስታትን እንደመሰረቱ ግልጽ ነው :: በመሆኑም በኢስላም መንግስታት መካከል ሌላ እምነትን ማራመድ እስካሁንም በጣም አዳጋች ነው ያውም ባሁኑ ዲሞክራሲ አለ ሀይማኖት የግል ምርጫ ነው በሚባልበት ዘመን በእስልምና ተከታይ አገሮች ውስጥ ክርስቲያኖችን ጨምሮ በሌሎች ሀይማኖቶች የሚደርስባቸው ችግርና እንግልት እምነታቸውን ወደ መለወጥ ሊያደርሳቸው አሊያም እንዲሰደዱም ሊያደርጋቸው ይችላል :: በመሆኑም ኢስላም የወሰደው ትልቁ እርምጃ የፖለቲካውን ስልጣን መያዝና ሀይማኖቱንም በመጨመር ኢስላማዊ (ወይም ቁራናዊ ) ህግን ባገሪቱ ማወጅ ነው :: ይህ ደግሞ ሌሎችን እንዳይንቀሳቀሱ ከማገዱም ሌላ ኢስላም እየተስፋፋ እንዲሄድ ያደርገዋል ::
መጀመሪያው ላይ በችግርም ሆነ በሌላ ምክንያት ቢሰልሙም ከነሱ ቡሀላ የሚወለዱት ልጆቻቸው በሀይማኖቱ ውስጥ ስለሚወለዱ አጥብቀው ይይዙታል ::
ኢስላም እንዴት በጥቂት ግዜ እንደት ተስፋፋ ለሚለው ታሪክን በደንብና በጥልቅት መመርመር ያስፈልጋል ሆኖም ታሪክ ደግሞ ሁል ግዜ ሁለት ጎኖች አሉት አንዱ ጸሀፊ ጀግና አድርጎ የሳለውን ሰው እራሱኑ ሌላው ታሪክ ጸሀፊ ወንበዴ ያደርገዋል ሆኖም ግን ቁርአን በግዳጅ ማስለምን ይቃወማል ስለዚህ በግዳጅ የሰለመ የለም ብየ እናገራለው በኢስላም አገሮች ላልከው አረብ አገሮችን መውሰድ ትችላለህ ኢራቅ በሳዳም ግዜ ከ 5% የማይበልጡ ክርስትያኖች ይኖሩ እጅግ በሰላም ለረጅም አመታት ኖረዋል በዛው ዘመን ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ጣሪቅ አዚዝ ክርስትያን ነበሩ በግብጽም ለረጅም ግዜ ክርስትያኖች ኖረዋል አሁንም ቁጥራቸው ቢያንስም ከፍተኛ ሚኒስትር የነበሩት በህዋላም የ U.N ዋና ጸሀፊ የተደረጉት ቡትሮስ ጋሊ ክርስትያን ነበሩ ጳጳሱ ባለፈው ሲሞቱ በምን አይነት ክብር እንደተሸኙ አይተሀል ሊባኖስ ውስጥ ፕሬዝዳንቱ ሁልግዜ ክርስትያን እንዲሆን ህገ መንግስታቸው ያዛል ኢራን ውስጥ አይሁዶ ኢራናውያን በሰላም ይኖራሉ ማሌዥያ ውስጥ ቡዲስቶች በሰላም ይኖራሉ ኢስላም ሀይልን ተጠቅሞ ቢሆን እነዚህን አታገኛቸውም ነበር
Quote: አይ ወልድያ መቼም ዘገባዎች አስፈላጊነታቸው ሳይገባህ ቀርቶ ነው አልልም ነገር ግን ከዚህ ውጪ ለማለት ስለማትችል ይመስለኛል እንዲህ ያልከው :: ለማንኛውም ለጠየከኝ ጥያቄዎች ስመልስልህ ከተደረጉት ድርጊቶችና ከተጻፉት ምክንያቶቻቸው ተነስቼ እንጂ ከቃሌ እንዳልሆነ ሳታስተውል አልቀረህም እነዚህ ዘገባዎ ባይኖሩ ኖሮ አምላክ ነገሮችን ለምን እንደሚያደርግና እርሱም ምን አይነት አምላክ እንደሆነ ለመረዳት አንችልም ነበር ::
እስቲ አንተ ስለዘመቻዎች የገለጽክልኝ ከቃልህ ወይም ከምታውቀው ታሪክ በመሆኑና ቁርአን ላይ ምንም ግልጽ ባልሆነ መልኩ በመጻፉ ያልከውን ወይም የመለስክልኝን እውነተኛነት እንዴት ማረጋገጥ ይቻላል
ኢስላም ድንቅ በሆነ የዶከመንት አጠባበቅ እና የአዘጋገብ ስልት ነው የተከተለው ስለዚህም ማንም የተናገረውን ቁርአን ወይንም ሀዲስ ውስጥ አላካተተም ቁርአን በነብዩ ቀጥታ ተከታታይነት ተዘገበ ሀዲስ ደግሞ ማን ከማን እንደሰማው በደንብ ተጣርቶ ከነዘጋቢዎቹ ሰንሰለት ነው የተጻፈው
መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የተካተቱትን መጻፍፍት ግን ማን መቼ እና የት ቦታ እንደጽፋቸው ልትገልጽልኝ ትችላለህ ?
እመለስበታለው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 482
Posted: Sat Apr 21, 2012 9:39 am Post subject:
ሰላም አሉ ኡላ
እናም ለመግለጽ እንደሞከርኩት የኢስላም ዶከመንት አጠባበቅ በጣም ጥሩ ነበር የቁርአን አንቀጾች ሲወርዱ ይር ቦታ እንደሆነ በምን ምክንያት ያ የቁርአን ትእዛዝ ወይንም መልእክት እንደመጣ ጠቅላላ ዝርዝሩ በሀዲስ ላይ ተዘግብዋል ደጋግሜ ላብራራልህ እንደሞከርኩት ቁርአን ቀጥተኛ ቃል ስለሆነ ማብራርያው አብሮ አብሮ እንዲካተት አልተደረገም ይህ የሚገኘው በሀዲስ ነው ከመጽሀፍ ቅዱስ የሚለየውም በዚህ ነው መጽሀፍ ቅዱስ ባብዛኛው በትረካ መልክ የቀረበ አጻጻፍ ስልት አለው ይህ ታድያ የቀጥተኛ ንግግር አይነት ባህሪ የለውም ጸሀፊዎቹም በጣም የተለያዩ ከአንዳንዶቹ በቀርም የማይታወቁ ናቸው
ሌላው ጥያቄህ
Quote:
እንደምሳሌ ለመውሰድ ያህል ይህንን መልስልኝ :-
አምላክ መሀሪ እንደሆነና አዛኝ እንደሆነ ቁርአን ይገልጻል :: በእርግጥ አላህ መሀሪና አዛኝ መሆኑን በምን ታረጋግጣለህ ? መሀሪነቱን ያሳየበትን አጋጣሚ እስቲ ንገረኝ :: ምን ያህል እንደሚያዝንና በሰዎች በደልም ሆነ መልካም ስራ የሚሰማውን ስሜት እስቲ ንገረኝ ::
ማወቅ አያስፈልግም እንደማትል አምናለሁ ::
ብዙ ግዜ የኢትይዮጵያ ጋዜጠኞች አንድ ታዋቂ ግለሰብ ቃለመጠይቅ ሲያደርጉ መጨረሻ ላይ የሚጠይቅዋት ጥያቄ አለች በጣም ያዘንክበት ወይንም በጣም የተደሰትክበት ..አጋጣሚ ካለ ገጠመኝህን ንገረን ምናምን የምትል አይነት በኔ ግምት አንድ ሰው ኢትይጵያዊ ጋዜጠኛ ሊያናግረው ከቀጠረው አንድ ገጠምኝ አዘጋጅቶ ከሌለውም ፈጥሮ መጠበቅ አለበት ይህቺ ጥያቄ መጨረሻ ላይ ስለማትቀርለት
አምላክ ግን ገጠመኞቹን መግለጽ ያለበት ይመስልሀል ? እከሌ ተርቦ አበላሁት እንዳይል ለሁሉም የሚያበላው እሱ ነው ታርዞ አለበስኩት እንዳይል ለሁላችን አልባሻችን ነው ባህሪውን ግን ገልጾልናል በተደጋጋሚ አዛኝ ነኝ ብልዋል ስለዚህ የአዛኝነቱን ባህሪ እናምናለን ሩህሩህ ነኝም ብልዋልና የርህራሄ ባህሪውን እናምናለን ለጋስ ነኝ ብልዋል የለጋስነት ባህሪውን እናምናለን እንዲሁ ብዙ ባህርያቱን ገልጾልናል በገለጻቸው ባህርያቱ ሁሉ እናምናለን የለገሰበትን ያዘነበትን ... ገጠመኞች እንዲነግረን አንጠይቅም አንድ ሰው ከእለታት አንድ ቀን የሚያደርገው ውይንም የሚያጋጥመውን ነገር እንደገጠመኝ ሊያወራው ይችላል አምላክ ግን የሁል ግዜ ባህሪውን ገጠመኝ ሊያደርገው አይችልም
ሌላውና ምናልባትም ለጥያቄዬ እንደመልስ ያስቀመጥከው ነገር ይህ ነው
Quote:
ባሁኑ ጊዜ በጣም አጥባቂ ሙስሊሞች እየበዙ መሄዳቸው የማይታበል ሀቅ ነው :: እየጠበቀ ሲመጣ ደግሞ እየከረረ ይሄዳል ::
ባጭሩ ሀይማኖቱን አጥባቂ አክራሪ ነው ማለት ነው አባባልህ ኢስላም አሁን ካለው የክርስትና እምነት ጋር ይለያል የአሁኑ ክርስትና ትኩረት የሚሰጠው በክርስቶስ መስዋእትነት ላይ ነው ክርስቶስ ሀጥያታችንን ተሸክሞልናል በመሰቀሉም ከሀይማኖታዊ ህግጋትም ነጻ አድርጎናል የሚል እምነት አለው ስለዚህ አንድ ክርስትያን የሚጠበቅበት ይህን መስዋአት ማመን ብቻ እንጂ ህግጋትን መተግበር አይደለም ማለት ነው ስለዚህ የመጠብቅና የሚላላ ነገር በክርስትና የለም ማለት ነው ወይንም እንዲወገድ ተደርግዋል ማለት ነው ጳውሎስ "' እየሱስ ስለኛ እርግማን ሆኖ ከህግ እርግማን ነጻ አደረገን ብሏል ስለዚህ ሀይማኖቱ ጥሩ ነጻነትን ያጎናጽፋል ከላይ በተወያየነው መሰረት ከሆነም እምነት ባይኖረው እንክዋን የሚጠብቀው ዘላለማዊ ሞት ነው ይህም እምብዛም አያስጨንቅም
ሆኖም ጥያቄው እውን እየሱስ ይህን ሁሉ ነጻነት አጎናጽፍዋል ወይ ነው ?
ተመልሸ እመልሰዋለው
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 189 Location: ethiopia
Posted: Sun Apr 22, 2012 11:24 pm Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
Quote:
ወልድያ እውነትህን ነው እኔ በመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች ወቅት እንዳልኖርኩ ምንም አያጠያይቅም በታሪክ ከምሰማው ውጪ ያየሁት ነገር የለም ::
አንተም ብትሆን መቼም በዚያን ወቅት ነበርኩኝ አይቻለሁ እንደማትል አምናለሁ :: ስለዚህ እኔ ከሰማሁበት የታሪክ መስመር ውጪ የምታውቅበት ሌላ መንገድ አለ ብዬ አላስብም ::
በርግጥ እዳልከው ባብዛኛው ስለም እየተባለ በግድ አልሰለመ ይሆናል ነገር ግን ኢስላም እንደተመሰረተ ወዲያው ሙስሊሞች ባካባቢያቸውም ሆነ ካካባቢያቸው ሩቅ ወደ ሆኑት ህዝቦች ዘምተው መንግስታቶቻቸውን አጥፍተው ኢስላማዊ መንግስታትን እንደመሰረቱ ግልጽ ነው :: በመሆኑም በኢስላም መንግስታት መካከል ሌላ እምነትን ማራመድ እስካሁንም በጣም አዳጋች ነው ያውም ባሁኑ ዲሞክራሲ አለ ሀይማኖት የግል ምርጫ ነው በሚባልበት ዘመን በእስልምና ተከታይ አገሮች ውስጥ ክርስቲያኖችን ጨምሮ በሌሎች ሀይማኖቶች የሚደርስባቸው ችግርና እንግልት እምነታቸውን ወደ መለወጥ ሊያደርሳቸው አሊያም እንዲሰደዱም ሊያደርጋቸው ይችላል :: በመሆኑም ኢስላም የወሰደው ትልቁ እርምጃ የፖለቲካውን ስልጣን መያዝና ሀይማኖቱንም በመጨመር ኢስላማዊ (ወይም ቁራናዊ ) ህግን ባገሪቱ ማወጅ ነው :: ይህ ደግሞ ሌሎችን እንዳይንቀሳቀሱ ከማገዱም ሌላ ኢስላም እየተስፋፋ እንዲሄድ ያደርገዋል ::
መጀመሪያው ላይ በችግርም ሆነ በሌላ ምክንያት ቢሰልሙም ከነሱ ቡሀላ የሚወለዱት ልጆቻቸው በሀይማኖቱ ውስጥ ስለሚወለዱ አጥብቀው ይይዙታል ::
ኢስላም እንዴት በጥቂት ግዜ እንደት ተስፋፋ ለሚለው ታሪክን በደንብና በጥልቅት መመርመር ያስፈልጋል ሆኖም ታሪክ ደግሞ ሁል ግዜ ሁለት ጎኖች አሉት አንዱ ጸሀፊ ጀግና አድርጎ የሳለውን ሰው እራሱኑ ሌላው ታሪክ ጸሀፊ ወንበዴ ያደርገዋል ሆኖም ግን ቁርአን በግዳጅ ማስለምን ይቃወማል ስለዚህ በግዳጅ የሰለመ የለም ብየ እናገራለው በኢስላም አገሮች ላልከው አረብ አገሮችን መውሰድ ትችላለህ ኢራቅ በሳዳም ግዜ ከ 5% የማይበልጡ ክርስትያኖች ይኖሩ እጅግ በሰላም ለረጅም አመታት ኖረዋል በዛው ዘመን ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ጣሪቅ አዚዝ ክርስትያን ነበሩ በግብጽም ለረጅም ግዜ ክርስትያኖች ኖረዋል አሁንም ቁጥራቸው ቢያንስም ከፍተኛ ሚኒስትር የነበሩት በህዋላም የ U.N ዋና ጸሀፊ የተደረጉት ቡትሮስ ጋሊ ክርስትያን ነበሩ ጳጳሱ ባለፈው ሲሞቱ በምን አይነት ክብር እንደተሸኙ አይተሀል ሊባኖስ ውስጥ ፕሬዝዳንቱ ሁልግዜ ክርስትያን እንዲሆን ህገ መንግስታቸው ያዛል ኢራን ውስጥ አይሁዶ ኢራናውያን በሰላም ይኖራሉ ማሌዥያ ውስጥ ቡዲስቶች በሰላም ይኖራሉ ኢስላም ሀይልን ተጠቅሞ ቢሆን እነዚህን አታገኛቸውም ነበር
ሰላም ወልድያ
ሌላውን ከመቀጠልህ በፊት ጥቂት የተሰማኝ ልናገር ::
እንዳልከው ታሪክ ሁለት ጎኖች ሊኖሩት ይችላል ማለትም እንደጸሀፊው አመለካከት ወገናዊነት የተንጸባረቀበት ታሪክ አጻጻፍ ሊኖር ይችላል :: ማለትም ክርስቲያን ነን የሚሚሉ ጸሀፊዎች ኢስላምን በጠላትነት የራሳቸውን ታሪክ በወዳጅነት አይነት አጻጻፍ ሊጽፉት ይችላሉ ባንጻሩ ሙስሊም የታሪክ ጸሀፊዎችም ኢስላምን ከነስህተቱ ይጽፉታል ብሎ ማመን ቂልነት ነው :: አዎ ለነሱ እንደሚስማማ መልካም ባህሪያትን አጎናጽፈው እንደሚጽፉት ምንም አያጠያይቅም ::
ነገር ግን ወገንተኛነት ያልተንጸባረቀበት እውነተኛ ታሪክ ጸሀፊዎች እንዳሉ መረሳት የሌለበት ጉዳይ እንደሆነ ልነግርህ እወዳለሁ ::
በርግጥ በግድ ሙስሊም ካልሆናችሁ ተብለው ሁሉም ሰዎች አልሰለሙም ይሆናል ነገር ግን ልብ ልትለው የሚገባህ ነገር አለ :: ኢስላም መጀመሪያ ዋና አላማው ከሙሀመድ ጊዜ ጀምሮ ማለት ነው የፖለቲካውን ስልጣን መያዝ ነው :: ያ ነው ዋና መሳሪያው :: ኢስላማዊ ህጎችን ባገሪቱ ላይ በመደንገግ ሌላውን ሀይማኖት እንቅስቃሴውንና መብቱን ይገድበዋል ::
ሙስሊም መሪዎችም ለፖለቲካው ይጠቅሙኛል በሚል እንጂ ሀይማኖታቸውን መሰረት አድርጎ አይደለም የሚሾመው ::
የኢራቁ ታሪቅ አዚዝ የተሾመውም ከዚህ አንጻር ነው ነገር ግን ሙስሊም እንዲመስል ስሙን ለምን መለወጥ አስፈለገ ? ስሙ ዮሀን ይባል እንደነበር ስንቱ ኢራቃዊ ነው የሚያውቀው ?
የክርስትናው እምነት ተከታይ አገሮች ውስጥ ስለ እስልምና በሰፊው ብትናገር እምነትህን ለሌሎች ብታሳውቅና እምነታቸውን ለማስለወጥ ጥረት ብታደርግ ወይም እምነትህን ከክርስትና ወደ እስልምና ብትለውጥ ማንም ምንም አይልህም :: እዲያውም ባለፈው ሳምንት ጀርመን አገር በጣም ብዙ ከተሞች ውስጥ ባንድ ቀን ሙስሊሞች በሰፊው ቁርአንን ለሰው ሲያድሉና ኢስላምን ሲያስተዋውቁ እንደነበር በዜና ተዘግቧል ::
የምእራባውያን አገሮች የሚያደርጉት ነገር ሁሉ ትክክል ነው ባልልም በዚህ ጉዳይ ላይ የሚያደርጉት ነገር ሲታይ ግን የክርስትናው እምነትና መጽሀፍ ቅዱስ ያሳደረው ተጽእኖ እንደሆነ ግልጽ ነው ::
በየትኛው የእስልምና ህግ በስራ ላይ በዋለበት አገር ነው አንድ ሰው ሌላውን ሙስሊም ወደ ክርስትና ለማስለወጥ ሲጥር ተገኝቶ ዝም የሚባለው ?
ወደ ክርስትና የተለወጠውስ ከሞት ፍርድ ይድናል ?
የትኛውስ በኢስላማዊ ህግ የሚተዳደር አገር ነው ባገሩ ላይ በከተሞች ውስጥ መጽሀፍ ቅዱስን በገሀድ ለሰዎች ሲታደል ዝም የሚል ??
ከጥቂት አመታት በፊት አውሮፓ ይኖር የነበረና ከእስልምና ወደ ካቶሊክ ክርስትና የተለወትጠ አፍጋኒስታዊ ወላጆቹን ለመጎብኘት አገሩ በሄደበት ወቅት በመታወቁ ተይዞ በፍርድ ቤት የሞት ፍርድ ከተፈረደበት ቡሀላ በምእራባውያን ተጽእኖ ከብዙ ውጣ ውረድ ቡሀላ ተለቆ የተመለሰ ሰው አለ ::
ቡሁኑ ወቅትም ኢራን ውስጥ ወደ ክርስትና ተለውጠሀል በሚል ተከሶ የሞት ፍርድ ተፈርዶበት እስር ቤት ያለ ሰው አለ ::
ይህ ሁሉ ኢስላምና ቁርአን ያሳደሩት ተጽእኖ ነው ::
እንደምሳሌ የጠቀስካቸው አገሮች አሉ ::
በእስልምናው ተከታይ አገሮች ውስጥ የተወሰኑ የክርስትናው እምነት ተከታዮች ይኖራሉ :: መንግስታት ደግሞ በተለይ በኛው ምእተ አመት ያሉት ማለት ነው አንድም ከሌላው ከውጪ ካሉት በተለይም ከምዕራቡ አለም የሚመጣውን ተጽእኖ ስለሚያውቁት በሌላም በኩል የመንግስታቸውን አለመረጋጋትና አመጽ ለማስቆም ሲሉ መንግስታዊ ህግን ተጠቅመው የአናሳ ሀይማኖቶች አባላትን ሰላም ይጠብቃሉ :: ለፖለቲካው አላማቸው ሲሉ ማለት ::
ነገር ግን የመንግስት ለውጥ ሲከሰትና መሪዎች ሲወገዱ የሚያጋጥመው ተቃራኒው ነው ::
ኢራቅ ውስጥ ከሳዳም ቡሀላ በርካታ የክርስትናው እምነት ተከታዮች በሙስሊሞች በግፍ ተገድለውል አብያተ ክርስቲያኖቻቸው ተቃጥለዋል ::
ሁኔታው እየተባባሰና እዚያ ለመኖር ባለመቻላቸው አውሮፓና አሜሪካ ከሰመናዊ ኢራቅ ነዋሪ የነበሩትን ክርስቲያኖች በመከፋፈል ትንሽ ነው የማይባል ቁጥር ያላቸውን ካካባቢያቸው ተሰደው የነበሩትን ሰዎች በቀጥታ ከዚያው በማምጣት ታድገዋቸዋል ::
ግብጽም ሙባረክ ለፖለቲካው አላማ ሲል ያረጋጋውን በቅርቡ ከስልጣን መወገዱን ተከትሎ ሙስሊሞች በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ባስነሱት አመጽ ቤተክርስቲያኖቻቸውን ከማቃጠል አልፎ የብዙ ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል :: ችግሩ አሁንም እንደተባባሰ ነው ::
የባሰ እየተፈራ ያለው የሙስሊም ወንድማማች ማህበር የሚባለው ፓርቲ ስልጣን የያዘ እንደሆነ ተብሎ ነው :: ለምን እንደሆነ ፍርሀቱ ልቦናህ ይወቀው ::
የሙስሊሞቹ አላማ ኢስላማዊ ህገ መንግስት ለማቁዋቁዋም እንደሆነ ግልጽ ነው ውጠቱ ደግሞ ለለሎች ስጋት ነው ::
ፓትሪያርኩንም ቢሆን በክብር የቀበሩት ለፖለቲካ አላማቸው ሲሉ እንደሆነ ግልጽ ነው ::
ናይጄሪያ ውስጥም አሸባሪ ሙስሊሞች ክርስቲያኖች የሚኖሩባቸው መንደሮች ውስጥ በለሊት እየገቡና ነዋሪዎቹን እየፈጁ መሰወር ተደጋጋሚ ክስተት በመሆኑ የናይጄሪያ ክርስቲያኖች ስጋት ላይ መሆናቸው የእለት ተእለት ዜና ነው ::
ኢንዶኔዢያ ውስጥ ሙስሊሞች በህብረት ሆ ብለው በመነሳት ምን ያህል ክርስቲያኖችን እንደፈጁ አልሰማሁም እንደማትል እርግጠኛ ነኝ :: ችግሩ አሁንም ድረስ እንደተባብባሰ ነው :: በእርግጥ መንግስቱም የዜጎቹን ሰላም የማስጠበቅ ሀላፊነት ስላለው ለመከላከል ጥረት ቢያደርግም አመጹ ግን አሁንም እንዳለ ነው ::
ሌላም ሌላም ብዙ ያልጠቀስኩዋቸው ነገሮች አሉ ::
እንዲያው ላለመስማትና እውነቱን ላለማወቅ ስንል ጆሯችንን ድፍን ካላደረግነው በቀር እነዚህ ነገሮች ብቻቸው እንኩዋን የኢስላምን ባህሪ ገልጸው ያሳያሉ ::
በመሆኑም የሙስሊም አሸባሪዎች የሚለው የእለት ተእለት ዜና ያለምክንያት የመጣ አይደለም ::
Quote: Quote: አይ ወልድያ መቼም ዘገባዎች አስፈላጊነታቸው ሳይገባህ ቀርቶ ነው አልልም ነገር ግን ከዚህ ውጪ ለማለት ስለማትችል ይመስለኛል እንዲህ ያልከው :: ለማንኛውም ለጠየከኝ ጥያቄዎች ስመልስልህ ከተደረጉት ድርጊቶችና ከተጻፉት ምክንያቶቻቸው ተነስቼ እንጂ ከቃሌ እንዳልሆነ ሳታስተውል አልቀረህም እነዚህ ዘገባዎ ባይኖሩ ኖሮ አምላክ ነገሮችን ለምን እንደሚያደርግና እርሱም ምን አይነት አምላክ እንደሆነ ለመረዳት አንችልም ነበር ::
እስቲ አንተ ስለዘመቻዎች የገለጽክልኝ ከቃልህ ወይም ከምታውቀው ታሪክ በመሆኑና ቁርአን ላይ ምንም ግልጽ ባልሆነ መልኩ በመጻፉ ያልከውን ወይም የመለስክልኝን እውነተኛነት እንዴት ማረጋገጥ ይቻላል
ኢስላም ድንቅ በሆነ የዶከመንት አጠባበቅ እና የአዘጋገብ ስልት ነው የተከተለው ስለዚህም ማንም የተናገረውን ቁርአን ወይንም ሀዲስ ውስጥ አላካተተም ቁርአን በነብዩ ቀጥታ ተከታታይነት ተዘገበ ሀዲስ ደግሞ ማን ከማን እንደሰማው በደንብ ተጣርቶ ከነዘጋቢዎቹ ሰንሰለት ነው የተጻፈው
መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የተካተቱትን መጻፍፍት ግን ማን መቼ እና የት ቦታ እንደጽፋቸው ልትገልጽልኝ ትችላለህ ?
እመለስበታለው
ወልድያ መጽሀፉን ማን ጻፈው ማን ዋናው እውነተኛነቱ ላይ ነው :: የመጽሀፍ ቅዱስን እውነተኛነት ከተለያየ አቅጣጫ አስርድቼሀለሁ ::
ቁርአንም ሆነ ሀዲስ የአምላክ ቃል አይደሉም :: ነው የምትል ከሆነ ሊሆን የሚችልበትን አሳማኝ ነጥብ አቅርብልኝ ::
ቁርአን የአምላክ ቃል ሊሆን እንደማይችል እኔ ላሳይህ እችላለሁ ::
ለሚቀጥለው እእኔም እመለስበታለሁ
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አሉ -ኡላ Joined: 21 Apr 2004 Posts: 189 Location: ethiopia
Posted: Sun Apr 22, 2012 11:43 pm Post subject:
ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
እናም ለመግለጽ እንደሞከርኩት የኢስላም ዶከመንት አጠባበቅ በጣም ጥሩ ነበር የቁርአን አንቀጾች ሲወርዱ ይር ቦታ እንደሆነ በምን ምክንያት ያ የቁርአን ትእዛዝ ወይንም መልእክት እንደመጣ ጠቅላላ ዝርዝሩ በሀዲስ ላይ ተዘግብዋል ደጋግሜ ላብራራልህ እንደሞከርኩት ቁርአን ቀጥተኛ ቃል ስለሆነ ማብራርያው አብሮ አብሮ እንዲካተት አልተደረገም ይህ የሚገኘው በሀዲስ ነው ከመጽሀፍ ቅዱስ የሚለየውም በዚህ ነው መጽሀፍ ቅዱስ ባብዛኛው በትረካ መልክ የቀረበ አጻጻፍ ስልት አለው ይህ ታድያ የቀጥተኛ ንግግር አይነት ባህሪ የለውም ጸሀፊዎቹም በጣም የተለያዩ ከአንዳንዶቹ በቀርም የማይታወቁ ናቸው
ሌላው ጥያቄህ
Quote:
እንደምሳሌ ለመውሰድ ያህል ይህንን መልስልኝ :-
አምላክ መሀሪ እንደሆነና አዛኝ እንደሆነ ቁርአን ይገልጻል :: በእርግጥ አላህ መሀሪና አዛኝ መሆኑን በምን ታረጋግጣለህ ? መሀሪነቱን ያሳየበትን አጋጣሚ እስቲ ንገረኝ :: ምን ያህል እንደሚያዝንና በሰዎች በደልም ሆነ መልካም ስራ የሚሰማውን ስሜት እስቲ ንገረኝ ::
ማወቅ አያስፈልግም እንደማትል አምናለሁ ::
ብዙ ግዜ የኢትይዮጵያ ጋዜጠኞች አንድ ታዋቂ ግለሰብ ቃለመጠይቅ ሲያደርጉ መጨረሻ ላይ የሚጠይቅዋት ጥያቄ አለች በጣም ያዘንክበት ወይንም በጣም የተደሰትክበት ..አጋጣሚ ካለ ገጠመኝህን ንገረን ምናምን የምትል አይነት በኔ ግምት አንድ ሰው ኢትይጵያዊ ጋዜጠኛ ሊያናግረው ከቀጠረው አንድ ገጠምኝ አዘጋጅቶ ከሌለውም ፈጥሮ መጠበቅ አለበት ይህቺ ጥያቄ መጨረሻ ላይ ስለማትቀርለት
አምላክ ግን ገጠመኞቹን መግለጽ ያለበት ይመስልሀል ? እከሌ ተርቦ አበላሁት እንዳይል ለሁሉም የሚያበላው እሱ ነው ታርዞ አለበስኩት እንዳይል ለሁላችን አልባሻችን ነው ባህሪውን ግን ገልጾልናል በተደጋጋሚ አዛኝ ነኝ ብልዋል ስለዚህ የአዛኝነቱን ባህሪ እናምናለን ሩህሩህ ነኝም ብልዋልና የርህራሄ ባህሪውን እናምናለን ለጋስ ነኝ ብልዋል የለጋስነት ባህሪውን እናምናለን እንዲሁ ብዙ ባህርያቱን ገልጾልናል በገለጻቸው ባህርያቱ ሁሉ እናምናለን የለገሰበትን ያዘነበትን ... ገጠመኞች እንዲነግረን አንጠይቅም አንድ ሰው ከእለታት አንድ ቀን የሚያደርገው ውይንም የሚያጋጥመውን ነገር እንደገጠመኝ ሊያወራው ይችላል አምላክ ግን የሁል ግዜ ባህሪውን ገጠመኝ ሊያደርገው አይችልም
ሌላውና ምናልባትም ለጥያቄዬ እንደመልስ ያስቀመጥከው ነገር ይህ ነው
Quote:
ባሁኑ ጊዜ በጣም አጥባቂ ሙስሊሞች እየበዙ መሄዳቸው የማይታበል ሀቅ ነው :: እየጠበቀ ሲመጣ ደግሞ እየከረረ ይሄዳል ::
ባጭሩ ሀይማኖቱን አጥባቂ አክራሪ ነው ማለት ነው አባባልህ ኢስላም አሁን ካለው የክርስትና እምነት ጋር ይለያል የአሁኑ ክርስትና ትኩረት የሚሰጠው በክርስቶስ መስዋእትነት ላይ ነው ክርስቶስ ሀጥያታችንን ተሸክሞልናል በመሰቀሉም ከሀይማኖታዊ ህግጋትም ነጻ አድርጎናል የሚል እምነት አለው ስለዚህ አንድ ክርስትያን የሚጠበቅበት ይህን መስዋአት ማመን ብቻ እንጂ ህግጋትን መተግበር አይደለም ማለት ነው ስለዚህ የመጠብቅና የሚላላ ነገር በክርስትና የለም ማለት ነው ወይንም እንዲወገድ ተደርግዋል ማለት ነው ጳውሎስ "' እየሱስ ስለኛ እርግማን ሆኖ ከህግ እርግማን ነጻ አደረገን ብሏል ስለዚህ ሀይማኖቱ ጥሩ ነጻነትን ያጎናጽፋል ከላይ በተወያየነው መሰረት ከሆነም እምነት ባይኖረው እንክዋን የሚጠብቀው ዘላለማዊ ሞት ነው ይህም እምብዛም አያስጨንቅም
ሆኖም ጥያቄው እውን እየሱስ ይህን ሁሉ ነጻነት አጎናጽፍዋል ወይ ነው ?
ተመልሸ እመልሰዋለው
ወልድያ በእርግጥ ሁሉም ሙስሊሞች አክራሪ ነውጠኞች ናቸው ብዬ አላምንም ሁሉም አይደሉም :: አንተ ራስህ ሽብርተኝነትን እንደምትቃወም አምናለሁ ::
ግን እኔ ለማለት የፈለኩት አንተ የሙስሊም አክራሪነት እንደሌለና በሙስሊሞች የሚደረጉትም እልቂቶች ሁሉ ራስን ከመከላከል አንጻር የተወሰዱ ናቸው የሚል አመለካከት እንዳለህ ስለተረዳሁ ያ አመለካከትህ ትክክል እንዳልሆነ ለማሳየት ብቻ ነው ::
ሌላው ክርስትናው የሚያተኩረው በኢየሱእ መስዋእትነት ላይ ብቻ በመሆኑ ነጻነት አጎናጽፏቸዋል ብለህ የጀመርከው አባባል ከመጀመሪያውም ክርስትናን እንዳልተረዳኸው ያሳያል ::
የክርስቶስ መስዋእት አንተ እንዳሰብከው ክርስቲያኖችን የፈለጉትን እንዲያደርጉ ልቅ የሆነ ነጻነትን አልሰጠም ::
ከመጀመሪያውም አባባልህንና አረዳድህን እንድታስተካክለው ብዬ ነው ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ወልድያ Joined: 24 May 2010 Posts: 482
Posted: Mon Apr 23, 2012 9:45 am Post subject:
አሉ -ኡላ እንደጻፈ(ች)ው : ወልድያ እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም አሉ ኡላ
እናም ለመግለጽ እንደሞከርኩት የኢስላም ዶከመንት አጠባበቅ በጣም ጥሩ ነበር የቁርአን አንቀጾች ሲወርዱ ይር ቦታ እንደሆነ በምን ምክንያት ያ የቁርአን ትእዛዝ ወይንም መልእክት እንደመጣ ጠቅላላ ዝርዝሩ በሀዲስ ላይ ተዘግብዋል ደጋግሜ ላብራራልህ እንደሞከርኩት ቁርአን ቀጥተኛ ቃል ስለሆነ ማብራርያው አብሮ አብሮ እንዲካተት አልተደረገም ይህ የሚገኘው በሀዲስ ነው ከመጽሀፍ ቅዱስ የሚለየውም በዚህ ነው መጽሀፍ ቅዱስ ባብዛኛው በትረካ መልክ የቀረበ አጻጻፍ ስልት አለው ይህ ታድያ የቀጥተኛ ንግግር አይነት ባህሪ የለውም ጸሀፊዎቹም በጣም የተለያዩ ከአንዳንዶቹ በቀርም የማይታወቁ ናቸው
ሌላው ጥያቄህ
Quote:
እንደምሳሌ ለመውሰድ ያህል ይህንን መልስልኝ :-
አምላክ መሀሪ እንደሆነና አዛኝ እንደሆነ ቁርአን ይገልጻል :: በእርግጥ አላህ መሀሪና አዛኝ መሆኑን በምን ታረጋግጣለህ ? መሀሪነቱን ያሳየበትን አጋጣሚ እስቲ ንገረኝ :: ምን ያህል እንደሚያዝንና በሰዎች በደልም ሆነ መልካም ስራ የሚሰማውን ስሜት እስቲ ንገረኝ ::
ማወቅ አያስፈልግም እንደማትል አምናለሁ ::
ብዙ ግዜ የኢትይዮጵያ ጋዜጠኞች አንድ ታዋቂ ግለሰብ ቃለመጠይቅ ሲያደርጉ መጨረሻ ላይ የሚጠይቅዋት ጥያቄ አለች በጣም ያዘንክበት ወይንም በጣም የተደሰትክበት ..አጋጣሚ ካለ ገጠመኝህን ንገረን ምናምን የምትል አይነት በኔ ግምት አንድ ሰው ኢትይጵያዊ ጋዜጠኛ ሊያናግረው ከቀጠረው አንድ ገጠምኝ አዘጋጅቶ ከሌለውም ፈጥሮ መጠበቅ አለበት ይህቺ ጥያቄ መጨረሻ ላይ ስለማትቀርለት
አምላክ ግን ገጠመኞቹን መግለጽ ያለበት ይመስልሀል ? እከሌ ተርቦ አበላሁት እንዳይል ለሁሉም የሚያበላው እሱ ነው ታርዞ አለበስኩት እንዳይል ለሁላችን አልባሻችን ነው ባህሪውን ግን ገልጾልናል በተደጋጋሚ አዛኝ ነኝ ብልዋል ስለዚህ የአዛኝነቱን ባህሪ እናምናለን ሩህሩህ ነኝም ብልዋልና የርህራሄ ባህሪውን እናምናለን ለጋስ ነኝ ብልዋል የለጋስነት ባህሪውን እናምናለን እንዲሁ ብዙ ባህርያቱን ገልጾልናል በገለጻቸው ባህርያቱ ሁሉ እናምናለን የለገሰበትን ያዘነበትን ... ገጠመኞች እንዲነግረን አንጠይቅም አንድ ሰው ከእለታት አንድ ቀን የሚያደርገው ውይንም የሚያጋጥመውን ነገር እንደገጠመኝ ሊያወራው ይችላል አምላክ ግን የሁል ግዜ ባህሪውን ገጠመኝ ሊያደርገው አይችልም
ሌላውና ምናልባትም ለጥያቄዬ እንደመልስ ያስቀመጥከው ነገር ይህ ነው
Quote:
ባሁኑ ጊዜ በጣም አጥባቂ ሙስሊሞች እየበዙ መሄዳቸው የማይታበል ሀቅ ነው :: እየጠበቀ ሲመጣ ደግሞ እየከረረ ይሄዳል ::
ባጭሩ ሀይማኖቱን አጥባቂ አክራሪ ነው ማለት ነው አባባልህ ኢስላም አሁን ካለው የክርስትና እምነት ጋር ይለያል የአሁኑ ክርስትና ትኩረት የሚሰጠው በክርስቶስ መስዋእትነት ላይ ነው ክርስቶስ ሀጥያታችንን ተሸክሞልናል በመሰቀሉም ከሀይማኖታዊ ህግጋትም ነጻ አድርጎናል የሚል እምነት አለው ስለዚህ አንድ ክርስትያን የሚጠበቅበት ይህን መስዋአት ማመን ብቻ እንጂ ህግጋትን መተግበር አይደለም ማለት ነው ስለዚህ የመጠብቅና የሚላላ ነገር በክርስትና የለም ማለት ነው ወይንም እንዲወገድ ተደርግዋል ማለት ነው ጳውሎስ "' እየሱስ ስለኛ እርግማን ሆኖ ከህግ እርግማን ነጻ አደረገን ብሏል ስለዚህ ሀይማኖቱ ጥሩ ነጻነትን ያጎናጽፋል ከላይ በተወያየነው መሰረት ከሆነም እምነት ባይኖረው እንክዋን የሚጠብቀው ዘላለማዊ ሞት ነው ይህም እምብዛም አያስጨንቅም
ሆኖም ጥያቄው እውን እየሱስ ይህን ሁሉ ነጻነት አጎናጽፍዋል ወይ ነው ?
ተመልሸ እመልሰዋለው
ወልድያ በእርግጥ ሁሉም ሙስሊሞች አክራሪ ነውጠኞች ናቸው ብዬ አላምንም ሁሉም አይደሉም :: አንተ ራስህ ሽብርተኝነትን እንደምትቃወም አምናለሁ ::
ግን እኔ ለማለት የፈለኩት አንተ የሙስሊም አክራሪነት እንደሌለና በሙስሊሞች የሚደረጉትም እልቂቶች ሁሉ ራስን ከመከላከል አንጻር የተወሰዱ ናቸው የሚል አመለካከት እንዳለህ ስለተረዳሁ ያ አመለካከትህ ትክክል እንዳልሆነ ለማሳየት ብቻ ነው ::
ሌላው ክርስትናው የሚያተኩረው በኢየሱእ መስዋእትነት ላይ ብቻ በመሆኑ ነጻነት አጎናጽፏቸዋል ብለህ የጀመርከው አባባል ከመጀመሪያውም ክርስትናን እንዳልተረዳኸው ያሳያል ::
የክርስቶስ መስዋእት አንተ እንዳሰብከው ክርስቲያኖችን የፈለጉትን እንዲያደርጉ ልቅ የሆነ ነጻነትን አልሰጠም ::
ከመጀመሪያውም አባባልህንና አረዳድህን እንድታስተካክለው ብዬ ነው ::
ሰላም አሉ ኡላ
ጀምሬ እያቅዋረጥኩኝ አስቸገርኩ አይደል
እነ እርግጥ ነው መጽሀፍ ቅዱስ ብዙ ሞራላዊ ትምህርቶች እንዲሁም ደንቦችና ግዴታዎች እንዳሉት አውቃለው
አትስረቅ አትዋሽ አታመንዝር ...ይላል ሴት ልጅ አካልዋን እና ራስዋን መሸፈን እንዳለባት ያዛል ወንድ ልጅ ማመንዘር ሳይሆን ወደሴት ልጅ አይቶ በልቡ እንዳይመኛት ጭምር ያዛል መመኘቱን እራሱ እንደምንዝርና ይቆጥረዋል አሳማ መብላትን አጥብቆ ያወግዛል የአስካሪ መጠጥን ጉዳት ይዘረዝራል ወንድ ልጅ መገረዝ እንዳለበት ያዛል እነዚህ እኔ ከማቃቸው ህግጋት ጥቂቶቹ ናቸው
አለዚህ አንድ የመጽሀፍ ቅዱስ አማኝ እነዚህን ሊተገብር ግድ ይለዋል ላይሰርቅ ላይዋሽ ነው ላያመነዝር ነው በልቡም መጥፎ ምኞትን ላይመኝ ነው ሴትዋ ምኞትን እንዳትዘራ ተሸፍና መሄድ ሊኖርባት ነው ወንዱም ምኞቱን ለመከላከል እይታውን ሊሰብር ግድ ሊሆንበት ነው አሳማ መብላትን ሊተው ነው ወደአስካሪ መጠጥና ወደ ቁማር ላይሄድ ነው ወንድ ልጅ ግድ መገረዙ ግድ ሊሆንበት ነው አንድ / አንዲት መልካም ክርስትያን እነዚህን ህግጋት ሊፈጽሙ አለባቸው እነዚህን በመፈጸሙ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ትእዛዛትን አከበረ ወይንም አጠበቀ ሊባል ይችላል ህግጋት የመጡት እንዲተገበሩና እንዲጠበቁ ነውና እነዚህ ህግጋት ለማህበረሰቡ መልካም ዜጋን ከመፍጠር ሌላ መጥፎ ጎን የላቸውም
ሆኖም እነዚህ ህግጋት የማይመችዋቸው አሉ መልቲ ቢልየን ዳለር የሚያንቀሳቅሱት የመጠጥ እና የሲጋራ ኢንዱስትሪዎች የፋሽን ኢንዱስትሪዎች የቁማር ኢንዱስትሪዎች የዝሙት ኢንደስትሪዎች ይህ ሀይማኖታዊ ዝንባሌ አያስደስታቸውም ስለዚህ በማንኛውም መልኩ ይህን ሀይማኖተኝነት መዋጋት አለባቸው
እስቲ አንተን ልጠይቅህ ደግሞ
አንድ ክርስትያን የአሳማ ስጋ መብላት ይችላል ወይ ?
አንዲት ሴት ፀጉርዋን መሸፈን አለባት ወይ ?
ወንድ መገረዝ አለበት ወይ ?
ወዘተ ...ለሎችንም ህግጋት ጨምሮ ሊፈጸሙ ግድ ነው ወይንስ በአሁኑ ግዜ ከዘመናዊው አንዋንዋር ጋር ስለማይሄዱ ግድ ላይሆኑ ይችላሉ ሊላሉ ወይንም ሊሰረዙ ይችላሉ ? በጠቅላላው ጥሩ ክርስትያን የምንለው ምንን የሚፈጽም ነው ? እየሱስ ህግጋቱን አላልትዋል ወይንስ አጥብቅዋል ?
አንድ አንቀጽ ላሳይ
ማትዮስ 5: 27
Quote:
7 አታመንዝር እንደ ተባለ ሰምታችኋል።
28 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።
29 ቀኝ ዓይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።
30 ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።
እንግዲህ እየሱስ ሰላም በሱ ላይ ይሁን እንክዋን አካላዊ ዝሙትን ከሱ ቀድሞ ወደዛ ሊመራን የሚችለውን አእምሯዊ ዝሙትን መከልከል እንደፈለገ ታያለህ ስለዚህ ይህንን መከላከል የሚፈልጉ መልካም ክርስትያኖች ካሉ አጥባቂ ብሎም አክራሪ ተብለው ስም ሊወጣላቸው ይገባልን ?
ሌላው ስለሽብርተኝነት ያልከው ነው ይህንን ደጋግሜ ገልጨዋለው እርግጥ ነው ኢስላምን ለፖለቲካዊ ወይንም ሌላ የግል አጀንዳቸው መጠቀምያ የሚያደርጉ አሉ በኢስላም ስምም ኢስላማዊ ያልሆነ ድርጊት የሚፈጽሙ አሉ አጥብቀን እናወግዛቸዋለን እነዚህ ግን በቁጥር በጣም አናሳ የሆኑ ናቸው ከነሱ እጅግ የከፋ ስራ ክርስትያን ነን በሚሉና በክርስትና ስም ተፈጽምዋል
የክሩሴደሮችን ታሪክ ማንበብ ትችላለህ የደም ጎርፍ እንደፈጥሩ ! ያን ታሪክ አሁንም እንደሚኮሩበት ደግሞ በቅርጫት ኳስ ክለብ ስያምያቸው ብቻ ማወቅ ትችላለህ የቅርቡን ይቦስንያ ሙስሊሞች ታሪክም አንብብ በክርስትያን ሰርቦችና በክርስትና ስም የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲፈጸምባቸው ነበር አሜሪካ ለሁለት ሚልየን ኢራቃውያን አብዛኞቹ ህጻናትና ሰቶች ሞት ተጠያቂ ናቸው ኖርወያዊው አንድረስ በህሪንግ በክርስትና ስም የፈጸመውን ዘግናኝ ድርጊት ...እነዚህ ሁሉ በክርስትያኖች አብዛኖቹም በክርስትና ስም የተፈጸሙ ናቸው የአልቃይዳም ሆነ የማንም ድርጊት ከዚህ ጋር አይወዳደርም ታድያ ምንም እንክዋን በክርስትያኖች እና በክርስትና ስም ቢፈጸም ድርጊቱን የክርስትያን ሽብር ክርስትያን አሸባሪዎች ብሎ የገለጸ የለም እኛም በዛ መልኩ ልንገልጸው አልፈለግንም አንፈልግምም ድርጊቱንና ሀይማኖቱን ነጣጠለን ስለምንመለከት ....
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator