View previous topic :: View next topic
Author
Message
ትልቅ ሰው Joined: 21 Nov 2011 Posts: 122
Posted: Fri Apr 13, 2012 12:10 pm Post subject: ሞረሽ - የአማራው ድርጂት ትግረዎችን አስደንግጧል
አማራው ራሱን ተከላክሎ ጠላቱ ላይ ጥቃት ለመሰንዘርና ኤኢትዮጵያን ለማዳን ድርጂት መመስርቱን ይፋ አድርጕል :: ይሄ ግን ብዙወችን በተለይ ባማራው ላይ ግፍ የሰሩ ትግረዎችን አስደንግጡዋል :: እኛም አይዙዋቹ ይህ ሲቪክ ድርጂት ነው አትደናገጡ እያልን ነው :: ግን ሙያ በልብ ነው ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ግዛቸው Joined: 16 Jul 2004 Posts: 1385
Posted: Fri Apr 13, 2012 1:41 pm Post subject:
በጣም ጥሩ ዜና ነው :: _________________ Visit My Blog
----===-----
ኢትዮ-ፈን ብሎግ |||
“Freedom is not free.”
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ኡቹሩ Joined: 23 Oct 2011 Posts: 96
Posted: Fri Apr 13, 2012 3:05 pm Post subject:
ሞርሻ ምን ማለት ነው አባቶቻችን ጅግኖች ነበሩ የእሳት ልጅ አመድ ነው እና
እኔና አንተ እንሁን በርሀ ወረደ
ብረት የሚቀማ ጀግና ተወለደ
ኡቹሩ ነን ኢትዮጵያ ትቅደም
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አቶ ብር Joined: 13 Oct 2005 Posts: 13 Location: ethiopia
Posted: Fri Apr 13, 2012 3:20 pm Post subject:
ባልሳሳት ወያኔም የሚፈልገው አማራ በአማራነቱ እንጂደራጅ ይመስለኛል :: እስከ ዛሬ አማራ በብሄር አልደራጅም አሻፈረኝ ብሎ ለወያኔ አስቸግሮ ነበር :: ኢትዮጵያዊነትን ከማንም በላይ በመስበክና ሕዝቡን አንድ በማድረግ የአማራው ክፍል አሌ የማይባል አስተዋጾ አድርጎል እያደረገም ነው :: ይሁን እንጂ ይሄ የሕብረተሰብ ክፍል በእውነቱ እጅግ መከራን ግፍ ከማንም ብሄር የበለጠ እየተቀበለ ይገኛል :: ይሄ የኢትዮጵያ ሁለተኛ ትልቁ ብሄር ማንም እዚ ግባ የማይባል የመንደር ቦዘኔዎች ስብስብ በየቦታው ተበታትኖ የሚገኝውን ምስኪን ህዝብ ላይ በደልና ግፍ ሲፈጽም ኖሯል :: ይሄንንና የመሳሰሉትን ጥቃቶችን ለመመከት በብሔር መደራጀቱን ብደግፈውም ኢትዮጵያዊነታችንን መርሳትና ከቀረው የኢትዮጵያ ክፍል ጋር መስራት እንዳለበት መዘንጋት የለበትም :: _________________ │▒│ /▒/
│▒│/▒/
│▒ /▒/─┬─┐
│▒│▒|▒│▒│
┌┴─┴─┐-┘─┘
│▒┌──┘▒▒▒│
└┐▒▒▒▒▒▒┌┘
└┐▒▒▒▒┌┘
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አቶ ብር Joined: 13 Oct 2005 Posts: 13 Location: ethiopia
Posted: Fri Apr 13, 2012 3:51 pm Post subject:
ኡቹሩ እንደጻፈ(ች)ው : ሞርሻ ምን ማለት ነው አባቶቻችን ጅግኖች ነበሩ የእሳት ልጅ አመድ ነው እና
እኔና አንተ እንሁን በርሀ ወረደ
ብረት የሚቀማ ጀግና ተወለደ
ኡቹሩ ነን ኢትዮጵያ ትቅደም
ሞረሽ ማለት እንግዲህ በጨለማ ወይም በአደጋ ግዜ ከአካባቢ ራቅ ያለ ሰውን ለመጥራት የሚያገለግል የስም ምትክ ወይም ኒክ ኔም ነው :: (የሰውየውን ስም የማይጠራው ሰውየውን ለአደጋ ላለማጋለጥ ሲባል ነው ) ብቻ አንዱ አፋፋ ላይ ወጥቶ ሞረሽ ብሎ ሲጣራ ባለ ጉዳዩ እሱ መሆኑ ይገባውና ከያለበት እየወጣ ይገናኛል ማለት ነው :: _________________ │▒│ /▒/
│▒│/▒/
│▒ /▒/─┬─┐
│▒│▒|▒│▒│
┌┴─┴─┐-┘─┘
│▒┌──┘▒▒▒│
└┐▒▒▒▒▒▒┌┘
└┐▒▒▒▒┌┘
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ሰርዶ Joined: 07 Dec 2011 Posts: 41 Location: Ethiopia
Posted: Fri Apr 13, 2012 5:26 pm Post subject:
አቶ ብር ሰላም ወገን የሞረሽን ትርጉም በትክክል አስቀምጠኃዋል ሌላዉ የምስማማበት ነጥብ ከሌላዉ ብሄር የበለጠ እየተጎዳ ያለዉ አማራዉ ነዉ ባልከዉ ሲሆን ወያኔ ያማራዉን በብሄር መደራጀት ይፈልገዋል ያልከዉ ግን ስተት ይመስለኛል ምክንያቱም በወያኔ የፖለቲካ ትንታኔ ስልጣን ሊነጥቁኝ የሚችሉት አማራዎች ናቸዉ ብሎ ያምናልና በተለያየ ጊዜ የተደረጉ እንቅስቃሴዎች ሲተች ያባቶቻችሁን ስልጣን ልታመጡ ነዉ በማለት ሲዘላብድ ይሰማል ሌላዉ ያማራዉ መደራጅት ሌሎች ብሄሮችን ትግል ያጠናክረዋል እንጅ አይጎዳዉም የሚል እምነት አለኝ ምክንያቱም በወያኔ ላይ የሚሰነዘረዉን ዱላ ያበረታዋልእንጅ አይከፋፍለዉም እራስን መከላከል ኢትዮጵያዊነትን መካድ ወይም ሌሎች ብሄሮችን መጉዳት ሊሆን አይችልም ጠላቱን ለይቶ ያወቀ ማጥቃት ያለበትን ያዉቃልና አቶ ብር እንደጻፈ(ች)ው : ባልሳሳት ወያኔም የሚፈልገው አማራ በአማራነቱ እንጂደራጅ ይመስለኛል :: እስከ ዛሬ አማራ በብሄር አልደራጅም አሻፈረኝ ብሎ ለወያኔ አስቸግሮ ነበር :: ኢትዮጵያዊነትን ከማንም በላይ በመስበክና ሕዝቡን አንድ በማድረግ የአማራው ክፍል አሌ የማይባል አስተዋጾ አድርጎል እያደረገም ነው :: ይሁን እንጂ ይሄ የሕብረተሰብ ክፍል በእውነቱ እጅግ መከራን ግፍ ከማንም ብሄር የበለጠ እየተቀበለ ይገኛል :: ይሄ የኢትዮጵያ ሁለተኛ ትልቁ ብሄር ማንም እዚ ግባ የማይባል የመንደር ቦዘኔዎች ስብስብ በየቦታው ተበታትኖ የሚገኝውን ምስኪን ህዝብ ላይ በደልና ግፍ ሲፈጽም ኖሯል :: ይሄንንና የመሳሰሉትን ጥቃቶችን ለመመከት በብሔር መደራጀቱን ብደግፈውም ኢትዮጵያዊነታችንን መርሳትና ከቀረው የኢትዮጵያ ክፍል ጋር መስራት እንዳለበት መዘንጋት የለበትም ::
ሰርዶ _________________ Fikir geba selam geba
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
አቶ ብር Joined: 13 Oct 2005 Posts: 13 Location: ethiopia
Posted: Fri Apr 13, 2012 7:00 pm Post subject:
ሰርዶ ሰላምታዬ ይድረስህ :: እንግዲህ ቅድም ለመቅለጽ እንደሞከርኩት አማራ በብሔር መደራጀቱ ወያኔ ይፈልገዋል ያልኩበት ምክንያት , አንደኛውና ዋንኛው ለወያኔዎች ኢትዮጵያ የሚለው ስምና ባንዲራ ትልቅ በሽታቸው እንደሆነ የሚታወቅ ነው :: ይህም ሆኖ ግን አማራ ከምንም ነገር በፊት አገሩን እያስቀደመ የባንዲራ ፍቅርን የአገርን አንድነት ለማያውቁት እየሰበከ ለወያኔ ጤና ነስቶት እንደነበር እናውቃለን :: ታዲያ ይሄ ሁሉ ሲሆን አማራን በአማራነቱ ብቻ ሳይሆን ወያኔ የሚጠላው አማራ የአገርን አንድነትን ከማንም ብሔር የበለጠ ስለሚያስተጋባ ይመስለኛል :: አሁን ይሄ የሕብረተሰብ ክፍል በዘር ተደራጅቶ ኢትዮጵያ በማለት ፈንታ አማራ ካለ ወያኔ ደስታው ነው :: ምክንያቱም ወያኔ አማራነትንና ኦሮሞነትን መዋጋት ይችላል :: ኢትዮጵያዊነትን ግን መዋጋት እንደማይችል በቅንጅት ግዜ የነበረው ድራማ አሳይቶታል :: የወያኔ ህልምም በዘር የተደራጀች ኢትዮጵያን ማየት ነው ::
በተረፈ ግን ከላይ እንዳልኩት የአማራ በብሔር መደራጀት አስፈላጊ ብቻ ሳይሆን የወቅቱ አንገብጋቢ ጥያቄም ነው :: ይሁን እንጂ ለማሳሰብ የፈለኩት በዘር ተደራጅተን ብሔራችን ላይ ስናተኩር ኢትዮጵያዊነት እንዳይጠፋ እንጠንቀቅ ለማለት ፈልጌ ነው እንጂ በብሔር መደራጀቱ ምንም ክፋት የለውም :: በየአቅጣጫው ወያኔ ላይ ጦርነት ከፍቶ በአፋጣኝ ወያኔን ማስወገድ ለነገ የማይባል የውዴታም ግዴታ ቢሆንም ከዛ ብኃላ የሚለውን አርቀን አስበን እንደሊቢያ እንዳንሆን መጠንቀቅ አለብን :: _________________ │▒│ /▒/
│▒│/▒/
│▒ /▒/─┬─┐
│▒│▒|▒│▒│
┌┴─┴─┐-┘─┘
│▒┌──┘▒▒▒│
└┐▒▒▒▒▒▒┌┘
└┐▒▒▒▒┌┘
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ደብረብርሀን 33 Joined: 17 Aug 2011 Posts: 252
Posted: Sat Apr 14, 2012 2:12 am Post subject:
ሰላም ወገኖች ,
ወያኔ /ኢሕአዴግ በአማራው ሕዝባችን ላይ እያደረሰ ያለው መከራና በደል በጣም ብዙ ነው :: የሆነ የትግል ዘዴና ስልት ተጠቅሞ ይህን መከረኛ ሕዝብ መታደግ ወቅቱ እየጠየቀው ያለ ቢሆንም . አማራው በብሔር ተደራጅቶ ወያኔን ለመታገል መሞከር ግን ለወያኔ /ኢሕአዴግ ትልቅ የምሥራች ነው :: ወያኔ ኢትዮጵያን ወደ ከርሰ -መቃብር ለመውሰድ የሚረዳው የአደረጃጃት ስልት ይሆናል :: ከአሁን በፊት ይህ አማራውን በብሔር የማደራጅት የትግል ስልት የተሞከረና ያልሰራ ነገር ነው :: አማራው ከእራሴ ጀምሮ ኢትዮጵያ የሚለው ትልቅ ስዕልና ራዕይ ካልሆነ በስተቀር . ጎሳና ብሔር በጨራሽ አይስበኝም / Appeal አያደርገኝም :: ከኖርኩ እንደ ኢትዮጵያዊ ልኖር አለበለዚያ ግን ይቅር የሚል አይነት ነገር ይመጣብኛል :: ለዚህም መሰለኝ ከአሁን በፊት በአማራው ሥም የተመሰረቱ ድርጅቶች እንደ መላው አማራ ውጤታማ ያልሆኑት :: ምንም እንኳ የተለያዩ ሌሎች ችግሮች ቢኖርበትም . ዋናው ትልቁ ችግር የነበረው አማራው ለጎሳ ፓለቲካ አፒታይት እንደ ትግሬውና እንደ ሌላው የሌለው :: በርግጥ ይህ የአማራው ሕዝባችን የሚጠቃበት መንገድ በጣም ብዙ እየሆነ ስለመጣ ይህን ችግር ለመታደግ የሆነ የትግል ስልትና ታክቲክ የመዘየድ ነገር ይጠይቃል :: ይህ ደግሞ በሌሎች የሕብረ ብሔር ድርጅቶች ሊሰራ የሚችል ተገባር ሊሆን ይችላል :: ከሁሉ የሚገርመኝ ግን አማራው በተመለከተ የሆነ ነገር ሲነሳ . የጎሳ ፓለቲካ ሻምፔየን የሆኑት ወያኔዎች ስለጎሳ ፓለቲካ ጎጅነት ሊነግሩን ሲሞክሩ ነው :: የእነ ሀያት 11 አስተያየት ልብ ይሎል እሱ እስከ አሁን ካደረገው የውይይት እሰጣ -ገባ . አብዛኛው በጎሳ ፓለቲካና ትግሬ /አማራ በሚለው ያተኮረ ነው :: ለማንኛውም እነሱ ገደል ገቡና እኛም ገደል እንግባ የሚል አማራ ሊኖር አይችልም :: የአማራው ስነ -አእምሮ ወይም ስነ -ልቦናዊ ዘይቤና ስሜት ምንጊዜም "'ኢትዮጵያ "" እንጂ "" አማራነት "" አለመሆኑ በርግጠኝነት ካለኝ ተመክሮ ስገልጽ በርግጠኝነት ነው :: አማራ ብሎ ለመታገል መሞከር ለእነ መለስና ሰብሐት ትልቅ የምሥራች ነው :: ተጠቂውን የሆነውን አማራውን ሕዝብ ግን መታደግ አለብን ::
ኢትዮጵያ ወይም ሞት
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ኣሲምባ Joined: 12 Oct 2006 Posts: 527
Posted: Sat Apr 14, 2012 7:26 am Post subject:
ደብረብርሀን 33 እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም ወገኖች ,
ወያኔ /ኢሕአዴግ በአማራው ሕዝባችን ላይ እያደረሰ ያለው መከራና በደል በጣም ብዙ ነው :: የሆነ የትግል ዘዴና ስልት ተጠቅሞ ይህን መከረኛ ሕዝብ መታደግ ወቅቱ እየጠየቀው ያለ ቢሆንም . አማራው በብሔር ተደራጅቶ ወያኔን ለመታገል መሞከር ግን ለወያኔ /ኢሕአዴግ ትልቅ የምሥራች ነው :: ወያኔ ኢትዮጵያን ወደ ከርሰ -መቃብር ለመውሰድ የሚረዳው የአደረጃጃት ስልት ይሆናል :: ከአሁን በፊት ይህ አማራውን በብሔር የማደራጅት የትግል ስልት የተሞከረና ያልሰራ ነገር ነው :: አማራው ከእራሴ ጀምሮ ኢትዮጵያ የሚለው ትልቅ ስዕልና ራዕይ ካልሆነ በስተቀር . ጎሳና ብሔር በጨራሽ አይስበኝም / Appeal አያደርገኝም :: ከኖርኩ እንደ ኢትዮጵያዊ ልኖር አለበለዚያ ግን ይቅር የሚል አይነት ነገር ይመጣብኛል :: ለዚህም መሰለኝ ከአሁን በፊት በአማራው ሥም የተመሰረቱ ድርጅቶች እንደ መላው አማራ ውጤታማ ያልሆኑት :: ምንም እንኳ የተለያዩ ሌሎች ችግሮች ቢኖርበትም . ዋናው ትልቁ ችግር የነበረው አማራው ለጎሳ ፓለቲካ አፒታይት እንደ ትግሬውና እንደ ሌላው የሌለው :: በርግጥ ይህ የአማራው ሕዝባችን የሚጠቃበት መንገድ በጣም ብዙ እየሆነ ስለመጣ ይህን ችግር ለመታደግ የሆነ የትግል ስልትና ታክቲክ የመዘየድ ነገር ይጠይቃል :: ይህ ደግሞ በሌሎች የሕብረ ብሔር ድርጅቶች ሊሰራ የሚችል ተገባር ሊሆን ይችላል :: ከሁሉ የሚገርመኝ ግን አማራው በተመለከተ የሆነ ነገር ሲነሳ . የጎሳ ፓለቲካ ሻምፔየን የሆኑት ወያኔዎች ስለጎሳ ፓለቲካ ጎጅነት ሊነግሩን ሲሞክሩ ነው :: የእነ ሀያት 11 አስተያየት ልብ ይሎል እሱ እስከ አሁን ካደረገው የውይይት እሰጣ -ገባ . አብዛኛው በጎሳ ፓለቲካና ትግሬ /አማራ በሚለው ያተኮረ ነው :: ለማንኛውም እነሱ ገደል ገቡና እኛም ገደል እንግባ የሚል አማራ ሊኖር አይችልም :: የአማራው ስነ -አእምሮ ወይም ስነ -ልቦናዊ ዘይቤና ስሜት ምንጊዜም "'ኢትዮጵያ "" እንጂ "" አማራነት "" አለመሆኑ በርግጠኝነት ካለኝ ተመክሮ ስገልጽ በርግጠኝነት ነው :: አማራ ብሎ ለመታገል መሞከር ለእነ መለስና ሰብሐት ትልቅ የምሥራች ነው :: ተጠቂውን የሆነውን አማራውን ሕዝብ ግን መታደግ አለብን ::
ኢትዮጵያ ወይም ሞት
ሁለተኛውን ውሰድ ምናባቱ -
ነገርክ ሁሉ መንግስቱ ይለው የነበረው አይንት ነው :: ግን ጉራ አትቸርችር :: ምንም የምትፈይደው ነገር የለም :: እንደ ዱቄት ቦለል - ቦለል አትበል ::
የሚገርምክ ነገር የወያኔ ባህሪና የጸና እምነት አንተ እዚሁ መጋ ተባ ከምታጓራው ይለያል :: በጣም ::
አሁን እናንተ ፈርዶባቹ እንዳዲስ ታነሱታላቹ እንጂ አማራም ሆነ ማንም ብሄረስብ የመደራጀት መብቱ የተጠበቀ ነው - ወያኔ ቀርቶ ኢሀደግ የሚሰጠው ተሚከለክለው አደልም ::
ግን : መላ አማራ ድርጅት የለም እንዴ ?
ወይስ ወያኔውቹ ሰርገው ገቡበት ? እኔን የሚገርመኝ እንዚህ ውያኔዎች እንደመልአክም ያረጋቸዋል ማለት ነው :: በጣም እኮ ነው የምትገርሙት ::
ለመሆኑ እውቁ የሰብአዊ መብት ቶቆርቋይ ታማኝ ያቶ በየነ ልጅ እንዴት ነው ? አንድ ጊዜ ሚስቱ አይሮፕላን ላይ አግኝቻት ነበር :: ቤት አሰርታለች :: እያንዳንዱ የኢትዮጵያ ህዝብ የመደራጀት መብቱ የተጠበቀ ነው ::
አድማውስ እንዴት እያደረጋችሁት ነው ? ላባይ መስርያስ ይቅር አታዋጡ ገንዘብ ስለሌላቹ ይሆናል ግን በኢትዮጵያ አየር መንገድ አትሂዱ ብላቹ እንደፈረደባቹ ሰልፍ ልትወጡ ነው ይባላል :: በሉ ድከሙ ::
ቀልድ አልጋ ላይ ነው ይሉ ነበር እማሆይ የደብረብርሀን አያት !!
አቤት ግን ስታሳፍሩ !!
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ደብረብርሀን 33 Joined: 17 Aug 2011 Posts: 252
Posted: Sat Apr 14, 2012 11:15 am Post subject:
አንተ የወያኔ አደናጋሪ / ወይም በእንግሊዝኛው Perverter , pathology and people affected with perversion. ዋርካን በወያኔ የውሽት ፕሮፓጋንዳ ለመበከል ከሚራወጡት መካከል አንዱ ነህ :: ስልኪ , ዳግማዊ , ክቡራን , አሲምባ , ሓየት 11 እና ሌሎችም ....የእናንተ የማደናገሪያ ፕሮፓጋንዳ ዋርካን አበላሽችሁት :: አንተና መሰሎችህ የምታወሩት ሌላ . ኢትዮጵያ መሬት ላይ ተጭባጭ ሀቅ ደግሞ ሌላ :: የአማራውን የጥቃታችሁ ኢላማ ካደረጋችሁት ቆያችሁ :: እየተጠቃ ያለ ሕዝብ ደግሞ እራሱን ለመከላከል የማያደረገው ነገር አይኖርም :: አንተና እነ ወያኔ የአማራውን ሕዝብ ሞራል ለመስበር የምታደርጉትን የፕሮፓጋንዳ ሥራ የሚሰማችሁ አይደለም :: የሕዝብን ቆጣና ማዕበል ለማስተባበር ድርጅት አስፈላጊ ስለሆነ . ለዚህም አስፈላጊውን ቅድመ -ዝግጅት አድርጎ ለትግል መነሳት የግድ ነው :: እንዲያው እንደዚህ አባይ ግድብ እያላችሁና እያላገጣችሁ እንደማትዘልቁ የታወቀ ነው :: አርባ ቀን የሰረቀች ምንድን መቀደጃዋ አንድ ቀን ነው እንደሚባለው :: የጎሳ ፓለቲካ ለኢትዮጵያ እንደማይጠቅም ብናውቅም . አማራውን ሕዝብ ለማዳን የዚህ ፓለቲካ ፍልስፍና ሻምፒዮኖች ግን ወላፈኑን መቅመስ አለባቸው ::
ኣሲምባ እንደጻፈ(ች)ው : ደብረብርሀን 33 እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም ወገኖች ,
ወያኔ /ኢሕአዴግ በአማራው ሕዝባችን ላይ እያደረሰ ያለው መከራና በደል በጣም ብዙ ነው :: የሆነ የትግል ዘዴና ስልት ተጠቅሞ ይህን መከረኛ ሕዝብ መታደግ ወቅቱ እየጠየቀው ያለ ቢሆንም . አማራው በብሔር ተደራጅቶ ወያኔን ለመታገል መሞከር ግን ለወያኔ /ኢሕአዴግ ትልቅ የምሥራች ነው :: ወያኔ ኢትዮጵያን ወደ ከርሰ -መቃብር ለመውሰድ የሚረዳው የአደረጃጃት ስልት ይሆናል :: ከአሁን በፊት ይህ አማራውን በብሔር የማደራጅት የትግል ስልት የተሞከረና ያልሰራ ነገር ነው :: አማራው ከእራሴ ጀምሮ ኢትዮጵያ የሚለው ትልቅ ስዕልና ራዕይ ካልሆነ በስተቀር . ጎሳና ብሔር በጨራሽ አይስበኝም / Appeal አያደርገኝም :: ከኖርኩ እንደ ኢትዮጵያዊ ልኖር አለበለዚያ ግን ይቅር የሚል አይነት ነገር ይመጣብኛል :: ለዚህም መሰለኝ ከአሁን በፊት በአማራው ሥም የተመሰረቱ ድርጅቶች እንደ መላው አማራ ውጤታማ ያልሆኑት :: ምንም እንኳ የተለያዩ ሌሎች ችግሮች ቢኖርበትም . ዋናው ትልቁ ችግር የነበረው አማራው ለጎሳ ፓለቲካ አፒታይት እንደ ትግሬውና እንደ ሌላው የሌለው :: በርግጥ ይህ የአማራው ሕዝባችን የሚጠቃበት መንገድ በጣም ብዙ እየሆነ ስለመጣ ይህን ችግር ለመታደግ የሆነ የትግል ስልትና ታክቲክ የመዘየድ ነገር ይጠይቃል :: ይህ ደግሞ በሌሎች የሕብረ ብሔር ድርጅቶች ሊሰራ የሚችል ተገባር ሊሆን ይችላል :: ከሁሉ የሚገርመኝ ግን አማራው በተመለከተ የሆነ ነገር ሲነሳ . የጎሳ ፓለቲካ ሻምፔየን የሆኑት ወያኔዎች ስለጎሳ ፓለቲካ ጎጅነት ሊነግሩን ሲሞክሩ ነው :: የእነ ሀያት 11 አስተያየት ልብ ይሎል እሱ እስከ አሁን ካደረገው የውይይት እሰጣ -ገባ . አብዛኛው በጎሳ ፓለቲካና ትግሬ /አማራ በሚለው ያተኮረ ነው :: ለማንኛውም እነሱ ገደል ገቡና እኛም ገደል እንግባ የሚል አማራ ሊኖር አይችልም :: የአማራው ስነ -አእምሮ ወይም ስነ -ልቦናዊ ዘይቤና ስሜት ምንጊዜም "'ኢትዮጵያ "" እንጂ "" አማራነት "" አለመሆኑ በርግጠኝነት ካለኝ ተመክሮ ስገልጽ በርግጠኝነት ነው :: አማራ ብሎ ለመታገል መሞከር ለእነ መለስና ሰብሐት ትልቅ የምሥራች ነው :: ተጠቂውን የሆነውን አማራውን ሕዝብ ግን መታደግ አለብን ::
ኢትዮጵያ ወይም ሞት
ሁለተኛውን ውሰድ ምናባቱ -
ነገርክ ሁሉ መንግስቱ ይለው የነበረው አይንት ነው :: ግን ጉራ አትቸርችር :: ምንም የምትፈይደው ነገር የለም :: እንደ ዱቄት ቦለል - ቦለል አትበል ::
የሚገርምክ ነገር የወያኔ ባህሪና የጸና እምነት አንተ እዚሁ መጋ ተባ ከምታጓራው ይለያል :: በጣም ::
አሁን እናንተ ፈርዶባቹ እንዳዲስ ታነሱታላቹ እንጂ አማራም ሆነ ማንም ብሄረስብ የመደራጀት መብቱ የተጠበቀ ነው - ወያኔ ቀርቶ ኢሀደግ የሚሰጠው ተሚከለክለው አደልም ::
ግን : መላ አማራ ድርጅት የለም እንዴ ?
ወይስ ወያኔውቹ ሰርገው ገቡበት ? እኔን የሚገርመኝ እንዚህ ውያኔዎች እንደመልአክም ያረጋቸዋል ማለት ነው :: በጣም እኮ ነው የምትገርሙት ::
ለመሆኑ እውቁ የሰብአዊ መብት ቶቆርቋይ ታማኝ ያቶ በየነ ልጅ እንዴት ነው ? አንድ ጊዜ ሚስቱ አይሮፕላን ላይ አግኝቻት ነበር :: ቤት አሰርታለች :: እያንዳንዱ የኢትዮጵያ ህዝብ የመደራጀት መብቱ የተጠበቀ ነው ::
አድማውስ እንዴት እያደረጋችሁት ነው ? ላባይ መስርያስ ይቅር አታዋጡ ገንዘብ ስለሌላቹ ይሆናል ግን በኢትዮጵያ አየር መንገድ አትሂዱ ብላቹ እንደፈረደባቹ ሰልፍ ልትወጡ ነው ይባላል :: በሉ ድከሙ ::
ቀልድ አልጋ ላይ ነው ይሉ ነበር እማሆይ የደብረብርሀን አያት !!
አቤት ግን ስታሳፍሩ !!
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ኡቹሩ Joined: 23 Oct 2011 Posts: 96
Posted: Sat Apr 14, 2012 11:18 am Post subject:
ኣሲምባ እንደጻፈ(ች)ው : ደብረብርሀን 33 እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም ወገኖች ,
ወያኔ /ኢሕአዴግ በአማራው ሕዝባችን ላይ እያደረሰ ያለው መከራና በደል በጣም ብዙ ነው :: የሆነ የትግል ዘዴና ስልት ተጠቅሞ ይህን መከረኛ ሕዝብ መታደግ ወቅቱ እየጠየቀው ያለ ቢሆንም . አማራው በብሔር ተደራጅቶ ወያኔን ለመታገል መሞከር ግን ለወያኔ /ኢሕአዴግ ትልቅ የምሥራች ነው :: ወያኔ ኢትዮጵያን ወደ ከርሰ -መቃብር ለመውሰድ የሚረዳው የአደረጃጃት ስልት ይሆናል :: ከአሁን በፊት ይህ አማራውን በብሔር የማደራጅት የትግል ስልት የተሞከረና ያልሰራ ነገር ነው :: አማራው ከእራሴ ጀምሮ ኢትዮጵያ የሚለው ትልቅ ስዕልና ራዕይ ካልሆነ በስተቀር . ጎሳና ብሔር በጨራሽ አይስበኝም / Appeal አያደርገኝም :: ከኖርኩ እንደ ኢትዮጵያዊ ልኖር አለበለዚያ ግን ይቅር የሚል አይነት ነገር ይመጣብኛል :: ለዚህም መሰለኝ ከአሁን በፊት በአማራው ሥም የተመሰረቱ ድርጅቶች እንደ መላው አማራ ውጤታማ ያልሆኑት :: ምንም እንኳ የተለያዩ ሌሎች ችግሮች ቢኖርበትም . ዋናው ትልቁ ችግር የነበረው አማራው ለጎሳ ፓለቲካ አፒታይት እንደ ትግሬውና እንደ ሌላው የሌለው :: በርግጥ ይህ የአማራው ሕዝባችን የሚጠቃበት መንገድ በጣም ብዙ እየሆነ ስለመጣ ይህን ችግር ለመታደግ የሆነ የትግል ስልትና ታክቲክ የመዘየድ ነገር ይጠይቃል :: ይህ ደግሞ በሌሎች የሕብረ ብሔር ድርጅቶች ሊሰራ የሚችል ተገባር ሊሆን ይችላል :: ከሁሉ የሚገርመኝ ግን አማራው በተመለከተ የሆነ ነገር ሲነሳ . የጎሳ ፓለቲካ ሻምፔየን የሆኑት ወያኔዎች ስለጎሳ ፓለቲካ ጎጅነት ሊነግሩን ሲሞክሩ ነው :: የእነ ሀያት 11 አስተያየት ልብ ይሎል እሱ እስከ አሁን ካደረገው የውይይት እሰጣ -ገባ . አብዛኛው በጎሳ ፓለቲካና ትግሬ /አማራ በሚለው ያተኮረ ነው :: ለማንኛውም እነሱ ገደል ገቡና እኛም ገደል እንግባ የሚል አማራ ሊኖር አይችልም :: የአማራው ስነ -አእምሮ ወይም ስነ -ልቦናዊ ዘይቤና ስሜት ምንጊዜም "'ኢትዮጵያ "" እንጂ "" አማራነት "" አለመሆኑ በርግጠኝነት ካለኝ ተመክሮ ስገልጽ በርግጠኝነት ነው :: አማራ ብሎ ለመታገል መሞከር ለእነ መለስና ሰብሐት ትልቅ የምሥራች ነው :: ተጠቂውን የሆነውን አማራውን ሕዝብ ግን መታደግ አለብን ::
ኢትዮጵያ ወይም ሞት
ሁለተኛውን ውሰድ ምናባቱ -
ነገርክ ሁሉ መንግስቱ ይለው የነበረው አይንት ነው :: ግን ጉራ አትቸርችር :: ምንም የምትፈይደው ነገር የለም :: እንደ ዱቄት ቦለል - ቦለል አትበል ::
የሚገርምክ ነገር የወያኔ ባህሪና የጸና እምነት አንተ እዚሁ መጋ ተባ ከምታጓራው ይለያል :: በጣም ::
አሁን እናንተ ፈርዶባቹ እንዳዲስ ታነሱታላቹ እንጂ አማራም ሆነ ማንም ብሄረስብ የመደራጀት መብቱ የተጠበቀ ነው - ወያኔ ቀርቶ ኢሀደግ የሚሰጠው ተሚከለክለው አደልም ::
ግን : መላ አማራ ድርጅት የለም እንዴ ?
ወይስ ወያኔውቹ ሰርገው ገቡበት ? እኔን የሚገርመኝ እንዚህ ውያኔዎች እንደመልአክም ያረጋቸዋል ማለት ነው :: በጣም እኮ ነው የምትገርሙት ::
ለመሆኑ እውቁ የሰብአዊ መብት ቶቆርቋይ ታማኝ ያቶ በየነ ልጅ እንዴት ነው ? አንድ ጊዜ ሚስቱ አይሮፕላን ላይ አግኝቻት ነበር :: ቤት አሰርታለች :: እያንዳንዱ የኢትዮጵያ ህዝብ የመደራጀት መብቱ የተጠበቀ ነው ::
አድማውስ እንዴት እያደረጋችሁት ነው ? ላባይ መስርያስ ይቅር አታዋጡ ገንዘብ ስለሌላቹ ይሆናል ግን በኢትዮጵያ አየር መንገድ አትሂዱ ብላቹ እንደፈረደባቹ ሰልፍ ልትወጡ ነው ይባላል :: በሉ ድከሙ ::
ቀልድ አልጋ ላይ ነው ይሉ ነበር እማሆይ የደብረብርሀን አያት !!
አቤት ግን ስታሳፍሩ !!
አይ ጋድ መንስቱ ሁለማርያም አንደ አንተ አይነቱን ጨርሶ የኢትዮጵያ ነቀረሳ የሆነው ሳያጠፋ መቅረቱ በጣም ነው የሚያሳዝነው ከወያነ እና ከሻቢያ ጋር ሆነህ ስፊውን የኢትዮጵያ ህዝ ስትተገትግ ነበር ነብሳ በላ ኢህፓአ እስኪ የመላው አማራ ባንዲራ ምን አይነት ነው ንገረን የአማራው ባንዲራ ምን አይነት ነው ንገረን
ኢትዮጵያ ትቅደም
እኔና አንተ እንሁን በርህወረደ
ብረት የሚቃማ ጀግና ተወለደ
ኡቹሩ ነን
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ሓየት 11 Joined: 06 Apr 2008 Posts: 2735 Location: ላን'ሊይ
Posted: Sat Apr 14, 2012 11:57 am Post subject:
ታስታውሳለህ አይደል ... አንድ ሰሞን ... አማርኛም የማይገባህ ደደብ መሆንህን ሳሳይህ አስታወስከኝ አስታወስከኝ ዎይ ... በህዝብ ስም ለሱዳኑ መሪ ደብዳቤ የጻፋችሁ ለት ... ወደፊት ጦር እንማዘዛለን ያላችሁ ለት ... ደደብነትክን እንዴት እንዳሳየሁህ
እኔኮ ያለ አንዳች መሳቀቅ ደጋግሜ የምለው ነገር ... ሀምሳ ቆሮቆንዳ ራስ ተጨፍልቆ አንድ ሓየት አይወጣውም ነው :: ገባህ ... እንዴት ይገብሀል :: ዘረኞችን እግር እግር እየተከታተልኩ አላፈናፍን ባዩ ሓየት ... የጎሳ ፖለቲካ ብቻ ነው የሚያወራው አልከኝ .... ቅቅቅ ... ዎይ ልክን አለማወቅ :: እንዴት ተዳፈርክ ጃል ... ጎሰኛ ፖለቲከኛ ማለት ... ከታች በቀይ የተጻፈው ጽሁፍህ ነው :: አንት ደደብ
እኔማ ይህ የዛሬው ጥንስስ ሲጠነሰስ ... አማራን በአማራነት ለማደራጀት እርሾ ሲበጠበጥ ... ደደብ ሁላ ባንቀላፋሽበት ነበር ... ጋሜ ያልኩት http://www.cyberethiopia.com/warka4/viewtopic.php?t=47019&start=0&postdays=0&postorder=asc&highlight=%E1%8A%A3%E1%88%9D%E1%88%93%E1%88%AB:: ታድያ ያኔም ቢሆን ... ዘረኛና የአማራ "ጠላት " አድርጋችሁ ነበር ያያችሁኝ ... ዛሬ ልሳኔን ነጥቃችሁ ... ራሳችሁን ህብረ ብሄራዊ ... እኔን ጎሰኛ ልትሉ ...
ፍልጥ ዶማ ራስ !
ይልቅ ... በማያገባህ ገብተህ አትፈትፍት ... አንተን የሚያስጨንቅህ ... የኦባማ መመረጥ አለመመረጥ እንጂ ... የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሊሆን አይችልም ... ሁለት ወዶ አይቻልም ... እሺ ዶ ቅምቡርስ ፊት
ደብረብርሀን 33 እንደጻፈ(ች)ው : ሰላም ወገኖች ,
ወያኔ /ኢሕአዴግ በአማራው ሕዝባችን ላይ እያደረሰ ያለው መከራና በደል በጣም ብዙ ነው :: የሆነ የትግል ዘዴና ስልት ተጠቅሞ ይህን መከረኛ ሕዝብ መታደግ ወቅቱ እየጠየቀው ያለ ቢሆንም . አማራው በብሔር ተደራጅቶ ወያኔን ለመታገል መሞከር ግን ለወያኔ /ኢሕአዴግ ትልቅ የምሥራች ነው :: ወያኔ ኢትዮጵያን ወደ ከርሰ -መቃብር ለመውሰድ የሚረዳው የአደረጃጃት ስልት ይሆናል :: ከአሁን በፊት ይህ አማራውን በብሔር የማደራጅት የትግል ስልት የተሞከረና ያልሰራ ነገር ነው :: አማራው ከእራሴ ጀምሮ ኢትዮጵያ የሚለው ትልቅ ስዕልና ራዕይ ካልሆነ በስተቀር . ጎሳና ብሔር በጨራሽ አይስበኝም / Appeal አያደርገኝም :: ከኖርኩ እንደ ኢትዮጵያዊ ልኖር አለበለዚያ ግን ይቅር የሚል አይነት ነገር ይመጣብኛል :: ለዚህም መሰለኝ ከአሁን በፊት በአማራው ሥም የተመሰረቱ ድርጅቶች እንደ መላው አማራ ውጤታማ ያልሆኑት :: ምንም እንኳ የተለያዩ ሌሎች ችግሮች ቢኖርበትም . ዋናው ትልቁ ችግር የነበረው አማራው ለጎሳ ፓለቲካ አፒታይት እንደ ትግሬውና እንደ ሌላው የሌለው :: በርግጥ ይህ የአማራው ሕዝባችን የሚጠቃበት መንገድ በጣም ብዙ እየሆነ ስለመጣ ይህን ችግር ለመታደግ የሆነ የትግል ስልትና ታክቲክ የመዘየድ ነገር ይጠይቃል :: ይህ ደግሞ በሌሎች የሕብረ ብሔር ድርጅቶች ሊሰራ የሚችል ተገባር ሊሆን ይችላል :: ከሁሉ የሚገርመኝ ግን አማራው በተመለከተ የሆነ ነገር ሲነሳ . የጎሳ ፓለቲካ ሻምፔየን የሆኑት ወያኔዎች ስለጎሳ ፓለቲካ ጎጅነት ሊነግሩን ሲሞክሩ ነው :: የእነ ሀያት 11 አስተያየት ልብ ይሎል እሱ እስከ አሁን ካደረገው የውይይት እሰጣ -ገባ . አብዛኛው በጎሳ ፓለቲካና ትግሬ /አማራ በሚለው ያተኮረ ነው :: ለማንኛውም እነሱ ገደል ገቡና እኛም ገደል እንግባ የሚል አማራ ሊኖር አይችልም :: የአማራው ስነ -አእምሮ ወይም ስነ -ልቦናዊ ዘይቤና ስሜት ምንጊዜም "'ኢትዮጵያ "" እንጂ "" አማራነት "" አለመሆኑ በርግጠኝነት ካለኝ ተመክሮ ስገልጽ በርግጠኝነት ነው :: አማራ ብሎ ለመታገል መሞከር ለእነ መለስና ሰብሐት ትልቅ የምሥራች ነው :: ተጠቂውን የሆነውን አማራውን ሕዝብ ግን መታደግ አለብን ::
ኢትዮጵያ ወይም ሞት
_________________ An eye for an eye, and the whole world would be blind. (KGK)
>>>>>>>>> ገዛ ሓየት
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ደብረብርሀን 33 Joined: 17 Aug 2011 Posts: 252
Posted: Sat Apr 14, 2012 3:16 pm Post subject:
የደደቢት ተሞጋች ,
የታማኝ በየነ ባለቤት አዲስ አበባ ቤት አሰራች እሶም እንደ ቴዲ አፍሮ ወያኔን መሞዳሞድ ወሰነች ማለት ነው መቼስ ሁሉ ሚስት እንደ ጣይቱ ብጡል አይሆንም እንጂ ቢሆን ጥሩ ነበር :: በተለይ ነገሮች ሲጠጥሩ አስቸጋሪ ነው :: ሁሉንም ሴቶች በጀምላ መኮነን አይሆንብኝ እንጂ . አብዛኞች የእኛ ሴቶች ወንዱ ለመታገል ሲወስን ማሳነፍ ነው የሚይዙት :: "' አንተ ማን አገባህ "' አንተ ከማን ትበልጣለህ "" ለምን ትግል ውስጥ ትገባለህ "" ወ .ዘ .ተ እያሉ .... የወንዱን የትግል መንፈስ የሚፈታተኑ ብዙ ሴቶች አሉ :: ውጭ የሚገኖሩት በተለይ በእንደዚህ አይነት የአስተሳሰብ ቅኝት የተቀኙ ናቸው :: ታዲያ የታማኝም ሚስት ከነዚህ የሚያሳንፉት ውስጥ አንዱ ትሆናለች :: ሁሉም ሚስቶችና ሴቶቻችን እንደ ጣይቱ ብጡል ቢሆኑ ጥሩ ነበር :: አንዳንዶች ደግሞ የባሰውን እንደ አጼ ምንይልክ ሁለተኛ ሚስት ወ /ሮ ባፈና ከጠላት ጋር ነገር የሚጠነስስ አለ :: የታማኝ ባለቤትም እሱ ወያኔን እየታገለ እሶ እንደ ቴዲ አፍሮና እንደ ሌሎች ሙዚቀኞች ከወያኔ ጋር መሞዳሞድ ከወሰነች . እንደ እስላሞች የሴት ፍች በሶስት እንደሚፈታት አልጠራጠርም :: ሶስት ወርቅ ልጆች ከወለደችለት በኃላ ትዳር ከኢትዮጵያ አትበልጠውም :: ይህ መቼም አንተ ያመጣኸው ዜና ትክክል ከሆነ ነው :: ስለ ታማኝም ሚስት ደግሞ ካልዋሽህና ርካሽ ፕሮፓጋንዳ ካላደረግህ በስተቀር ::
Quote: ለመሆኑ እውቁ የሰብአዊ መብት ቶቆርቋይ ታማኝ ያቶ በየነ ልጅ እንዴት ነው ? አንድ ጊዜ ሚስቱ አይሮፕላን ላይ አግኝቻት ነበር :: ቤት አሰርታለች :: እያንዳንዱ የኢትዮጵያ ህዝብ የመደራጀት መብቱ የተጠበቀ ነው ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ኣሲምባ Joined: 12 Oct 2006 Posts: 527
Posted: Sun Apr 15, 2012 12:55 am Post subject:
ሰገራ = ደብረምናምን
ለሰገራ ከሰገራ ሌላ ምን ገላጭ ስያሜ ይስጠዋል ?
ላንተው ትቼዋለሁ ::
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator
ትልቅ ሰው Joined: 21 Nov 2011 Posts: 122
This message expresses the views and opinions of the author and not necessarily
those of CyberEthiopia, its staff or its affiliates. If you think this message
is inappropriate or violates our rules and regulations , please notify the Administrators by clicking on the report button below.
Back to top
toolbar creator